``ጉራጌ ክልል እንዳይሆን የከለከሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ናቸው`` | ``ብልጽግና ከህወሓት ሴጣናዊ ባህሪ ወርሷል`` | Arat Kilo Media
HTML-код
- Опубликовано: 7 окт 2024
- Arat Kilo Media | አራት ኪሎ ሚዲያ | Subscribe!
``ጉራጌ ክልል እንዳይሆን የከለከሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ናቸው`` | ``ብልጽግና ከህወሓት ሴጣናዊ ባህሪ ወርሷል ``
• ``ጉራጌ ክልል እንዳይሆን የከለከሉ...
የማህበረሰብ ትስስር ገጾቻችንን ይከተሉ!
.......................................
ፌስቡክ: www.facebook.c...
ቴሌግራም: t.me/Horn_Afri...
ትዊተር: Ar...
#ethiopia #ethiopianpolitics #aratkilomedia
የኔ የዘመኔ ጀግና አተ ለጉራጌ ህዝብ ጥሩ ስጦታነህ ታርዬ እየሠራህው ያለህው ነገር ታሪክ ነው
የኔ ወንድም አላህ ይጠብቅህ ውድቀት የወያኔ አልጋ ወራሽ ብልፅና ኦህዴድ
Thank you
የጉራጌ ህዝብ ሚዛን ያለው ሰው አክባሪ አካፍሎ የሚኖር ነው። ኢትዮጽያዊነቱን በማንም አይለውጥ አይለውጥም ይሄን ስለሚያውቁ ነው። በርቱ ድል ለኢትዮጲያውያን።
መስከረም አበራ ን አቅርብልን
የሀገሪቷ ህገመንግስት ቀዳደው እስካልጣሉት ድረስ ጉራጌ በህገመንግስቱ መሰረት ክልልነቱን አረጋግጧል። ብልፅግና እየመረረው ይዋጠው 52 ለ 40 ክላስተር ብሎ ያቀረበውን ሀሳብ ተወካዮቻችን ውድቅ አድርገውታል። this is fact‼️
ህገመንግስታዊ መብቱን ክልል በመጠየቁ በጉራጌ ህዝብ ላይ ኦሮሙማ ብልፅግና የፈፀመው እየፈፀመው ያለው ስቃይ ድብደባ ግድያ ለታሪክ ተመዝግቦ ተቀምጧል
You are saying big is preferable . At the same time you are demanding GURAGE state . You confusing everyone . It looks like you are confused brother . Please take clear stand .
Dear bro he made it clear in detail that the older region keeps the whole Gurage as a unit. And now this cluster thing shall entertain the Gurage Zone in a disintegrated way. different woredas of the now Gurage zone shall be accountable to the central Cluster. Its really a bomb.