Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
ጌታ ጸጋውን ያብዛልህ መንፈስ ቅዱስ ይባረክ❤❤❤❤❤
ተባረክ እንዴት ምርጥ አማኝ እንደሆንኩ❤❤❤❤❤❤
ተባረክ ወንድሜ ጸጋው ይብዛልህ
ተባረክልኝ ጥሩ መልስ አገኘው 👏
ተባረክ
ዋው ይገርማል
Egzabhier abzto ybarkhh
berta Bero❤❤❤❤ፀጋና ሰላም ይብዛ🙏🙏🙏🙏
tebarek bre
Tekefele.edawu.haleluya amalaje eyesus❤❤❤❤❤❤temesigen
ፀጋ ይብዛልህ ተባረክልን
THANK YOU .
ይብዛልህ!🙏🏽
እንግዲህ አሁን በደሙ ከጸደቅን በእርሱ ከቁጣው እንድናለን ሮሜ 5፣9
❤❤❤🙏🙏
ante biruk neh berta bizu kante intebikalen
ሕዝቤ ዕውቀትን ከማጣት የተነሳ ጠፍ የተባለው በ ጴንጤ ላይ ተፈፀመ 😢😢😢
😅😅😅😅😅😂😂😂Beyesus yemiyamen.sewu.idet yitefal.amalaje.eyesus.hoy.temesigen ❤❤❤
አይ ኦርቶዶክስ ኢየሱስ ይፈርድባችኃል አይዞአችሁ።አስታራቂ ነው አዳኝ የሚባለው ያማችኃል
መዳን በኢየሱስ ብቻ ነዉ። እዉነተኛዉ ኢየሱስ በኦርቶዶክስ ነዉ የሚመለከዉ❤❤❤
አክሊለ እና ዘበነ መቼ ነው ጌታን ተቀብለው ለሆዳቸው ብለው ከጌታ የለዩትን ህዝብ ይቅርታ ጠይቀው ወደ ጌታ የሚጠሩት? በተለይ አክሊለ በቅርቡ ጌታን እንደሚቀበል እርግጠኛ ነኝ።አሁን ባለበት ሁኔታ ጌታን ቢቀበል ደሞዝና ዘኬ ይቀርብኛል ብሎ እንደሆነ ግልጽ ነው ።ዘበነም አውቆ ነው ህዝቡን የሚያደናቁረው።የእንጀራ እና የክብር ጉዳይ ሆኖበት ነው።እኔን የሚገርመኝ ህዝቡ ምን ሆኖ ነው እንዲህ የአጋንንት ትምህርት አድናቂና ተከታይ የሆነው ?ቢያንስ እነ1መሪጌታ ቀጸላ መንግስቱን2መሪጌታ ሙሴ መንበሩን3መሪጌታ ጽጌ ስጦታን4አባ ዮናስን5ትዝታው ሳሙኤልን6ኤርሚያስ አበበን7አሰግድ ሳህሉ እና ሌሎችን በ you tube በመከታተል ከነዚህ ሐሰተኛ መምህራን ማለትም ከነ አክሊለ እና ዘበነ ሐሰተኛ ከሆነውን የሞት ትምህርት ማምለጥ ይቻላል እኮ።እኔም ቀንደኛ እና አክራሪ የጸረ ክርስቶስ ትምህርት ተከታይ የኦርቶዶክስ አባል ነበርኩ።ጌታ ከላይ በጠቀስኳቸው ከተራ ቁጥር 1_7 በሉት ጻድቃን በኩል ነው ያገኘኝ።ጥያቄ የሚጠይቅ ሰው ወደ ጌታ መምጣቱ አይቀርም።ምንጊዜም ያልገባችሁን ጠይቁ።መጽሐፍ ቅዱስ አንብቡ ።መልሱ ያለው መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ነው ።የዚህ ፕሮግራም አቅራቢም ጌታ ይባርክህ ።በዚህ ቀጥል።ልዩ አቀራረብ ስለሆነ ለተከታዮችህ ይመቻል።ተባረክ።።።።።።
Tsega ybzalh
ግን ወንድሜ እኔም አንድ ጥያቄ ነበረኝ ኢየሱስ አማላጅ ነው ብዬ አምናለሁ።አማላጅ እለዋለው።ግን ርሱ ሲናገር በዚያን ጊዜ አብን እምለምን አይምሰላችሁ ይላል በዮሐንስ ወንጌል አብራራልኝ እስኪ አማላጅ ነው ሲባል እንዴት ነው
እሺ ይህ ክፍል ያለው ዮሐንስ ምዕራፍ 16 ላይ ነው። ይህ ጥቅስ ብዙ ጊዜ ይጠቀሳል ነገር ግን ሰዎች ይህንን ክፍል በሚያነቡበት ጊዜ ብዙ መሰረታዊ ስህተቶችን ይሳሳታሉ።ከአማርኛው መጽሀፍ ቅዱስ በስተቀር በአለም ላይ ያሉ የትኛውም አይነት መጽሐፍ ቅዱስ ላይ እዚህ ክፍል ውስጥ ልመና የሚል ቃል የለም። አማርኛው መጽሀፍ ቅዱስ የተተረጎሙ ከኪንግ ጀምስ ቨርዥን ነው ። እንግሊዘኛው ባይብል ልመና ወይም Begg or Begging የሚል ቃል አይጠቅምም ይልቁንስ ASk ( መጠየቅ) የሚል ቃል ነው የሚጠቀመው።ከንግሊዘኛው ቨርዠን ጋር አስተያየህ ማንበብ ትችላለህ።ሌላኛው ደግሞ ክፍሉን በሙሉ ስለማያነቡት ይሳሳታሉ ንግግሩ የሚጀምረው ከቁጥር16 ነው። ።John 16 አማ - ዮሐንስ16: “ጥቂት ጊዜ አለ፥ አታዩኝምም፤ ደግሞም ጥቂት ጊዜ አለ፥ ታዩኛላችሁም፥ እኔ ወደ አብ እሄዳለሁና።” እንግዲህ ይሄ ጥቂት ጊዜ የተባለው የትኛው ነው ስንል ሶስት ለሊት እና ሶስት ቀን ከእነርሱ የሚለይበትን ማለቱ ነው። በዚያን ቀን የሚለውም እነዚህ በመቃብር ውስጥ የሚውልበትን ጊዜያቶች ነው።እስካሁን ድረስ እንደሚታወቀው ደቀ መዛሙርቱ ጸሎት አያውቁም ለሁሉም ነገር እሱ ብቻ ነበር የሚጸልይላቸው የሚያስፈልጋቸውን ሁሉ እሱ ብቻ ነበር የሚያደርግላቸው። አሁን ግን እያላችሁ ያለው እኔ ከናንተ በመለይበት ጥቂት ጊዜ ጊዜ እናንተ ራሳችሁ ወደ አብ መፀለይ ትችላላችሁ ወይም አብን መጠየቅ ትችላላችሁ እያላቸው ነው። ሌላው ደሞ ይሄ ክፍል ጨርሶ ነው ስለ ምልጃ የሚያወራ ክፍልም አይደለም።ከሁሉም በላይ ደግሞ ትልቁ ስህተት ምልጃ ማለት ልመና ማለት ነው ብሎ መተርጎም ነው።ምልጃ ማለት ግን ልመና ማለት አይደለም። አሁንም በየትኛው የመሀፍ ቅዱስ ትርጉሙ ብትፈልገው ምልጃ ለሚለው ቃል የሚጠቀመው Intercession የሚለውን ቃል እንጂ ልመና ( Begging) የሚለውን ቃል አይደለም። ምክንያቱም ምልጃ ማለት ልመና ስላልሆነ።
@@biremusic እሽ አመሰግናለው ግን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ይማልዳል ስንል በአባቱ ፊት እየወደቀ እየተነሳ ነው ወይስ አይደለም??
በፍጹም እንደዛ አይደለም ይሄን ክፍል በጥንቃቄ ተመልከተው Hebrews 7 አማ - ዕብራውያን24: እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤25: ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።ስለዚህ ገና ወደ እርሱ የሚመጡትን ያማልዳል።already ወደ እርሱ ለመጡት ደግሞ የዘላለም ክህነት ስላለው በዛ ክህነቱ ለዘላለም ይታይልናል። መውደቅ መነሳት አያስፈልገውም። Life Time አገልግሎቱ እሱ ላይፍ ታይም ከሆነ ደሞ ሌላ አማላጅ አያስፈልገንም። for what? ❤
@@TheWordwasGod1 አመሰግናለው እግዚአብሔር ይባርክህ ወንድሜ እንደዚህ ነው እኔም እማምን ጥሩ ነው እግዚአብሔር ዓለምን በልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ ይጠቀልልን እሜን።
ዝም ብለህ አይደለም አይደለም ጭራሽ ስራው ዘላለማዊ አይደለም ትላለህ ይህ ትልቅ ክህደት ነው ደሞ እስቲ ቆሟል የሚል ከመፅሐፍ አውጣ ንግግርህ ስርዓት ዬለህም
አንተ ከመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ በየም ነህ
ጌታ ጸጋውን ያብዛልህ መንፈስ ቅዱስ ይባረክ❤❤❤❤❤
ተባረክ እንዴት ምርጥ አማኝ እንደሆንኩ❤❤❤❤❤❤
ተባረክ ወንድሜ ጸጋው ይብዛልህ
ተባረክልኝ ጥሩ መልስ አገኘው 👏
ተባረክ
ዋው ይገርማል
Egzabhier abzto ybarkhh
berta Bero❤❤❤❤
ፀጋና ሰላም ይብዛ🙏🙏🙏🙏
tebarek bre
Tekefele.edawu.haleluya amalaje eyesus❤❤❤❤❤❤temesigen
ፀጋ ይብዛልህ ተባረክልን
THANK YOU .
ይብዛልህ!🙏🏽
እንግዲህ አሁን በደሙ ከጸደቅን በእርሱ ከቁጣው እንድናለን ሮሜ 5፣9
❤❤❤🙏🙏
ante biruk neh berta bizu kante intebikalen
ሕዝቤ ዕውቀትን ከማጣት የተነሳ ጠፍ የተባለው በ ጴንጤ ላይ ተፈፀመ 😢😢😢
😅😅😅😅😅😂😂😂Beyesus yemiyamen.sewu.idet yitefal.amalaje.eyesus.hoy.temesigen ❤❤❤
አይ ኦርቶዶክስ ኢየሱስ ይፈርድባችኃል አይዞአችሁ።አስታራቂ ነው አዳኝ የሚባለው ያማችኃል
መዳን በኢየሱስ ብቻ ነዉ። እዉነተኛዉ ኢየሱስ በኦርቶዶክስ ነዉ የሚመለከዉ❤❤❤
አክሊለ እና ዘበነ መቼ ነው ጌታን ተቀብለው ለሆዳቸው ብለው ከጌታ የለዩትን ህዝብ ይቅርታ ጠይቀው ወደ ጌታ የሚጠሩት? በተለይ አክሊለ በቅርቡ ጌታን እንደሚቀበል እርግጠኛ ነኝ።አሁን ባለበት ሁኔታ ጌታን ቢቀበል ደሞዝና ዘኬ ይቀርብኛል ብሎ እንደሆነ ግልጽ ነው ።ዘበነም አውቆ ነው ህዝቡን የሚያደናቁረው።የእንጀራ እና የክብር ጉዳይ ሆኖበት ነው።እኔን የሚገርመኝ ህዝቡ ምን ሆኖ ነው እንዲህ የአጋንንት ትምህርት አድናቂና ተከታይ የሆነው ?ቢያንስ እነ
1መሪጌታ ቀጸላ መንግስቱን
2መሪጌታ ሙሴ መንበሩን
3መሪጌታ ጽጌ ስጦታን
4አባ ዮናስን
5ትዝታው ሳሙኤልን
6ኤርሚያስ አበበን
7አሰግድ ሳህሉ እና ሌሎችን በ
you tube በመከታተል ከነዚህ ሐሰተኛ መምህራን ማለትም ከነ አክሊለ እና ዘበነ ሐሰተኛ ከሆነውን የሞት ትምህርት ማምለጥ ይቻላል እኮ።እኔም ቀንደኛ እና አክራሪ የጸረ ክርስቶስ ትምህርት ተከታይ የኦርቶዶክስ አባል ነበርኩ።ጌታ ከላይ በጠቀስኳቸው ከተራ ቁጥር
1_7 በሉት ጻድቃን በኩል ነው ያገኘኝ።ጥያቄ የሚጠይቅ ሰው ወደ ጌታ መምጣቱ አይቀርም።ምንጊዜም ያልገባችሁን ጠይቁ።መጽሐፍ ቅዱስ አንብቡ ።መልሱ ያለው መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ነው ።የዚህ ፕሮግራም አቅራቢም ጌታ ይባርክህ ።በዚህ ቀጥል።ልዩ አቀራረብ ስለሆነ ለተከታዮችህ ይመቻል።ተባረክ።።።።።።
Tsega ybzalh
ግን ወንድሜ እኔም አንድ ጥያቄ ነበረኝ ኢየሱስ አማላጅ ነው ብዬ አምናለሁ።
አማላጅ እለዋለው።
ግን ርሱ ሲናገር በዚያን ጊዜ አብን እምለምን አይምሰላችሁ ይላል በዮሐንስ ወንጌል
አብራራልኝ እስኪ
አማላጅ ነው ሲባል እንዴት ነው
እሺ ይህ ክፍል ያለው ዮሐንስ ምዕራፍ 16 ላይ ነው። ይህ ጥቅስ ብዙ ጊዜ ይጠቀሳል ነገር ግን ሰዎች ይህንን ክፍል በሚያነቡበት ጊዜ ብዙ መሰረታዊ ስህተቶችን ይሳሳታሉ።ከአማርኛው መጽሀፍ ቅዱስ በስተቀር በአለም ላይ ያሉ የትኛውም አይነት መጽሐፍ ቅዱስ ላይ እዚህ ክፍል ውስጥ ልመና የሚል ቃል የለም። አማርኛው መጽሀፍ ቅዱስ የተተረጎሙ ከኪንግ ጀምስ ቨርዥን ነው ። እንግሊዘኛው ባይብል ልመና ወይም Begg or Begging የሚል ቃል አይጠቅምም ይልቁንስ ASk ( መጠየቅ) የሚል ቃል ነው የሚጠቀመው።ከንግሊዘኛው ቨርዠን ጋር አስተያየህ ማንበብ ትችላለህ።ሌላኛው ደግሞ ክፍሉን በሙሉ ስለማያነቡት ይሳሳታሉ ንግግሩ የሚጀምረው ከቁጥር16 ነው። ።John 16 አማ - ዮሐንስ
16: “ጥቂት ጊዜ አለ፥ አታዩኝምም፤ ደግሞም ጥቂት ጊዜ አለ፥ ታዩኛላችሁም፥ እኔ ወደ አብ እሄዳለሁና።” እንግዲህ ይሄ ጥቂት ጊዜ የተባለው የትኛው ነው ስንል ሶስት ለሊት እና ሶስት ቀን ከእነርሱ የሚለይበትን ማለቱ ነው። በዚያን ቀን የሚለውም እነዚህ በመቃብር ውስጥ የሚውልበትን ጊዜያቶች ነው።እስካሁን ድረስ እንደሚታወቀው ደቀ መዛሙርቱ ጸሎት አያውቁም ለሁሉም ነገር እሱ ብቻ ነበር የሚጸልይላቸው የሚያስፈልጋቸውን ሁሉ እሱ ብቻ ነበር የሚያደርግላቸው። አሁን ግን እያላችሁ ያለው እኔ ከናንተ በመለይበት ጥቂት ጊዜ ጊዜ እናንተ ራሳችሁ ወደ አብ መፀለይ ትችላላችሁ ወይም አብን መጠየቅ ትችላላችሁ እያላቸው ነው። ሌላው ደሞ ይሄ ክፍል ጨርሶ ነው ስለ ምልጃ የሚያወራ ክፍልም አይደለም።ከሁሉም በላይ ደግሞ ትልቁ ስህተት ምልጃ ማለት ልመና ማለት ነው ብሎ መተርጎም ነው።ምልጃ ማለት ግን ልመና ማለት አይደለም። አሁንም በየትኛው የመሀፍ ቅዱስ ትርጉሙ ብትፈልገው ምልጃ ለሚለው ቃል የሚጠቀመው Intercession የሚለውን ቃል እንጂ ልመና ( Begging) የሚለውን ቃል አይደለም። ምክንያቱም ምልጃ ማለት ልመና ስላልሆነ።
@@biremusic እሽ አመሰግናለው ግን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ይማልዳል ስንል በአባቱ ፊት እየወደቀ እየተነሳ ነው ወይስ አይደለም??
በፍጹም እንደዛ አይደለም ይሄን ክፍል በጥንቃቄ ተመልከተው Hebrews 7 አማ - ዕብራውያን
24: እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤
25: ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።ስለዚህ ገና ወደ እርሱ የሚመጡትን ያማልዳል።already ወደ እርሱ ለመጡት ደግሞ የዘላለም ክህነት ስላለው በዛ ክህነቱ ለዘላለም ይታይልናል። መውደቅ መነሳት አያስፈልገውም። Life Time አገልግሎቱ እሱ ላይፍ ታይም ከሆነ ደሞ ሌላ አማላጅ አያስፈልገንም። for what? ❤
@@TheWordwasGod1 አመሰግናለው እግዚአብሔር ይባርክህ ወንድሜ እንደዚህ ነው እኔም እማምን
ጥሩ ነው እግዚአብሔር ዓለምን በልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ ይጠቀልልን እሜን።
ዝም ብለህ አይደለም አይደለም ጭራሽ ስራው ዘላለማዊ አይደለም ትላለህ ይህ ትልቅ ክህደት ነው ደሞ እስቲ ቆሟል የሚል ከመፅሐፍ አውጣ ንግግርህ ስርዓት ዬለህም
አንተ ከመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ በየም ነህ