ወቀታዊ! ሐሰተኛው ዮናታን ላነሳው ጥያቄ ከሊቃውንቱ የተሰጠ ድንቅ መልስ። ሊቀ ሊቃውንት ዮሴፍ ደሳለኝ እና ዲ/ን ያረጋል አበጋዝ ክፍል 1
HTML-код
- Опубликовано: 8 сен 2024
- #ሊቀሊቃውንትዮሴፍደሳለኝ
#ዲንያረጋልአበጋዝ
#አባገብረኪዳን
#ሄኖክኃይሌ
#HenokHaile
#DeaconYaregal
#Orthodoxsebket
#abagebrekidan
#Mahibrekidusan
#Eotc
#orthodoxtewahdo
#yonatanaklilu
#ዮናታን_አክሊሉ
አረሳት ኢትዮጵያን
ተክለ ሃይማኖት መዝሙር
Teklehaymanot Mezmur
ይህን ትምህርት ለሌሎችም ሼር ማድረግዎን አይርሱ።
እኛም ኦርቶዶክስ ጋር በነጋዴ ጸሃፊዎች የገባ በገድልና ድርሳናት ያለ እንክርዳድ መንቀል ኣለብን፡ ለነዚ እንክርዳድ መልስ መፈለግ የለብንም፡ በዚህ ጉዳይ ነው መናፍቃን የልብ ልብ ተሰምታቸው ብዙ ኦርዶክስ ወጣቶች እየጠፉ ነው።
ለምሳሌ ሰይጣን መንኩሶ ጸድቆ የሚል መጣል ኣለብን፡ ከመጽሓፍ ቅዱስ ጋር የሚጋጭ ሁሉ መጣል ኣለብን፡ ምክንያቱ ይህንን ለመመለስ ብላቹ ስትሞክሩ ሌላ ጥያቄዎች እየፈጠራቹ ነው፡ ለምሳሌ እኚህ መምህራችን ዮሴፍ እስከምትወልድ ድረስ ኣላወቃትም የሚል ፊትዋ እየተቀያየረ ስለነበር ነው ኣላወቃትም ኣሉን ይህ ግን ከመጽሓፍ ቅዱስ ኣይስማማም፡ ማስረጃ ብንባል ኣናመጣም ከመጽሓፍ ቅዱስ፡ በመጽሓፍ ቅዱሱ መሰረት ዮሴፍ እስከምትወልድ ድረስ በስጋዊ ግንኙነት ኣላወቃትም ነው መልእክቱ፡ ይህ ብለው ቢመልሱ ምንድነው ችግሩ፧ እስከምትወልድ ድረስ ኣላወቃትም እስከ ዘለኣለምም ኣላወቃትም፡ እኔ እንደ ኦርቶዶክስ ኣማኝ የነዚህ መምህራን መልስ ኣላረካኝም።
ደግሞ ዮናታን ይታሰር የምትሉት ነገር ኣቁሙ በናታቹ እስርቤት ያሉ ኦርቶዶክሳውያን በጎችን ተኩላው እንዳይበላብን።
🕯️🙏🙏🙏♥️🌹🇧🇴👍🌺🌺👍👍👍
ጠላት ሆይ: ውለህ ግባ!... ይህን ድንቅ : የረቀቀና የተራቀቀ ምስጢር መቼ ቁጭ ብለን እንማር ነበር? .... ክፉ ጎረቤት እቃ ያስገዛል!!!
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
እውነት ነው ሳያስቡት በደንብ እንድንማር አረጉን እኮ
“የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ይኑርባችሁ፤ በጥበብ ሁሉ እርስ በርሳችሁ አስተምሩና ገሥጹ፤ በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ በጸጋው በልባችሁ ለእግዚአብሔር ዘምሩ፤”
- ቆላስይስ 3፥16
ቃለ ህይወት ያሰማልን እንቑ መምህሮቻችን
በጣም የገርማል ከወጌል ይልቅ የአንዲ ሊቅ ሀሳብ በለጠብህ እሳቸው ልክ አንዳተ ሰው ናቸው ሊቀ ካህናችን ኢየሱስ ነው እውነት ሁሉ በቃሉወስጥ ነው የለው ።እናተ ግን የምታፍሩበት ይመስል
ወንጌል ምን ማለት እንደሆነ ሲገባህ አይደል? ለአንተማ ወንጌል ተከድናብሃለች
የተወደዳቹህ ኣባቶቼ፥ ቃለ ህይወት ያሰማልን።
በእውነት ልክ በጣም ወሃ ጠምቶ፥ ምግብም ደግሞ ተርቦ እንደቆየ ሰውና ፥ ምግቡና ወሃውን ሲያገኝ ፥ ጥማቱ ሲያረካና ፥ ርሃቡም ስይስታግስና ፥ ሲጠግብ ፥ ከሚሰማው በላይ የነፍስ እርካታ ነው የተሰማኝ ፥ ደግሜ ፥ ቃለ ህይወት ያሰማልን። እንወዳቹሃለን ፥ እናከብራቹሃለን እግዚኣብሄር እድሜያቹህን ያራዝመው ኣሜን።
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
በእግዚአብሄር ቃል ጠቅሳችሁ ከብሉይ ከአዲስ አሳዩን እንጅ ዝም ብላችሁ በወሰዳ አባቶቻችን እንዲህ አሉ ሊቃውንት እንዲህ አሉ አትበሉ። ይህንንም ማንም ይላል ለማምወጥና እና መለስኩ ለማለት ያህል ይመስላል።ውረድ ተወለድ ብሎ ሰው ስለጮኸ ተወለደ የሚል ቃል ፈፅሞ የለም። እግዚብሄር ሰው እንደሌለ አየ የሚማልድ እንደሌለ ባየ ጊዜ የገዛ ክንዱ መድሃኒት አመጣለት ይላል እንጅ ኢሳ 59:16
ጆሮን ለመስማት መጠቀም ተገቢ ነው! ቢያንስ የተጠቀሱትን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች መስማት ነበረብሽ
መምህር ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ ወመጋቤ ሐዲስ ኢንጅነር ነቅዐ ወመምህር ገብረ መድህን ለቤተክርቲያኖቻችን መምህራን ቃለ ሕይወት ያሰማልን አሜን፡፡
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
እንግዲህ ፡ ምን ፡ እላለሁ። ይህን ፡ የመሰለ ፡ ድምጽ ፡ ያሰማኝን ፡ እግዚአብሔርን ፡ ማመስገን ፡ ነው ፡ እንጅ። ሃይማኖታችንን ፡ ውስጥም ፡ ውጭም ፡ ካሉ ፡ ፈታኛች ፡ ለመታደግና ፡ ምመናንን ፡ በሁለት ፡ እግራቸው ፡ ለማቆም ፡ ይህ ፡ መርሐ ፡ ግብር ፡ ቆሚ ፡ ሆኖ ፡ እንዲቀጥል ፡ የልዑል ፡ እግዚአብሔር ፡ ፈቃዱም ፡ ይሆን ፡ ዘንድ ፡ አብዝቸ ፡ ተመኘሁ። ይህን ፡ ጉባኤ ፡ ያዘጋጃችሁትን ፡ ሁላችሁንም። ልዑል ፡ እግዚአብሔር ፡ በምድራዊውም ፡ በሰማያዊውም ፡ በረከቱ ፡ አብዝቶ ፡ ይባርካችሁ። ለሊቃውቶቻችንም ፡ ቃለህይወት ፡ ያሰማልን።
አሜን።
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
ቃለ ህይወት ያሰማልን እመቤታችን ፀጋውን ታብዛላቹ
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
በረከታቹሁ ይደርብን
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋውን ያብዛላችሁ አባቶቻችን።
መርምሩ መፅሀፍ ቅዱሳችሁን አንብቡ።ዝም ብሎ አሜን ቀረ።
መፅፍ ቅዱስ አንድም ቦታ መድሐኒት ናት አይልም ያልተፃፈ መጨመር መቀነስ ከህይወት ይጎድላል ተብሎ ተፅፋል ኢየሱስ ክርስቶስ በምድር ላይ በቤተ መቅደስ እየስተማረ ዮሴፍና ማርያም ይፈልጉት ነበር ሌሎችም አግኝተው እናትህና ወንድሞችህ ይፈልጉሀል ሲሉት እናቴም ወንድሞቼም የእግዚአብሔር ን ፈቃድ የሚያደርጉ ናቸው ብሎ መለስላቸው ዛሬ ይህ ግርግር ሴጣን እንደሚፈጥር አውቆነው
እግዚአብሔር ፀጋችሁን ያብዛላችሁ ዲያቆን ያረጋል እኔም በውስጤ ይመላለስ የነበረ ጥያቄ ያለቅዱሳን ምልጃ ሰው አይድንም የሚለው አንድ ሞኝ የተከለው 60 ሊቃውንት አይነቀንቀውም ይባላል በቤተክርስቲያናችን የሌለ ትምህርት ሰርገው የሚያስገቡና የማያውቁት ደሞ ይሄንኑ ይዘው ይነሱና በመናፍቃን ይፈተናሉ።
ቃለህይወት ያሰማልን።
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
Egziabher Dink Dink Lijoch Alut Metadel New!! Kale Hiwot Yasemalin
ያባሲሶን ያባ ጋቶን በረከት ይደርብን😢
እንዲያድርብን የተገባ በረከት የኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው ። እርሱ ህይወታችን፣ በረከታችንነውና።
ጸጋውን ያብዛልን መምህራኖቻችን እግዚአብሔር ይስጥልን
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
አባቶቻችን በእዉነት ቃለ ህይወት ቃለ በረከት ያሰማልን በእድሜ በፀጋ ይጠብቅልን
እማቤታችን ጥላ ከላለ ትሁንልን በእዉነቱ
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
አሜን አባቶቻችን ሙህራን ሊቅ በሁለት በኩል የተሳላችሁ በዓለማዊዉም በመንፈሳዊዉም በእውነት ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን ::
በእውነት ይህ ጥያቄ ድሮ መልስ የተሰጠበት ነው ነገር ግን ጠላት እጅ ባለመስጠት እንደ አዲስ ያደርቁናል
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
ቃለህይወት ያሰማልን መምህሮቻችን
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
በአጋንንት ትምህር ህዝብ እየገደሉ ህይወት እያጠፉ ቃለህይወት ያሰማልን ስላቅ ነው
አሜን መምህሮቻችን ነሩሉን 🙏🙏🙏❤️❤️❤️
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
አባቶቼ ወንድሞቼ በእውነት ያብራራላችሁልን የእግዚአብሔር ቃል ድንቅ ነው የነፍሴን ምግብ አግኝቻለሁ፡፡
መጀመሪያ መማር ከሁሉ ይቀድማል ቃላት ትርጉማቸው ምን እንደሆነ መማር መረዳት ማስተዋል ያስፈልገናል፡፡
በተረፈ ማንም እየተነሳ የቤት ስራ ለሚሆኑብን ትኩረት መስጠት አያስፈልግም መደናበርም አያስፈልገንም፡፡
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ስለ ክብሯ እግዚአብሔር በዘፍጥረት 3 ላይ “አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ” የሚለው ቃለ እግዚአብሔር የክብሯ ሁሉ ቁልፍ ቃለ እግዚአብሔር ነው ከዚህ በላይ ምን ክብር አለ ወላዲተ አምላክ ከመሆን?
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
አሜን አባቶቼ. እድሜ ከጤናችሁ ጋር እብዝቶ ይስጥልን ቸሩ መድሐንያለም በእውነት
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ሕይወት ያሰማልን።
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
ዲ/ን ያረጋል አበጋዝ ❤️❤️❤️
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
ፀጋውን ጨምሮ ያብዛላችው ።
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
ቃለ ህይወት ያሰማልን
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሂይወት ያሠማልን ኤግዚአብሔር አምላካችን በቸርነቱ በምህረቱ ይማረን ሥለ መረጣቸው ቅዱሣን ሥለ እናታችን ቅድሥት ድንግል ማርያም ሥለ ቅዱሥ ሚካኤል ሥለ ቅዱሥ ገብርኤል ሥለ ቅዱሥ ሩፋኤል ሥለ ቅዱሥ ዑራኤል ሥለ ቅዱሥ ሣቁኤል ሥለ ቅዱሥ አፍኔን ሥለ ቅዱሥ ፋኑኤል ሥለ ዘጠና ዘጠኙ ነገደ መላይክት ሥለ ሀያ አራቱ ካህናተ ሠማይ ሥለ አርባእቱ እንሠሣት ሥለ ቅዱሥ ኩሩቤል ሥለ ቅዱሥ ሡራፌል ሥለ ሠባቱ ኪዳን ሥለ ነብያት ሥለ ሀዋርያት ሥለ አርድእት ሥለ ሠላሣ ሥድሥቱ ቅዱሣን አንሥትሥለ አቡነ አረጋዊ ሥለ አቡነ ገብረ ክርሥቶሥ ሥለ አቡነ ሀብተ ማርያም ሥለ አቡነ ሠላማ ተሣፌ ብርሀን ሥለ አባ እንጦንሥ ሥለ አባ መቃርሥ ሥለ አባ ጳዊሊ ሥለ ቅዱሥ ጊወርጊሥ ሥለ ቅዱሥ እሥጢፋኖሥ ሥለ ቅዱሥ መርቆርዪሥ ሥለ ቅዱሥ ጴጥሮሥ ሥለ መጥምቀ መለኮት ቅዱሥ ዪሀንሥ ሥለ አባ ፅጌ ድንግል ሥለ ቅድሥት አርሤማ ሥለ ቅድሥት ክርሥቶሥ ሠምራ ሥለ ቅድሥት በራባና ሥለ ቅድሥት ማርያም ግብፃዊት ሥለ ቅድሥት ሦፍያ ሥለገዳማት ሥለ መነኮሣት ሥለ ሠማእታት ሥለ ቅዱሣን ሥለ ፃድቃን ዬማረን አቤቱ ማረን ይቅር በለን አቤቱ ማረን ይቅር በለን ሠላምህን ሥጠን ለሁልግዜውም ከመካከላችን አትራቅ አሜን አሜን አሜን
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!!
አሜን 🙏ቃለህወት ያሰማልን መምህራኖቻችን 🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህሮቻችን❤🙏
“በዚያን ሰዓት ኢየሱስ በመንፈስ ቅዱስ ሐሤት አደረገና፦ የሰማይና የምድር ጌታ አባት ሆይ፥ ይህን ከጥበበኞችና ከአስተዋዮች ሰውረህ ለሕፃናት ስለ ገለጥህላቸው አመሰግናለሁ፤ አዎን አባት ሆይ፥ ፈቃድህ በፊትህ እንዲህ ሆኖአልና። ሁሉ ከአባቴ ዘንድ ተሰጥቶኛል፥ ወልድንም ማን እንደ ሆነ ከአብ በቀር የሚያውቅ የለም፥ አብንም ማን እንደ ሆነ ከወልድ በቀር ወልድም ሊገልጥለት ከሚፈቅድ በቀር የሚያውቅ የለም አለ።”
አሁንም ህዝቡ ለእናንተ እንዲሰግድ እዉነትን እንዳያዉቅ ሊቃዉንት ሊቃዉንት እያላችሁ፤ በግዕዙ እያለችሁ ህዝቡን ባሪያ አድርጋችሁት ልትኖሩ ነዉ፡፡ እግዚአብሔር ግን እስራኤልን ከፈርኦን እንዳላቀቀ ህዝቡንም ከእናንተ እስራት የሚያላቅቅበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም፡፡
Wow! explained very well. ግን ድርሳናት ላይ ቃሉን የሚቃወም የሚመስሉ አንዳንድ ሃሳቦችን እንዴት ከቃሉ ጋር ማስታረቅ ወይም ማረም/ኤዲት ማድረግ ይቻላል?
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
ጥሩ ጋጠመኝ ነው የገኙት አበታችን ያዘንድሮ ጰንጤን ግን ለዝህ ገጠመኝም አይባቁም
የነሱ የወረደአስተሰሰብ የእማቤታችንን ደንቅ ፀጋ ይበልጥ እንድንማረ እያደረገን ነው
በፀጋ ያቆይልን አባቶቻችን
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
እውነት ነው ያሳፍራል የተክለሀይማኖት ተቅማጥ ከክርስቶስ ደም እኩል መሆኑ መዳን በብዙ መንገድ እንዳለ ነው ገድሎች የሚናገሩት ስእለ እድህኖ ነው ከነስሙ ስእሉ እስኪ ቅዱስ ቃሉ ምን ይላል
እነ ነቃፊወች! መቼ ነው ከክስ ወጥታችሁ እውነተኛውን የክርስትና ትምህርት መስማት የምትጀምሩት?
ልክ ነው ብቻውን ክርስቶስ አዳኝ ነው። የእመቤታችን ክብሯን እና በድነት ያለትን ቦታ እንመሰክራለን።
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
ከሌላ መፃህፍት ይልቅ ከአንዱ መፅሐፍ ቅዱስ ብናብራራ? እመቤታችን ፍጡር መሆኗንና ፈጣሪዋም በማህፀኗ ያደረው ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ መሆኑን ይህንንም እናት ቤተክርስትያን እንደምታምንና እመቤታችን ማርያምም እንደምትከበር እንጂ እንደማትመለክ በቀላሉ ቢያስረዱ::
ኧረ በስእሏ ፊት ስገዱ እርሷ መድሀኒታችሁ ናት ነው እኮ የሚለው ስእሉ ስእለ አድህኖ ነው የሚባለው መዳን በሌላ በማንም የለም በመድሀኒአለም በጌታችን በመድሀኒታችን በእየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ ብቻ ነው መዳን ዛሬ ዛሬማ ያለድንግል አማላጅነት አለም አይድንም እያለች ታስተምር ጀምራለች ኧረ አባቶች የአለም መድሀኒት እየሱስ የእግዚአብሔር ልጅነው ተው ! ቅዱስ ቃሉ ፈርድባችኃል ፊደል መቁጠር ለማይችሉ ቤተሰቦቻችን ህዝባችን ተጠያቂ ናችሁ እግዚአብሔር የህዝቡን ድም ከእናንተ እጅ ይፈልጋል ትጠየቁበታላችሁ .
አዎን መዳን በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው እመቤታችን ወላዲተ መድሃኒትና ልናከብራትና ልንወዳት ይገባል :: በተጨማሪም ሌሎች ፅሁፎችና ገድላት ኤዲት ሊደረጉና ከመፅሐፍ ቅዱስ ጋር ሊታረቁ ይገባል እላለሁ::
@@EyesusYadenal-dv7pj ጆሮሽን ደፍነሽ መሆን አለበት ቪድዮውን የሰማሽው እየሰማ የማይሰማ ትውልድ አምላክ ሆይ ማስተዋል አድለን።
 አወ ፡ እንሰግዳለን ፡ መድሀኒታችን ፡ ናት
phermacy መድሀኒት ፡ ቤት ፡ ይባል ፡ የለ ፡
ትመለካለች ፅጌ ፃም ለሊቱን ሙሉ ተመለካለች ጣውላ ስእል ተደርጎላት ትነግሳለች ይዘመርላትይል ይስገድላታል ብፊስስው ጀሟ ይባለላታል 10000 ጊዜ ትመለካለች እሷና ሌሎች ፍጡራል አሁንም ይህ ህዝባችንን ሲኦል የጨመረ የፍጡር አምልኮ ምድራችንን ይልቀቅ
በእውነት ቃለሂወት ያሰማልን አሜንንንንን
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
መምህር ያረጋል❤
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወት ቃለበረከት ያሰማልን ተስፋእርስት መንግስት ሰማያትን ያውርስልን በእድሜበጤና ይጠብቅልን እንደናንተ አይነት መምህራኖች የሰጠን አምላክ ይክበር ይመስገን
የሰማነውን በልቦናችን ጽላትይጻፍልን አሜን አሜን አሜን
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
እንደው እኛ እንድንማር ፍቅሯ እንዲጨምር አደረጉን ልቦና ይስጣቸው ለከሃዲያን
አዎ እህቴ ይህንን ድርሳናትና ገድላትን ትተሽ ህያዉ የሆነ የእግዚአብሔርን ቃል ተማሪ/አንብብ!!!!
Amen amen amen qala Hiwot yasamalan mamharachan 👏🏼👏🏼👏🏼👏🏼👏🏼👏🏼⛪
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
የሀገሬ ኢትዮጵያ ልጆች ሆይ፡-
ከዚህ በታች የተመለከቱ አጋንንታዊ ልምምዶች እንደሆኑ የማያውቅ ሰው የለም፡፡አብዛኛዎቹ በሐይማኖት ዙሪያ የሚከራከሩ ሰዎች ግን በሌሎች ሰዎች ድክመት ላይ ከማተኮርና ራሳቸውን ከመቆለል አልፈው እነዚህን ክፋቶች ማንሳት አይፈልጉም፡፡ እስኪ ስለምልጃ ቆም አድርገን ከዚህ በታች ከብዙ በጥቂቱ የተመለከቱ ልምምዶች እግ/ር አምላካችንና ክርስትና የሚባል ዕምነት ለዘላለም የኮነኗቸውና በየዕለቱ የሚዋጓቸው ሰይጣናዊ/ አጋንንታዊ እንደሆኑ ተነጋግረን እንለፍ፡፡ ተከራካሪዎቹ የማያነሱት ሕዝቡን በስውርና በተለያዩ ሰበቦች እያስፈራሩ የሚገዙባቸውና የትርፋቸው ምንጭ ስለሆኑ ነው፡፡ እስኪ እናንሳቸው፡-
1. ህብረተሰቡ መተተችብኝ/መተተብኝ፣ አሠራብኝ/አሠራችብኝ፣ አትተኛልኝም/አይተኛልም፣ ደገመብኝ/አስደገመችብኝ፣ ሄደችብኝ/ሄደብኝ፣ አደረገችብኝ/አደረገብኝ፣ አሳቀለኝ/አሳቀለችብኝ፣ አበላሸብኝ/አበላሸችብኝ፣አብልቶኝ ነው፣ አብልታኝ ነው፣ አዋቂ ጋ እሄድበታለሁ፣ ወዘተ. በሚሉ ልምምዶችንና መጠቃቃቶች የተጠማመደ አይደለምን? ለልዩ ልዩ ስኬቶች፣ለበቀሎችና ለጥቃቶች ፣ ዕድሎችን ለማወቅ፣ ወዘተ. አዋቂ ተብዬዎች ጋ በስፋት እንደሚኬድ የታወቀ አይደለምን?
2. በፍጡራን ተስፋ እንዲደረግ፣ የተቀባቡ ሥዕላ-ሥዕሎቻቸው በየቤቱ እየተቀመጡ እንዲመለኩ፣ ለፍጡራን እንዲታጠን፣ ቀናት ተመድበውላቸው እንዲደገስለቸው፣ በተመደበላቸው ቀናት እየተጠጣና እየተሰከረ በስሜት በሆይታ ስማቸው እየተጠራ የሚሳናቸው እንደሌለ እንዲታወጅላቸውም ሆነ እንዲሰበኩ፣ እንዲመኩባቸው፣ እንዲሳልባቸውና ስለቱ በስማቸው እንዲፈጸምባቸው፣ እንዲማልባቸውና መሐላ እንዲፈጸምባቸው፣ ልጅ፣ጤንነትና በረከቶችን እንደሚሰጡ ተደርጎ እንዲታመንባቸው፣ እንዲለማመኗቸው፣ ሌሎች ብዙ ጉዳዮችን እንደሚፈጽሙ ፣ ጠላታችን የሚሉትን ሰው እንደሚበቀሉላቸው፣ ልዩ ልዩ መሥዋዕቶችና ልመናዎች እንዲቀርቡላቸው’’ መደረጉ እግ/ር አምላካችንን መሳደብ እንደሆነ የታወቀ ሆኖ ሳለ ድርቅ ብሎ ትክክል እንደሆነ ለማሳመን መጯጯሁ እጅግ በታም የሚያሳዝን ነው!!!
ብዙ ጊዜ እንደታየው በሚዘገንን ጥላቻ፣ አጥፍቶ ለመጥፋት ጭምር በተዘጋጀና ከሥልጣኔ በራቀ ትችት፣ ስድብ፣ እልህና ወኔ በመስበኩ ቀጥለዋል፡፡ የተሰቀለውን ክርስቶስን ብቻና ብቻ ስበኩ በሚሉት ላይ ይህ ሁሉ ዘመቻ ለምንድነው? መቼም ከአምልካችን ከእግ/ር እንዳይደለ ግልጽ ነው፡፡ ከርሱ ካልሆነ ደግሞ ከክፉው ከዘንዶው መሆኑ ግልጽ ነው ማለት ነው፡፡ ይህ አድራጎት የአምላካችን እግ/ርን ክብር መጋፋትና ለርሱ ብቻ የሚገባውን ክብር ዘርፎ ለማይገባቸው ማቅረብ ነው፡፡ በዚህ ላይ የተሠማሩ በዚህ አካሄዳቸው የእግ/ር አምላካችንን ክብር የተዳፈሩበትንም ጥልቀት ቢረዱና ፈጥነው ቢመለሱ መልካም ነው፤ ላሳቱትም ሕዝብ ዕውነቱን ተናዘው እንዲያመልጥ በጎ ሥራ ቢሥሩ፡፡ ይሰበክ ተብሎ የተጻፈውን ‘’ የተሰቀለንን ክርስቶስን ’’ ትቶ ሌላውን የሰበከ የተረገመ ይሁን ( ገላ. 1፡ 8) ተብሎ ተጽፏልና፡፡
3. በግልና በስውርም የምታውቋቸው መተተኞች፣ደጋሚዎች፣ አስማተኞ፣ ሟርተኞች፣ አዋቂ ተብዬዎች፣ ስንት ጉዳ ጉድ በናንተም ሆነ በሌሎች ላይ ሲያደርጉ የኖሩ ሆድ አምላካቸው የሆነ ሰዎች ናቸው ነገሮችን ያወሳሰቡት እንጂ፡- ከዘላለም ፍዳና ፍርድ ለማምለጥና የዘላለምን ሕይወት ለማግኘት ‘’ በጌታችንና መድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በግላችን ጌታዬና አዳኜ ብለን ማመንና የቀድሞ ሃማኖታዊና የሕይወት ልምምዶቻችንን ሁሉ መካድ አለብን’’ ፡፡
4. ምልጃ ያለደም እንደሌለና በአዲስ ኪዳን ደግሞ ጌታችን ራሱ ወደእኔ ኑ ብሎን ባፈሰሰልን ደም ራሱ ይዞን እንደገባ እየታወቀ የተኬደበትም ርቀት የሚያሳዝን ሆኖ ኖሯል(ማቴ.11፡28፣ ኤፌ. 2፡13 እና 2፡18)፡፡
ሰላም ለዝክረ ስምኪ መንክር ጣእሙ፣
ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፣
መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድሃኒት ዘእምቀዲሙ፣
ኪያኪ ሰናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዐለሙ፣
ይትባረክ እግዚአብሔር ወይትአኮት ስሙ
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
በዚህ የይቱይብ ቻናል አቅርቦት ብዙ የነብስ እና የሥጋ ምግብ በእንቁ ሰባክያነ ወንጌል ምክንያት ከስንዱዋ ድንቅ ቅድስት ቤተክርስቲያናችን መአድ በደስታ በእርካታ ተመግቤያለሁኝ፡፡
ስለ ክርስትያናዊ አገልግሎታቹሁ ሁላችሁንም ልኡል እግዚአብሔር ያክብርልን!!!
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን እረዥም እድሜን ከጤናጋ ይስጥልን ለኛም ማስተዋልን ያድለን ቃሉን በልቦናችን ያኑርልን የቅዱሳኑን የፃድቃን የመላእክት አምላክ ለጠፉትም ልቦናን ይስጣቸው
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
ለመምህሮቻችን በእዉነት ቃል ሒወትን ያሰማልን የአገልግሎት እድሜ እና ጤና ይሰጥልን
ለአባቶቻችን ቃለይወትን ያሰማልን
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
መናፍቃን ይህን ማንሳታቸው ከመንፈሳቸው ስላልሆኑ እያደረጉት ያለ ነገር ነው ይህን ነገር ሲያነሱ ግን ይህ መንፈስ ከእውቀት የተነሳ ሳይሆ ቤተክርስቲያን በየአካባቢው እየሞተ ያለውን ክርስቲያን ጠበቃ እንዳትሆን እና ሌሎች አውሬዎች ደግሞ ሌሎችን የተረፉትን ኦርቶዶክስሳዊውን ለመጨረስ የታሰበ በመሆኑ ቤተክርስቲያን ልታስብበት ይገባል
ሀሰተኛና የፈሪሳዊ ልብ ያላችሁ እናንተ እንጂ ኢየሱስን ያተለቀ ሰው የለም። ኢየሱስ ብቻ አማለጅ ነው። ማርያም የክርስቶስ እናት ሰው ነች
እግዚአብሔር ያክብራችሁ መጨረሻችንን ያሳምርልን
አባታችን ሆይ ህይወት ጌታ እየሱስ ነው
Abat Emye ortodox tewahdo yemuhier y likawent bat Eko Neshy likawntun muhranun Yabzaln 🙏🙏🙏❤️kale Hiwet yasmaln mengste semaytn yawrsln memhrachn Tsegawen yabzalachu b edma b Tsega yenurln ❤️❤️❤️❤️❤️💓❣️❣️🌹🌹🌷❣️💜💜🌺🌹🌹🌹
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
ተአምር ገድል ራእይ የምትሉት መፅሀፍ በፈጣሪ ላይ ዋሽታችሁ ህዝቡን ሲኦል ያወረዳችሁበት ፍጡር ያስመለካችሁብት የአጋንንት ሀሳብ ሙሉ በሙሉ ያለበት ነው ኩዮናታን የባስ የማይፈራ ጅግና ትውልድ ጌታ ያስነሳል ትዋረዳላችሁ እሁን እረም ማረም ስለማይቻል ብስበህ አቃጥል ውሽትን በውሽት አታጣፉ ሊቅ አይደላችሁም ሊቁ በስማይ ያለው ፈጣሪ ነው
ፈጣሪ ሰውን መፍጠር ሲያሥብ ሥሁትነቱንም ያውቅ ነበርና ተወልዶ የአዳምን በደል ክሦ ለማዳን ምክንያተ ድኂን የሆነች እመቤታችን በአምላክ ልቡና ታሥባ ትኖር ነበር የሚለው ቃል ምኑ ያሥደንቃል ? እንኳን ሁሉን ዐዋቂው ጌታ ሰውም አሥቤ አውጥቼ አውርጄ ነው የሠራሁት እያለ ሲያወራ ይሰማል ይህንን በመንፈሳዊ ዕውቀት መፈተሽ እንጂ በደረቀ ጭንቅላት መረዳት ሊያሥቸግር ይችላል ። ሣይማሩ መምህር መሆን የሚያመጣው ህፀፅ ነው ። ለአባቶቻችን ለመምህራኖቻችን ረጅም ዕድሜና ጤና ይሥጥልን ። በየመድረኩ ቤተ ክርስቲያኒቷን የማትመጥኑ ሰዎች እየቀረባችሁ ያለ ችሎታ ያለ ዕውቀት የሚደረጉ ክርክሮችን በማቆም ለሚመጥናቸው እንድትተው ማሣሠብ እንፈልጋለን ።
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!!
Dr Yaregal, a professor in Addis Ababa University, thank you
ማርያም የውርስ ሀጥያት ከሌለባት ኢየሱስ ለምን መጣ ሁሉ ሀጥያትን ሰርቷል የእግዚአብሔር ክብርም ጎሎታል ይላል ንቀታችሁ ትእቢታችሁ ዛሬም አለ ጥያቄ ላለመመለስ ለጥያቄ ያልደረሱ የሚል መልስ ከሊቅ አይጠበቅም መጽሀፉ ማርያም ከዮሴፍ ልጅ አላት ይህ ክብር እንጂ ውርደት አይደለም የትዳር ባለቤት እግዚአብሔር ነው ምናለ እግዚአብሔር ያደረገውን ድንቅ የትዳር ጥበብ ብታወሩ በማያሳፍር ጉዳይ ባታፍሩ
ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምህሮቻችን ስለ እመቤታችን ክብር በዚህ አጋጣሚ ሁላችንም የማናውቀውን ብዙ እውቀት አገኘን። ቤተክርስቲያን ስንዱ እመቤት ለሁሉም መልስ አላት ።መምህሮቻችን ክበሩልን❤
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
መጀመሪያ ወጌል ያዙ ።
ሶፍት በላብ!!!! የመስቲካ ልጅ !!!! እርግጫ አና ጥፊ ደንቅ ወንጀል በይፋ በዳስተሮች !!!!!
አንተም ያዝ እየሱስ የጌቶች ጌታ ነው ከእየሱስ በላይ የለም የመጨረሻው ጌታ እሱ ነው በጌታ እመን
የኛ ሊቃውንት ወንጌልን በህይወታቸው ይዘውታል ። ይናገሩታል ። ሌባ ሲመጣ ይረቱበታል ።
ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህሮቻችን
አማላጅነታ አይለየን አሜን፫✝️
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
ሊቃ ምዕራፍ 1:28-29 መለአኩ ገብርኤልን ይህ እንዴት ዓይነት ሰላምታ አለቺዉ እንጂ ሰገደላት የሚል ቃል የሚል የለም ምክንያቱም ስግደት የሚገባዉ ለአንዱ ለቅድሱ እግዚአብሔር ብቻ ነወ። ራእይ 22:8-9 ይመልከቱ ።
ሉቃ 1:28-29 ነዉ ይቅርታ።
ጸጋውን ያብዛላቹ ኦርቶዶክሳዊያን
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
እመቤታችን ታማልዳለች ለምን አታማልድም የጌታችን የመዳህኒታችን እናት አደለችም እናታችን ቅድስት ማርያ አማላጂቷ የንድዬ እናት እነኚ ሴጣን የተሳፈራቸው አይናቸው የተጋረዱ ከሆኑ ምን ይሁንላቸው
መፅሐፍ ቅዱሳዊ መረጃ የለም አሁንም ሊቃውንቱ ተረት እያወሩ ነው
ታድያ ዓለም ሰይፈጠር ከታሰብኩኝ መመለክ አለባት
🌹🌹🌹🌹🌹🚩🚩🚩🚩🚩🚩የግብፅ መነኮሳት እነጂ 🌹🌹መፀሐፍን ዬናታ አልፃፈውም። 🌹🚩🚩🚩🚩
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
በመጀመሪያ ሊቀ ሊቃውንት ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። አንተ ልትሳሳት የምትችልና ምናልባትም ስህተትን ስትረዳ አንድ ቀን ወደ እውነተኛው ትመለሳለህና ይህን የተሳሳተ ትምህርት አታስተምር።
የተከለሃይማኖት ተቅማጥ ከኢየሱስ ደም ጋራ እኩል ማድረግ ያፈጠጠ ሴጣናዊነት ነው ‼️
የአቡነ ተክለ ሀይማኖትን ተቅማጥ ያስጠጣህ ለነገሩ ታድለህ ነው የእርሱን ተቅማጥ አግኝተህ አንተ ከተክልዬ ተቅማጥ ያነስክ ነህና ማን ነው ደግሞ ተቅማጥን ከአምላክ ጋር እኩል ያደረገው? አቤት መራቀቅ እስኪ መጀመሪያ የኢየሱስ ክርስቶስን ማንነት እወቅ ከዚያ በኋላ በተናገርከው ነገር ታፍርበታለህ!!!
God bless you father we love u
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
አባቶቻችሁም ጌታን ክደዋል ሰድበዋል ። የማን ዘር ጎመን ዘር አሉ
Ameen Ameen ameen Abatotachin qaliyewotin yaseman egziyahaber edmena Tena yistelan 🤲 🤲 yetawayedoo enquu sewadachu 😍 😍 tawayedoo lazalalam tinurilin 🤲 🤲 ❤️ ❤️ ❤️ 😍😍
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
ተባረኩ መምሕሮቻችን ይጠብቅልን
ሰለ ምኑ ነው ቃለህወት ያሰማልን የተባለው ጥያቄዉ እኮ ተቅማቱ ያማልዳል ወይ አያማልድም ማርያም ታማልዳለች አታማልድም መሰሎኝ ?
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
አሜንአሜንአሜን፣ቃለህይወትያሰማልን፣መምህራቻችን፣እድሜናጤናይስጥልን፣።
Misganawn tewna semtachihu agenazbu
Amen amen amen amen amen amen qal hywet yasemaln betam des ylale
Kale hewet yasemalen memeherochachin eme amelak bereketewa ayeleyen
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
መምህሮቻችንን እግዚዓቤሔር ያኑርልን አሜን አሜን አሜን 🙏🙏🙏
አስተማሪ መንፈስ ቅዱስ እንጂ እነ ሊቀ ሊቃውንት አይደሉም። ሆኖም ዲያቆኑ ይሻላል።
መፅሀፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል “አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤” 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5 ደግሞ እንዲህ ይላል ዕብራውያን 7
²⁴ እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤
²⁵ ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
ይህ የእግዚአብሔር ቃል ነው ። ሙሉ መፅሀፍ ቅዱስ ላይ ስለ ክርስቶስ ኢየሱስ ብቸኛ አዳኝነት በግልጽ ተፅፏል ። መፅሀፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር ቃል ነው። ምንም አይነት ህፀፅ ፈፅሞ የለበትም። የሰውኛ ሀሳብን ወይስ የእግዚአብሔር ቃልን እንመን? እግዚአብሔር ይባርካችሁ 🙏
መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።ህዝቡን ከሀጢያታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ።
“ልጅም ትወልዳለች፤ እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ።”
- ማቴዎስ 1፥21
የማርያም የተስፋ ቃል ፣የኢየሱስ ህዝቡን ማዳን ፣
ከእግዚአብሔር ማስታረቅ፣አሮጌውን ኪዳንበአዲስ ኪዳን መቀየር፣የእግዚአኽሔር በሰማይ ያለው ፈቃዱ በሙላት በምድር ላይ ሲፈፀም ማየት፣እርስዋም ከአማኞች ጋር አብራ እግዚአብሔርን ማምለክ መፆም መፀለይ ።
ኢየሱስ ያለፈበትን መከራ ስቃይ ለሰው ዘር ያሳየውን የፍቅር ጥግ በነፍሷ ሰይፍ እያለፈ በትዕግስት ፀንታ መሸከም፣ትንሳኤውን ማየት፣በመንፈስ ቅዱስ ተሞልታ ከነቤተሱቦችዋ እግዚአብሔርን እያከበረች እንደፀናች መቀጠል፣የምድር ጉዞዋ ሲጠናቀቅ ወደምትናፍቀው ጌታ ሔዳ የዘለዓለም ደስታ ፍስሀ እፎይታ በማጣጣም እሱ ባለበት ለዘለዓለም መኖር ነው።ክብር ለስሙ ይሁን።
ለማማለድ ጌታችን አንድን መስዋዕት ለዘለዓለም ሰውቶልናል።ሊቀ ካህናትም ሆኖ ስለአማኞች ይታይልናል።ደሙ ምሕረትን ፣ይቅርታን ያውጃል።
በምድር ላይ ያለን ከእግዚአብሔር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን።
ሉቃስ 16
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³⁰ እርሱም፦ አይደለም፥ አብርሃም አባት ሆይ፥ ነገር ግን ከሙታን አንዱ ቢሄድላቸው ንስሐ ይገባሉ አለ።
³¹ ሙሴንና ነቢያትንም የማይሰሙ ከሆነ፥ ከሙታንም እንኳ አንድ ቢነሣ አያምኑም አለው።
2ኛ ቆሮ 5
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁷ ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል።
¹⁸ ነገር ግን የሆነው ሁሉ፥ በክርስቶስ ከራሱ ጋር ካስታረቀን የማስታረቅም አገልግሎት ከሰጠን፥ ከእግዚአብሔር ነው፤
¹⁹ እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ።
²⁰ እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን፤ ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን።
²¹ እኛ በእርሱ ሆነን የእግዚአብሔር ጽድቅ እንሆን ዘንድ ኃጢአት ያላወቀውን እርሱን ስለ እኛ ኃጢአት አደረገው።
ዕብራውያን 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁹-²⁰ እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ በመረቀልን በአዲስና በሕያው መንገድ ወደ ቅድስት በኢየሱስ ደም በመጋረጃው ማለት በሥጋው በኩል እንድንገባ ድፍረት ስላለን፥
²¹ በእግዚአብሔርም ቤት ላይ የሆነ ታላቅ ካህን ስላለን፥
²² ከክፉ ሕሊና ለመንጻት ልባችንን ተረጭተን ሰውነታችንንም በጥሩ ውኃ ታጥበን በተረዳንበት እምነት በቅን ልብ እንቅረብ፤
²³ የተስፋን ቃል የሰጠው የታመነ ነውና እንዳይነቃነቅ የተስፋችንን ምስክርነት እንጠብቅ፤
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
እመቤታችን የሁሉም ነገር መልስ
ማንንም ሊቅ አትበሉ ተብሎ ሳለ ፣ ሊቀ ሊቃውንት ማለቱ አግባብ አይመስለኝም አጠራር እንደ ቃሉ ሊሆን ይገባል
👉👂 የማቴዎስ ወንጌል 23:10 ሊቃችሁ አንድ እርሱም ክርስቶስ ነውና። ሊቃውንት ተብላችሁ አትጠሩ።
Atisasatu! Mastarek le kiristos yesus bicha new yetesetew! Mamaled....shemgelena....yibezabatal!
አእምሮችን ተጠቅመን ብናስብ ከእግዚአብሔር ቃል ውስጥ የሚያስተምር ነው ሐሰተኛ ወይስ ከእግዚአብሔር ቃል ውጪ ተረት ተረት የሚያወራ ነው?
የሚያዋጣቹ እውነትን መናገር ይሻላቹሃል ።ገድላችሁን እንዲሁ በሚድያ እንደሰረዛቹ ንገሩን ።
እናንተ ደግሞ የማታምኑት መጸሐፍ ስር ምን ያርመጠምጣቹሀል መጀምሪያ ስገዱ ለእግዚአብሔር በፍርሃት፣ እግዚኦ ማህረነ ክርስቶስ በሉ ከዛም ትምህርታችሁን እንስማው፡፡
ገድል ምን ማለት እንደሆነ ታውቂያለሽ? ለመሆኑ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ያሉትን ገድላት ምን ልታደርጓቸው ይሆን? ለነገሩ መጽሐፍ ቅዱሱን ስታውቁት አይደል እንዴ? ተሸክሞ መዞርና ማወቅ ይለያያል። የድፍረታችሁ ብዛት መንፈስ ቅዱስ DNA አለው ብላችሁ ተራ በሆነ ምድራዊ ሐሳባችሁ ለመፈላሰፍ ደርሳችኋል። ኧረ ተው ያስጠይቃችኋል?
በእውነት ለኣባቶቻችን እድሜውን ና ፀጋውን ያብዛላቸው
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!
አዎ መዳን ለሚፈልጉ ሁሉ ልትድን ትወዳለህን እያለ እያሥወደደ እያሥፈቀደ የነፃነት ጌታ እንጂ አሥገድዶ እኔን አምልክም አይልም በመሆኑም ይኩነኒ በከመ ትቤለኒ ያለችው የድኅነታችን መሠረት ነበረ ። በመድሃኒትነት ደረጃ ለብዙዎች ተነግሯል የሷ መባል አይደንቅም የሷ ክብር መለኮትን የተዋሀደ ሥብእናዋ ከማናቸውም አይበልጥምን ?
መልሱ ለዮናታን ሳይሆን አዋልድ መፅሀፍት ከመፅሀፍ ቅዱስ ጋር እንደሚጣሉ የተገለፀበት ነው::
ምን ትቀባጥራላቹ መጽሐፍ ቅዱስ የማይለውን አታውሩ
ከልጇ በፈሰሰው ደሟ ይል የለ እንዴ አረ ተው ተው ........
የእባብ መርዝ የሚታወቀው በምላሱ ነው። 😛😛😛
Kale hiwot yasemalen!!!!
100% መመለክ ያለበት ከ1-30 ኢየሱስ መሆን አለበት እርሱ በፈጠረው ቀን ተክለሀይማኖት ማርያም ምናምን እያላችሁ ህዝቡን አታወዛግቡት
ውድ ሊቃውንት ከመፅሐፍ ቅዱስ ውጭ ያሉትን የናንተን መፃሕፍት እባካችሁ በሚገባ መርምሯቸው።
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
Jonathan read your book to compare with Lord Jesus blood that is all!!!
because we have defend our faith in Christ?“ሕይወት በሚገኝበት ትምህርት ደግሞ ሊመክር ተቃዋሚዎቹንም ሊወቅስ ይችል ዘንድ፥ እንደተማረው በታመነ ቃል ይጽና።”
- ቲቶ 1፥9
ሊቀ ሊቃውንት ፡ - ዮሴፍም የበኩር ልጅዋን እስክትወልድ ድርስ አላወቃትም የሚለው መልዕክት እጅግ ተወሳሰበ። የድንግል ማሪያም ከክርስቶስ በኃላ ሌሎች ልጆችን መውለድ ለምንድነው እንደፀያፍ ነገር የተቆጠረው። ለእኔ እግዚአብሔር ቃል አልተሳሳተም አይሳሳትምም፡፡ እዚህ ውስጥ በእግዚአብሔር ቃል መፈላሰፍ አስፈላጊ አይመስለኝም።እውነት ከመጽኃፍ ቅዱስ እና መጽኃፍ ቅዱስ ብቻ መሆን አለበት።
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!!
@@Hiyawsim ወገኖች እባካችሁ መተቻቸቱን ትተን በልባችሁ ያለውን ባዶ ስፍራ እግዚአብሔር በድንቅ እና ታለቅ አላማ ፈቃዱን እንዲፈጽም ወደምድር የላከውን ስለሰው ልጆች በደልና ሃጢያት በመስቀል የተቸነከረውን ጌታ አስቀምጡበት።
Betam new yemadenkachihu.tru agelalets new.tadya atfredubachew.ewuket slemiyansachew new.
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!!
ቃለህይወት ያሰማልን ለመምህሮኖቻችን የእመቤታችን አመላጅነትዋ ፍቅርዋ አይለየን
ድንግል ማርያም ብጽዕት ብሏታል መልአኩ ገብርኤል ይህም ማለት ቅድስት ማለት ሲሆን በዚያን ዘመን በአይሁድ ሕግ ሳታገባ ያረገዘች ሴት በድንጋይ ትወግራ ትገደል የሚል ቃል በዘዳ 22:21 ላይ በሙሴ ሕግ የተደነገገ የአይሁድ ሕግን ሳትፈራ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ የምትፈጽም ከሴቶች ሁሉ መርጦ መልአኩን ሲልክ የእግዚአብሔር ባሪያ እንደ ቃልክ ይሁን ስትል ትእዛዙን ሰለተቀበለች ቅድስት ሆናለች። ይህ ማለት ኢየሱስን ጌታችንና አምላካችን ብለዉ እንደተቀበሉት ቅዱሳን ሐዋርያቶች ማለት ነዉ።
ዬናታን ዳቢሎስን እዲ ካስቆጣው እግዚአብሔር በሱ ብዙ ስራ አለው ማለት ነው።
Kegeta keber yebelete yemiwera yemineger keber besemeaym bemederm kemederm betach yealem yegetan keber bcha yeweral!!!
አሜን...እንኳን ለፃድቁ አባታችን አመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ"የማያስተኛንን ጠላት ላለማስተኛት " የፃዲቁን አባታችንን አቡነ ተክለ ሀይማኖት አመታዊ ክብረ በዓል ከመቸዉም ጊዜ በበለጠ ለማክበር ሚዲያወቻችንን ፕሮፋይል የፃዲቁን ስዕለ አድኖ በማድረግ በረከታቸዉ እንዲደርሰን እና ጠላትን የበለጠ እንቃወም። ...ቤተሰብ እዲሆኑም በቅን ልቦና እጋብዛለሁ።!!!
አርእስቱ ስለ ዮናታን ሐሰተኝነት ከሆነ ዙርያ ጥምጥም ከማውራት ልዩነቱን በግልጽ አስቀምጠልን ሊቀሊቃውንት
ከ ክርስቶስ ሌላ አዳኝ ከሌለ አድኝኝ እናቴ አድነኝ ጻድቁ አባቴ ስትሉ ምትውሉት ምንድነው ታዲያ?
🥰🥰🥰🥰🥰🙏🙏🙏🙏🙏