Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
በተረፈ እኔም አትሌቲክሱላይ ለስምንት አመት 1500 እና 800ሜትር ላይ ተሳታፊ ነበርኩኝ ግን ከክለብ ሻምፒወና እና ከኢትዮጵያ ሻምፒወና የዘለለ ተሻግሬ መሮጥ አልቻልኩም እድሜ ለዘረኞችና ለሙሰኛ አሰልጣኞች ይሁን ግን ይኼዉ እያመመኝ ዉስጤ እየቆሰለ የግል ስራየን እየሰራሁ እኖራለሁ እግዚአብሔርይመስገን
የስፖርት አመራር መሆን ያለበት እንደውም ስፖርተኛ ነው። እድሜ፣ ትምህርት፣ ልምድ እና የተግባቦት ክህሎት ጠቃሚ ናቸው። ደራርቱ ካላት ልምድ እና እውቅና አንፃር ብቃት ያላት ናት ተብሎ ይገመታል። ውጤታም ሆናለች።
@@InnocentGuitar-yv4hf ውጤቷ የተለካው እንዴት ነው? ለሯጮች ትጠቅመናለች ለተቋም ግን ቦታው አይደለም። ።
Nebere! Le Oromo bota mestet yezegenenachew ye Ethiopia negestat yawem Oromo Ethiopian eyastera! Gezew derso balebetu seyezew endeh yamral!
@@Alias23686really??? Man endehone felek???? Dedeb merzoch
❤❤❤❤🎉🎉🎉 ኢትዮጵያ ትሻገራለች
የሚያመዉ እንደናንተ ያለ ተከፋይ ከርሳም ጋዜጠኞች በተከፈላችሁበት ልክ የተዛባና መሆን የሌለበትን ስትዘግቡነዉ ሲጀመር አካዳሚ በግለሰብ መሰየም የለበትም ምክንያቱም ገንዘቡ የህዝብ እስከሆነ ድረስ ሀገራዊነዉ እና ገንዘብ ከኛተወስዶ በግለሰብ ደረጃ መሰየም የለበትም ::
ይገርማልኮ ❤❤❤
Bravo
❤❤❤❤ገና ገና ምኑ ተነካ
ፈጣሪ አእኤድሜሰጥቶ ተቸጠቃመሚ እዲያደርጋት እመኛለሁ
ደስ ይላል ተባረኪ
ደራርቱ ስፖርተኛ ሆና ሳለ በምን የአመራር ክህሎት ፕሬዝዳንት እንደሆነች ብንወያይበት።
Hero❤❤
ደራርቱ ቱሉ==የሀገር ጀግና ማለት እንደዚህ ነው==በተጨማሪም የሁሉም የኢትዮጵያ ሕዝቦች ዕኩልነት በተሻለ መልኩ እንድሳፍን ይደረግ ዘንድ ድምፅሽን ኣሳሚልን==
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ችክ ያለ አቀራረብ፣ የት፣ መቼ፣ ማን፣ ምንምን የመሳሰሉትን ከመተብተብ ወደ ገደለው ግባ።
ምን ትቃዣለህ ? ልክ እሷ በገንዘቧ ያሰራችው አስመሰልከው። በመንግስትወጪ የሕዝብ ሐብት ነው። በምን ምክንያት በግለሰብ ስምም እንደተጠራም እሱ ይወቀው። ያልሆነ ዜና አትዘግብ 😔
አትሌት ኮሎኔል ሳይሆን አትሌት ም/ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ነው ።
ለም ግን ሜጋ እያልክ ዉሸት ብቻ ሜጋ የሆንክ ሰዉየ
ብሩ ከየት መጣ ግማሹ ግብር እየከፈለ ለኦሮም ይከፋፈላል
ላቧን ጠብ አድርጋ እሮጣ ለሀገሯም ለ እራሷም ባገኘችው ገንዘብ እና ክብር እንኳን አንድ ቢሊዮን ብር በዶላርም አላት።
@@Only-true- ግንባታው የተካሄደው በአትሌቲክስ ፌዴሬሽን በህዝብ ገንዘብ ነው። ራሷ በምትመራው መስራቤት ስር በመንግስት ገንዘብ የተገነባ ተቋም በስሟ መሰየሙ አስቂኝ ነው። አዎ ብር አላት። አዎ የዋህ ናት። ዋይዝ ግን አይደለችም። ኢዝሊ manipulate ትደረጋለች።
መቸም ደደብ ካልሆንክ ይገባሀል መቼም ባለጭራ ነህና አይገባህም።
ኢትዮጵያ ላይ ለተሠራ ሥራ በቅናት ትበግናለህ !!!
@@Only-true- አንተም አትቀባጥር። በሷ ስም ይጠራ እንጂ ንብረትነቱ የአትሌቲክስ ፌድሬሽን ነው። ስሙኒ አላወጣችም እሷ
በተረፈ እኔም አትሌቲክሱላይ ለስምንት አመት 1500 እና 800ሜትር ላይ ተሳታፊ ነበርኩኝ ግን ከክለብ ሻምፒወና እና ከኢትዮጵያ ሻምፒወና የዘለለ ተሻግሬ መሮጥ አልቻልኩም እድሜ ለዘረኞችና ለሙሰኛ አሰልጣኞች ይሁን ግን ይኼዉ እያመመኝ ዉስጤ እየቆሰለ የግል ስራየን እየሰራሁ እኖራለሁ እግዚአብሔርይመስገን
የስፖርት አመራር መሆን ያለበት እንደውም ስፖርተኛ ነው። እድሜ፣ ትምህርት፣ ልምድ እና የተግባቦት ክህሎት ጠቃሚ ናቸው። ደራርቱ ካላት ልምድ እና እውቅና አንፃር ብቃት ያላት ናት ተብሎ ይገመታል። ውጤታም ሆናለች።
@@InnocentGuitar-yv4hf ውጤቷ የተለካው እንዴት ነው? ለሯጮች ትጠቅመናለች ለተቋም ግን ቦታው አይደለም። ።
Nebere! Le Oromo bota mestet yezegenenachew ye Ethiopia negestat yawem Oromo Ethiopian eyastera! Gezew derso balebetu seyezew endeh yamral!
@@Alias23686really??? Man endehone felek???? Dedeb merzoch
❤❤❤❤🎉🎉🎉 ኢትዮጵያ ትሻገራለች
የሚያመዉ እንደናንተ ያለ ተከፋይ ከርሳም ጋዜጠኞች በተከፈላችሁበት ልክ የተዛባና መሆን የሌለበትን ስትዘግቡነዉ ሲጀመር አካዳሚ በግለሰብ መሰየም የለበትም ምክንያቱም ገንዘቡ የህዝብ እስከሆነ ድረስ ሀገራዊነዉ እና ገንዘብ ከኛተወስዶ በግለሰብ ደረጃ መሰየም የለበትም ::
ይገርማልኮ ❤❤❤
Bravo
❤❤❤❤ገና ገና ምኑ ተነካ
ፈጣሪ አእኤድሜሰጥቶ ተቸጠቃመሚ እዲያደርጋት እመኛለሁ
ደስ ይላል ተባረኪ
ደራርቱ ስፖርተኛ ሆና ሳለ በምን የአመራር ክህሎት ፕሬዝዳንት እንደሆነች ብንወያይበት።
Hero❤❤
ደራርቱ ቱሉ==የሀገር ጀግና ማለት እንደዚህ ነው==በተጨማሪም የሁሉም የኢትዮጵያ ሕዝቦች ዕኩልነት በተሻለ መልኩ እንድሳፍን ይደረግ ዘንድ ድምፅሽን ኣሳሚልን==
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ችክ ያለ አቀራረብ፣ የት፣ መቼ፣ ማን፣ ምንምን የመሳሰሉትን ከመተብተብ ወደ ገደለው ግባ።
ምን ትቃዣለህ ? ልክ እሷ በገንዘቧ ያሰራችው አስመሰልከው። በመንግስትወጪ የሕዝብ ሐብት ነው። በምን ምክንያት በግለሰብ ስምም እንደተጠራም እሱ ይወቀው። ያልሆነ ዜና አትዘግብ 😔
አትሌት ኮሎኔል ሳይሆን አትሌት ም/ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ነው ።
ለም ግን ሜጋ እያልክ ዉሸት ብቻ ሜጋ የሆንክ ሰዉየ
ብሩ ከየት መጣ ግማሹ ግብር እየከፈለ ለኦሮም ይከፋፈላል
ላቧን ጠብ አድርጋ እሮጣ ለሀገሯም ለ እራሷም ባገኘችው ገንዘብ እና ክብር እንኳን አንድ ቢሊዮን ብር በዶላርም አላት።
@@Only-true- ግንባታው የተካሄደው በአትሌቲክስ ፌዴሬሽን በህዝብ ገንዘብ ነው። ራሷ በምትመራው መስራቤት ስር በመንግስት ገንዘብ የተገነባ ተቋም በስሟ መሰየሙ አስቂኝ ነው። አዎ ብር አላት። አዎ የዋህ ናት። ዋይዝ ግን አይደለችም። ኢዝሊ manipulate ትደረጋለች።
መቸም ደደብ ካልሆንክ ይገባሀል መቼም ባለጭራ ነህና አይገባህም።
ኢትዮጵያ ላይ ለተሠራ ሥራ በቅናት ትበግናለህ !!!
@@Only-true- አንተም አትቀባጥር። በሷ ስም ይጠራ እንጂ ንብረትነቱ የአትሌቲክስ ፌድሬሽን ነው። ስሙኒ አላወጣችም እሷ