Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
በጣም ሚገርም ትንታኔ። እኔ በበኩሌ ሰዎቹ በተሳሳቱ ቁጥር መፀሀፍ ቅዱስን ጠንቂቄ እየተማርኩ ነው እድለኛ ነኝ። እናመሰግናለን 🙏
መምህር ብርሃኑ አድማስ የመፅሃፍ ቅዱስ ዕውቀትዎ በጣም አስደናቂ ነው የክርስትናን መልዕክት ከነታሪኩ ከነ ጆግራፊው በጣም ያስደንቃል ይህ ግሩም ብርቅ ስጦታ ነው::
ወንድማችን ቃለ ሒወትን ያሰማልን የሚያደርጉትን አያውቁም እና ይቅር በላቸው ልቦና ይስጣቸው
ስምን መልዓክ ያወጣዋል እንዲሉ ዲ/ን ብርሀኑ ሀሳባቸው ሙግታቸው ትምህርታቸው ሁሉ ለጨለመባቸው ሁሉ ብርሀን ናቸው።
ዲ/ን ብርሃኑ አድማስ ዕድሜና ጤና ፀጋውን ያብዛልን ፈጣሪ በቸርነቱ። አባ ማዓዛን እኛ በአሜሪካን ዋሽንግተን አካባቢ ያለን ኦርቶዶክሳዊ ተዋህዶ ተከታይ እናውቃቸዋለን ከሃያ ዓመት በላይ እና ዲ/ን ብርሃኑ አድማስ ቁልጭ አድርጎ እሳቸውን ያስቀመጠው ፍፁም 100% በትክክል ገፆአቸዋል እኔ ያልኩትን ስሙ እኔ አልሰማም ያለአቅማቸው ወተዋል የትዕቢትና የእብሪት መንፈስ ከመናፍቃኑ ተጋብቶባቸዋል ያውቁ መስሏቸዋል እረ እሱን ተውት የሚያገለግሉበት የቅዱስ ገብሬኤልን ቤተክርስቲያ ካህናትን በመበጥበጥ ለሁለት በመክፈል አልሰማም ብለው በትዕቢት እኔ ያልኩት ካልሆነ ብለው ፍርድ ቤት ጉድ እስኪል ድረስ እሳቸው ቢቻቸውን በመቅረት ፅላቱንና ነዋይ ቅዱሳኑን ተካፍለው ተለያዩና በመናፍቃን አደራሽ ለተወሰነ እየተንከራተቱ ለ2 ለ2 ሰዓት እሁድ እሁድ በጣም ጥቂት ሰዎችን እንደ ፖለቲካ ደጋፊ አበጅተው ሁለት ቤተክርስቲያን ሆኑ የቲፎዞና የዶላር መሰብሰብ የውስጥ ድብቅ አባዜያቸው ለማሳካት ሲሉ ልባቸው በገንዘቡ በትዕቢት መኮፈሳቸው የመውጣታቸው ምክኒያትም ወደ ቃል ማጣመም ተዘዋወረ ቢመከሩም ከፍ ከፍ አደረጉት እራሳቸውን በዚች ሃያ ዓመት ገንዘብ ለቀማቸው ያሳዝናሉ ልብ ይስጣቸው እንጂ ወንጌል ዝቅ ማለትን ትህትናን ነው ያስተማረቺኝ ያፅናልን እና አላዋቂና ትዕቢተኞችን እንዲህ በአሉ እንደ ዲ/ን ብርሃኑ አድማሴ ባሉት አዋቂ ምሁራን መልስ መስጠቱ በጣም አስፈላጊና ጠቃሚ ነው ያቆይልን እንኳን አደረሳችሁ።
'ስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር' .......... ለቅኔና ለቋንቋው ባለሙያዎች ቢሰጥ ... እሳቸውም ጠቆም አድርገው ስላለፉ ሙያቸውን ጠንቅቀው ለሌሎቹም ሙያ ክብርና ቦታ ለሚሰጡ እንደዚኽ ዐይነት የትሕትና መምህራን ስላሉን እንኮራለን በዚኹ አጋጣሚ መምህራችንን ሳናመሰግን ማለፍ ንፉግነት ነው። በክብር ላይ በትሕትና ላይ ትሕትና ጨምሮ ያድልልን። አያፍሩም እኮ ደግሞ ይኽንንም ይዘው መምህራችንን በማመስገናችን ክብራቸውን ከመስቀል ጋር እኩል አደረጉት ይሉናል ይኾናል ።
መምህር ጥሩ መልስ ነው የሰጠህን ያገልግሎት ዘመንህን እግዚአብሔር ይባርክልህ
ተባረክ ተባረክ አምላክ ልሳንህን አእምሮህን ይጠብቅልን።
"ቃለሕይወት ያሰማልን መር"አንድ አባት ነበሩ ይባላል እሳቸውን የሚፈትን እንደዮናታን ያለ አሳሳች መጣና ለምን ረቡዕ ትጾማላችው ሲላቸው ደነገጡና እንዴት ሲሉት የመጀመሪያውን ምዕራፍ አንስቶ ትርጉሙን በራሱ አጣሞ ተርጉሞ ረቡዕ እንኳን ሰው የሰማይ ሰራዊት ሁሉ ብሉ ጠጡ እያለ ለምን ትጾማለችው አሳሳታቸው ይባላል። እና የማናቅ ሰዎች ደግሞ በቀላ ተበራዥ ነን ስለዚህ የሚያውቁ ሰዎችን እንጅ የሚወሸክቱትን ሁሉ ማመን የለብንም። የምንሰማውን ብንመርጥ እንደ ዲ/ ብርሀኑን ዓይናማ መምህር መስማት አለብን
በጣም ወደድኩት እግዚአብሔር ይባርኮት
ድንቅ ትምህርት ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን
አንደበተ ርቱኡ ወንድማችን፣- እግዚአብሔር አምላክ ቃለ ህይወት ያሰማልን ! ማስተዋል ለተሳናቸውም ቅን ልቦና ይስጥልን አሜን!
መምህር ቃለህየወት ያሰማልን በድሜ በፀጋ ይጠብቅልን ያገልግሎት እድሜዎን ያርዝምልን
ተክክልቃላሂወትይሰማልን
እግዚአብሔር ይባርክክ
Bewnet Egziabhier tsegawn yabzalih yekfuwoch libonam yimeles !
ይኽንንም ህብስት ላበላን ይኽንንም ፅዋ ላጠጣን ምግባችንና ልብሳችንንም ላዘጋጀልን ኃጢአታችንንም ለታገሰልን እስከዚችም ሰዐት ላደረሰን ለልዑል እግዚአብሄር ፍፁም ሰላምታ ይገባል፣ ለወለደችው ለድንግልም ምስጋና ይገባል፣ ለክቡር መስቀሉም ምስጋና ይገባል።የእግዚአብሄር ስሙ ፈፅሞ ይመሰገን ዘነድ ዘወትር በየዕለቱ በየሰዐቱ ምስጋና ይገባል"በግዕዝ የተናገሩት በአማርኛ ይኼ ሲሆን እዚህ ውስጥ የፈጣሪያችን ፍፁም የሆነ ቸርነቱን ታጋሽነቱን ይቅር ባይነቱን ፍቅሩን ገልፀን ምስጋና ይገባል ብለን ከዚያ ዘወትር በየጊዜው በየሰዐቱ ምስጋና ይገባል ብለን እንጨርሳለን። ለእመቤቴ እና ለክቡር መስቀሉ እንደዚህ እግዚአብሄርን እንዳመሰገንበት አይደለም! ነገር ግን ወላዲተ አምላክንስ የጌታችን ስጋወደሙ ማዕድ የሆነውን መስቀልንስ ክብራቸውን ተንትነን ስብሀት ብንል የኦርቶዶክስ ተዋህዶ አባት ከሆኑ የሁሉንስ ቦታና ክብር ጠፍቶአቸው ነውን?ተባረኩልኝ!
ፓፓፓፓፓፓፓፓ እውነትም ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት መምህር ድንግል ማርያም ትባርክዎት
በመጸሐፈ ቅዱስ ላይ በእንጨት ላይ ተሰቀለው የተረገመ ነው ይላል እና መናፍቃን ጌታችንን በእንጨት ላይ ነው የተሰቀለው ይላሉ በተዘዋዋሪ ሰይጣን እያሰደባቸው ነው ማለትም በጣም ያሳዝናል ጌታ ከተሰቀለ በኃላ መስቀል ነው የማባለው እንጂ እንጨት አይባልም ለምሳሌ አልጋ በእንጨት ይሰራል ግን አልጋውን አንጣ/አንጪ ነው የሚባለው እንጂ እንጨቱን አንጣ/አንጪ አይባልም፡፡ በእንጨት ላይ ነው የተሰቀለው ሲሉ በተዘዋዋሪ ሳያቁት ጌታን የተረገመ ነው እያሉ ነው ይቅር ይበላውቸው ፡፡ እሚገርመው ሰይጣን እያሰዳበቸው ነው ይቅር ይበላቸው !!
እውነት ነው እኛ የምናመልከው ስላሶችን ነው
ሥላሴ
አንድ ሰዉ ንጉስ ባየ ጊዜ ሊሰግድ ግድ ነዉ ይኋዉም በዘመኑ ባለዉ ሕግና ደንብ መሠረት ካልሰገደ ንጉሣችንን ንቋል በሚል በዙሪያዉ ባሉት ሰዎችም ነቀፋ ሊያጋጥመዉ ይችላል ለእግዘብሔር የሚደረገዉ ስግደት ግን አንድ ሰዉ በሩንም ዘግቶ ለአምላኩ ሰዎች አዩኝ አላዩም ሳይል ለሁሉን ቻይ አምላክ መስገድ ይችላል የሚሰገድለት ለአንድ ለአምላኩ ስለሆነ በተረፈ ስግደት ሁሉ አንድ ነዉ ማለት አይደለም ስለዚህ የወንድማችን ትንታኔ ትክክል ነዉ።
ለኛ እንደነዚህ አይነት አባቶች ሲመጡ የአባታችን የሄን ሲያነሱ መፅሐፍ ቅዱስ በደንብ አላነበቡም ባልልም አልተረዱትም ለኛም ብዙ የማናዉቀዉን ተማርን አባታችን እግዚአብሔር ይስጥልን
አባ መአዛ ጌታ ይባርክዎት እውነቱን ተናግሮ የመሼበት ማደር ይሻላል። ከምድራዊ ጥቅማ ጥቅም የዘላለም ህይወት ይበልጣል እውነት ነው በሁሉ ቦታ የሚገኝ ኡዩሱስ ክርሰቶሰ ብቻ ነው።መናፍቅ ኡዩሱስን የካዱ ናቼው እኛ ግን አዳኝ ኢዩሱስ ክርሰቶሰ እንደሆነ እናምናለን። ማሪያም የጌታ እናት ናት ለሰወች መዳን የተሰጠን ኢዩሱስ ክርሰቶሰ ብቻ ነው ማንም የኢዩሱስን ቦታ ሊይዝ የሚገባው የለም ሰሙ ለዘላለም ይባረክ አሜን 🙏
የልቤን ብርሐን የሚያበራልኝ የልቤ ሰው የኔታ እግዚአብሔር አምላክ በእድሜ በጸጋ ይጠብቆት
The meaning is in the mind of the writer or the speaker ....ነገር ግን እኛ በራሳቸው እየተረጎምን እንሳሳታለን...መምህራችን ድንቅ ሙያዊ ትንታኔ ነው be blessed
ተመሰገንአማላኪአተማረን
ቃለህይወት ያሰማልን መምህር ድንቅ በሆነ ምስጢር ነው የገለፁት እንድንረዳው አርገው አባው መናፍቅ ሁነዋን ይሄ ግልፅ ነው አሣባቸውም አቋማቸውም ይገልፃቸዋን አሪወስስ ሊቅ አልነበር ጨው ለራ ጣፍጥ ነው ከጠቀማቸው ይዩት
እይ እግዚአብሔርእውነቱን ያናግረን እንዲህበውሽትናበባህል እየጠላለፍ ህዝብን ማሳሳት እግዚኦ
የተጠላለፈብሽ አንቺ እኮ ነሽ።
እውነት ግን አዳምጠኸዋል(አደምጣችሁታል)? ነቀፋም ሆነ አስተያየት በምክንያት እንጂ በስሜት ወይም በጥላቻ ብቻ ባይሆን መልካም ነው።
ኧረ ተይ! ለመተቸት ብለሽ የማይሆን ነገር ለመናገር ቸኮልሽ! ከመምህሩ ንግግር ባህል እንጅ ሃይማኖት ያልሆነ መጥቀስ ትችያለሽ? ለመሆኑ ባህል ምን ማለት ነው?
ተባክ ወንድሜ እእግዚሐብሔር ይስጥህ የኔታ ላይ ጠፍቶ ስፈልገው ነው ከዚህ በኃላ በዘሪቱ ዙሪያ ቃለ መጠየቅ ያደረገበት ካለ pls ልቀቅልን
መ ህር ዳ ቆን ብራሀኑ ቃለሂዮት ያሰማልን እመቢቲ አድሜ አሜ አሜ አሜ
እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልን መምህር!!!!
Kale hiwot Yasemalen!!! Dakon Berehanu betam Yemewedachew Yemakeberachew Memeher
LI'UL Egziabher ybarkh.
ዲያቆን ብርሀኑ አድማሱ እውቀትህን እግዚአብሔር ይባርክልህ
የከበሮ ግራና ቀኙ የተወጠረበት ጠፍር የጌታ የግርፋት ስቃይ ለማስታወስ ምልክታዊ እንጂ የተገረፈበት የሮማውያን ጅራፍ ውስጡ ስጋን እንዲቦጭቅ አብሮት የተገመደ ስንት ነገር አለው! በዐይነ ስጋ እና በአይነ ነፍስ ማየት አንድ አይደለም! የእመቤታችን ቦታ ከአምላክ በታች ከፍጡራን በላይ ነው። እንወዳታለን እናከብራታለን: የጭንቅ አማላጃችን ነች። የክብር ስግደት እንሰግድላታለን እንጂ አናመልካትም!
ፀጋውን ያብዛልን።
አርዬስ አባቶች ሲመክሩት ሲገስፁት አልሰማም ነበር የዛሬ የአርዬስ ልጆችም አይሰሙም ምከረው ምከረው አይደል የሚባለው
Rejim edme ketena gar egnan badowochin bememulat nurln!!
Qale howot yasemahIndenezihi qob yedefu indih kehonuLelawuindet yimanefikMin yishalal
ወንጌል ይሰበክ። ክርስቶስ ይሰበክ። ተራ ወሪ ሰለቸን
በዚሽምግልና እድሚያቸው መስቀልና የኦርቶዶክስ ን ለብሰው ሲያጭበረብሩአለማፈሪያቸው
እግዚኦ ሎቱስብአት
አታጠጋጋ they both do not deseve the glory of God
አባቶች ስልጣናቸዉ ከእግዚአብሔር ከሐዋርያት እናከነቢያት መሆኑን እናምናለን ነገር ግን አባትየሆነዉ ቆብየጫነዉ ሁሉ ስለስንዱ እናት ኦርቶዶክስ የገሐነምደጆች የማይችላትን ቤተክርስቲያንን የጠለቀ እዉቀት ይኖራቸዋል ማለት አይደለም አባታችን ምንፍቅናከሌለባቸዉ የጎደላቸዉን መጠየቅ ነዉ ካልሆነ ከነብስ ልጆቻቸዉ ጠንከር ያለ ጥያቄ ቢጠየቁ አሁን ዘመኑ ከባድ ነዉ አባታችን ይጠይቁ ይማሩ ኦርቶዶክስ ረቂቅ ናት አያቋትም ማለት ነዉ
Xena mewale Le gidion legezabre
Read the Bible very well
ማንበባቸውንማ አሳዩሽ ወጥ ረገጥ ለሆነው ስህተትሽ
ምሣሌ፡ወይም፡ምስል፡በጣም፡ጠንቅ፡የሆነ፡ትምህርት፡ነው።።
ድንቅ መምህር
ABA meaza eko yejemerut DC Mikael ke kidase behuwala Tamire mariam eyinebebim neber. Sinteyikachew 'ke bible besteker alastemirem' belew new yalut. Yihe ke 15 amet befit new.
Iyesuus
አባ መአዛ እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርኮት አባቴ
ይህ ሰውዬ ግን መጽሐፍ ቅዱስ እውቀቱን እጠራጠራለሁ
ምነው? ከመጽሐፍ ቅዱስ ያቀረባቸውን ጥቅሶች መረዳት አቃተሽ እንደ? ስለዚህ ጸሎት እያደረግሽ መጽሐፍ ቅዱስ ማጥናት ይጠቅምሻል
@@asmamawsilesh3931 አረ? ለምሳሌ ማርያም በሁሉ ቦታ በአንዴ ትገኛለች? እስኪ ንገረኝ ልረዳ ወንድሜ:: ዮናታንንም አብረን ስህተት ነው እንድንለው
አዘጋጅ ዮናታን ጭምር ጠርተ ሁለቱንም በእግዚአብሔር ቃል መሰረት ብትጠይቅ መልካም ነው?
አንድ ሰው ገብርኤል አምላኬ ገብርኤል አምላኬ ብል እግዚአብሄር ይረዳዋል እያልክ ከመመለስ ልብህን አታደንድን ሌሎችንም አታስት።
አባ መቼም አትማርም ለምን ትቢት አንተ አዋቂ ነሀ
ስብሐት ለእግዚአብሔር ፣ወለወላዲቱ ድንግል ፣ ወለመስቀሉ ክቡር ። ትርጉም=ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን ፣ለወለደችው ድንግልም ፣ለከበረ መስቀሉም ምስጋና ይሁን ነው።እዚህ ላይ /ወ /አጫፋሪ ሳይሆን /ወ /ከፋይ ነው ። ስለሆነም ምንባቡ ተከፍሎአልና ምስጋናውም ተከፍላል ለእግዚአብሔር የአምልኮ ምስጋና ለማርያምና ለመስቀል የአክብሮት ምስጋና ቀርባ ትንታኔ የሰጠው መምሕር ግሩም ነው አባ መዓዛ ግን ከመምሕራን ተምረው የሚያስተምሩ ሰው አይደለም ከአነበቡት ተነሥተው የመሰላቸውን የሚናገሩና የሚያስተምሩ ናቸው።
🚩🚩🚩🚩🚩🚩 🚩🌹🌹ነገ በማንኖርበት ዘመን 🚩🚩🚩🚩🚩🚩🚩እኛ እውሮች አይደለንም 🚩🚩🚩🌹🌹 እኛ ደንቆሮዋች አይደለንም 🚩🚩🚩🚩🚩ክብር ለሚገባው ለእግዚአብሔር ብቻ ምስጋና። 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
"ብቻ" የምትል የማደናገሪያ ቃል የምትጠቀሙት እስከመቼ ነው?
ዮናታን ገና እያደረ ሲገባው ለተናገረው ሁሉ ተራ በተራ ይቅርታ ኦርቶዶክስን ይጠይቃል።
In in question
የሀገሬ ኢትዮጵያ ልጆች ሆይ፡-ከዚህ በታች የተመለከቱ አጋንንታዊ ልምምዶች እንደሆኑ የማያውቅ ሰው የለም፡፡አብዛኛዎቹ በሐይማኖት ዙሪያ የሚከራከሩ ሰዎች ግን በሌሎች ሰዎች ድክመት ላይ ከማተኮርና ራሳቸውን ከመቆለል አልፈው እነዚህን ክፋቶች ማንሳት አይፈልጉም፡፡ እስኪ ስለምልጃ ቆም አድርገን ከዚህ በታች ከብዙ በጥቂቱ የተመለከቱ ልምምዶች እግ/ር አምላካችንና ክርስትና የሚባል ዕምነት ለዘላለም የኮነኗቸውና በየዕለቱ የሚዋጓቸው ሰይጣናዊ/ አጋንንታዊ እንደሆኑ ተነጋግረን እንለፍ፡፡ ተከራካሪዎቹ የማያነሱት ሕዝቡን በስውርና በተለያዩ ሰበቦች እያስፈራሩ የሚገዙባቸውና የትርፋቸው ምንጭ ስለሆኑ ነው፡፡ እስኪ እናንሳቸው፡-1. ህብረተሰቡ መተተችብኝ/መተተብኝ፣ አሠራብኝ/አሠራችብኝ፣ አትተኛልኝም/አይተኛልም፣ ደገመብኝ/አስደገመችብኝ፣ ሄደችብኝ/ሄደብኝ፣ አደረገችብኝ/አደረገብኝ፣ አሳቀለኝ/አሳቀለችብኝ፣ አበላሸብኝ/አበላሸችብኝ፣አብልቶኝ ነው፣ አብልታኝ ነው፣ አዋቂ ጋ እሄድበታለሁ፣ ወዘተ. በሚሉ ልምምዶችና መጠቃቃቶች የተጠማመደ አይደለምን? ለልዩ ልዩ ስኬቶች፣ለበቀሎችና ለጥቃቶች ፣ ዕድሎችን ለማወቅ፣ ወዘተ. አዋቂ ተብዬዎች ጋ በስፋት እንደሚኬድ የታወቀ አይደለምን?2. በፍጡራን ተስፋ እንዲደረግ፣ የተቀባቡ ሥዕላ-ሥዕሎቻቸው በየቤቱ እየተቀመጡ እንዲመለኩ፣ ለፍጡራን እንዲታጠን፣ ቀናት ተመድበውላቸው እንዲደገስለቸው፣ በተመደበላቸው ቀናት እየተጠጣና እየተሰከረ በስሜት በሆይታ ስማቸው እየተጠራ የሚሳናቸው እንደሌለ እንዲታወጅላቸውም ሆነ እንዲሰበኩ፣ እንዲመኩባቸው፣ እንዲሳልባቸውና ስለቱ በስማቸው እንዲፈጸምባቸው፣ እንዲማልባቸውና መሐላ እንዲፈጸምባቸው፣ ልጅ፣ጤንነትና በረከቶችን እንደሚሰጡ ተደርጎ እንዲታመንባቸው፣ እንዲለማመኗቸው፣ ሌሎች ብዙ ጉዳዮችን እንደሚፈጽሙ ፣ ጠላታችን የሚሉትን ሰው እንደሚበቀሉላቸው፣ ልዩ ልዩ መሥዋዕቶችና ልመናዎች እንዲቀርቡላቸው’’ መደረጉ እግ/ር አምላካችንን መሳደብ እንደሆነ የታወቀ ሆኖ ሳለ ድርቅ ብሎ ትክክል እንደሆነ ለማሳመን መጯጯሁ እጅግ በጣም የሚያሳዝን ነው!!! 3. ብዙ ጊዜ እንደታየው በሚዘገንን ጥላቻ፣ አጥፍቶ ለመጥፋት ጭምር በተዘጋጀና ከሥልጣኔ በራቀ ትችት፣ ስድብ፣ እልህና ወኔ በመስበኩ ቀጥለዋል፡፡ የተሰቀለውን ክርስቶስን ብቻና ብቻ ስበኩ በሚሉት ላይ ይህ ሁሉ ዘመቻ ለምንድነው? ጥላቻና ስድብ መቼም ከአምልካችን ከእግ/ር እንዳይደለ ግልጽ ነው፡፡ ከርሱ ካልሆነ ደግሞ ከክፉው ከዘንዶው መሆኑ ግልጽ ነው ማለት ነው፡፡ በዚህ ላይ የተሠማሩ በዚህ አካሄዳቸው የእግ/ር አምላካችንን ክብር የተዳፈሩበትንም ጥልቀት ቢረዱና ፈጥነው ቢመለሱ መልካም ነው፤ ላሳቱትም ሕዝብ ዕውነቱን ተናዘው እንዲያመልጥ በጎ ሥራ ቢሥሩ፡፡ ይሰበክ ተብሎ የተጻፈውን ‘’ የተሰቀለንን ክርስቶስን ’’ ትቶ ሌላውን የሰበከ የተረገመ ይሁን ( ገላ. 1፡ 8) ተብሎ ተጽፏልና፡፡ 4. በግልና በስውርም የምታውቋቸው መተተኞች፣ደጋሚዎች፣ አስማተኞ፣ ሟርተኞች፣ አዋቂ ተብዬዎች፣ ስንት ጉዳ ጉድ በናንተም ሆነ በሌሎች ላይ ሲያደርጉ የኖሩ ሆድ አምላካቸው የሆነ ሰዎች ናቸው ነገሮችን ያወሳሰቡት እንጂ፡- ከዘላለም ፍዳና ፍርድ ለማምለጥና የዘላለምን ሕይወት ለማግኘት ‘’ በጌታችንና መድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በግላችን ጌታዬና አዳኜ ብለን ማመንና የቀድሞ ሃማኖታዊና የሕይወት ልምምዶቻችንን ሁሉ መካድ አለብን’’ ፡፡5. ጌታችን በኃጢአታችን የተበላሸነውን እኛን መቼ ጠላን? መቼ ሰደበን?መቼ ፈረደብን? መቼ አሳልፎ ሰጠን? መቼስ ገደለን? ራሱ አልፎ ተሰጠልን እንጂ፡፡ መከራን ተቀበለልን እንጂ፡፡ደሙን አፈሰሰልን እንጂ፡፡ተሰቀለልን እንጂ፡፡ ሞተልን እንጂ፡፡ 6. ምልጃ ያለደም እንደሌለና በአዲስ ኪዳን ደግሞ ጌታችን ራሱ ወደእኔ ኑ ብሎን ባፈሰሰልን ደም ራሱ ይዞን እንደገባ እየታወቀ የተኬደበትም ርቀት የሚያሳዝን ሆኖ ኖሯል(ማቴ.11፡28፣ ኤፌ. 2፡13 እና 2፡18)፡፡
የኑፋቄ ድሪቶ አበዛህ! በሰው ዓይን ውስጥ ያለውን ጉድፍ ለማውጣት ከመቸኮልህ በፊት በአይንህ ውስጥ ያለውን ምሶሶ አውጣው! ... ብዙ አታናግረኝ! ጉዳችሁን ታውቀዋለህ። መጽሐፍ "በግንባርህ ወዝ ብላ፣ የማይሰራ አይብላ" ይላል፤ እናንተ ግን በተቃራኒው ሰዎች የሌላቸውን ብር የሚያገኙ በማስመሰል... ሰውን ታሞኛላችሁ!
አባ ትክክል ናቸው። ሰንበት አርጅኝ ብሎ ቀንን መለመን ትክክል ነው ትላለህን? አባ መረጃውን ከእግዚአብሔር ያገኙት ነው። ረጋ ብለህ መናገርህ መልካም ነው ተባረክ። ክብሬን ሐሌላ አልሰጥም ብሏል እግዚአብሔር።
አንተ ደግሞ ጆሮህን ለማዳመጥ ተጠቀምበት እንጅ?
እሳቸው በትልቅነታቸው ከተከበሩ አርፈውይቀመጡ ማንም ቅሌታም በሉተራን የተረዳ የኦርቶዶክስን መስቀል ልብስለብሶ መናፍቃንተሀድሶንማካሄድ እዛውባሉበትከተዋህዶወረድ
አባ መአዛ እኮ በጣም ትቢተኛ ናቸው : ከድሮ ጀምሮ ሚስኪያን መዳናለም አቃቸዋለው: :በራሳቸው መንገድ ሀሳብ መቀየር የሚፈልጉት ነገር አለ::
አባ መዓዛ የሜቃወሙትን ግዑዝ የሜሉትን መስቀል ያስቀምጡ ቆቡንም ያውልቁት ወደ ቀድሞ ስሞሙ ይመለሱ ለተዋህዶ ብቁ አይደሉም ብቁ ቢሆኑማ በዐቶ መናገሻ ማርያም ገዳም ነበር ይቅር ይበሎ ፀዐ መንፈሰ ርኩስ ውጉዝ ከመ አርዮስ
ብርሃኑ መቸ ነዉ ለእዉነት የምትቆመዉ? እዉነት ይሻልሃል። የእግዚአብሔርን ቃል ብቻ ተናገር።
የእኔ እህት! ምነው እውነትን መቀበል ከበደሽ? እረ ተይ እልህ ጥሩ አይደለም? አሁን በዚህ ቪዲዮ ላይ ከመጽሐፍ ቅዱስ የወጣ ምን ሰማሽ? ሁሉም ነገር ከመጽሐፍ ቅዱስ እየተጠቀሰ ዲ/ን ብርሃኑ "የእግዚአብሔርን ቃል አልተናገርክም" የሚል ክስ ማቅረብሽ ተገቢ ነው?
አንቺም መሀይብ እውቀተቢስ እውነት አውቀሻል እኳን እሱ ማፈሪያ ምድረመናፍቅ ታብዳላቹ እጂ ከተዋህዶጋር አትሳፈጪ እዛውከዮናታና እዩጩፋጋር ከነዚከእብድውሾችጋርቀልጂ
አንቺም መናፍቅመሀይቧ እውነት አውቀሻል እዛው የተደፈነ ጆሮሽን ይዘሽ ከነዛ ካበዱ ውሾችዮነስና ጩፋጋር ቀልጂ ያበደውሻ ትርጉሙን አውቀሽ ታንቀሽ ሙቺ ተዋህዶን እችላለው ብለሽ አትልፊ ሂደሽ የቤትሰራተኛየማትማርከአዋሳ የሚመጡ ፋራዎችላይቀልዱ እሺ
@@mihretmengestu2798 ተዋሀዶ የቤ/ክርስቲያን ስያሜ እንጅ የጽድቅ መንገድ አይደለም። አንተም በጌታ በማመን ብቻ የዘላለም ህይወት እንዳለ እዉቅ። ራስህን አድን። ብርሃኑ ጥሩ ካድሬ እንጅ ወንጌላዊ አይደለም። ህይወት የግል ነዉ።
ወይ ጉድ ትእቢተኛ እየሱስ ክርስቶስ ያማልዳል በመላት ክህደት ውስጥ ገብተችኃልና ቀኑ ደርሷል ንስሀ ግቡ
ስለ ክርስቶስ ብታወሩና ብትመሰክሩ ይሻላል እንጂ ስለማርያም እያወራችሁ ጊዜ አትጨርሱ እንደዛ ቢሆንማ ክርስቶስ ወደ ምድር መምጣት አያስፈልግም ነበር ወደ ወንጌሉ ተመለሡ
Muluwen adamchewalhu yemnamelkew Eyesus kritosen nw yemil conclusion nw even ke kalu tekso bedenb asredtwal Lela wengel ale ende?
እባክህን ዲ/ን ብርሃኑ በእየሱስ ስም ያልወጣ አጋንንት በአርሴማ ስም እንዴት እንደወጣ ንገረን ?
ከዚህ ሁሉ ማምታታት ለምን ወላጆቻችን እግዚአብሔርን ብቻ እንዲያመልኩ አታስተምሮልንም።
,ግንበኞች የናቁት ድንጋይ እርሱ የማህዘን ድንጋይ ሆነ።
የቆሎተማሪ ስለ መጽሐፍ ቀዱስ የት ያውቃልና ነው መልሰ የሚሰጠው ?
Egzabher menfes new.yemsgdutim be menfesin be ewunet lisegdulet yigebal.egzabher bicha hulu be hulu be hulu bota yemigegn amlak new
አባ መዐዛ ከድሮ ም ወንጌል የማይቀላቅሉ አባት ናቸው
Teyakew mnw lnbochen talks Aba Meza ygebachew
Efosn 5
አቶ መአዛ ብስጭትህ እናዉቀዋለን ማን ትዝ አለኝ አርዮስ ለምን ጵጵስና ሲያጣ ምንፍቅና ገባ አንተም ፍላጎትህን እናውቀው ነበር ከአቡነ ማቴዎስ ጋር በነበርክ ግዜ ምን ያህል ተንኮለኛ እንደነበርክ አስታውስ ብሔራዊ ሎተሪ አዳራሽ ያ ግብርህ ነው ያስወጣህ ።
አብክህ መ /ቅዱስ በቻ ዓወራ ሌላ አያወራን አኮ ነው ለምን መሣሌ ታብዛልሀ አትዋሽ በዙ ሰዉ ይስምሃል ካ ልህ ትሁት ይሰምስልሃል ተው ተው
በመፅሀፍ ቅዱስ ላይ የተጠቀሱት ምሳሌዎች ስለምን ይመስልሀል? ዋናው ጉዳይ ወንጌሉን ላንተ በሚገባህ መንገድ አቀረበልህ ወይ ነው? ያለውን ለመረዳት አዳምጠህ ቢሆን ይህን ባልጠየቅህ(ባልጠየቃችሁም ) ነበር። መጀመሪያ እናንተ እንደምታስቡት ሳይሆን ኦርቶዶክስ ምን ትላለች የሚለውን ለማወቅ ሞከሩ ።
Mestebeque zmesqel
ዱያቆን ብርሀኑ ማርያም ማርያም በሁሉ ቦታ ተገኝታ የሰወችን ሁሉ ጸሎት መስማት ከቻለች ከእግዚአብሔር ጋር አኩል ናቸዉ ማለት ነዉ ?
አሁንም አልገባችሁም?
ምን እያልክ ነው አስተውል
የኔም ጥያቄ ነው። አዎ አልገባኝምና አስረዱኝ እባካችሁ
@@alemneshassefa306እንደገና አዳምጪም እህቴ! በ divine light እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ በሰጣቸው ጸጋ በዓለም ላይ ያለውን ሁሉ ያውቃሉ፣ ያያሉ፣ ይሰማሉ ....... ነው የተባለው። ይህንን ጸጋ የሰጣቸው እግዚአብሔር ስለሆነ ከእግዚአብሔር ጋር የተካከሉ ናቸው የሚል እምነት/ትምህርት የለም። ዲ/ን ብርሃኑ ያብራራው ይህንን ነው።
ከመድሐኔአለም እኩል አይደለችም ግን የፈጣሪ እናት በመሆኗ እንወዳታለን ጠባቂያችን አማላጃችን እንጂ ፈጣሪ ናት አላልንም እመቤታችን ናት እንወዳታለን
ጥምቀት አምላካዊ ትእዛዝ ነው የመጀመሪያው አጥማቂ ሙሴ ሲሆን ሁለተኛው አጥማቂ መጥምቁ ዮሐንስ ነው ሙሉ ሀሳቡ የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 3 ሙሉውን ስናነብ እንገነዘባለን የተጠመቁ ሰዎች ሊጠመቁ በፈቃደኝነት የመጡ ሀጢአታቸውን እየተናዘዙ ተጠምቀዋል ለመጠመቅ 1 ፍቃደኛ መሆን 2 ሀጢያትን በመናዘዝ 3 ሀጢያትን ደግሞ ላለመስራት መወሰን እና ንሰሀ መገባትን ያጠቃልላል 4 አጥማቂው ከማጥመቁ በፊት የንሰሐ ትምህርት ማስተማር አለበት ይህ ካልሆነ ፍርድን ማከማቸት ይሆንብናል
If the only what it say the Bible the only truth
እና እመቤታችን ሁሉ ቦታ ትገኛለች ማለት ነው? እርሱ የእግዚአብሔር ስልጣን ብቻ ነው:: ደግሞስ ካንተ በላይ የታበየ ማነው? የእኛ እምነት ብቻ ነው ልክ ካልክ እውነታው ይህ ነው
እርስዎም መልስ ለመመለስ ዝግጁ ከሆኑ የሌሎችን አባባል ማንቋሸሽ ሳይሆን አንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ በአስረጂነት የማስቀመጥና የማብራራት አቅም እንዴት አጡ!!!!!!
ሲኖዶሶ ቀርቦለት ያልመለሰውን ዲ/ን ብርሃኑ ስለመለሰው እንዴት ያግባባናል።ሁሉንም ትርጉም በትርጉም ነው እያላችሁ ወደ ሲኦል ወላጆቻችንን ምሩት ትጠየቃላችሁ
No, this guy he read very well the Bible
Wey medhanialm yedngl maryam ljLbonachn melsln
እሺ እመቤታችን በሁሉም ቦታ የማትገኝ ከሆነች በ21 ቀን ከሣራ ነው ምክንያቱም ሀዋሣ ከተገኘች ባሕር ዳር አትገኝም እግ /ር አይደለችምና.
divine light የሚለውን ማብራሪያ አድምጠው እንጅ?
አኚደሞ የቀሉ ናቸው ልብስ ለብሰው ያስቸገሩን ተሀድሶ መናፍቅናቸው
Mnm ymaychmer lat khon lmen twraleh
ምንፍቅናክን ይዘክ አርፈክ ቁጭበል ያበደውሻናቹ እናንተ
የበቁትም ይስታሉ መአዛ የአሜሪካን ሀንበርገር ልቡን ደፍኖስት ስለአበደ አብረን አናብድም እኛ ሰው ተከታዮች አይደለንም
Part 2??
እግዛቤሄር ይቅር ይብልክ በአንድ ግዜ በሁሉም ቦታ መገኝት የመለኮት ስልጣን ሲሆን ለፍጥር ማን ሰጠው ታድያ እንድህ ከሆነ መለኮትን ከፍጡር በምን እንለያቸዋልን?
መለኮት በመለኮትነቱ ነው የሚለየውመልዕክት ከእግዚአብሔር በተሰጦቸው ፀጋ መገኘት ይችላል ይሕ ማለት ኤልሳ እስራኤል ሆኖ ሶርያ ቤተመንግስት ውስጥ የተደረገውን እዳወቀ ድንግልም ሀዋሳ ያለውን እና እድል አበባ ያለውን ታውቃለች በመጨረሻም አስታየት ከመስጠታችሁ በፊት ሙሉ ቪድዮ ተከታተሉ
@@aboutallaroundtheworld9994 ምን እና ምኑን ነው የምታገናኝው እየተባለ ያለው በአንድ ግዜ ሁሉም ቦታ መገኝት ነው አሜሪካ ሆኖ ሚጸልይ ይኖራል አፍሪካ አውሮፓ እና በአንድ ግዜ የሁሉን ጸሎት ለመስማት ሁሉም ቦታ መገኝት ይጠይቃል ስለዚህ ማሪያም በአንድ ግዜ ሁሉም ቦታ መገኝት አትችልም ለምን ፍጥረት ስለሆነች አለቀ፡፡በሁሉም ቦታየመገኝት ስልጣን ያለው እየሱስ ብቻ ነው አለቀ፡፡ከመሎኮት ባህራት ውስጥ ሁሉን ቻይ በአንድ ጋዜ በሁሉ ቦታ መገኝት ለዘመኑ ጥንትያ የሌልው ሁሉን አዋቂ የመሳሰሉት ናቸው፡፡ እነዚህን ባህሪያት ከማናም ፍጥረት ጋር አይጋራውም፡፡
ያለውን ለመረዳት አዳምጠህ ቢሆን ይህን ባልጠየቅህ(ባልጠየቃችሁም ) ነበር። መጀመሪያ እናንተ እንደምታስቡት ሳይሆን ኦርቶዶክስ ምን ትላለች የሚለውን ለማወቅ ሞከሩ ።
እኔ ኦርቶዶክስ ነኝ ግን የኔም ጥያቄ ነው። እመቤታችን በአንድ ጊዜ በሁሉም ቦታ ትገኛለች?
@@alemneshassefa306 ሁሉም ቦታ አላልንም ምድርና ሰማይ ግን ባንዴ መገኘት ትችላለች ራእይ 5 (Revelation)13፤ በሰማይና በምድርም ከምድርም በታች በባሕርም ላይ ያለ ፍጥረት ሁሉ በእነርሱም ውስጥ ያለ ሁሉ፦ በረከትና ክብር ምስጋናም ኃይልም ከዘላለም እስከ ዘላለም በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው፥ ለበጉም ይሁን ሲሉ ሰማሁ።ይኸው ዩሀንስ መቼም አምላክ አይደለም
አተ ደደብ ዩናታ በጣም ያሳዝናል ሊላ ትመረት አሰተተምር የወርቶዶከስ ተዋህዶ ተውን ። አባማአዛ መናፍቃነናቸው ከተዋህዶ አሰተሳሰብ ውጥናቸው።
ጥሩ እውቀት እና አገላለፅዎን አከብራለሁ። የእርስዎ አይነት እውቀትን በእውቀት እንጂ: በስድብ በዘለፋ እና ማስፈራራት በራቀ መንገድ መልስ የመስጠት ብቃትዎን አደንቃለው።ትዕቢተኛ ሰው: እኔ ብቻ ነኝ ትክክል ይላል አሉ: እርስዎስ ምን እያሉ ነው ?? እኔ ብቻ ትክክል ነኝ እያሉ እኮ ነው። ትዕቢት እንዲያ ይገለፃል ካሉ እ ???2 በእውነት ብዙሀን የኦርቶዶክስ ምዕመናን ከየዋሀን እናቶችችን ጀምሮ: ልክ እንደርስዎ ተንትኖ: ግሪካውያን ፈላስፎችን አጣቅሰው : ማርያምን ከመለኮት ለይቶ የሚያከብር ነውን ??? እውነት ማርያምን ከክርስቶስ የተካከለ: የበለጠም ክብር እንደሚገባት የማሰብ ነገር የለምን ???የመስቀልስ : የሰንበትስ ክብር በእውነት የእርስዎ መረዳት ይሆን በቤተክርስቲያ እየተተገበረ ያለ ነውን ??ዓለም አለማርያም አይድንም: ማርያም ፈጣሪዋን ወለደችው እውን በእርስዎ ጥልቅ መረዳት ይልቅ እየተተገበረ ነውን።እርስዎ በእውቀትዎ ተከራክረው ሊረቱ የሚችሉ አርገው በማሰብዎ ይናገሩታል እንጂ: ሰፊው ምእመን ግን : እርቆ ከክርስቶስ ይልቅ ማርያም የኦርቶዶክስ መለያ መለኮታዊ እናት አድርጎ በተግባር ያመልካታል። ለዚህ ጉዳይ እርሶ ይከራከሩ ይሆናል እንጂ መልስ የለዎትም።
Bernabas Abdissa ንፍጣም ዘረጦ ነህ
እነዚህ ሰዎች ሰውየው የሚለውን እየሰማችሁ ነው? ፖፖፖፖፖ የምትሉት? እረ -ንቁ በመድሃኒአለም:: ለምን ማርያም እንዴት በሁሉም ቦታ መገኘት እንደቻለች አያስረዱም:: mobile TV wave እያሉ የሚያድበሰብሱት:: አማርኛ ለመስማት እንዲገባን የግድ ኦርቶዶክስ መሆን አለብን? ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም ፍዑም ቅድስ ስላሉት ደግሞ ፍዑም የሚባል ሰው አልተፈጠረም:: ከሰው በላይ ከአምላክ በታች የሚባል ፍጥረት አልተፈጠረም :: እየሱስ ለአለም ሁሉ= ለሰው ሁሉ ሃጥያት ሞተ:: ማርያም በአለም ነበረች? ሰው ነበረች? አዎ ነው መልሱ ስለዚህ ለሱዋም ሞቷል:: ይህ ግን የናታችንን ክብር አይቀንስም:: ማርያም ጌታን አዳኜ ካለችው ከምንድን ነው ያዳናት? በመጨረሻም ተናጋሪው የአማርኛ ቋንቋን እውቀቱን ነው እንጂ መንፈሳዊ አረዳዱን እውቀቱንም አያሳዬም:: ሻሎም
ራእይ 5 (Revelation)13፤ በሰማይና በምድርም ከምድርም በታች በባሕርም ላይ ያለ ፍጥረት ሁሉ በእነርሱም ውስጥ ያለ ሁሉ፦ በረከትና ክብር ምስጋናም ኃይልም ከዘላለም እስከ ዘላለም በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው፥ ለበጉም ይሁን ሲሉ ሰማሁ።
አይ ዲ/ን ብርሀኑ እንደ አባ መአዛ መንፈስ ቅዱስ ካልገለጠልህ በቀር አይገባህም
የዋህ አትሁን ጨዋ
በጣም ሚገርም ትንታኔ። እኔ በበኩሌ ሰዎቹ በተሳሳቱ ቁጥር መፀሀፍ ቅዱስን ጠንቂቄ እየተማርኩ ነው እድለኛ ነኝ። እናመሰግናለን 🙏
መምህር ብርሃኑ አድማስ የመፅሃፍ ቅዱስ ዕውቀትዎ በጣም አስደናቂ ነው
የክርስትናን መልዕክት ከነታሪኩ ከነ ጆግራፊው በጣም ያስደንቃል ይህ ግሩም ብርቅ ስጦታ ነው::
ወንድማችን ቃለ ሒወትን ያሰማልን የሚያደርጉትን አያውቁም እና ይቅር በላቸው ልቦና ይስጣቸው
ስምን መልዓክ ያወጣዋል እንዲሉ ዲ/ን ብርሀኑ ሀሳባቸው ሙግታቸው ትምህርታቸው ሁሉ ለጨለመባቸው ሁሉ ብርሀን ናቸው።
ዲ/ን ብርሃኑ አድማስ ዕድሜና ጤና ፀጋውን ያብዛልን ፈጣሪ በቸርነቱ። አባ ማዓዛን እኛ በአሜሪካን ዋሽንግተን አካባቢ ያለን ኦርቶዶክሳዊ ተዋህዶ ተከታይ እናውቃቸዋለን ከሃያ ዓመት በላይ እና ዲ/ን ብርሃኑ አድማስ ቁልጭ አድርጎ እሳቸውን ያስቀመጠው ፍፁም 100% በትክክል ገፆአቸዋል እኔ ያልኩትን ስሙ እኔ አልሰማም ያለአቅማቸው ወተዋል የትዕቢትና የእብሪት መንፈስ ከመናፍቃኑ ተጋብቶባቸዋል ያውቁ መስሏቸዋል እረ እሱን ተውት የሚያገለግሉበት የቅዱስ ገብሬኤልን ቤተክርስቲያ ካህናትን በመበጥበጥ ለሁለት በመክፈል አልሰማም ብለው በትዕቢት እኔ ያልኩት ካልሆነ ብለው ፍርድ ቤት ጉድ እስኪል ድረስ እሳቸው ቢቻቸውን በመቅረት ፅላቱንና ነዋይ ቅዱሳኑን ተካፍለው ተለያዩና በመናፍቃን አደራሽ ለተወሰነ እየተንከራተቱ ለ2 ለ2 ሰዓት እሁድ እሁድ በጣም ጥቂት ሰዎችን እንደ ፖለቲካ ደጋፊ አበጅተው ሁለት ቤተክርስቲያን ሆኑ የቲፎዞና የዶላር መሰብሰብ የውስጥ ድብቅ አባዜያቸው ለማሳካት ሲሉ ልባቸው በገንዘቡ በትዕቢት መኮፈሳቸው የመውጣታቸው ምክኒያትም ወደ ቃል ማጣመም ተዘዋወረ ቢመከሩም ከፍ ከፍ አደረጉት እራሳቸውን በዚች ሃያ ዓመት ገንዘብ ለቀማቸው ያሳዝናሉ ልብ ይስጣቸው እንጂ ወንጌል ዝቅ ማለትን ትህትናን ነው ያስተማረቺኝ ያፅናልን እና አላዋቂና ትዕቢተኞችን እንዲህ በአሉ እንደ ዲ/ን ብርሃኑ አድማሴ ባሉት አዋቂ ምሁራን መልስ መስጠቱ በጣም አስፈላጊና ጠቃሚ ነው ያቆይልን እንኳን አደረሳችሁ።
'ስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር' .......... ለቅኔና ለቋንቋው ባለሙያዎች ቢሰጥ ... እሳቸውም ጠቆም አድርገው ስላለፉ ሙያቸውን ጠንቅቀው ለሌሎቹም ሙያ ክብርና ቦታ ለሚሰጡ እንደዚኽ ዐይነት የትሕትና መምህራን ስላሉን እንኮራለን በዚኹ አጋጣሚ መምህራችንን ሳናመሰግን ማለፍ ንፉግነት ነው። በክብር ላይ በትሕትና ላይ ትሕትና ጨምሮ ያድልልን።
አያፍሩም እኮ ደግሞ ይኽንንም ይዘው መምህራችንን በማመስገናችን ክብራቸውን ከመስቀል ጋር እኩል አደረጉት ይሉናል ይኾናል ።
መምህር ጥሩ መልስ ነው የሰጠህን ያገልግሎት ዘመንህን እግዚአብሔር ይባርክልህ
ተባረክ ተባረክ አምላክ ልሳንህን አእምሮህን ይጠብቅልን።
"ቃለሕይወት ያሰማልን መር"
አንድ አባት ነበሩ ይባላል እሳቸውን የሚፈትን እንደዮናታን ያለ አሳሳች መጣና ለምን ረቡዕ ትጾማላችው ሲላቸው ደነገጡና እንዴት ሲሉት የመጀመሪያውን ምዕራፍ አንስቶ ትርጉሙን በራሱ አጣሞ ተርጉሞ ረቡዕ እንኳን ሰው የሰማይ ሰራዊት ሁሉ ብሉ ጠጡ እያለ ለምን ትጾማለችው አሳሳታቸው ይባላል። እና የማናቅ ሰዎች ደግሞ በቀላ ተበራዥ ነን ስለዚህ የሚያውቁ ሰዎችን እንጅ የሚወሸክቱትን ሁሉ ማመን የለብንም። የምንሰማውን ብንመርጥ እንደ ዲ/ ብርሀኑን ዓይናማ መምህር መስማት አለብን
በጣም ወደድኩት እግዚአብሔር ይባርኮት
ድንቅ ትምህርት ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን
አንደበተ ርቱኡ ወንድማችን፣- እግዚአብሔር አምላክ ቃለ ህይወት ያሰማልን ! ማስተዋል ለተሳናቸውም ቅን ልቦና ይስጥልን አሜን!
መምህር ቃለህየወት ያሰማልን በድሜ በፀጋ ይጠብቅልን ያገልግሎት እድሜዎን ያርዝምልን
ተክክልቃላሂወትይሰማልን
እግዚአብሔር ይባርክክ
Bewnet Egziabhier tsegawn yabzalih yekfuwoch libonam yimeles !
ይኽንንም ህብስት ላበላን ይኽንንም ፅዋ ላጠጣን ምግባችንና ልብሳችንንም ላዘጋጀልን ኃጢአታችንንም ለታገሰልን እስከዚችም ሰዐት ላደረሰን ለልዑል እግዚአብሄር ፍፁም ሰላምታ ይገባል፣ ለወለደችው ለድንግልም ምስጋና ይገባል፣ ለክቡር መስቀሉም ምስጋና ይገባል።
የእግዚአብሄር ስሙ ፈፅሞ ይመሰገን ዘነድ ዘወትር በየዕለቱ በየሰዐቱ ምስጋና ይገባል"
በግዕዝ የተናገሩት በአማርኛ ይኼ ሲሆን እዚህ ውስጥ የፈጣሪያችን ፍፁም የሆነ ቸርነቱን ታጋሽነቱን ይቅር ባይነቱን ፍቅሩን ገልፀን ምስጋና ይገባል ብለን ከዚያ ዘወትር በየጊዜው በየሰዐቱ ምስጋና ይገባል ብለን እንጨርሳለን። ለእመቤቴ እና ለክቡር መስቀሉ እንደዚህ እግዚአብሄርን እንዳመሰገንበት አይደለም! ነገር ግን ወላዲተ አምላክንስ የጌታችን ስጋወደሙ ማዕድ የሆነውን መስቀልንስ ክብራቸውን ተንትነን ስብሀት ብንል የኦርቶዶክስ ተዋህዶ አባት ከሆኑ የሁሉንስ ቦታና ክብር ጠፍቶአቸው ነውን?
ተባረኩልኝ!
ፓፓፓፓፓፓፓፓ እውነትም ኦርቶዶክስ ተዋህዶ መልስ አላት መምህር ድንግል ማርያም ትባርክዎት
በመጸሐፈ ቅዱስ ላይ በእንጨት ላይ ተሰቀለው የተረገመ ነው ይላል እና መናፍቃን ጌታችንን በእንጨት ላይ ነው የተሰቀለው ይላሉ በተዘዋዋሪ ሰይጣን እያሰደባቸው ነው ማለትም በጣም ያሳዝናል ጌታ ከተሰቀለ በኃላ መስቀል ነው የማባለው እንጂ እንጨት አይባልም ለምሳሌ አልጋ በእንጨት ይሰራል ግን አልጋውን አንጣ/አንጪ ነው የሚባለው እንጂ እንጨቱን አንጣ/አንጪ አይባልም፡፡ በእንጨት ላይ ነው የተሰቀለው ሲሉ በተዘዋዋሪ ሳያቁት ጌታን የተረገመ ነው እያሉ ነው ይቅር ይበላውቸው ፡፡ እሚገርመው ሰይጣን እያሰዳበቸው ነው ይቅር ይበላቸው !!
እውነት ነው እኛ የምናመልከው ስላሶችን ነው
ሥላሴ
አንድ ሰዉ ንጉስ ባየ ጊዜ ሊሰግድ ግድ ነዉ ይኋዉም በዘመኑ ባለዉ ሕግና ደንብ መሠረት ካልሰገደ ንጉሣችንን ንቋል በሚል በዙሪያዉ ባሉት ሰዎችም ነቀፋ ሊያጋጥመዉ ይችላል ለእግዘብሔር የሚደ
ረገዉ ስግደት ግን አንድ ሰዉ በሩንም ዘግቶ ለአምላኩ ሰዎች አዩኝ አላዩም ሳይል ለሁሉን ቻይ አምላክ መስገድ ይችላል የሚሰገድለት ለአንድ ለአምላኩ ስለሆነ በተረፈ ስግደት ሁሉ አንድ ነዉ ማለት አይደለም ስለዚህ የወንድማችን ትንታኔ ትክክል ነዉ።
ለኛ እንደነዚህ አይነት አባቶች ሲመጡ የአባታችን የሄን ሲያነሱ መፅሐፍ ቅዱስ በደንብ አላነበቡም ባልልም አልተረዱትም ለኛም ብዙ የማናዉቀዉን ተማርን አባታችን እግዚአብሔር ይስጥልን
አባ መአዛ ጌታ ይባርክዎት እውነቱን ተናግሮ የመሼበት ማደር ይሻላል። ከምድራዊ ጥቅማ ጥቅም የዘላለም ህይወት ይበልጣል እውነት ነው በሁሉ ቦታ የሚገኝ ኡዩሱስ ክርሰቶሰ ብቻ ነው።መናፍቅ ኡዩሱስን የካዱ ናቼው እኛ ግን አዳኝ ኢዩሱስ ክርሰቶሰ እንደሆነ እናምናለን። ማሪያም የጌታ እናት ናት ለሰወች መዳን የተሰጠን ኢዩሱስ ክርሰቶሰ ብቻ ነው ማንም የኢዩሱስን ቦታ ሊይዝ የሚገባው የለም ሰሙ ለዘላለም ይባረክ አሜን 🙏
የልቤን ብርሐን የሚያበራልኝ የልቤ ሰው የኔታ እግዚአብሔር አምላክ በእድሜ በጸጋ ይጠብቆት
The meaning is in the mind of the writer or the speaker ....ነገር ግን እኛ በራሳቸው እየተረጎምን እንሳሳታለን...መምህራችን ድንቅ ሙያዊ ትንታኔ ነው be blessed
ተመሰገንአማላኪአተማረን
ቃለህይወት ያሰማልን መምህር ድንቅ በሆነ ምስጢር ነው የገለፁት እንድንረዳው አርገው
አባው መናፍቅ ሁነዋን ይሄ ግልፅ ነው አሣባቸውም አቋማቸውም ይገልፃቸዋን አሪወስስ ሊቅ አልነበር ጨው ለራ ጣፍጥ ነው ከጠቀማቸው ይዩት
እይ እግዚአብሔርእውነቱን ያናግረን እንዲህበውሽትናበባህል እየጠላለፍ ህዝብን ማሳሳት እግዚኦ
የተጠላለፈብሽ አንቺ እኮ ነሽ።
እውነት ግን አዳምጠኸዋል(አደምጣችሁታል)? ነቀፋም ሆነ አስተያየት በምክንያት እንጂ በስሜት ወይም በጥላቻ ብቻ ባይሆን መልካም ነው።
ኧረ ተይ!
ለመተቸት ብለሽ የማይሆን ነገር ለመናገር ቸኮልሽ! ከመምህሩ ንግግር ባህል እንጅ ሃይማኖት ያልሆነ መጥቀስ ትችያለሽ? ለመሆኑ ባህል ምን ማለት ነው?
ተባክ ወንድሜ እእግዚሐብሔር ይስጥህ የኔታ ላይ ጠፍቶ ስፈልገው ነው ከዚህ በኃላ በዘሪቱ ዙሪያ ቃለ መጠየቅ ያደረገበት ካለ pls ልቀቅልን
መ ህር ዳ ቆን ብራሀኑ ቃለሂዮት ያሰማልን እመቢቲ አድሜ አሜ አሜ አሜ
እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልን መምህር!!!!
Kale hiwot Yasemalen!!! Dakon Berehanu betam Yemewedachew Yemakeberachew Memeher
LI'UL Egziabher ybarkh.
ዲያቆን ብርሀኑ አድማሱ እውቀትህን እግዚአብሔር ይባርክልህ
የከበሮ ግራና ቀኙ የተወጠረበት ጠፍር የጌታ የግርፋት ስቃይ ለማስታወስ ምልክታዊ እንጂ የተገረፈበት የሮማውያን ጅራፍ ውስጡ ስጋን እንዲቦጭቅ አብሮት የተገመደ ስንት ነገር አለው! በዐይነ ስጋ እና በአይነ ነፍስ ማየት አንድ አይደለም! የእመቤታችን ቦታ ከአምላክ በታች ከፍጡራን በላይ ነው። እንወዳታለን እናከብራታለን: የጭንቅ አማላጃችን ነች። የክብር ስግደት እንሰግድላታለን እንጂ አናመልካትም!
ፀጋውን ያብዛልን።
አርዬስ አባቶች ሲመክሩት ሲገስፁት አልሰማም ነበር የዛሬ የአርዬስ ልጆችም አይሰሙም ምከረው ምከረው አይደል የሚባለው
Rejim edme ketena gar egnan badowochin bememulat nurln!!
Qale howot yasemah
Indenezihi qob yedefu indih kehonu
Lelawuindet yimanefik
Min yishalal
ወንጌል ይሰበክ። ክርስቶስ ይሰበክ። ተራ ወሪ ሰለቸን
በዚሽምግልና እድሚያቸው መስቀልና የኦርቶዶክስ ን ለብሰው ሲያጭበረብሩአለማፈሪያቸው
እግዚኦ ሎቱስብአት
አታጠጋጋ they both do not deseve the glory of God
አባቶች ስልጣናቸዉ ከእግዚአብሔር ከሐዋርያት እናከነቢያት መሆኑን እናምናለን ነገር ግን አባትየሆነዉ ቆብየጫነዉ ሁሉ ስለስንዱ እናት ኦርቶዶክስ የገሐነምደጆች የማይችላትን ቤተክርስቲያንን የጠለቀ እዉቀት ይኖራቸዋል ማለት አይደለም አባታችን ምንፍቅናከሌለባቸዉ የጎደላቸዉን መጠየቅ ነዉ ካልሆነ ከነብስ ልጆቻቸዉ ጠንከር ያለ ጥያቄ ቢጠየቁ አሁን ዘመኑ ከባድ ነዉ አባታችን ይጠይቁ ይማሩ ኦርቶዶክስ ረቂቅ ናት አያቋትም ማለት ነዉ
Xena mewale
Le gidion legezabre
Read the Bible very well
ማንበባቸውንማ አሳዩሽ ወጥ ረገጥ ለሆነው ስህተትሽ
ምሣሌ፡ወይም፡ምስል፡በጣም፡ጠንቅ፡የሆነ፡ትምህርት፡ነው።።
ድንቅ መምህር
ABA meaza eko yejemerut DC Mikael ke kidase behuwala Tamire mariam eyinebebim neber. Sinteyikachew 'ke bible besteker alastemirem' belew new yalut. Yihe ke 15 amet befit new.
Iyesuus
አባ መአዛ እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርኮት አባቴ
ይህ ሰውዬ ግን መጽሐፍ ቅዱስ እውቀቱን እጠራጠራለሁ
ምነው? ከመጽሐፍ ቅዱስ ያቀረባቸውን ጥቅሶች መረዳት አቃተሽ እንደ? ስለዚህ ጸሎት እያደረግሽ መጽሐፍ ቅዱስ ማጥናት ይጠቅምሻል
@@asmamawsilesh3931 አረ? ለምሳሌ ማርያም በሁሉ ቦታ በአንዴ ትገኛለች? እስኪ ንገረኝ ልረዳ ወንድሜ:: ዮናታንንም አብረን ስህተት ነው እንድንለው
አዘጋጅ ዮናታን ጭምር ጠርተ ሁለቱንም በእግዚአብሔር ቃል መሰረት ብትጠይቅ መልካም ነው?
አንድ ሰው ገብርኤል አምላኬ ገብርኤል አምላኬ ብል እግዚአብሄር ይረዳዋል እያልክ ከመመለስ ልብህን አታደንድን ሌሎችንም አታስት።
አባ መቼም አትማርም ለምን ትቢት አንተ አዋቂ ነሀ
ስብሐት ለእግዚአብሔር ፣ወለወላዲቱ ድንግል ፣ ወለመስቀሉ ክቡር ።
ትርጉም=ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን ፣ለወለደችው ድንግልም ፣ለከበረ መስቀሉም ምስጋና ይሁን ነው።እዚህ ላይ /ወ /አጫፋሪ ሳይሆን /ወ /ከፋይ ነው ።
ስለሆነም ምንባቡ ተከፍሎአልና ምስጋናውም ተከፍላል ለእግዚአብሔር የአምልኮ ምስጋና ለማርያምና ለመስቀል የአክብሮት ምስጋና ቀርባ
ትንታኔ የሰጠው መምሕር ግሩም ነው
አባ መዓዛ ግን ከመምሕራን ተምረው የሚያስተምሩ ሰው አይደለም ከአነበቡት ተነሥተው የመሰላቸውን የሚናገሩና የሚያስተምሩ ናቸው።
🚩🚩🚩🚩🚩🚩 🚩🌹🌹ነገ በማንኖርበት ዘመን 🚩🚩🚩🚩🚩🚩🚩እኛ እውሮች አይደለንም 🚩🚩🚩🌹🌹 እኛ ደንቆሮዋች አይደለንም 🚩🚩🚩🚩🚩ክብር ለሚገባው ለእግዚአብሔር ብቻ ምስጋና። 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
"ብቻ" የምትል የማደናገሪያ ቃል የምትጠቀሙት እስከመቼ ነው?
ዮናታን ገና እያደረ ሲገባው ለተናገረው ሁሉ ተራ በተራ ይቅርታ ኦርቶዶክስን ይጠይቃል።
In in question
የሀገሬ ኢትዮጵያ ልጆች ሆይ፡-
ከዚህ በታች የተመለከቱ አጋንንታዊ ልምምዶች እንደሆኑ የማያውቅ ሰው የለም፡፡አብዛኛዎቹ በሐይማኖት ዙሪያ የሚከራከሩ ሰዎች ግን በሌሎች ሰዎች ድክመት ላይ ከማተኮርና ራሳቸውን ከመቆለል አልፈው እነዚህን ክፋቶች ማንሳት አይፈልጉም፡፡ እስኪ ስለምልጃ ቆም አድርገን ከዚህ በታች ከብዙ በጥቂቱ የተመለከቱ ልምምዶች እግ/ር አምላካችንና ክርስትና የሚባል ዕምነት ለዘላለም የኮነኗቸውና በየዕለቱ የሚዋጓቸው ሰይጣናዊ/ አጋንንታዊ እንደሆኑ ተነጋግረን እንለፍ፡፡ ተከራካሪዎቹ የማያነሱት ሕዝቡን በስውርና በተለያዩ ሰበቦች እያስፈራሩ የሚገዙባቸውና የትርፋቸው ምንጭ ስለሆኑ ነው፡፡ እስኪ እናንሳቸው፡-
1. ህብረተሰቡ መተተችብኝ/መተተብኝ፣ አሠራብኝ/አሠራችብኝ፣ አትተኛልኝም/አይተኛልም፣ ደገመብኝ/አስደገመችብኝ፣ ሄደችብኝ/ሄደብኝ፣ አደረገችብኝ/አደረገብኝ፣ አሳቀለኝ/አሳቀለችብኝ፣ አበላሸብኝ/አበላሸችብኝ፣አብልቶኝ ነው፣ አብልታኝ ነው፣ አዋቂ ጋ እሄድበታለሁ፣ ወዘተ. በሚሉ ልምምዶችና መጠቃቃቶች የተጠማመደ አይደለምን? ለልዩ ልዩ ስኬቶች፣ለበቀሎችና ለጥቃቶች ፣ ዕድሎችን ለማወቅ፣ ወዘተ. አዋቂ ተብዬዎች ጋ በስፋት እንደሚኬድ የታወቀ አይደለምን?
2. በፍጡራን ተስፋ እንዲደረግ፣ የተቀባቡ ሥዕላ-ሥዕሎቻቸው በየቤቱ እየተቀመጡ እንዲመለኩ፣ ለፍጡራን እንዲታጠን፣ ቀናት ተመድበውላቸው እንዲደገስለቸው፣ በተመደበላቸው ቀናት እየተጠጣና እየተሰከረ በስሜት በሆይታ ስማቸው እየተጠራ የሚሳናቸው እንደሌለ እንዲታወጅላቸውም ሆነ እንዲሰበኩ፣ እንዲመኩባቸው፣ እንዲሳልባቸውና ስለቱ በስማቸው እንዲፈጸምባቸው፣ እንዲማልባቸውና መሐላ እንዲፈጸምባቸው፣ ልጅ፣ጤንነትና በረከቶችን እንደሚሰጡ ተደርጎ እንዲታመንባቸው፣ እንዲለማመኗቸው፣ ሌሎች ብዙ ጉዳዮችን እንደሚፈጽሙ ፣ ጠላታችን የሚሉትን ሰው እንደሚበቀሉላቸው፣ ልዩ ልዩ መሥዋዕቶችና ልመናዎች እንዲቀርቡላቸው’’ መደረጉ እግ/ር አምላካችንን መሳደብ እንደሆነ የታወቀ ሆኖ ሳለ ድርቅ ብሎ ትክክል እንደሆነ ለማሳመን መጯጯሁ እጅግ በጣም የሚያሳዝን ነው!!!
3. ብዙ ጊዜ እንደታየው በሚዘገንን ጥላቻ፣ አጥፍቶ ለመጥፋት ጭምር በተዘጋጀና ከሥልጣኔ በራቀ ትችት፣ ስድብ፣ እልህና ወኔ በመስበኩ ቀጥለዋል፡፡ የተሰቀለውን ክርስቶስን ብቻና ብቻ ስበኩ በሚሉት ላይ ይህ ሁሉ ዘመቻ ለምንድነው? ጥላቻና ስድብ መቼም ከአምልካችን ከእግ/ር እንዳይደለ ግልጽ ነው፡፡ ከርሱ ካልሆነ ደግሞ ከክፉው ከዘንዶው መሆኑ ግልጽ ነው ማለት ነው፡፡ በዚህ ላይ የተሠማሩ በዚህ አካሄዳቸው የእግ/ር አምላካችንን ክብር የተዳፈሩበትንም ጥልቀት ቢረዱና ፈጥነው ቢመለሱ መልካም ነው፤ ላሳቱትም ሕዝብ ዕውነቱን ተናዘው እንዲያመልጥ በጎ ሥራ ቢሥሩ፡፡ ይሰበክ ተብሎ የተጻፈውን ‘’ የተሰቀለንን ክርስቶስን ’’ ትቶ ሌላውን የሰበከ የተረገመ ይሁን ( ገላ. 1፡ 8) ተብሎ ተጽፏልና፡፡
4. በግልና በስውርም የምታውቋቸው መተተኞች፣ደጋሚዎች፣ አስማተኞ፣ ሟርተኞች፣ አዋቂ ተብዬዎች፣ ስንት ጉዳ ጉድ በናንተም ሆነ በሌሎች ላይ ሲያደርጉ የኖሩ ሆድ አምላካቸው የሆነ ሰዎች ናቸው ነገሮችን ያወሳሰቡት እንጂ፡- ከዘላለም ፍዳና ፍርድ ለማምለጥና የዘላለምን ሕይወት ለማግኘት ‘’ በጌታችንና መድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በግላችን ጌታዬና አዳኜ ብለን ማመንና የቀድሞ ሃማኖታዊና የሕይወት ልምምዶቻችንን ሁሉ መካድ አለብን’’ ፡፡
5. ጌታችን በኃጢአታችን የተበላሸነውን እኛን መቼ ጠላን? መቼ ሰደበን?መቼ ፈረደብን? መቼ አሳልፎ ሰጠን? መቼስ ገደለን? ራሱ አልፎ ተሰጠልን እንጂ፡፡ መከራን ተቀበለልን እንጂ፡፡ደሙን አፈሰሰልን እንጂ፡፡ተሰቀለልን እንጂ፡፡ ሞተልን እንጂ፡፡
6. ምልጃ ያለደም እንደሌለና በአዲስ ኪዳን ደግሞ ጌታችን ራሱ ወደእኔ ኑ ብሎን ባፈሰሰልን ደም ራሱ ይዞን እንደገባ እየታወቀ የተኬደበትም ርቀት የሚያሳዝን ሆኖ ኖሯል(ማቴ.11፡28፣ ኤፌ. 2፡13 እና 2፡18)፡፡
የኑፋቄ ድሪቶ አበዛህ! በሰው ዓይን ውስጥ ያለውን ጉድፍ ለማውጣት ከመቸኮልህ በፊት በአይንህ ውስጥ ያለውን ምሶሶ አውጣው! ... ብዙ አታናግረኝ! ጉዳችሁን ታውቀዋለህ። መጽሐፍ "በግንባርህ ወዝ ብላ፣ የማይሰራ አይብላ" ይላል፤ እናንተ ግን በተቃራኒው ሰዎች የሌላቸውን ብር የሚያገኙ በማስመሰል... ሰውን ታሞኛላችሁ!
አባ ትክክል ናቸው። ሰንበት አርጅኝ ብሎ ቀንን መለመን ትክክል ነው ትላለህን? አባ መረጃውን ከእግዚአብሔር ያገኙት ነው። ረጋ ብለህ መናገርህ መልካም ነው ተባረክ። ክብሬን ሐሌላ አልሰጥም ብሏል እግዚአብሔር።
አንተ ደግሞ ጆሮህን ለማዳመጥ ተጠቀምበት እንጅ?
እሳቸው በትልቅነታቸው ከተከበሩ አርፈውይቀመጡ ማንም ቅሌታም በሉተራን የተረዳ የኦርቶዶክስን መስቀል ልብስለብሶ መናፍቃንተሀድሶንማካሄድ እዛውባሉበትከተዋህዶወረድ
አባ መአዛ እኮ በጣም ትቢተኛ ናቸው : ከድሮ ጀምሮ ሚስኪያን መዳናለም አቃቸዋለው: :በራሳቸው መንገድ ሀሳብ መቀየር የሚፈልጉት ነገር አለ::
አባ መዓዛ የሜቃወሙትን ግዑዝ የሜሉትን መስቀል ያስቀምጡ ቆቡንም ያውልቁት ወደ ቀድሞ ስሞሙ ይመለሱ ለተዋህዶ ብቁ አይደሉም ብቁ ቢሆኑማ በዐቶ መናገሻ ማርያም ገዳም ነበር ይቅር ይበሎ ፀዐ መንፈሰ ርኩስ ውጉዝ ከመ አርዮስ
ብርሃኑ መቸ ነዉ ለእዉነት የምትቆመዉ? እዉነት ይሻልሃል። የእግዚአብሔርን ቃል ብቻ ተናገር።
የእኔ እህት! ምነው እውነትን መቀበል ከበደሽ? እረ ተይ እልህ ጥሩ አይደለም? አሁን በዚህ ቪዲዮ ላይ ከመጽሐፍ ቅዱስ የወጣ ምን ሰማሽ? ሁሉም ነገር ከመጽሐፍ ቅዱስ እየተጠቀሰ ዲ/ን ብርሃኑ "የእግዚአብሔርን ቃል አልተናገርክም" የሚል ክስ ማቅረብሽ ተገቢ ነው?
አንቺም መሀይብ እውቀተቢስ እውነት አውቀሻል እኳን እሱ ማፈሪያ ምድረመናፍቅ ታብዳላቹ እጂ ከተዋህዶጋር አትሳፈጪ እዛውከዮናታና እዩጩፋጋር ከነዚከእብድውሾችጋርቀልጂ
አንቺም መናፍቅመሀይቧ እውነት አውቀሻል እዛው የተደፈነ ጆሮሽን ይዘሽ ከነዛ ካበዱ ውሾችዮነስና ጩፋጋር ቀልጂ ያበደውሻ ትርጉሙን አውቀሽ ታንቀሽ ሙቺ ተዋህዶን እችላለው ብለሽ አትልፊ ሂደሽ የቤትሰራተኛየማትማርከአዋሳ የሚመጡ ፋራዎችላይቀልዱ እሺ
@@mihretmengestu2798 ተዋሀዶ የቤ/ክርስቲያን ስያሜ እንጅ የጽድቅ መንገድ አይደለም። አንተም በጌታ በማመን ብቻ የዘላለም ህይወት እንዳለ እዉቅ። ራስህን አድን። ብርሃኑ ጥሩ ካድሬ እንጅ ወንጌላዊ አይደለም። ህይወት የግል ነዉ።
ወይ ጉድ ትእቢተኛ እየሱስ ክርስቶስ ያማልዳል በመላት ክህደት ውስጥ ገብተችኃልና ቀኑ ደርሷል ንስሀ ግቡ
ስለ ክርስቶስ ብታወሩና ብትመሰክሩ ይሻላል እንጂ ስለማርያም እያወራችሁ ጊዜ አትጨርሱ እንደዛ ቢሆንማ ክርስቶስ ወደ ምድር መምጣት አያስፈልግም ነበር ወደ ወንጌሉ ተመለሡ
Muluwen adamchewalhu yemnamelkew Eyesus kritosen nw yemil conclusion nw even ke kalu tekso bedenb asredtwal Lela wengel ale ende?
እባክህን ዲ/ን ብርሃኑ በእየሱስ ስም ያልወጣ አጋንንት በአርሴማ ስም እንዴት እንደወጣ ንገረን ?
ከዚህ ሁሉ ማምታታት ለምን ወላጆቻችን እግዚአብሔርን ብቻ እንዲያመልኩ አታስተምሮልንም።
,ግንበኞች የናቁት ድንጋይ እርሱ የማህዘን ድንጋይ ሆነ።
የቆሎተማሪ ስለ መጽሐፍ ቀዱስ የት ያውቃልና ነው መልሰ የሚሰጠው ?
Egzabher menfes new.yemsgdutim be menfesin be ewunet lisegdulet yigebal.egzabher bicha hulu be hulu be hulu bota yemigegn amlak new
አባ መዐዛ ከድሮ ም ወንጌል የማይቀላቅሉ አባት ናቸው
Teyakew mnw lnbochen talks Aba Meza ygebachew
Efosn 5
አቶ መአዛ ብስጭትህ እናዉቀዋለን ማን ትዝ አለኝ አርዮስ ለምን ጵጵስና ሲያጣ ምንፍቅና ገባ አንተም ፍላጎትህን እናውቀው ነበር ከአቡነ ማቴዎስ ጋር በነበርክ ግዜ ምን ያህል ተንኮለኛ እንደነበርክ አስታውስ ብሔራዊ ሎተሪ አዳራሽ ያ ግብርህ ነው ያስወጣህ ።
አብክህ መ /ቅዱስ በቻ ዓወራ ሌላ አያወራን አኮ ነው ለምን መሣሌ ታብዛልሀ አትዋሽ በዙ ሰዉ ይስምሃል ካ ልህ ትሁት ይሰምስልሃል ተው ተው
በመፅሀፍ ቅዱስ ላይ የተጠቀሱት ምሳሌዎች ስለምን ይመስልሀል? ዋናው ጉዳይ ወንጌሉን ላንተ በሚገባህ መንገድ አቀረበልህ ወይ ነው? ያለውን ለመረዳት አዳምጠህ ቢሆን ይህን ባልጠየቅህ(ባልጠየቃችሁም ) ነበር። መጀመሪያ እናንተ እንደምታስቡት ሳይሆን ኦርቶዶክስ ምን ትላለች የሚለውን ለማወቅ ሞከሩ ።
Mestebeque zmesqel
ዱያቆን ብርሀኑ ማርያም ማርያም በሁሉ ቦታ ተገኝታ የሰወችን ሁሉ ጸሎት መስማት ከቻለች ከእግዚአብሔር ጋር አኩል ናቸዉ ማለት ነዉ ?
አሁንም አልገባችሁም?
ምን እያልክ ነው አስተውል
የኔም ጥያቄ ነው። አዎ አልገባኝምና አስረዱኝ እባካችሁ
@@alemneshassefa306እንደገና አዳምጪም እህቴ! በ divine light እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ በሰጣቸው ጸጋ በዓለም ላይ ያለውን ሁሉ ያውቃሉ፣ ያያሉ፣ ይሰማሉ ....... ነው የተባለው። ይህንን ጸጋ የሰጣቸው እግዚአብሔር ስለሆነ ከእግዚአብሔር ጋር የተካከሉ ናቸው የሚል እምነት/ትምህርት የለም። ዲ/ን ብርሃኑ ያብራራው ይህንን ነው።
ከመድሐኔአለም እኩል አይደለችም ግን የፈጣሪ እናት በመሆኗ እንወዳታለን ጠባቂያችን አማላጃችን እንጂ ፈጣሪ ናት አላልንም እመቤታችን ናት እንወዳታለን
ጥምቀት አምላካዊ ትእዛዝ ነው የመጀመሪያው አጥማቂ ሙሴ ሲሆን ሁለተኛው አጥማቂ መጥምቁ ዮሐንስ ነው ሙሉ ሀሳቡ የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ 3 ሙሉውን ስናነብ እንገነዘባለን
የተጠመቁ ሰዎች ሊጠመቁ በፈቃደኝነት የመጡ ሀጢአታቸውን እየተናዘዙ ተጠምቀዋል
ለመጠመቅ
1 ፍቃደኛ መሆን
2 ሀጢያትን በመናዘዝ
3 ሀጢያትን ደግሞ ላለመስራት መወሰን እና ንሰሀ መገባትን ያጠቃልላል
4 አጥማቂው ከማጥመቁ በፊት የንሰሐ ትምህርት ማስተማር አለበት
ይህ ካልሆነ ፍርድን ማከማቸት ይሆንብናል
If the only what it say the Bible the only truth
እና እመቤታችን ሁሉ ቦታ ትገኛለች ማለት ነው? እርሱ የእግዚአብሔር ስልጣን ብቻ ነው:: ደግሞስ ካንተ በላይ የታበየ ማነው? የእኛ እምነት ብቻ ነው ልክ ካልክ እውነታው ይህ ነው
እርስዎም መልስ ለመመለስ ዝግጁ ከሆኑ የሌሎችን አባባል ማንቋሸሽ ሳይሆን አንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ በአስረጂነት የማስቀመጥና የማብራራት አቅም እንዴት አጡ!!!!!!
ሲኖዶሶ ቀርቦለት ያልመለሰውን ዲ/ን ብርሃኑ ስለመለሰው እንዴት ያግባባናል።ሁሉንም ትርጉም በትርጉም ነው እያላችሁ ወደ ሲኦል ወላጆቻችንን ምሩት ትጠየቃላችሁ
No, this guy he read very well the Bible
Wey medhanialm yedngl maryam lj
Lbonachn melsln
እሺ እመቤታችን በሁሉም ቦታ የማትገኝ ከሆነች በ21 ቀን ከሣራ ነው ምክንያቱም ሀዋሣ ከተገኘች ባሕር ዳር አትገኝም እግ /ር አይደለችምና.
divine light የሚለውን ማብራሪያ አድምጠው እንጅ?
አኚደሞ የቀሉ ናቸው ልብስ ለብሰው ያስቸገሩን ተሀድሶ መናፍቅናቸው
Mnm ymaychmer lat khon lmen twraleh
ምንፍቅናክን ይዘክ አርፈክ ቁጭበል ያበደውሻናቹ እናንተ
የበቁትም ይስታሉ መአዛ የአሜሪካን ሀንበርገር ልቡን ደፍኖስት ስለአበደ አብረን አናብድም እኛ ሰው ተከታዮች አይደለንም
Part 2??
እግዛቤሄር ይቅር ይብልክ በአንድ ግዜ በሁሉም ቦታ መገኝት የመለኮት ስልጣን ሲሆን ለፍጥር ማን ሰጠው ታድያ እንድህ ከሆነ መለኮትን ከፍጡር በምን እንለያቸዋልን?
መለኮት በመለኮትነቱ ነው የሚለየው
መልዕክት ከእግዚአብሔር በተሰጦቸው ፀጋ መገኘት ይችላል ይሕ ማለት ኤልሳ እስራኤል ሆኖ ሶርያ ቤተመንግስት ውስጥ የተደረገውን እዳወቀ ድንግልም ሀዋሳ ያለውን እና እድል አበባ ያለውን ታውቃለች በመጨረሻም አስታየት ከመስጠታችሁ በፊት ሙሉ ቪድዮ ተከታተሉ
@@aboutallaroundtheworld9994 ምን እና ምኑን ነው የምታገናኝው እየተባለ ያለው በአንድ ግዜ ሁሉም ቦታ መገኝት ነው አሜሪካ ሆኖ ሚጸልይ ይኖራል አፍሪካ አውሮፓ እና በአንድ ግዜ የሁሉን ጸሎት ለመስማት ሁሉም ቦታ መገኝት ይጠይቃል ስለዚህ ማሪያም በአንድ ግዜ ሁሉም ቦታ መገኝት አትችልም ለምን ፍጥረት ስለሆነች አለቀ፡፡በሁሉም ቦታየመገኝት ስልጣን ያለው እየሱስ ብቻ ነው አለቀ፡፡ከመሎኮት ባህራት ውስጥ ሁሉን ቻይ በአንድ ጋዜ በሁሉ ቦታ መገኝት ለዘመኑ ጥንትያ የሌልው ሁሉን አዋቂ የመሳሰሉት ናቸው፡፡ እነዚህን ባህሪያት ከማናም ፍጥረት ጋር አይጋራውም፡፡
ያለውን ለመረዳት አዳምጠህ ቢሆን ይህን ባልጠየቅህ(ባልጠየቃችሁም ) ነበር። መጀመሪያ እናንተ እንደምታስቡት ሳይሆን ኦርቶዶክስ ምን ትላለች የሚለውን ለማወቅ ሞከሩ ።
እኔ ኦርቶዶክስ ነኝ ግን የኔም ጥያቄ ነው። እመቤታችን በአንድ ጊዜ በሁሉም ቦታ ትገኛለች?
@@alemneshassefa306 ሁሉም ቦታ አላልንም ምድርና ሰማይ ግን ባንዴ መገኘት ትችላለች
ራእይ 5 (Revelation)
13፤ በሰማይና በምድርም ከምድርም በታች በባሕርም ላይ ያለ ፍጥረት ሁሉ በእነርሱም ውስጥ ያለ ሁሉ፦ በረከትና ክብር ምስጋናም ኃይልም ከዘላለም እስከ ዘላለም በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው፥ ለበጉም ይሁን ሲሉ ሰማሁ።
ይኸው ዩሀንስ መቼም አምላክ አይደለም
አተ ደደብ ዩናታ በጣም ያሳዝናል ሊላ ትመረት አሰተተምር የወርቶዶከስ ተዋህዶ ተውን ። አባማአዛ መናፍቃነናቸው ከተዋህዶ አሰተሳሰብ ውጥናቸው።
ጥሩ እውቀት እና አገላለፅዎን አከብራለሁ። የእርስዎ አይነት እውቀትን በእውቀት እንጂ: በስድብ በዘለፋ እና ማስፈራራት በራቀ መንገድ መልስ የመስጠት ብቃትዎን አደንቃለው።
ትዕቢተኛ ሰው: እኔ ብቻ ነኝ ትክክል ይላል አሉ: እርስዎስ ምን እያሉ ነው ?? እኔ ብቻ ትክክል ነኝ እያሉ እኮ ነው። ትዕቢት እንዲያ ይገለፃል ካሉ እ ???
2 በእውነት ብዙሀን የኦርቶዶክስ ምዕመናን ከየዋሀን እናቶችችን ጀምሮ: ልክ እንደርስዎ ተንትኖ: ግሪካውያን ፈላስፎችን አጣቅሰው : ማርያምን ከመለኮት ለይቶ የሚያከብር ነውን ??? እውነት ማርያምን ከክርስቶስ የተካከለ: የበለጠም ክብር እንደሚገባት የማሰብ ነገር የለምን ???
የመስቀልስ : የሰንበትስ ክብር በእውነት የእርስዎ መረዳት ይሆን በቤተክርስቲያ እየተተገበረ ያለ ነውን ??
ዓለም አለማርያም አይድንም: ማርያም ፈጣሪዋን ወለደችው እውን በእርስዎ ጥልቅ መረዳት ይልቅ እየተተገበረ ነውን።
እርስዎ በእውቀትዎ ተከራክረው ሊረቱ የሚችሉ አርገው በማሰብዎ ይናገሩታል እንጂ: ሰፊው ምእመን ግን : እርቆ ከክርስቶስ ይልቅ ማርያም የኦርቶዶክስ መለያ መለኮታዊ እናት አድርጎ በተግባር ያመልካታል። ለዚህ ጉዳይ እርሶ ይከራከሩ ይሆናል እንጂ መልስ የለዎትም።
Bernabas Abdissa ንፍጣም ዘረጦ ነህ
እነዚህ ሰዎች ሰውየው የሚለውን እየሰማችሁ ነው? ፖፖፖፖፖ የምትሉት? እረ -ንቁ በመድሃኒአለም:: ለምን ማርያም እንዴት በሁሉም ቦታ መገኘት እንደቻለች አያስረዱም:: mobile TV wave እያሉ የሚያድበሰብሱት:: አማርኛ ለመስማት እንዲገባን የግድ ኦርቶዶክስ መሆን አለብን? ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም ፍዑም ቅድስ ስላሉት ደግሞ ፍዑም የሚባል ሰው አልተፈጠረም:: ከሰው በላይ ከአምላክ በታች የሚባል ፍጥረት አልተፈጠረም :: እየሱስ ለአለም ሁሉ= ለሰው ሁሉ ሃጥያት ሞተ:: ማርያም በአለም ነበረች? ሰው ነበረች? አዎ ነው መልሱ ስለዚህ ለሱዋም ሞቷል:: ይህ ግን የናታችንን ክብር አይቀንስም:: ማርያም ጌታን አዳኜ ካለችው ከምንድን ነው ያዳናት? በመጨረሻም ተናጋሪው የአማርኛ ቋንቋን እውቀቱን ነው እንጂ መንፈሳዊ አረዳዱን እውቀቱንም አያሳዬም:: ሻሎም
ራእይ 5 (Revelation)
13፤ በሰማይና በምድርም ከምድርም በታች በባሕርም ላይ ያለ ፍጥረት ሁሉ በእነርሱም ውስጥ ያለ ሁሉ፦ በረከትና ክብር ምስጋናም ኃይልም ከዘላለም እስከ ዘላለም በዙፋኑ ላይ ለተቀመጠው፥ ለበጉም ይሁን ሲሉ ሰማሁ።
አይ ዲ/ን ብርሀኑ እንደ አባ መአዛ መንፈስ ቅዱስ ካልገለጠልህ በቀር አይገባህም
የዋህ አትሁን ጨዋ