በኮንግረስ ላይ የደረሰው ጥቃት የምርጫ ዘመቻው ትኩረት ኾኗል

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 6 сен 2024
  • እ.አ.አ ጥር 6 ቀን 2021፣ በወቅቱ ፕሬዚዳንት የነበሩት ዶናልድ ትረምፕ ደጋፊዎች፣ የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ውጤትን ባለመቀበል በአሜሪካ ኮንግረስ ሕንጻ ላይ ጥቃት ሰንዝረዋል።
    ትረምፕ እና ባይደን ዳግም በሚፎካከሩበት በመጪው ኅዳር ምርጫ፣ ጥር 6 ቀን ከነበረው ግርግር የተገኘውን ትምህርት በተመለከተ፣ በምርጫ ዘመቻቸው እየተናገሩበት ያለ ጉዳይ ኾኗል።
    የቪኦኤዋ ዶራ መኳር ያጠናቀረችውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።
    - - - - - - - - - -- - - - - - - - - -- - - - - - - - - -- - - - - - - - - -
    🔷 የማኅበራዊ መገናኛ ዘዴዎች ሊንኮችን በመጫን ይከተሉን።
    ፌስቡክ - / voaamharic
    ኢንስታግራም - / voaamharic
    X - / voaamharic
    ዌብሳይት - amharic.voanew...
    የዩቲዩብ ቻናላችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ፡- / voaamharic
    ☎️የስልክ መሥመራችን 202-205-9942 የውስጥ መሥመር 14 ነው።
    📡 ቪኦኤ-አማርኛ ስለ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ አፍሪካ፣ ዩናይትድ ስቴትስ እና ዓለም አቀፍ በዲጂታል፣ በራዲዮና በቴሌቪዥን ዜናና ዘገባዎችን ለአድማጭና ለተመልካች ያቀርባል።
    VOA Amharic reaches our audience on digital, radio, and TV, delivering news and content about Ethiopia, Eritrea, Africa, and the United States. We will also be bringing you Health Shows, Youth Shows, Democracy Field, Women’s Shows, and Sports Shows on different days, stay tuned.

Комментарии •