በቤት በኩል ሀገር ማፍረስ...ከዚያስ? | "እውነትም ጠቅላይ ሚኒስትሩን አልተረዳናቸውም" | የጋሽ ታዲዮስ መልዕክት ከቅሊንጦ | አራት ኪሎ ሚዲያ
HTML-код
- Опубликовано: 7 окт 2024
- አራት ኪሎ ሚዲያ | @AratKiloMedia
በቤት በኩል ሀገር ማፍረስ...ከዚያስ? | "እውነትም ጠቅላይ ሚኒስትሩን አልተረዳናቸውም" | የጋሽ ታዲዮስ መልዕክት ከቅሊንጦ | አራት ኪሎ ሚዲያ
• በቤት በኩል ሀገር ማፍረስ...ከዚያ...
የማህበረሰብ ትስስር ገጾቻችንን ይከተሉ!
.......................................
ፌስቡክ: www.facebook.c...
ቴሌግራም: t.me/Horn_Afri...
ትዊተር: Ar...
#ethiopia #ethiopianpolitics #aratkilomedia
እረ ጎበዝ አማራ ምንድን ነው የሚጠብቀው ሁሉም ዝም ብሎ መሞት ፣ ማለቅ ፣ መሰደድ ወ፣ዘ፣ተ….. ይህስ የጉድ ነው ።
ሸገር የሚባል ከተማን መቀበል አያስፈልግም ውድቅ መሆን አለበት። ከተማ ቆርሶ ወስዶ ከተማ መሠረትኩ አይሰራም። ሸገር ሳይሆን የደም መሬት ነው ብለን መጥራት ያለብን።
ጀግና አባታችን ታዲዎስ ታንቱ፣ ጀግኖችና ሕዝባዊ ታጋዮች አርበኛ ዘመነ ካሴ፣ ስንታየሁ ቸኮል፣ እንዲሁም ስፍር ቁጥር የሌላቸው በቤኒቶ ሞሶሎኒ > = ፋሽስት አብይ አህመድ አፋኞች የታሰሩ ወገኖቻችን በአስቸኳይ ይፈቱ!!! > አሁን!ይፈቱ!
የአማራ ድል የኢትዮጵያና የሕዝቧም ድል ነው!!!
ሰርተው ማሳዬት ቢያቅታቸው ማፍረስ አናታቸው ይፍረስ አቦ ወገኖቸ በላያችሁ ላይ ቤት ከሚፈርስባችሁ ሰላማዊ ሰልፍ ውጡ አለም ይያችሁ ያው ጥይት ነው የሚዬዘንበው እነሱምን አለም ያዬዋል ዝብላችሁ በዝግ አትሙቱ የሚጫወቱባችሁ መፍራታችሁን አይተው ነው ቤታችሁ ፈርሶ ከምትከራተቱ ታግሎ መሞት እኮ ጀግንነት ነው እርፍ ትም ነው ይሔ ቆሻሻ መሪ ነኝ ባይ ካልተገለ ሁሉም የኢትዮጵያ ሕዝብ ያለቅሳል😥 ወንድሞቸ እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ 💚💛❤️
አራት ኪሎ ሚዲያ ምታነሷቸው ነጥቦች በጣም ጥሩ ናቸው ነገር ግን ለዝ ሁሉ የኢትዮጽያዊያን መፈረስ ለቅሶ ጩሄት መፈተሄው? መንድነው የመፈተሄ አሳብም አያይዛችው አቅርቡ።
አራት ኪሎ በጣም ጎበዞች ነገር ግን ዮሐንስ ና ጀነራል ተፈራ ማሞ አዴሥ ነገር ።
ይህንን ሁሉ ግፍ እያየህ ለምን ዝም አልክ እግዚአብሔር?
Bagif yemta bagif yinsal alka yeblahawen titefalk gif gif naw melso belaki alke
እረወገኔ ንቃ ለመራር ትግል ተደራጂ እሚያስፈራው ጊዜ እየመጣ ነው
Agaritwa eyafarasache naw yasazenale nagaro yasasena magesete tatalfowale
You have to fight for your right. Stop talking.
አማርኛ መናገር ቀላል ነው ቁጭ ብለህ ስታወራ እላይህ ላይ ቤታቸውን ይሰራሉ ወሬ
Anole tlaleh inde? Minilk yefetsemewu wonjel eko tut kemekiret belay eko newu