በሦስተኛው "የሀጫሉ ሁንዴሳ" ሽልማት ለድምፃዊው ግድያ ፍትሕ ተጠየቀ

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 6 сен 2024
  • ሦስተኛው “የሀጫሉ ሁንዴሳ” ሽልማት፣ ቅዳሜ ምሽት፣ በዐዲስ አበባ ተካሒዷል።
    ለታዋቂው ድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ መታሰቢያ እንደኾነና የአፋን ኦሮሞ ሥነ ጥበብን የማሳደግ ዓላማ እንዳለው በተገለጸው ሽልማት፣ በተለያዩ ዘርፎች ተወዳድረው ያሸነፉ ድምፃውያንና የሙዚቃ ባለሞያዎች ተሸላሚ ኾነዋል።
    የድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ባሌበት እና የሀጫሉ ሁንዴሳ ፋዉንዴሽን ሥራ አስኪያጅ ወይዘሮ ፋንቱ ደምሴ፣ “አሁንም ለአርቲስቱ ሞት እውነተኛ ፍትሕ ይሰጥ፤” ሲሉ ጠይቀዋል።
    - - - - - - - - - -- - - - - - - - - -- - - - - - - - - -- - - - - - - - - -
    🔷 የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ሊንኮችን በመጫን ይከተሉን።
    ፌስቡክ - / voaamharic
    ኢንስታግራም - / voaamharic
    X - / voaamharic
    ዌብሳይት - amharic.voanew...
    የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ፡- / voaamharic
    ☎️የስልክ መሥመራችን 202-205-9942 የውስጥ መሥመር 14 ነው።
    📡 ቪኦኤ-አማርኛ ስለ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ አፍሪካ፣ ዩናይትድ ስቴትስ እና ዓለም አቀፍ በዲጂታል፣ በራዲዮና በቴሌቪዥን ዜናና ዘገባዎችን ለአድማጭና ለተመልካች ያቀርባል።
    VOA Amharic reaches our audience on digital, radio, and TV, delivering news and content about Ethiopia, Eritrea, Africa, and the United States. We will also be bringing you Health Shows, Youth Shows, Democracy Field, Women’s Shows, and Sports Shows on different days, stay tuned.

Комментарии •