ጴርጋሞን ክፍል 2 | ሰባቱ አብያተክርስቲያናት | ፓስተር አስፋው በቀለ | www.operationezra.com
HTML-код
- Опубликовано: 11 окт 2024
- Digging the deeper truth of the bible. Bible teaching in amharic!
ለሙታን ሕይወት ፥ ለተኮነኑ ጽድቅ ፥ ለጠፉት እረኛ ፥ ለታመሙት ፈዋሽ፥በጨለማ ላሉት ብርሃን፥ ለተጠሙት የሕይወት ውሃ ፥ ለተራቡት የሰማይ መና የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን የሚገልጠውን ወንጌል በመስበክና በማስተማር ሰዎች እርሱን አምነው እንዲቀበሉትና እንዲያመልኩትና በወንጌሉ ቃል እናገለግለዋለን። - Развлечения
አሜን አሜን በጣም ደስ ምል የእግዚአብሔር ቃል ነዉ በጣም ደስ ምል ትምህራት ዋዉ ጌታ ዘመንህ ይበራክ
አሜን ጌታ ይርዳኝ በቃሉ ያበርታኝ ከአለም የተለየሁ ልሁን ለቤቱ የቀናሁ ያርገኝ ሰለትውልድ የምጮህ ያድርገኝ
I want follw the old fashion preacher. GBU pastor you teach the pure gospel
Geta tsegawin yichemirilih bet dejih yibarek pastor.
ተባረክልኝ ጌታኮ ቅሬታ አለው
ፓስተር ስለ እሬቻ በግልፅ ስላስተማርክ እግዚአብሔር ይባርክህ ብዙ ነገር ተምረበታለው እድሜ ጤና ፀጋው ይብዛልክ እንወድሃለን
ጌታ ይባርክህ ፖስተር !!!!
"ብዙ ምርኮ እንዳገኘ ሰው በቃልህ ልቤን ደስ አለው" የሚለው ቃል በአንተ ትምህርት በደንብ ገባኝ!!! ፓስተርዬ ልክ ወፍራም እርጎ እነደሚጠጣ ሰው ነው የሆንከት!!! ዘመንህ ይለምልም!!!! ተባረክ!!
This is the true gospel God bless you Pastor Asfaw
Amen pastor my Lord bless you
Pastor God bless u more and more!!!
አተቴ ፀጋዬ ገብረመድህን የአቴና የምትባል የግሪክ አምላክ
ነች ሲል ዱሮ ሰምቻለሁ
GETA yebarkeh
Amen amen God bless
GOD BLESS YOU
Amen!
May God almighty bless you more and more!
Amen
Thank you so much my blessed brother God bless you all family again and again I love you so much
AMEN!
Wow wow wow God bless you
መኖርያች በሰማይ ነው ይህ ገዜያዊ ቦታችን ነው።
Amen Amen Amen 🙏 Tebarek p . Asfaw ካለህ በላይ አሁንም አሁንም ጨርሶ ያብዛልህ 🙏ለእኛ ደግሞ ጌታ እየሱስ የተማርነውን ደግሞ መኖር ይሁንልን ዘንድ ፀጋውን አብዛልን 🙏
You are God’s Voice in the wilderness. May God continue to grant you His Wisdom as you teach us.
Supperrrr
አሜን መጀመሪያ ወንጌል ከዛ በኃላ አገር እውነት ነው መጀመሪያ የእግዚአብሔር መንግስት ይቀድማል
ኡኡኡ ታዳ የአሁኑ ክነርስትያን ምን ክርስትና ነው እንደው በምህረቱ በቸርነቱ ነው እኔ ያለሁት ወገኖቼም ያሉት ወንድሜ ፀጋውን ያብዛልህ ዘረኝነት በበዛበት ዘመን
ራእይ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹² በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ፦ በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል፦
¹³ የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ፤ ስሜንም ትጠብቃለህ፥ ሰይጣንም በሚኖርበት፥ በእናንተ ዘንድ የተገደለው የታመነው ምስክሬ አንቲጳስ በነበረበት ዘመን እንኳ ሃይማኖቴን አልካድህም።
¹⁴ ዳሩ ግን ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ፥ የምነቅፍብህ ጥቂት ነገር አለኝ።
¹⁵ እንዲሁ የኒቆላውያንን ትምህርት እንደ እነዚህ የሚጠብቁ ሰዎች ከአንተ ጋር ደግሞ አሉ።
¹⁶ እንግዲህ ንስሐ ግባ፤ አለዚያ ፈጥኜ እመጣብሃለሁ፥ በአፌም ሰይፍ እዋጋቸዋለሁ።
¹⁷ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል ለነሣው ከተሰወረ መና እሰጠዋለሁ፥ ነጭ ድንጋይንም እሰጠዋለሁ፥ በድንጋዩም ላይ ከተቀበለው በቀር አንድ ስንኳ የሚያውቀው የሌለ አዲስ ስም ተጽፎአል።
ሬቻ
ፓስተር ስለ እሬቻ በግልፅ ስላስተማርክ እግዚአብሔር ይባርክህ ብዙ ነገር ተምረበታለው እድሜ ጤና ፀጋው ይብዛልክ እንወድሃለን