Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
Bire Tsega yibzalk wow ❤❤❤
እግዚአብሔር ምን ጊዜም ሰው አለው አንዱ ሲስት አንዱ እንዲያርመው ያደርጋል አይወሰድብክ ያብዛልህ በእየሱስም ተባረክልኝ ጌታ እየሱስ በደሙ ይሸፍንህ አጭር ባይሆን ጥሩ ነበር ሰብስክራይብ ያላደረጋቹ አድርጉ በእውነት በጣም ነው ምታተርፉት ❤❤❤ 🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌
We never loss our salivation. Ones saved alweyes saved.
Bless you brother more bles it Amazing always am happy fro you thank you so much bro
Always welcome
አንድ ጊዜ የቀደሱትን ለዘላለም ፍፁማን አደረጋቸው። ያገኘነው ሕይወት ዘላለማዊ ነው እንጂ ግዚያዊ ወይም ወቅታዊ አይደለም ። ልጁ ያለው ዘላለም አለው። ጸጋ ይብዛልክ ወንድሜ 🥰😘🤗
ወድሜ ሁሌ ሐጥያት እየሰሩ ንሰሐ መግባት ልክ ነው አደለም? እኔ ባለኝ እውቀት ሐጥያት ያስቀጣል ሁሌ ሐጥያት እየሰሩ እሱ መሐሪ ነው ማለት አይከብድም ወይ ከቻልክ ብታብራራልኝ
አውጣን😂😂
ለኔ የማይገባኝ ነገር ብኖር😂አንድ የዳኔ አይጠፋም የሚለው ነገር ነው ጌታ ሆይ አንተ አስረዳኝ 🤲ደነትን ያገናሁት በነፃ ነው Off course ደግሞ በራሴ ድካም ያ ድነት እንድህ በቀላሉ ልጠፋ ይቻላል ብዬ አልገመትም ነገር ግን ብቻ አያደርገው😭 ግን ኢየሱስን ብክድ ወደ ዓለም በመለስ መዳኔን አላጠፋውም ማለት ነውን???? ጌታን አስረዱኝ 🤣🤣
እህቴ ራስሽ እኮ መልሰሽዋል ይህ በጣም ቀላል ነገር ነው መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን መዳን የተያያዘው ከእምነት ጋር ብቻ ነው።ጥያቄው ምን ብለሽ ዳንሽ ነው እሱን አንቺ ታውቂያለሽ። በቃ መጥፋትም ከሆነ ራስሽ ብለሸዋል እኮ "ብክድ"ብለሻል ስለዚህ የመጥፊያውም በር ያው የገባሽበት በር ነው። መቼም ባልገባሽበት በር አትወጭም።በተረፈ በየቀኑ በምትደክሚው ድካምሽ ምክንያት በምትሠሪው ሀጥያት አማካኝነት የዘላለም ህይወትሽን የምታጪ ከሆነ እመኝ አንቺም፥ እንደዚህ ብሎ ያስተማረሽ ፓስተርሽ፥ አገልጋዮችም ሁሉ ፥በምድር ላይ ያሉ ቅዱሳኖች ሁሉ ደህንነታቸውን አጥተዋል ማለት ነው።ምክንያቱም ሁሉም ሁልጊዜ ሀጢያትን ስለሚሰሩ የኃጢአት ደግሞ ትልቅነና ትንሽ የለውም መጽሐፍ እንደሚል ደግሞ "ሃጥያት የለብንም ብንል እራሳችንን እናስተታለን " ይላል።ስለዚህ ግራ አይግባሽ በድካምች ምክንያት ከፓስተርሽ ተለይተሽ አንቺ ብቻ ከህይወት መዝገበ ላይ የምትሰረዥበት ምንም አይነት ምክንያት የለም።
ኣይ አኬ ወደ ክርትና የቀረቡ ናቸው አለ?😂😂😂😂 ኣይሻልህም ወደእስልምና😂😂😂😂
Bire Tsega yibzalk wow ❤❤❤
እግዚአብሔር ምን ጊዜም ሰው አለው አንዱ ሲስት አንዱ እንዲያርመው ያደርጋል አይወሰድብክ ያብዛልህ በእየሱስም ተባረክልኝ ጌታ እየሱስ በደሙ ይሸፍንህ አጭር ባይሆን ጥሩ ነበር ሰብስክራይብ ያላደረጋቹ አድርጉ በእውነት በጣም ነው ምታተርፉት ❤❤❤ 🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌
We never loss our salivation. Ones saved alweyes saved.
Bless you brother more bles it Amazing always am happy fro you thank you so much bro
Always welcome
አንድ ጊዜ የቀደሱትን ለዘላለም ፍፁማን አደረጋቸው። ያገኘነው ሕይወት ዘላለማዊ ነው እንጂ ግዚያዊ ወይም ወቅታዊ አይደለም ። ልጁ ያለው ዘላለም አለው። ጸጋ ይብዛልክ ወንድሜ 🥰😘🤗
ወድሜ ሁሌ ሐጥያት እየሰሩ ንሰሐ መግባት ልክ ነው አደለም? እኔ ባለኝ እውቀት ሐጥያት ያስቀጣል ሁሌ ሐጥያት እየሰሩ እሱ መሐሪ ነው ማለት አይከብድም ወይ ከቻልክ ብታብራራልኝ
አውጣን😂😂
ለኔ የማይገባኝ ነገር ብኖር😂
አንድ የዳኔ አይጠፋም የሚለው ነገር ነው
ጌታ ሆይ አንተ አስረዳኝ 🤲
ደነትን ያገናሁት በነፃ ነው Off course ደግሞ በራሴ ድካም ያ ድነት እንድህ በቀላሉ ልጠፋ ይቻላል ብዬ አልገመትም ነገር ግን ብቻ አያደርገው😭 ግን ኢየሱስን ብክድ ወደ ዓለም በመለስ መዳኔን አላጠፋውም ማለት ነውን???? ጌታን አስረዱኝ 🤣🤣
እህቴ ራስሽ እኮ መልሰሽዋል ይህ በጣም ቀላል ነገር ነው መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚነግረን መዳን የተያያዘው ከእምነት ጋር ብቻ ነው።ጥያቄው ምን ብለሽ ዳንሽ ነው እሱን አንቺ ታውቂያለሽ። በቃ መጥፋትም ከሆነ ራስሽ ብለሸዋል እኮ "ብክድ"ብለሻል ስለዚህ የመጥፊያውም በር ያው የገባሽበት በር ነው። መቼም ባልገባሽበት በር አትወጭም።በተረፈ በየቀኑ በምትደክሚው ድካምሽ ምክንያት በምትሠሪው ሀጥያት አማካኝነት የዘላለም ህይወትሽን የምታጪ ከሆነ እመኝ አንቺም፥ እንደዚህ ብሎ ያስተማረሽ ፓስተርሽ፥ አገልጋዮችም ሁሉ ፥በምድር ላይ ያሉ ቅዱሳኖች ሁሉ ደህንነታቸውን አጥተዋል ማለት ነው።ምክንያቱም ሁሉም ሁልጊዜ ሀጢያትን ስለሚሰሩ የኃጢአት ደግሞ ትልቅነና ትንሽ የለውም መጽሐፍ እንደሚል ደግሞ "ሃጥያት የለብንም ብንል እራሳችንን እናስተታለን " ይላል።ስለዚህ ግራ አይግባሽ በድካምች ምክንያት ከፓስተርሽ ተለይተሽ አንቺ ብቻ ከህይወት መዝገበ ላይ የምትሰረዥበት ምንም አይነት ምክንያት የለም።
ኣይ አኬ ወደ ክርትና የቀረቡ ናቸው አለ?😂😂😂😂 ኣይሻልህም ወደእስልምና😂😂😂😂