ሁሉም ሊያየው የሚገባው I የዲ/ን ብርሃኑ አድማስ መልስ I ለ'አባ' መዐዛ፣ ፓስተር ዮናታንና መሰሎቻቸው የሰጠው ድንቅ መልስ

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 9 сен 2022
  • -ስለ እመቤታችን፣ ስለ መስቀሉ፣ ስለ ምስጋና እና በ አጠቃላይ ስለ ነገረ እግዚአብሔር አመርቂና በቂ መልስ የተሰጠበት ነው!
    Black and white ከመጽሐፍ ቅዱስ ይላል ብሬ ሲያብራራ፡፡

Комментарии • 126

  • @fevenfisseha2971
    @fevenfisseha2971 Год назад +31

    በጣም ሚገርም ትንታኔ። እኔ በበኩሌ ሰዎቹ በተሳሳቱ ቁጥር መፀሀፍ ቅዱስን ጠንቂቄ እየተማርኩ ነው እድለኛ ነኝ። እናመሰግናለን 🙏

  • @gashayeanimaw1025
    @gashayeanimaw1025 Год назад +20

    ስምን መልዓክ ያወጣዋል እንዲሉ ዲ/ን ብርሀኑ ሀሳባቸው ሙግታቸው ትምህርታቸው ሁሉ ለጨለመባቸው ሁሉ ብርሀን ናቸው።

  • @phun4379
    @phun4379 Год назад +15

    መምህር ብርሃኑ አድማስ የመፅሃፍ ቅዱስ ዕውቀትዎ በጣም አስደናቂ ነው
    የክርስትናን መልዕክት ከነታሪኩ ከነ ጆግራፊው በጣም ያስደንቃል ይህ ግሩም ብርቅ ስጦታ ነው::

  • @hanayetdaw8616
    @hanayetdaw8616 Год назад +9

    ወንድማችን ቃለ ሒወትን ያሰማልን የሚያደርጉትን አያውቁም እና ይቅር በላቸው ልቦና ይስጣቸው

  • @demesewmereid9147
    @demesewmereid9147 Год назад +5

    ዲ/ን ብርሃኑ አድማስ ዕድሜና ጤና ፀጋውን ያብዛልን ፈጣሪ በቸርነቱ። አባ ማዓዛን እኛ በአሜሪካን ዋሽንግተን አካባቢ ያለን ኦርቶዶክሳዊ ተዋህዶ ተከታይ እናውቃቸዋለን ከሃያ ዓመት በላይ እና ዲ/ን ብርሃኑ አድማስ ቁልጭ አድርጎ እሳቸውን ያስቀመጠው ፍፁም 100% በትክክል ገፆአቸዋል እኔ ያልኩትን ስሙ እኔ አልሰማም ያለአቅማቸው ወተዋል የትዕቢትና የእብሪት መንፈስ ከመናፍቃኑ ተጋብቶባቸዋል ያውቁ መስሏቸዋል እረ እሱን ተውት የሚያገለግሉበት የቅዱስ ገብሬኤልን ቤተክርስቲያ ካህናትን በመበጥበጥ ለሁለት በመክፈል አልሰማም ብለው በትዕቢት እኔ ያልኩት ካልሆነ ብለው ፍርድ ቤት ጉድ እስኪል ድረስ እሳቸው ቢቻቸውን በመቅረት ፅላቱንና ነዋይ ቅዱሳኑን ተካፍለው ተለያዩና በመናፍቃን አደራሽ ለተወሰነ እየተንከራተቱ ለ2 ለ2 ሰዓት እሁድ እሁድ በጣም ጥቂት ሰዎችን እንደ ፖለቲካ ደጋፊ አበጅተው ሁለት ቤተክርስቲያን ሆኑ የቲፎዞና የዶላር መሰብሰብ የውስጥ ድብቅ አባዜያቸው ለማሳካት ሲሉ ልባቸው በገንዘቡ በትዕቢት መኮፈሳቸው የመውጣታቸው ምክኒያትም ወደ ቃል ማጣመም ተዘዋወረ ቢመከሩም ከፍ ከፍ አደረጉት እራሳቸውን በዚች ሃያ ዓመት ገንዘብ ለቀማቸው ያሳዝናሉ ልብ ይስጣቸው እንጂ ወንጌል ዝቅ ማለትን ትህትናን ነው ያስተማረቺኝ ያፅናልን እና አላዋቂና ትዕቢተኞችን እንዲህ በአሉ እንደ ዲ/ን ብርሃኑ አድማሴ ባሉት አዋቂ ምሁራን መልስ መስጠቱ በጣም አስፈላጊና ጠቃሚ ነው ያቆይልን እንኳን አደረሳችሁ።

  • @mage325
    @mage325 Год назад +11

    'ስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር' .......... ለቅኔና ለቋንቋው ባለሙያዎች ቢሰጥ ... እሳቸውም ጠቆም አድርገው ስላለፉ ሙያቸውን ጠንቅቀው ለሌሎቹም ሙያ ክብርና ቦታ ለሚሰጡ እንደዚኽ ዐይነት የትሕትና መምህራን ስላሉን እንኮራለን በዚኹ አጋጣሚ መምህራችንን ሳናመሰግን ማለፍ ንፉግነት ነው። በክብር ላይ በትሕትና ላይ ትሕትና ጨምሮ ያድልልን።
    አያፍሩም እኮ ደግሞ ይኽንንም ይዘው መምህራችንን በማመስገናችን ክብራቸውን ከመስቀል ጋር እኩል አደረጉት ይሉናል ይኾናል ።

  • @mitekuamde870
    @mitekuamde870 Год назад +5

    ተባረክ ተባረክ አምላክ ልሳንህን አእምሮህን ይጠብቅልን።

  • @alemitu5342
    @alemitu5342 Год назад +5

    ድንቅ ትምህርት ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን

  • @user-uq2px4jk5r
    @user-uq2px4jk5r Год назад +6

    መምህር ጥሩ መልስ ነው የሰጠህን ያገልግሎት ዘመንህን እግዚአብሔር ይባርክልህ

  • @asefabelay7632
    @asefabelay7632 Год назад +4

    "ቃለሕይወት ያሰማልን መር"
    አንድ አባት ነበሩ ይባላል እሳቸውን የሚፈትን እንደዮናታን ያለ አሳሳች መጣና ለምን ረቡዕ ትጾማላችው ሲላቸው ደነገጡና እንዴት ሲሉት የመጀመሪያውን ምዕራፍ አንስቶ ትርጉሙን በራሱ አጣሞ ተርጉሞ ረቡዕ እንኳን ሰው የሰማይ ሰራዊት ሁሉ ብሉ ጠጡ እያለ ለምን ትጾማለችው አሳሳታቸው ይባላል። እና የማናቅ ሰዎች ደግሞ በቀላ ተበራዥ ነን ስለዚህ የሚያውቁ ሰዎችን እንጅ የሚወሸክቱትን ሁሉ ማመን የለብንም። የምንሰማውን ብንመርጥ እንደ ዲ/ ብርሀኑን ዓይናማ መምህር መስማት አለብን

  • @bogaleashe4534
    @bogaleashe4534 Год назад +12

    አንደበተ ርቱኡ ወንድማችን፣- እግዚአብሔር አምላክ ቃለ ህይወት ያሰማልን ! ማስተዋል ለተሳናቸውም ቅን ልቦና ይስጥልን አሜን!

  • @tshaye423
    @tshaye423 7 месяцев назад +1

    መምህር ቃለህየወት ያሰማልን በድሜ በፀጋ ይጠብቅልን ያገልግሎት እድሜዎን ያርዝምልን

  • @merikonjo798
    @merikonjo798 Год назад +6

    ተክክልቃላሂወትይሰማልን

  • @elsabetassefa1676
    @elsabetassefa1676 Год назад +5

    እግዚአብሔር ይባርክክ

  • @Urjiabebe7islife
    @Urjiabebe7islife 8 месяцев назад +1

    በጣም ወደድኩት እግዚአብሔር ይባርኮት

  • @alelignmekashaw6440
    @alelignmekashaw6440 Год назад +2

    Bewnet Egziabhier tsegawn yabzalih yekfuwoch libonam yimeles !

  • @dikabamartiyaskisbel1985
    @dikabamartiyaskisbel1985 Год назад +13

    ፓፓፓፓፓፓፓፓ እውነትም ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት መምህር ድንግል ማርያም ትባርክዎት

  • @alemitu5342
    @alemitu5342 Год назад +2

    እውነት ነው እኛ የምናመልከው ስላሶችን ነው

  • @enkumariam6461
    @enkumariam6461 10 месяцев назад

    የልቤን ብርሐን የሚያበራልኝ የልቤ ሰው የኔታ እግዚአብሔር አምላክ በእድሜ በጸጋ ይጠብቆት

  • @tshaye423
    @tshaye423 7 месяцев назад

    ለኛ እንደነዚህ አይነት አባቶች ሲመጡ የአባታችን የሄን ሲያነሱ መፅሐፍ ቅዱስ በደንብ አላነበቡም ባልልም አልተረዱትም ለኛም ብዙ የማናዉቀዉን ተማርን አባታችን እግዚአብሔር ይስጥልን

  • @YoftahWasihun
    @YoftahWasihun 3 месяца назад

    መ ህር ዳ ቆን ብራሀኑ ቃለሂዮት ያሰማልን እመቢቲ አድሜ አሜ አሜ አሜ

  • @balchafeyissa9138
    @balchafeyissa9138 Год назад +2

    አንድ ሰዉ ንጉስ ባየ ጊዜ ሊሰግድ ግድ ነዉ ይኋዉም በዘመኑ ባለዉ ሕግና ደንብ መሠረት ካልሰገደ ንጉሣችንን ንቋል በሚል በዙሪያዉ ባሉት ሰዎችም ነቀፋ ሊያጋጥመዉ ይችላል ለእግዘብሔር የሚደ
    ረገዉ ስግደት ግን አንድ ሰዉ በሩንም ዘግቶ ለአምላኩ ሰዎች አዩኝ አላዩም ሳይል ለሁሉን ቻይ አምላክ መስገድ ይችላል የሚሰገድለት ለአንድ ለአምላኩ ስለሆነ በተረፈ ስግደት ሁሉ አንድ ነዉ ማለት አይደለም ስለዚህ የወንድማችን ትንታኔ ትክክል ነዉ።

  • @teshagerrworkenehe3551
    @teshagerrworkenehe3551 8 месяцев назад

    ቃለህይወት ያሰማልን መምህር ድንቅ በሆነ ምስጢር ነው የገለፁት እንድንረዳው አርገው
    አባው መናፍቅ ሁነዋን ይሄ ግልፅ ነው አሣባቸውም አቋማቸውም ይገልፃቸዋን አሪወስስ ሊቅ አልነበር ጨው ለራ ጣፍጥ ነው ከጠቀማቸው ይዩት

  • @voiceofethiopiavoe9970
    @voiceofethiopiavoe9970 8 месяцев назад

    እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልን መምህር!!!!

  • @merikonjo798
    @merikonjo798 Год назад +2

    ተመሰገንአማላኪአተማረን

  • @tadelemitku1307
    @tadelemitku1307 6 месяцев назад

    The meaning is in the mind of the writer or the speaker ....ነገር ግን እኛ በራሳቸው እየተረጎምን እንሳሳታለን...መምህራችን ድንቅ ሙያዊ ትንታኔ ነው be blessed

  • @melakutamiru191
    @melakutamiru191 Год назад +2

    ተባክ ወንድሜ እእግዚሐብሔር ይስጥህ የኔታ ላይ ጠፍቶ ስፈልገው ነው ከዚህ በኃላ በዘሪቱ ዙሪያ ቃለ መጠየቅ ያደረገበት ካለ pls ልቀቅልን

  • @almazzewdie2234
    @almazzewdie2234 Год назад +1

    እይ እግዚአብሔርእውነቱን ያናግረን እንዲህበውሽትናበባህል እየጠላለፍ ህዝብን ማሳሳት እግዚኦ

    • @hailemichaelbogale6258
      @hailemichaelbogale6258 Год назад

      የተጠላለፈብሽ አንቺ እኮ ነሽ።

    • @samuelgebreselassie5865
      @samuelgebreselassie5865 Год назад

      እውነት ግን አዳምጠኸዋል(አደምጣችሁታል)? ነቀፋም ሆነ አስተያየት በምክንያት እንጂ በስሜት ወይም በጥላቻ ብቻ ባይሆን መልካም ነው።

  • @StorytellerQuest
    @StorytellerQuest 4 месяца назад

    ዲያቆን ብርሀኑ አድማሱ እውቀትህን እግዚአብሔር ይባርክልህ

  • @yonaskumsa2182
    @yonaskumsa2182 Год назад +1

    LI'UL Egziabher ybarkh.

  • @tsionpetros4979
    @tsionpetros4979 Год назад

    Kale hiwot Yasemalen!!! Dakon Berehanu betam Yemewedachew Yemakeberachew Memeher

  • @BelaynehEskeziaw-mz2pn
    @BelaynehEskeziaw-mz2pn 7 месяцев назад

    ፀጋውን ያብዛልን።

  • @mekonnenshiferaw2571
    @mekonnenshiferaw2571 Год назад +3

    አርዬስ አባቶች ሲመክሩት ሲገስፁት አልሰማም ነበር የዛሬ የአርዬስ ልጆችም አይሰሙም ምከረው ምከረው አይደል የሚባለው

  • @trueHero495
    @trueHero495 Год назад +1

    ይህ ሰውዬ ግን መጽሐፍ ቅዱስ እውቀቱን እጠራጠራለሁ

  • @anaymous2077
    @anaymous2077 Год назад +3

    Rejim edme ketena gar egnan badowochin bememulat nurln!!

  • @hayimanotbizuwork6036
    @hayimanotbizuwork6036 Год назад +2

    እግዚኦ ሎቱስብአት

  • @mihretmengestu2798
    @mihretmengestu2798 Год назад +4

    በዚሽምግልና እድሚያቸው መስቀልና የኦርቶዶክስ ን ለብሰው ሲያጭበረብሩአለማፈሪያቸው

  • @user-ee6dd3ij2w
    @user-ee6dd3ij2w 5 месяцев назад

    Qale howot yasemah
    Indenezihi qob yedefu indih kehonu
    Lelawuindet yimanefik
    Min yishalal

  • @asersesheta8108
    @asersesheta8108 Год назад

    ምሣሌ፡ወይም፡ምስል፡በጣም፡ጠንቅ፡የሆነ፡ትምህርት፡ነው።።

  • @ruthgetachewdesta8326
    @ruthgetachewdesta8326 Год назад +2

    በመጸሐፈ ቅዱስ ላይ በእንጨት ላይ ተሰቀለው የተረገመ ነው ይላል እና መናፍቃን ጌታችንን በእንጨት ላይ ነው የተሰቀለው ይላሉ በተዘዋዋሪ ሰይጣን እያሰደባቸው ነው ማለትም በጣም ያሳዝናል ጌታ ከተሰቀለ በኃላ መስቀል ነው የማባለው እንጂ እንጨት አይባልም ለምሳሌ አልጋ በእንጨት ይሰራል ግን አልጋውን አንጣ/አንጪ ነው የሚባለው እንጂ እንጨቱን አንጣ/አንጪ አይባልም፡፡ በእንጨት ላይ ነው የተሰቀለው ሲሉ በተዘዋዋሪ ሳያቁት ጌታን የተረገመ ነው እያሉ ነው ይቅር ይበላውቸው ፡፡ እሚገርመው ሰይጣን እያሰዳበቸው ነው ይቅር ይበላቸው !!

  • @eleni311
    @eleni311 Год назад +1

    አባ መአዛ ጌታ ይባርክዎት እውነቱን ተናግሮ የመሼበት ማደር ይሻላል። ከምድራዊ ጥቅማ ጥቅም የዘላለም ህይወት ይበልጣል እውነት ነው በሁሉ ቦታ የሚገኝ ኡዩሱስ ክርሰቶሰ ብቻ ነው።መናፍቅ ኡዩሱስን የካዱ ናቼው እኛ ግን አዳኝ ኢዩሱስ ክርሰቶሰ እንደሆነ እናምናለን። ማሪያም የጌታ እናት ናት ለሰወች መዳን የተሰጠን ኢዩሱስ ክርሰቶሰ ብቻ ነው ማንም የኢዩሱስን ቦታ ሊይዝ የሚገባው የለም ሰሙ ለዘላለም ይባረክ አሜን 🙏

  • @leulesahilu1956
    @leulesahilu1956 6 месяцев назад

    ድንቅ መምህር

  • @zewdneshalemayehu216
    @zewdneshalemayehu216 Год назад +2

    ABA meaza eko yejemerut DC Mikael ke kidase behuwala Tamire mariam eyinebebim neber. Sinteyikachew 'ke bible besteker alastemirem' belew new yalut. Yihe ke 15 amet befit new.

  • @redeatfitsum4684
    @redeatfitsum4684 3 месяца назад

    የከበሮ ግራና ቀኙ የተወጠረበት ጠፍር የጌታ የግርፋት ስቃይ ለማስታወስ ምልክታዊ እንጂ የተገረፈበት የሮማውያን ጅራፍ ውስጡ ስጋን እንዲቦጭቅ አብሮት የተገመደ ስንት ነገር አለው! በዐይነ ስጋ እና በአይነ ነፍስ ማየት አንድ አይደለም! የእመቤታችን ቦታ ከአምላክ በታች ከፍጡራን በላይ ነው። እንወዳታለን እናከብራታለን: የጭንቅ አማላጃችን ነች። የክብር ስግደት እንሰግድላታለን እንጂ አናመልካትም!

  • @redeatfitsum4684
    @redeatfitsum4684 3 месяца назад

    ይኽንንም ህብስት ላበላን ይኽንንም ፅዋ ላጠጣን ምግባችንና ልብሳችንንም ላዘጋጀልን ኃጢአታችንንም ለታገሰልን እስከዚችም ሰዐት ላደረሰን ለልዑል እግዚአብሄር ፍፁም ሰላምታ ይገባል፣ ለወለደችው ለድንግልም ምስጋና ይገባል፣ ለክቡር መስቀሉም ምስጋና ይገባል።
    የእግዚአብሄር ስሙ ፈፅሞ ይመሰገን ዘነድ ዘወትር በየዕለቱ በየሰዐቱ ምስጋና ይገባል"
    በግዕዝ የተናገሩት በአማርኛ ይኼ ሲሆን እዚህ ውስጥ የፈጣሪያችን ፍፁም የሆነ ቸርነቱን ታጋሽነቱን ይቅር ባይነቱን ፍቅሩን ገልፀን ምስጋና ይገባል ብለን ከዚያ ዘወትር በየጊዜው በየሰዐቱ ምስጋና ይገባል ብለን እንጨርሳለን። ለእመቤቴ እና ለክቡር መስቀሉ እንደዚህ እግዚአብሄርን እንዳመሰገንበት አይደለም! ነገር ግን ወላዲተ አምላክንስ የጌታችን ስጋወደሙ ማዕድ የሆነውን መስቀልንስ ክብራቸውን ተንትነን ስብሀት ብንል የኦርቶዶክስ ተዋህዶ አባት ከሆኑ የሁሉንስ ቦታና ክብር ጠፍቶአቸው ነውን?
    ተባረኩልኝ!

  • @hiwoteyasu7835
    @hiwoteyasu7835 Год назад +2

    Read the Bible very well

    • @hailemichaelbogale6258
      @hailemichaelbogale6258 Год назад

      ማንበባቸውንማ አሳዩሽ ወጥ ረገጥ ለሆነው ስህተትሽ

  • @getuasebe8066
    @getuasebe8066 Год назад +1

    Xena mewale
    Le gidion legezabre

  • @user-ni4sv3qt2r
    @user-ni4sv3qt2r 5 месяцев назад +1

    አታጠጋጋ they both do not deseve the glory of God

  • @lewi3707
    @lewi3707 5 месяцев назад

    Iyesuus

  • @getachewsisay709
    @getachewsisay709 Год назад +2

    🚩🚩🚩🚩🚩🚩 🚩🌹🌹ነገ በማንኖርበት ዘመን 🚩🚩🚩🚩🚩🚩🚩እኛ እውሮች አይደለንም 🚩🚩🚩🌹🌹 እኛ ደንቆሮዋች አይደለንም 🚩🚩🚩🚩🚩ክብር ለሚገባው ለእግዚአብሔር ብቻ ምስጋና። 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹

  • @melkamusonko
    @melkamusonko 6 месяцев назад

    አዘጋጅ ዮናታን ጭምር ጠርተ ሁለቱንም በእግዚአብሔር ቃል መሰረት ብትጠይቅ መልካም ነው?

  • @haileasfaw9080
    @haileasfaw9080 Год назад +1

    ወንጌል ይሰበክ። ክርስቶስ ይሰበክ። ተራ ወሪ ሰለቸን

  • @getuasebe8066
    @getuasebe8066 Год назад +1

    Efosn 5

  • @getuasebe8066
    @getuasebe8066 Год назад +1

    In in question

  • @daviddeel6067
    @daviddeel6067 Год назад +2

    Egzabher menfes new.yemsgdutim be menfesin be ewunet lisegdulet yigebal.egzabher bicha hulu be hulu be hulu bota yemigegn amlak new

  • @danielbizuneh1221
    @danielbizuneh1221 Год назад +1

    Teyakew mnw lnbochen talks Aba Meza ygebachew

  • @tshaye423
    @tshaye423 7 месяцев назад

    አባቶች ስልጣናቸዉ ከእግዚአብሔር ከሐዋርያት እናከነቢያት መሆኑን እናምናለን ነገር ግን አባትየሆነዉ ቆብየጫነዉ ሁሉ ስለስንዱ እናት ኦርቶዶክስ የገሐነምደጆች የማይችላትን ቤተክርስቲያንን የጠለቀ እዉቀት ይኖራቸዋል ማለት አይደለም አባታችን ምንፍቅናከሌለባቸዉ የጎደላቸዉን መጠየቅ ነዉ ካልሆነ ከነብስ ልጆቻቸዉ ጠንከር ያለ ጥያቄ ቢጠየቁ አሁን ዘመኑ ከባድ ነዉ አባታችን ይጠይቁ ይማሩ ኦርቶዶክስ ረቂቅ ናት አያቋትም ማለት ነዉ

  • @mitekuamde870
    @mitekuamde870 Год назад +5

    ዮናታን ገና እያደረ ሲገባው ለተናገረው ሁሉ ተራ በተራ ይቅርታ ኦርቶዶክስን ይጠይቃል።

  • @dawitasrat5027
    @dawitasrat5027 8 месяцев назад

    ,ግንበኞች የናቁት ድንጋይ እርሱ የማህዘን ድንጋይ ሆነ።

  • @user-ee6dd3ij2w
    @user-ee6dd3ij2w 5 месяцев назад

    Mestebeque zmesqel

  • @belachewkebede4585
    @belachewkebede4585 Год назад +1

    አንድ ሰው ገብርኤል አምላኬ ገብርኤል አምላኬ ብል እግዚአብሄር ይረዳዋል እያልክ ከመመለስ ልብህን አታደንድን ሌሎችንም አታስት።

    • @Yonas-op1dk
      @Yonas-op1dk 6 месяцев назад

      አባ መቼም አትማርም ለምን ትቢት አንተ አዋቂ ነሀ

  • @kidanehailemariam8928
    @kidanehailemariam8928 2 месяца назад

    እባክህን ዲ/ን ብርሃኑ በእየሱስ ስም ያልወጣ አጋንንት በአርሴማ ስም እንዴት እንደወጣ ንገረን ?

  • @bog8728
    @bog8728 Год назад +1

    አብክህ መ /ቅዱስ በቻ ዓወራ ሌላ አያወራን አኮ ነው ለምን መሣሌ ታብዛልሀ አትዋሽ በዙ ሰዉ ይስምሃል ካ ልህ ትሁት ይሰምስልሃል ተው ተው

    • @samuelgebreselassie5865
      @samuelgebreselassie5865 Год назад

      በመፅሀፍ ቅዱስ ላይ የተጠቀሱት ምሳሌዎች ስለምን ይመስልሀል? ዋናው ጉዳይ ወንጌሉን ላንተ በሚገባህ መንገድ አቀረበልህ ወይ ነው? ያለውን ለመረዳት አዳምጠህ ቢሆን ይህን ባልጠየቅህ(ባልጠየቃችሁም ) ነበር። መጀመሪያ እናንተ እንደምታስቡት ሳይሆን ኦርቶዶክስ ምን ትላለች የሚለውን ለማወቅ ሞከሩ ።

  • @hiwoteyasu7835
    @hiwoteyasu7835 Год назад +1

    If the only what it say the Bible the only truth

  • @gebre-slassietekle-haymano4443
    @gebre-slassietekle-haymano4443 11 дней назад

    Wey medhanialm yedngl maryam lj
    Lbonachn melsln

  • @belabalasnake235
    @belabalasnake235 Год назад +4

    አባ መአዛ እኮ በጣም ትቢተኛ ናቸው : ከድሮ ጀምሮ ሚስኪያን መዳናለም አቃቸዋለው: :በራሳቸው መንገድ ሀሳብ መቀየር የሚፈልጉት ነገር አለ::

    • @jackpark3349
      @jackpark3349 Год назад +1

      አባ መዓዛ የሜቃወሙትን ግዑዝ የሜሉትን መስቀል ያስቀምጡ ቆቡንም ያውልቁት ወደ ቀድሞ ስሞሙ ይመለሱ ለተዋህዶ ብቁ አይደሉም ብቁ ቢሆኑማ በዐቶ መናገሻ ማርያም ገዳም ነበር ይቅር ይበሎ ፀዐ መንፈሰ ርኩስ ውጉዝ ከመ አርዮስ

  • @AwekeAweke-jl9qi
    @AwekeAweke-jl9qi 7 месяцев назад

    ስብሐት ለእግዚአብሔር ፣ወለወላዲቱ ድንግል ፣ ወለመስቀሉ ክቡር ።
    ትርጉም=ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን ፣ለወለደችው ድንግልም ፣ለከበረ መስቀሉም ምስጋና ይሁን ነው።እዚህ ላይ /ወ /አጫፋሪ ሳይሆን /ወ /ከፋይ ነው ።
    ስለሆነም ምንባቡ ተከፍሎአልና ምስጋናውም ተከፍላል ለእግዚአብሔር የአምልኮ ምስጋና ለማርያምና ለመስቀል የአክብሮት ምስጋና ቀርባ
    ትንታኔ የሰጠው መምሕር ግሩም ነው
    አባ መዓዛ ግን ከመምሕራን ተምረው የሚያስተምሩ ሰው አይደለም ከአነበቡት ተነሥተው የመሰላቸውን የሚናገሩና የሚያስተምሩ ናቸው።

  • @alemutolesa3091
    @alemutolesa3091 7 месяцев назад

    የቆሎተማሪ ስለ መጽሐፍ ቀዱስ የት ያውቃልና ነው መልሰ የሚሰጠው ?

  • @hiwoteyasu7835
    @hiwoteyasu7835 Год назад +1

    No, this guy he read very well the Bible

  • @tiruworkb.gebreal3770
    @tiruworkb.gebreal3770 Год назад +2

    ብርሃኑ መቸ ነዉ ለእዉነት የምትቆመዉ? እዉነት ይሻልሃል። የእግዚአብሔርን ቃል ብቻ ተናገር።

    • @asmamawsilesh3931
      @asmamawsilesh3931 Год назад +2

      የእኔ እህት! ምነው እውነትን መቀበል ከበደሽ? እረ ተይ እልህ ጥሩ አይደለም? አሁን በዚህ ቪዲዮ ላይ ከመጽሐፍ ቅዱስ የወጣ ምን ሰማሽ? ሁሉም ነገር ከመጽሐፍ ቅዱስ እየተጠቀሰ ዲ/ን ብርሃኑ "የእግዚአብሔርን ቃል አልተናገርክም" የሚል ክስ ማቅረብሽ ተገቢ ነው?

    • @mihretmengestu2798
      @mihretmengestu2798 Год назад +1

      አንቺም መሀይብ እውቀተቢስ እውነት አውቀሻል እኳን እሱ ማፈሪያ ምድረመናፍቅ ታብዳላቹ እጂ ከተዋህዶጋር አትሳፈጪ እዛውከዮናታና እዩጩፋጋር ከነዚከእብድውሾችጋርቀልጂ

    • @mihretmengestu2798
      @mihretmengestu2798 Год назад

      አንቺም መናፍቅመሀይቧ እውነት አውቀሻል እዛው የተደፈነ ጆሮሽን ይዘሽ ከነዛ ካበዱ ውሾችዮነስና ጩፋጋር ቀልጂ ያበደውሻ ትርጉሙን አውቀሽ ታንቀሽ ሙቺ ተዋህዶን እችላለው ብለሽ አትልፊ ሂደሽ የቤትሰራተኛየማትማርከአዋሳ የሚመጡ ፋራዎችላይቀልዱ እሺ

    • @tiruworkb.gebreal3770
      @tiruworkb.gebreal3770 Год назад

      @@mihretmengestu2798 ተዋሀዶ የቤ/ክርስቲያን ስያሜ እንጅ የጽድቅ መንገድ አይደለም። አንተም በጌታ በማመን ብቻ የዘላለም ህይወት እንዳለ እዉቅ። ራስህን አድን። ብርሃኑ ጥሩ ካድሬ እንጅ ወንጌላዊ አይደለም። ህይወት የግል ነዉ።

    • @alemitu5342
      @alemitu5342 Год назад

      ወይ ጉድ ትእቢተኛ እየሱስ ክርስቶስ ያማልዳል በመላት ክህደት ውስጥ ገብተችኃልና ቀኑ ደርሷል ንስሀ ግቡ

  • @SoothingRelaxation-Music942
    @SoothingRelaxation-Music942 Год назад

    አባ መአዛ እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርኮት አባቴ

  • @nibretsila7252
    @nibretsila7252 Год назад +1

    ስለ ክርስቶስ ብታወሩና ብትመሰክሩ ይሻላል እንጂ ስለማርያም እያወራችሁ ጊዜ አትጨርሱ እንደዛ ቢሆንማ ክርስቶስ ወደ ምድር መምጣት አያስፈልግም ነበር ወደ ወንጌሉ ተመለሡ

    • @yasiseyasu8287
      @yasiseyasu8287 Год назад

      Muluwen adamchewalhu yemnamelkew Eyesus kritosen nw yemil conclusion nw even ke kalu tekso bedenb asredtwal Lela wengel ale ende?

  • @mihretmengestu2798
    @mihretmengestu2798 Год назад +1

    አኚደሞ የቀሉ ናቸው ልብስ ለብሰው ያስቸገሩን ተሀድሶ መናፍቅናቸው

  • @ElsiElsihgg
    @ElsiElsihgg Месяц назад

    አቶ መአዛ ብስጭትህ እናዉቀዋለን ማን ትዝ አለኝ አርዮስ ለምን ጵጵስና ሲያጣ ምንፍቅና ገባ አንተም ፍላጎትህን እናውቀው ነበር ከአቡነ ማቴዎስ ጋር በነበርክ ግዜ ምን ያህል ተንኮለኛ እንደነበርክ አስታውስ ብሔራዊ ሎተሪ አዳራሽ ያ ግብርህ ነው ያስወጣህ ።

  • @ashagreabebe9259
    @ashagreabebe9259 Год назад

    ጥምቀት አምላካዊ ትእዛዝ ነው የመጀመሪያው አጥማቂ ሙሴ ሲሆን ሁለተኛው አጥማቂ መጥምቁ ዮሐንስ ነው ሙሉ ሀሳቡ የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 3 ሙሉውን ስናነብ እንገነዘባለን
    የተጠመቁ ሰዎች ሊጠመቁ በፈቃደኝነት የመጡ ሀጢአታቸውን እየተናዘዙ ተጠምቀዋል
    ለመጠመቅ
    1 ፍቃደኛ መሆን
    2 ሀጢያትን በመናዘዝ
    3 ሀጢያትን ደግሞ ላለመስራት መወሰን እና ንሰሀ መገባትን ያጠቃልላል
    4 አጥማቂው ከማጥመቁ በፊት የንሰሐ ትምህርት ማስተማር አለበት
    ይህ ካልሆነ ፍርድን ማከማቸት ይሆንብናል

  • @danielbizuneh1221
    @danielbizuneh1221 Год назад +1

    Mnm ymaychmer lat khon lmen twraleh

    • @mihretmengestu2798
      @mihretmengestu2798 Год назад

      ምንፍቅናክን ይዘክ አርፈክ ቁጭበል ያበደውሻናቹ እናንተ

  • @dagemsolomon2488
    @dagemsolomon2488 11 месяцев назад

    Part 2??

  • @alemutolesa3091
    @alemutolesa3091 Год назад

    እሺ እመቤታችን በሁሉም ቦታ የማትገኝ ከሆነች በ21 ቀን ከሣራ ነው ምክንያቱም ሀዋሣ ከተገኘች ባሕር ዳር አትገኝም እግ /ር አይደለችምና.

    • @asmamawsilesh3931
      @asmamawsilesh3931 9 месяцев назад

      divine light የሚለውን ማብራሪያ አድምጠው እንጅ?

  • @shihailu3602
    @shihailu3602 Год назад +1

    ዱያቆን ብርሀኑ ማርያም ማርያም በሁሉ ቦታ ተገኝታ የሰወችን ሁሉ ጸሎት መስማት ከቻለች ከእግዚአብሔር ጋር አኩል ናቸዉ ማለት ነዉ ?

    • @hailemichaelbogale6258
      @hailemichaelbogale6258 Год назад +4

      አሁንም አልገባችሁም?

    • @alemitu5342
      @alemitu5342 Год назад

      ምን እያልክ ነው አስተውል

    • @alemneshassefa306
      @alemneshassefa306 Год назад

      የኔም ጥያቄ ነው። አዎ አልገባኝምና አስረዱኝ እባካችሁ

    • @asmamawsilesh3931
      @asmamawsilesh3931 9 месяцев назад

      ​​@@alemneshassefa306እንደገና አዳምጪም እህቴ! በ divine light እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ በሰጣቸው ጸጋ በዓለም ላይ ያለውን ሁሉ ያውቃሉ፣ ያያሉ፣ ይሰማሉ ....... ነው የተባለው። ይህንን ጸጋ የሰጣቸው እግዚአብሔር ስለሆነ ከእግዚአብሔር ጋር የተካከሉ ናቸው የሚል እምነት/ትምህርት የለም። ዲ/ን ብርሃኑ ያብራራው ይህንን ነው።

    • @mame.f3798
      @mame.f3798 9 месяцев назад

      ከመድሐኔአለም እኩል አይደለችም ግን የፈጣሪ እናት በመሆኗ እንወዳታለን ጠባቂያችን አማላጃችን እንጂ ፈጣሪ ናት አላልንም እመቤታችን ናት እንወዳታለን

  • @user-qi6kv7qh2z
    @user-qi6kv7qh2z 6 месяцев назад

    ሲኖዶሶ ቀርቦለት ያልመለሰውን ዲ/ን ብርሃኑ ስለመለሰው እንዴት ያግባባናል።ሁሉንም ትርጉም በትርጉም ነው እያላችሁ ወደ ሲኦል ወላጆቻችንን ምሩት ትጠየቃላችሁ

  • @freselamamha6974
    @freselamamha6974 Год назад +2

    አባ መዐዛ ከድሮ ም ወንጌል የማይቀላቅሉ አባት ናቸው

  • @tesfayefichala9036
    @tesfayefichala9036 Год назад +1

    የሀገሬ ኢትዮጵያ ልጆች ሆይ፡-
    ከዚህ በታች የተመለከቱ አጋንንታዊ ልምምዶች እንደሆኑ የማያውቅ ሰው የለም፡፡አብዛኛዎቹ በሐይማኖት ዙሪያ የሚከራከሩ ሰዎች ግን በሌሎች ሰዎች ድክመት ላይ ከማተኮርና ራሳቸውን ከመቆለል አልፈው እነዚህን ክፋቶች ማንሳት አይፈልጉም፡፡ እስኪ ስለምልጃ ቆም አድርገን ከዚህ በታች ከብዙ በጥቂቱ የተመለከቱ ልምምዶች እግ/ር አምላካችንና ክርስትና የሚባል ዕምነት ለዘላለም የኮነኗቸውና በየዕለቱ የሚዋጓቸው ሰይጣናዊ/ አጋንንታዊ እንደሆኑ ተነጋግረን እንለፍ፡፡ ተከራካሪዎቹ የማያነሱት ሕዝቡን በስውርና በተለያዩ ሰበቦች እያስፈራሩ የሚገዙባቸውና የትርፋቸው ምንጭ ስለሆኑ ነው፡፡ እስኪ እናንሳቸው፡-
    1. ህብረተሰቡ መተተችብኝ/መተተብኝ፣ አሠራብኝ/አሠራችብኝ፣ አትተኛልኝም/አይተኛልም፣ ደገመብኝ/አስደገመችብኝ፣ ሄደችብኝ/ሄደብኝ፣ አደረገችብኝ/አደረገብኝ፣ አሳቀለኝ/አሳቀለችብኝ፣ አበላሸብኝ/አበላሸችብኝ፣አብልቶኝ ነው፣ አብልታኝ ነው፣ አዋቂ ጋ እሄድበታለሁ፣ ወዘተ. በሚሉ ልምምዶችና መጠቃቃቶች የተጠማመደ አይደለምን? ለልዩ ልዩ ስኬቶች፣ለበቀሎችና ለጥቃቶች ፣ ዕድሎችን ለማወቅ፣ ወዘተ. አዋቂ ተብዬዎች ጋ በስፋት እንደሚኬድ የታወቀ አይደለምን?
    2. በፍጡራን ተስፋ እንዲደረግ፣ የተቀባቡ ሥዕላ-ሥዕሎቻቸው በየቤቱ እየተቀመጡ እንዲመለኩ፣ ለፍጡራን እንዲታጠን፣ ቀናት ተመድበውላቸው እንዲደገስለቸው፣ በተመደበላቸው ቀናት እየተጠጣና እየተሰከረ በስሜት በሆይታ ስማቸው እየተጠራ የሚሳናቸው እንደሌለ እንዲታወጅላቸውም ሆነ እንዲሰበኩ፣ እንዲመኩባቸው፣ እንዲሳልባቸውና ስለቱ በስማቸው እንዲፈጸምባቸው፣ እንዲማልባቸውና መሐላ እንዲፈጸምባቸው፣ ልጅ፣ጤንነትና በረከቶችን እንደሚሰጡ ተደርጎ እንዲታመንባቸው፣ እንዲለማመኗቸው፣ ሌሎች ብዙ ጉዳዮችን እንደሚፈጽሙ ፣ ጠላታችን የሚሉትን ሰው እንደሚበቀሉላቸው፣ ልዩ ልዩ መሥዋዕቶችና ልመናዎች እንዲቀርቡላቸው’’ መደረጉ እግ/ር አምላካችንን መሳደብ እንደሆነ የታወቀ ሆኖ ሳለ ድርቅ ብሎ ትክክል እንደሆነ ለማሳመን መጯጯሁ እጅግ በጣም የሚያሳዝን ነው!!!
    3. ብዙ ጊዜ እንደታየው በሚዘገንን ጥላቻ፣ አጥፍቶ ለመጥፋት ጭምር በተዘጋጀና ከሥልጣኔ በራቀ ትችት፣ ስድብ፣ እልህና ወኔ በመስበኩ ቀጥለዋል፡፡ የተሰቀለውን ክርስቶስን ብቻና ብቻ ስበኩ በሚሉት ላይ ይህ ሁሉ ዘመቻ ለምንድነው? ጥላቻና ስድብ መቼም ከአምልካችን ከእግ/ር እንዳይደለ ግልጽ ነው፡፡ ከርሱ ካልሆነ ደግሞ ከክፉው ከዘንዶው መሆኑ ግልጽ ነው ማለት ነው፡፡ በዚህ ላይ የተሠማሩ በዚህ አካሄዳቸው የእግ/ር አምላካችንን ክብር የተዳፈሩበትንም ጥልቀት ቢረዱና ፈጥነው ቢመለሱ መልካም ነው፤ ላሳቱትም ሕዝብ ዕውነቱን ተናዘው እንዲያመልጥ በጎ ሥራ ቢሥሩ፡፡ ይሰበክ ተብሎ የተጻፈውን ‘’ የተሰቀለንን ክርስቶስን ’’ ትቶ ሌላውን የሰበከ የተረገመ ይሁን ( ገላ. 1፡ 8) ተብሎ ተጽፏልና፡፡
    4. በግልና በስውርም የምታውቋቸው መተተኞች፣ደጋሚዎች፣ አስማተኞ፣ ሟርተኞች፣ አዋቂ ተብዬዎች፣ ስንት ጉዳ ጉድ በናንተም ሆነ በሌሎች ላይ ሲያደርጉ የኖሩ ሆድ አምላካቸው የሆነ ሰዎች ናቸው ነገሮችን ያወሳሰቡት እንጂ፡- ከዘላለም ፍዳና ፍርድ ለማምለጥና የዘላለምን ሕይወት ለማግኘት ‘’ በጌታችንና መድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በግላችን ጌታዬና አዳኜ ብለን ማመንና የቀድሞ ሃማኖታዊና የሕይወት ልምምዶቻችንን ሁሉ መካድ አለብን’’ ፡፡
    5. ጌታችን በኃጢአታችን የተበላሸነውን እኛን መቼ ጠላን? መቼ ሰደበን?መቼ ፈረደብን? መቼ አሳልፎ ሰጠን? መቼስ ገደለን? ራሱ አልፎ ተሰጠልን እንጂ፡፡ መከራን ተቀበለልን እንጂ፡፡ደሙን አፈሰሰልን እንጂ፡፡ተሰቀለልን እንጂ፡፡ ሞተልን እንጂ፡፡
    6. ምልጃ ያለደም እንደሌለና በአዲስ ኪዳን ደግሞ ጌታችን ራሱ ወደእኔ ኑ ብሎን ባፈሰሰልን ደም ራሱ ይዞን እንደገባ እየታወቀ የተኬደበትም ርቀት የሚያሳዝን ሆኖ ኖሯል(ማቴ.11፡28፣ ኤፌ. 2፡13 እና 2፡18)፡፡

  • @desalegntesema8033
    @desalegntesema8033 Год назад +1

    አባ ትክክል ናቸው። ሰንበት አርጅኝ ብሎ ቀንን መለመን ትክክል ነው ትላለህን? አባ መረጃውን ከእግዚአብሔር ያገኙት ነው። ረጋ ብለህ መናገርህ መልካም ነው ተባረክ። ክብሬን ሐሌላ አልሰጥም ብሏል እግዚአብሔር።

    • @asmamawsilesh3931
      @asmamawsilesh3931 Год назад +1

      አንተ ደግሞ ጆሮህን ለማዳመጥ ተጠቀምበት እንጅ?

    • @mihretmengestu2798
      @mihretmengestu2798 Год назад

      እሳቸው በትልቅነታቸው ከተከበሩ አርፈውይቀመጡ ማንም ቅሌታም በሉተራን የተረዳ የኦርቶዶክስን መስቀል ልብስለብሶ መናፍቃንተሀድሶንማካሄድ እዛውባሉበትከተዋህዶወረድ

  • @abdissamengesha876
    @abdissamengesha876 Год назад +1

    እና እመቤታችን ሁሉ ቦታ ትገኛለች ማለት ነው? እርሱ የእግዚአብሔር ስልጣን ብቻ ነው:: ደግሞስ ካንተ በላይ የታበየ ማነው? የእኛ እምነት ብቻ ነው ልክ ካልክ እውነታው ይህ ነው

  • @zerfuzemba4611
    @zerfuzemba4611 Год назад +1

    እርስዎም መልስ ለመመለስ ዝግጁ ከሆኑ የሌሎችን አባባል ማንቋሸሽ ሳይሆን አንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ በአስረጂነት የማስቀመጥና የማብራራት አቅም እንዴት አጡ!!!!!!

  • @user-qi6kv7qh2z
    @user-qi6kv7qh2z 6 месяцев назад

    ከዚህ ሁሉ ማምታታት ለምን ወላጆቻችን እግዚአብሔርን ብቻ እንዲያመልኩ አታስተምሮልንም።

  • @kassahunbayekedagn300
    @kassahunbayekedagn300 Год назад +2

    የበቁትም ይስታሉ መአዛ የአሜሪካን ሀንበርገር ልቡን ደፍኖስት ስለአበደ አብረን አናብድም እኛ ሰው ተከታዮች አይደለንም

  • @tesfayeserka7094
    @tesfayeserka7094 Год назад +2

    እግዛቤሄር ይቅር ይብልክ በአንድ ግዜ በሁሉም ቦታ መገኝት የመለኮት ስልጣን ሲሆን ለፍጥር ማን ሰጠው ታድያ እንድህ ከሆነ መለኮትን ከፍጡር በምን እንለያቸዋልን?

    • @aboutallaroundtheworld9994
      @aboutallaroundtheworld9994 Год назад +1

      መለኮት በመለኮትነቱ ነው የሚለየው
      መልዕክት ከእግዚአብሔር በተሰጦቸው ፀጋ መገኘት ይችላል ይሕ ማለት ኤልሳ እስራኤል ሆኖ ሶርያ ቤተመንግስት ውስጥ የተደረገውን እዳወቀ ድንግልም ሀዋሳ ያለውን እና እድል አበባ ያለውን ታውቃለች በመጨረሻም አስታየት ከመስጠታችሁ በፊት ሙሉ ቪድዮ ተከታተሉ

    • @tesfayeserka7094
      @tesfayeserka7094 Год назад

      @@aboutallaroundtheworld9994 ምን እና ምኑን ነው የምታገናኝው እየተባለ ያለው በአንድ ግዜ ሁሉም ቦታ መገኝት ነው አሜሪካ ሆኖ ሚጸልይ ይኖራል አፍሪካ አውሮፓ እና በአንድ ግዜ የሁሉን ጸሎት ለመስማት ሁሉም ቦታ መገኝት ይጠይቃል ስለዚህ ማሪያም በአንድ ግዜ ሁሉም ቦታ መገኝት አትችልም ለምን ፍጥረት ስለሆነች አለቀ፡፡በሁሉም ቦታየመገኝት ስልጣን ያለው እየሱስ ብቻ ነው አለቀ፡፡ከመሎኮት ባህራት ውስጥ ሁሉን ቻይ በአንድ ጋዜ በሁሉ ቦታ መገኝት ለዘመኑ ጥንትያ የሌልው ሁሉን አዋቂ የመሳሰሉት ናቸው፡፡ እነዚህን ባህሪያት ከማናም ፍጥረት ጋር አይጋራውም፡፡

    • @samuelgebreselassie5865
      @samuelgebreselassie5865 Год назад

      ያለውን ለመረዳት አዳምጠህ ቢሆን ይህን ባልጠየቅህ(ባልጠየቃችሁም ) ነበር። መጀመሪያ እናንተ እንደምታስቡት ሳይሆን ኦርቶዶክስ ምን ትላለች የሚለውን ለማወቅ ሞከሩ ።

    • @alemneshassefa306
      @alemneshassefa306 Год назад

      እኔ ኦርቶዶክስ ነኝ ግን የኔም ጥያቄ ነው። እመቤታችን በአንድ ጊዜ በሁሉም ቦታ ትገኛለች?

    • @yaredakalukassa1559
      @yaredakalukassa1559 10 месяцев назад

      @@alemneshassefa306 ሁሉም ቦታ አላልንም ምድርና ሰማይ ግን ባንዴ መገኘት ትችላለች
      ራእይ 5 (Revelation)
      13፤ በሰማይና በምድርም ከምድርም በታች በባሕርም ላይ ያለ ፍጥረት ሁሉ በእነርሱም ውስጥ ያለ ሁሉ፦ በረከትና ክብር ምስጋናም ኃይልም ከዘላለም እስከ ዘላለም በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው፥ ለበጉም ይሁን ሲሉ ሰማሁ።
      ይኸው ዩሀንስ መቼም አምላክ አይደለም

  • @rozzadesta9344
    @rozzadesta9344 Год назад +2

    አተ ደደብ ዩናታ በጣም ያሳዝናል ሊላ ትመረት አሰተተምር የወርቶዶከስ ተዋህዶ ተውን ። አባማአዛ መናፍቃነናቸው ከተዋህዶ አሰተሳሰብ ውጥናቸው።

  • @bernabasabdissa3824
    @bernabasabdissa3824 Год назад +1

    ጥሩ እውቀት እና አገላለፅዎን አከብራለሁ። የእርስዎ አይነት እውቀትን በእውቀት እንጂ: በስድብ በዘለፋ እና ማስፈራራት በራቀ መንገድ መልስ የመስጠት ብቃትዎን አደንቃለው።
    ትዕቢተኛ ሰው: እኔ ብቻ ነኝ ትክክል ይላል አሉ: እርስዎስ ምን እያሉ ነው ?? እኔ ብቻ ትክክል ነኝ እያሉ እኮ ነው። ትዕቢት እንዲያ ይገለፃል ካሉ እ ???
    2 በእውነት ብዙሀን የኦርቶዶክስ ምዕመናን ከየዋሀን እናቶችችን ጀምሮ: ልክ እንደርስዎ ተንትኖ: ግሪካውያን ፈላስፎችን አጣቅሰው : ማርያምን ከመለኮት ለይቶ የሚያከብር ነውን ??? እውነት ማርያምን ከክርስቶስ የተካከለ: የበለጠም ክብር እንደሚገባት የማሰብ ነገር የለምን ???
    የመስቀልስ : የሰንበትስ ክብር በእውነት የእርስዎ መረዳት ይሆን በቤተክርስቲያ እየተተገበረ ያለ ነውን ??
    ዓለም አለማርያም አይድንም: ማርያም ፈጣሪዋን ወለደችው እውን በእርስዎ ጥልቅ መረዳት ይልቅ እየተተገበረ ነውን።
    እርስዎ በእውቀትዎ ተከራክረው ሊረቱ የሚችሉ አርገው በማሰብዎ ይናገሩታል እንጂ: ሰፊው ምእመን ግን : እርቆ ከክርስቶስ ይልቅ ማርያም የኦርቶዶክስ መለያ መለኮታዊ እናት አድርጎ በተግባር ያመልካታል። ለዚህ ጉዳይ እርሶ ይከራከሩ ይሆናል እንጂ መልስ የለዎትም።

    • @asteryegezu4065
      @asteryegezu4065 Год назад

      Bernabas Abdissa ንፍጣም ዘረጦ ነህ

  • @SoothingRelaxation-Music942
    @SoothingRelaxation-Music942 Год назад

    አይ ዲ/ን ብርሀኑ እንደ አባ መአዛ መንፈስ ቅዱስ ካልገለጠልህ በቀር አይገባህም

  • @gt9334
    @gt9334 Год назад +1

    እነዚህ ሰዎች ሰውየው የሚለውን እየሰማችሁ ነው? ፖፖፖፖፖ የምትሉት? እረ -ንቁ በመድሃኒአለም:: ለምን ማርያም እንዴት በሁሉም ቦታ መገኘት እንደቻለች አያስረዱም:: mobile TV wave እያሉ የሚያድበሰብሱት:: አማርኛ ለመስማት እንዲገባን የግድ ኦርቶዶክስ መሆን አለብን? ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም ፍዑም ቅድስ ስላሉት ደግሞ ፍዑም የሚባል ሰው አልተፈጠረም:: ከሰው በላይ ከአምላክ በታች የሚባል ፍጥረት አልተፈጠረም :: እየሱስ ለአለም ሁሉ= ለሰው ሁሉ ሃጥያት ሞተ:: ማርያም በአለም ነበረች? ሰው ነበረች? አዎ ነው መልሱ ስለዚህ ለሱዋም ሞቷል:: ይህ ግን የናታችንን ክብር አይቀንስም:: ማርያም ጌታን አዳኜ ካለችው ከምንድን ነው ያዳናት? በመጨረሻም ተናጋሪው የአማርኛ ቋንቋን እውቀቱን ነው እንጂ መንፈሳዊ አረዳዱን እውቀቱንም አያሳዬም:: ሻሎም

    • @yaredakalukassa1559
      @yaredakalukassa1559 10 месяцев назад

      ራእይ 5 (Revelation)
      13፤ በሰማይና በምድርም ከምድርም በታች በባሕርም ላይ ያለ ፍጥረት ሁሉ በእነርሱም ውስጥ ያለ ሁሉ፦ በረከትና ክብር ምስጋናም ኃይልም ከዘላለም እስከ ዘላለም በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው፥ ለበጉም ይሁን ሲሉ ሰማሁ።