Assemblies of Trinity Int. Solomon Telahun (Matthew 5-7
HTML-код
- Опубликовано: 13 сен 2024
- ክርስቶስ እንዲከብር የተራራው ሕገ-መንግስት ይከበር ማቴ ፭-፯
ዋና ሐሳብ፦ እውነተኛ የክርስቶስ ተከታዮች በምድር ላይ እንደ ጨው አስሚታ እንደ ብርሃን ወገግታ በሆነ ኑሮ የእግዚአብርን መንግሥት ለዓለም እያቀመሱና እያሳዩ የሰማይ አባታቸው እንዲከበር ያደርጋሉ። ማቴ. 5:13-16 - ክፍል ሶስት
በጕባኤ ሥላሴ በየሳምንቱ እሑድ ጠዋት አብረውን ጌታን እንዲያመልኩ
እንጋብዝዎታለን OCTOBER 14, 2018 - Time - 10:45 am - 1:00 pm
7800 Telegraph Road, Alexandria Virginia