⭕"ቤተ ክርስቲያንን ለተሀድሶ አሳልፎ ለመስጠት መንገድ ጠራጊዎች ናቸው" ዲያቆን ዮርዳኖስ አበበ |አክሊል | ዲ/ን ያረጋል አበጋዝ
HTML-код
- Опубликовано: 6 фев 2025
- private የተደረገው ቪዲዮ ለማየት ከፈለጋችሁ • 🔴የአክሊለ ጉዞ ወደ ክህደት🚩 . . .
ይህንን ቻናል ለማሳደግ እና እገዛ ለማድረግ ከፈለጋችሁ
የንግድ ባንክ 1000148595918
አቢሲኒያ ባንክ 45326977
ዘመን ባንክ 1551211205309013
የምጠቀምበትን ማይክ ለማወቅ 👉🏿 • Hollyland LARK M2 Mic ...
ሁለተኛ ቻናሌ ለመቀላቀል / @tsegayetutorial
የግል ቴሌግራም አካውንቴ t.me/tsegayekiflu
የቴሌግራም ቻናሌ t.me/tseomm
ቲክቶኬ www.tiktok.com/@tsegaye_kiflu
ለተጨማሪ መረጃ About ላይ በመግባት ተጨማሪ መረጃዎችን ማግኘት ይችላሉ
ከዚህ በፊት ስለ አክሊል የሰራሁትኝ ለማየት ከፈለጋችሁ ruclips.net/video/m8uBgImVbB0/видео.html
እሺ , ይህ ወንድማችን ላስተዋለው በጣም አደገኛ ነው አካሄዱ : :
የንታ ገብረ መድኅን ያሉትና ያረጋል ያለው ይለያያል ወንድማለም:
@@bazezewkebede8478 በንግግር ደረጃ ማን ነው የተናገረው የሚለውን ለመናገር ያህል ነው እንጂ አየያዩም
@@bemnethailu1663 በጭፍን አደጋ አደጋ አትበሉን ይሔ ይሔ ብላቹ አሳዩን
@@Tsegayekiflu አሁን ላይ ያንተ አቋም ምንድነው? እናንተ የተወዛገባችሁትን ትምህርት ሊቃውንት አልተሳሳተም አሉ አይደል እንዴ መእነ መጋቢ አዕመር አሸብር ሳይቀሩ ተወያዩበት አይደል እንዴ
አኬ እና ያረጋል እግዚአብሔር አምላክ ከክፉ ይጠብቃችሁ የቤተክርስቲያናችን እንቁዎች ናችሁ
ተው ያረጋል?? ሐመር መፅሔት አንብብ ስለ መላእክት አማላጅነት ምን እንዳለ
በትክክል ❤❤❤
@@bazezewkebede8478 ምን ብሎ ነበር?
አለም የለድንግል ማርያም አማለጅነት አይድንም ሰላለ ነው መምህር ያርጋል አብዛኛውን ትምህርት የሚወሰደው ከመምህር ያረጋል ነው እና በሆነ ቪዲዮ ላይ ቀለሜ ሰለ ታምረ ማርያም ጥያቄ ስጠይቀው መመለስ አልቻለም እና ዲቆን የርዳናኖስ ካህናት ወይም ሊቃወንት ማስተማር የለባቸወን እወቀት የሌሌው ሰው ለምን ያሰተምሩ
አኬላ አተላ መናፍቅ ነው ቲክቶከር እንጂ የታባቱ ያውቃል
እውነት ነው መነፈስን ሁሉ መርምሩ ይላል የሰው ሳይሆን የክርስቶስ ተከታዮች እንሁን ማንበብ የሚችል ሰው ሁሉ እያነበበ ይመርምር
ሰው ፍጹም አይደለም አኬ ሊሳሳት ይችላል ፍጹም ነኝ አላለም !! ዲያያቆን የወርዳኖስ ግን ሁል ጊዜ ዘለፋ ,ትችት, ነቀፉ , ይወዳል አኬ ዲያቆን ያረጋልን የሚዘልፈው እግዚአብሔር ማስተዋሉን ይጠው ሁል ጊዜ መተቸት በጣም እያስናቀው ነው☹️☹️☹️ ለአኬም ለዲያቆን ያረጋልም እድሜ እና ጤና ይስጥልን🥰🥰🙏
ዲቆን የርዳኖስ ሁሌም ስርዓት ላይ ነው የሚተኩረው እወነት ነው ሚናገረው ሊቂ ነው በነገራችን ላይ ዲቆን የሚባለው እራሱን ዝቅ ማደረግ አንዱ ሰለሆነ ነው ባሁኑ ጊዜ ሁሉሙ መምህር መባል በሚፈልግበት ጌዜ አስበሀዋል 22 አመት ዲቆን ሆኖ መቆየት በራሱ ከቲቢት ሙሉ በሙሉ የፀዳነው ማሰረጃው
ይቅርታ እና ሰው ፍጹም አይደለም የሚባለው በራሱ ሀጥያት እንጂ በምንፍቅናው አይደለም ስለዲያቆን ዮርዳኖስ ለማወቅ ከፈለጉ ዝክረ ቅዱሳንን ይመልከቱ ቅንአተ ቤተክርስቲያን ህገ እግዚአብሔርን የሚያከብር የቅዱሳንን ታሪክ ከማንም በተሻለ ብዙ እንድናውቅ የረዳን የዘመናችን እንቁ መምህር ነው ስለሰው ሳይሆን አምላኩን እንዳያሳዝን የሚጥር ለትውልዱ አርአያ የሆነ ሰው ነው እንደሌሎቹ የሆነን አካል ለማስደሰት ስርአትን አይጥስም
እንደሱ ሳይሆን ያርዳድ ደርጃ ነው
ሰዉ ፍፁም አይደለም አዎ።ገን የ ሃይማኖት ትምህርት ላይ እንዴት? መንፈስ ቅዱስ ሳያድርብህ መጀመሪያዉኑ ማንን ለመለወጠ ነዉ መድረክ የሚወጣው።በሃይማኖት ግማሽ የሚባል ነገር የለም።
@@bezawetmulgeta4452አዋቂ ከሆነ ከዝክር ቅዱሳን በፊት ወንጌል ለምን አያስተምር
እኛ ማንም ምን ይበል ማንንም አንከተልም ።በጾም,ጸሎት እና ስግደት መበርታት ,ማንበብ እና ማወቅ ነው የሚጠበቅብን ።
ያረጋ ጀግነዉ ስለሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን
ለራስህ እዘን እኛስ መምህር ያረጋልንና አኬን የመሰሉ መምህሮችን እግዚአብሔር ሰቶናል ።
መምህር ስለ ሚዛናዊነትህ እግዚአብሔር ይስጥልን
አኬ እግዚአብሔር ከእሱ ጋር ይሁን ጠላቶቹን ይያዝለት❤
Regaa beli wedem d/n yordanos yali mekenat ayenegerem d/n yordanos 🙏🏽🙏🏽
የተዋህዶ ልጆች ንቁ። መናፍቃን ተመሳስለው ነው ገብተው እየሸረሸሩ ያሉት ሰውን መከተል አቅሙን ቅዱሳኑን አርያ አድርገን እንጕዝ።
እውነት
እውነት
አቤቱ ጌታዬ መድኃኒቴ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ይሄንን ክፉ ዓለም አልፌ በመንግስትህ በመጣህ ጊዜ ይቺን በጎ ስራ የሌላትን ነፍሴን አስባት,. እመቤቴ ቅድስት ድንግል ማሪያም ከቅዱሳን ህብረት እንዳልጎድል ረዳት ሁኚኝ!
መንፈስ ቅዱስ እውነትን ይገልፃልና ልቦናችንን ለፅድቅ ያስገዛልን... መምህራኖቻቺን ግን መንጋውን ግራ ባታጋቡት ::
ወንድሜ ግራ አትጋባ መርምረህ መስማት ነው..ማንም ይናገር ማንም።
አሜን
ምን ይደረግ እውነታው አይነገር?
አሜን አሜን አሜን
@@Godoliyas-27 exactly
ስንሳሳት መሰዳደብ ሳይሆን መመካከር ነው የእናንተ ስራ
God Bless Aka🙏
በጣም አዝናለሁ🙏ያለማስረጃ ወንድምን ለማስከፋት ይሄን ያክል እርቀት በጣም ታሳዝናላችሁ!🙏በእናንተ አይነት የተጋነነ ታሪክ እና ፉከራ ብዙዎች ጠፍተዋል ይሄ የማይካድ ነው።ስለማልወዳችሁ አይደለም ግን እነአኬ የነዮሐንስ አፈወርቅ ልጆች ናቸው።🙏❤🙏
❤❤❤
😂😂😂 እነ በጋሻውም ተብለው ነበር
@@Emamimami በጋሻው ምን ያውቃል እና ነው ከመጀመሪያው ጀምሮ ድምጥ ጮሆ ከመናገር በቀር👏
@@Tesfaye-d4v ሳይገባህ አኬ አትበል በመርዝ የተለወሰ ነው ትምህርቱ
@@aduabdu1362 በትክክል! ወንድሜ የእሱ ነገር ከቅድስት ስላሴ መስቀል እና ሴት ሱሪ ለብሳ መቁረብ ይቻላል የሚል ነገር ከአንደበቱ ከሰማሁ በኋላ ነው የበቃኝ።
በጣም ያሣዝናል እሥቲ እያሥተዋላችሑ
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወት ያሰማልን መምህር ዮርዳኖስ አበበ እግዚአብሔር በቸርነቱ የጠብቅልን እኔ እግዚአብሔር አመሰግነዋለሁ በዚህ ግዜ እውነተኛ መምህር የሰጠን
ምን አስተምሮ ያዉቃል እስኪ
@@EthioFX ለብዙ ለዓመታት እየለፋ ነው ያለው ሰሚ የለም እንጂ።
@@berukberuk7603 እኔ ሀሜት ሲያማ ነዉ ማዉቀው ሲሰብክ ሊንክ ላክልኝ ራሱን እንደ ፃድቅ ቆጥሮ ሌላውን ስያንቁሽሽ ነዉ ሁሌ ምሰማው
መሳደብ ስብከት ከሆነ እውነትህ ነው
@@KidustAlemayehu እዉነት እግዚአብሔር ብቻ ነዉ
ዶር ዲያቆን መምህር ያረጋል የኦርቶዶክስ እንቁ ነው እግዚአብሔር የሰጠን በረከታችን ነው ያረጋል ያልተቀበለው መፅሀፍ ካለ አልቀበልም እግዚአብሔር የተለየ አይን ለሱ ሰቶታል ያረጋል ይለያል አኬ ደግሞ የያረጋል ፍሬ ነው መምህር ዮርዳኖስ መድሃኒያለም ልቦና ይስጥህ መራገም ማቃላል ማዋረድ ላንተ ቀላል ነው አምላክ ይህን ክፉ ሀሳብህን ያስወግድልህ
ትክክል ነው ዲያቆን ያረጋል በጣም ብዙ መፅሀፋት አበርክትዋል እንወዳቸዋለን። አንተ ፀጋዬ የምትባል ሰውዬ ቅናት ነው።እውነት ለመናገር እነዚህ ልጆች እነ አኬ፡ዘ ማራያም፡ልደተቃል፡ፈለገ፡ኤርሚ፡ጋዲ፡መዝሙረ ያሬዶ፡ለሌሎችም ብዙ ነብስ እየመለሱ ነው ።አሁን አንተ ምን ሰራህ።ገድላት አያስፈልግም ብለው አያውቁም ግን ለክርክር መነሻ መፅሀፋት አይደለም ።ገላትን አታቅልሉ። እስቲ ስህተት የምትሉት በይፊ አውጡ እኛም እንረዳው።ደግሞ መምህር ዘበነም ስለ ገላት መከራከራ አይደለም ብለዋል።
@@eleniwolde2431 ከሰው ይልቅ እግዚአብሄርን (ክርስቶስን ) ልንከተል ይገባናል.. መምህሮቻችን እውነት የሆነውን የ እግዚአብሔር ን ቃል እስካስተመሩን ድረስ ብቻ እንከተላቸዋለን ::
ወንድሜ ለኦርቶዶክስ ገደላት ድርሳናት አጥር ነቸው እንዚህን ዘቅ ማድረግ የሚሸርሸር
@@eleniwolde2431 enesun liq blehima betechristuanachinina abatochachunin atakal
@@TewodrosYierdaw የምን አጥር😁 ቀልደኛ ነህ
አኬ እግዚአብሔር ይጣብቅህ ወንድማችን
ለመምህራችን ቃለህይወት የሰማልን❤❤❤
ምዕመን ስለሚገፋ?
ዘንዶው ሊውጠው አፉን የከፈተው ለምንድን ነው? አኬ ምርጥ የኦርቶዶክስ ልጅ ነው ።
እመቤታችን የእምላክ እናት የኛ አማላጃችን ነች። እንወዳታልን በቃ። አክሊለ የቃላት ስህተት ሊኖርበት ይችላል ።ዲን ዮርዳኖስግን የሄደበት ርቀት ወንድማዊፍቅር ያለበት መተራረም ሳይሆን ጭፍን ጥላቻና ግብዝነት የተሞላበት ፤መንፈሳዊነት የጎደለው ይልቁን ግራየማያጋባ እና ክርስትያኖችን የሚከፋፍል ነው።እስከሚገባኝ ድረስ ከቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ ውጭ የሆነ ምንፍቅና ማለት" ያለ እመቤታችን አለም አይድንም " ብሎ መስበክ ነው ። ዲን ዮርዳኖስ hypocrite እየሆነ ነው እንደውም የስህተት ትምህርት blasphemy ነው እያስተማረን ያለው እሱ ነው ። አለም የሚድነው በክርስቶስ ደም እና በእርሱ ቸርነት ብቻ ነው። ስለሆነም እራሱም ይታረም ። አለበለዚያ ክፍፍልን ያመጣል። ግራ አታጋቡን እንዳንበት።
እኛ አንታወክ! ዲን/ዮርዳኖስ በወንድሞች ላይ ስሁት ነው ያለውን ሀሳብ በቅንነት ከነሱ ጋር መመካከር ይችል ነበር።ነገር ግን ከራሱ ኋላ ያለው ምክኒያት እራሱ ትክክለኛ አይደለም።በመሰረቱ እንዋጣለን እንወረሳለን እንሰለቀጣለን ብሎ ማሰብ በራሱ በጣም ከባድ የሆነ የክርስቶስን ሁሉን ቻይነት መካድ ነው።ምክኒያቱም ቤ/ክርስቲያንን ክርስቶስ በደሙ መሰረታት ብለን የምናምን ኦርቶዶክሳዊያን ነን እኛ።ሰዎች በዘመናት መካከል እየመጡ ሄደዋል ቤተክርስቲያንን የሚጠብቃት ግን እራሱ ባለቤቱ ስለሆነ አለች።እና እነ አኬም ሆኑ ሌሎች አመጣጣቸው የተንኮል ከሆነ ግጭታቸው ሌላ ከማንም ጋ ሳይሆን ከባለቤቱ ከክርስቶስ ጋር ይሆናል ማለት ነው።እነ በጋሻውንም ቢሆን በመጥፋታቸው ውስጥ እጃችሁ ሊኖርበት ይችል ይሆናል።"አለም የሚድነው በእመቤታችን አማላጅነት ነው" ፣ "ሰው የተፈጠረው እመቤታችንን ለማመስገን ነው" የሚለው የኦርቶዶክስ ትምህርት ነው አይነኬ ነው የምትል ከሆነ ትልቁ መናፍቅ አንተ እንጂ ሌላው አይደለም።ከባለቤቱ ከክርስቶስ በላይ የቤተክርስቲያን ጠባቂዎች ነን አትበሉ።በየሚዲያውም እየወጣችሁ በመቅበዝበዝ መንጋውን ግራ አታጋቡ።እኔ በብዙ በደል የጨቀየሁ ሰው ነኝ! እግዚአብሔር ሀጢያቴን ይቅር ይበለኝ!ይጠበኝም።ማስተዋሉን በእውነት ያድለን!
poletical motive ያላችሁ ሰዎች እባካችሁ ስለ ቤተክርስቲያን ስታስቡ በመስቀሉ ላይ የተሰቀለውን ኢየሱስን እያሰባችሁ።እርሱ ለአለም የሞተ ነው! ምድራዊ ሃሳባችሁን አትቀላቅሉብን።ቢያንስ ተስፋችንን እንኳን ተውልን።
@robinabate2206 በትክክል።ይህ ነው እውነታው
There is no salvation outside mary is part of our doctrine
@@mikiyasmky8337 አንተ ደግሞ መጀመሪያ doctrine ምን እንደሆነ ለይ።ሰንበት ት/ት ቤት ግባና ተማር. salvation እራሱ የገባህ አልመሰለኝም።ቤዛነት በቤተክርስቲያናችን ትምህርት ለአብና ለመንፈስ ቅዱስ እራሱ አይሰጥም።doctrine 5 kef sil sebat new
1.ሚስጥረ ሥላሴ
2.ሚስጥረ ስጋዊ
3.ሚስጥረ ጥምቀት
4.ሚስጥረ ቁርባን
5.ሚስጥረ ትንሳኤ ሙታን
ኧረ ባካችሁ የአበውን ትምህርት አታቃሉ።ምነው?
@@mikiyasmky8337 absolutely Not. እረ ባካችሁ አዲስ አስተምህሮ አታምጡ።
ዝም በል ትክክል ነው መምህርነ አባቴዋ 😢ሁሌ እርሱ ትክክል ስለ ምያወራ ነው ምትጠሉት ዲያቆን ዮርዳኖስ❤መምህርነ የኔ ሀቀኛ በእድሜ ይጠብቅልኝ ስስቴ❤
40ሚሊዮን ኦርቶዶክስ ወደ ምንፍቅና ሲሄድ የት ነበራችሁ
ግማሹን ያስወጡት እኮ እነዚሁ ናቸው ገፍተው። ጌታ ብቻ ይፍረድልን በእውነት።
እኔ ስለቤተክርስቲያኔ በደንብ ያወኩት በእነ አኬና ጓደኞቹ በሚያስተምሩት ትምህርት ነው ፡፡ ብዙ ሰዎች ከምንፍቅና ወደ ቤተክርስቲያን እየተጨመሩ ነው ያሉት እንዲሁም የቤተክርስቲያናችንን አስተምሮ ህዝቡ እንዲያውቀውና የመናፍቃንን የስህተት ትህምርት ግልጽ አድርገው አደባባይ ላይ ያሰጡበት ሂደት ነው ያለው እና አሁን መናፍቅ አከርካሪው ሲመታ ይህ ዳቆን ዮርዳኖስ ለምን እነአኬን መቃወም ጀመረ ? እና እሱ አገልጋይ በነበረበት ግዜ ያሁሉ ምእመን በመናፍቃን ሲወሰድ የት ነበረ ? እና አሁን የመናፍቅ ትምህርት አከርካሪው ሲመታ መውጣቱ የምንፍቅና ትምህርት ለማዳን ስለሆነ እራሱን መጠርጠር ያስፈልጋል እንጂ ለቤተክርስቲያን አስቦ አይደለም ፡፡ ፀጋዬ አንዱ ችግር ያለብህ አንተ ነህ
@@SolomonHuluf-cd1sf ለምን ይመስልሃል የተመለሱት ከተመለሱም የተመለሱት ትምህርቱ ስለተመሳሰለ ነው እግዚ/ር አኬን በዚህ መረዳት ያብዛው
እነዚ ናቸው ትላንትና ወጣቱ በአስተምህሮ፡ና በስነምግባር መጻሕፍት (ገድላት) ያለው ልዩነ አጥርቶ፡እንዳያውቅ አድርገው ወደ ተሃድሶና ፕሮቴስታንት እንዲፈልስ ያደረጉት። አሁን ትላንት ያፈለሱት ወጣት በአስተምህሮና በገድላት ድርሳናት ያለው ልዩነት አውቆ ወደቤተከስትያን፡መመለስ ሲጀምር ዓይናቸው ደም፡ መላቸው። መንጫጫት ጀመሩ። ጌታ ሆይ ስለእናትክ፡ስትል እነዚ፡ወንድሞችን ጥላ ሁናቸው።
በጣም አዝናለው ዲ ዮርዳኖስ ትህትና በሚመስል መንገድ እራሱን የሊቃውንትና የቅዱሳን ቁንጮ አድርጎ ማሰቡ ያሳዝናል። እኔ ነኝ እውነተኛ እኔ ነኝ ሊቅ እኔ ነኝ ታማኝ ብሎ ከምታነሳቸው የቤተክርስትያን አባቶች ማነው ያስተማረህ እራስህን መርምር
እኔምለው ተራ ሰው አይባልም ተበልጠህ እንደዚህ ለማዋረድ እዚህ ድረስ መድረስ አይጠበቅብህም ሰውነዉ ሊሳሳት ይችላል አባቶች ያናግሩት እጂ እሱ ማንሆኖነው ፈራጅ የሆነው ጥላቻ መዝራት አድ የእግዚሀቤር ቃል ከሜሰብከ አይጠበቅም
የአኬ እንግሊዝኛ እንዲ እንቅልፍ ይነሳችሃል ብዬ ማሰብ ይገርመኛል ምቀኛ ሰነፍ ሁላ ተማሩ
ወንድማችን አኬ#እውነትን #የገለጠልን#የዘመኑ እንቁ ስጦታ ነው#እናንተማ#ወጣቱ #ሙልጭ ብሎ#ወደአህዛብ#ሲገባ#ትንፍሽ ሳትሉ#የለቀቃችሁ#መንጋውን የበተናችሁ ናችሁ#ለቤተክርስቲያን#ከነ ዲ/ን ያረጋል ባላይ መስሎ ለመታየትና #መሞከር #ፈጣሪ አይወደውም !!! ዲ/ን ቴወድሮስ ታዘብንህ!!!
የእመቤታችን ልጅ አማኑኤል ሆይ ከላይ ክንድህን ላክ
የዮሀንስ ወንጌል 8፥7 ከእናንተ ሀጥያት የሌለበት አስቀድሞ ይውገራት...
የማዝነው አሉባልታ ቁጭ ብየ በመስማት ጊዜየን ማባከኔ ነው
በአኬ እና በያርጋል ትምህርቶች ኩላዊት ቅዱስት ቤተ ክርስቲያንን አወቅሁ።ዮርዳኖስ አበበ ከኢትዮጵያ ሌላ የሚያውቀው ስለሌለ በእውነቱ የኢትዮጵያንም ቴወሎጂ የተረዳ አይመስለኝም።ከውጭ የሆነ ሲሰማ ይቃጠላል ከዚህ በፊትም አኮቴተ ቁርባን የፃፈውን ሲነቅፍ ነበር።አላዋቂነቱ መናፍቅ ብሎ ለመጥራት ድፍርት ሆነው።
ጎንደር ቁጭ ብሎ ሴራ ይጎነጉናል ቢያንስ ያለበት አካባቢ ለጥምቀት ታቦት አቁሞ እስክስታ ሲወርድ የሚውለውን ህዝብ ቢያስተምር ጥሩ ነው
መምህር ዬርዶኖሰ ቃላሂወት ያሰማልን ❤❤
ምዕመን ስለሚገፋ?
ዲያቆን ዮርዳኖስ በጣም ነው የማከብርህ። ግን እነዚህ ወንድሞችህ ላይ ነቀፌታ ካለህ የምትነቅፍባቸውን ነገር ቀርበህ በፍቅር አናግረህ ስህተት የምትለውን ነገር ለማሳየት ሞክረሃል ወይ ? ያለበለዚያ ወንድምን በዚህ መጠን መንቀፍ አፍን ሞልቶ መናፍቅ ማለት በእግዚአብሔር ፊት የሚያስደስት አይመስለኝም በዛ ላይ ለጠላት ደስታ መስጠት ነው። ሁልጊዜ ከሰው ስህተት መፈልፈል እና ከባድ ስም መለጠፍ አይሰለችም ወይ? ለወንድሞችህ ፍቅር ከሌለህ አንተ ከንቱ ነህ ይላል መፅሀፍ ቅዱስ ካንተ ባላውቅም።
ድሮ ጴንጤ ቤት ሄደን ነበረ ምንማረው እነ አኬ ከመጡ ወዲህ ነው የጴንጤ ትምህርት የተሳሳተ እንደ ሆነ ያወቅነው እናም መሄድ ያቆምነው
ዛሬ ያቀረብከው ዝግጅት በጣም ተመችቶኛል
መጀመርያ ሐይማኖታችንን እንወቅ አለም አቀፍ የሆነችውን ቤተክርስቲያናችንን እንወቅ🙏 please ከሀገራዊ ዘረኝነት ውጡ ለቤተክርስቲያናችን አይጠቅምም🙏❤🙏
እኔ ሚገርመኝ ምህመን ሰብስበክ ስለሰው ታወራለክ እነ መምህር ያረጋል እና አኬ ስለ ጌታችን መዳኒታችን እየሱስ ይነግሩናል ሰው ማንን ሚሰማ ይመስልሀል
ዲያቆን ዬርዳኖስ የሚለው ነገር እንድም ቀን ሀሰት ሆኖ አያውቅም
አምልከዉ
Sewun bezi dereja yemiyakalil sewu? Akilil yemibal tera sewu, mnm ewuket yelelewu, yachin yenglizigna course college gebto yewesede sew, lelam lelam sidb yemisadeb sewu tesasto ayawukm? Eytah/sh grum new
እዉነት ነዉ ልጁ እየሳተ ነዉ እግዚአብሔር ይመስገን እኳን አይልም ጌታ ይመስገን ይላል የትኛዉ ጌታ ነዉ የሚመሰገን ወለተኛ ታምረ ማርያምን የመቀበል ሃይማኖታዊይ ግዴቴ አይደለም አለ
ሥለእውነት አክሊል ከመስቀሉ ጀምሮ ታላቅ ግድፈትና ሥህተት ላይ ነው፤በጥንቃቄ እንየው ወገን።
የቅናት መንፈስ የተወጋ ይሁን😂
አልሰማም የዘመድኩንን ሃሳብ ስለምትጋሩ
በጣም ትክክል ነህ ያተን ሃሳብ እደግፋለሁ ጠርተው ስተቱን ሊነግሩት ይገባል የተሳሳተውን ነገር መናፍቅ ማለት ሳይናገሩ ሳያስተምሩ መልካም አይደለም
"ያለመቤታችን አማላጅነት አለም አይድንም"…❤❤❤
false
Menafek nehe atewash
ተው የተዋህዶ ልጆች ጴንጤን treat እናርግ እያልን ሀይማኖታችንን አንልቀቅ…በእግዚአብሔርአብ ቀኝ ያለው ስጋ እኮ ከድንግል ማርያም የነሳው ስጋ ነው…
@@MikiasTadesse amaregna new yexafekew
@@yohanesberaki2716 Edit Arekut
ሲጀመር አኬ ብዞዎችን ቤተክርስቲያናችንን እየመለሱ ወንጌልን እየሰበኩ ነው ችግር ካለ በውስጥ ተነጋገሩ ። እናንተ ወንጌልን ስበኩ
ሰለ እረኞች አባቶቻችን ጸልዩ እንጂ አትሳደቡ
ትክክል አይደለም እነዚሀን ልጆች አግዟቸው እንጂ
"ከነዳኒኤል ክብረት ።ከነበጋሻው ተምረናለል ።አባቶችንም አይተናቸዋል። ሁሉም የአሪዎስ ተከታዮች ናቸው። አይመለከተንም የራሳችሁ ጉዳይ ነው። እኛ በዚህ ዘመን የመሬት መንቀጥቀጥ ባለበት ሰአት የኛ ያልናቸው ምህላ ማዘዝ የተሳናቸው ሆነዋለሰ 😢😢😢😢እኔ እየፈራሁ ነው።
ዲ/ን ዮርዳኖስ ሁሌም የምታነገረው እኔ ነኝ ለቤተክርስቲያን ያለዋት እኔ ያልኩት ነው ትክክል አሁን ከዘመድኩንና ዮርዳኖስ ከሚወቅሳቸው ሰወች የተኛው ነው ትክክል የሃይማኖት ሰው አንድ ሰው ሃይማኖተኛ የሚባለው ትልቁንም ትንሹንም በማዋረድና በመስደብ ነው እስኪ የትኛውን ነው ለመናፍቃን መልስ የሚሆን ትውልዱን ከጥፋት የሚከላከል መጽሐፍ ጽፋችሁ አንብቦ የመረዳው ለመናፍቃን መልስ የሚሰጥበት ሃይማኖቱን የሚጠብቅበት መጽሐፍ ጽፋችሁ የሰጣችሁት ስተት ካለ መረጃ ጠቅሶ ቀርቦ ተነጋግሮ መልስ መሰጣጠት የሚቻለውን ዝም ብሎ ሚዲያ ላይ እየወጡ ያነንም ያንም መሳደብ ስብከት ከሆነ እሱንማ ህዝቡ በየሚዲያው እየተሳደበ ነው ግን እኔ ያልኩት ነው ትክክል ብሎ ተከታይ አለኝ ብሎ መዝለልና መዝለፍ ግን እራስን ያዘልፋል ዲ/ን ዮርዳኖስ ጥሩ ነገሮች እንዳሉህ ይሰማኛል ግን እኔ ነኝ ትክክል ከኔ ውጭ ያለው ጥፋተኛ ነው የሚል ትቢት ግን ላንተም አይጠቅምህም የሚሻለው ማሰሰተዋልና እራስን መግዛት ነው ስተት አለ ተብሎ ከታሰበ ደግሞ ለተሰራው ስተት መልክ አሲዞ ፕሮግራም አዘጋጂቶ መልስ መስጠት ነው በትክክል ለሚሰራው ምንፍቅና መልስ ማዘጋጀት መነጋገር መወያየት ወዳንድ መምጣት እንጂ መድረክ ስላገኙ እንደቁራ መጮህ እራስን ያቀላል እና ዲ/ን ዮርዳኖስ እራስህን ብታይና ብትፈትሽ ጥሩ ነው አነጋገርህ ትክክል አይደለም አንተ ሌሎችን ትክክል አይደሉም እንደምትለው አንተም ትክክል አይደለህም ስትባል መስማትና ማስተካከል አለብህ ያንተ ጀግናና ተከራካሪህ ዘመድኩን ነው ዘመድኩን የራሱ መልካም ጎን አለው የሚያጠፋውም ተቆጥሮ አያልቅምና እራስህንም እይ።
ቃለህይወት ያሰማልን ወገኔ የየኔን ሃሳብ የዉ የፃፍክልኝ አመሰግናሀዉ
ዘመድኩንን አንድም ቀን ዲያቆን ዮርዳኖስ ተናግሮት አያቅም ለምን ግብራቸዉ አንን ነዉ ያሳደግዋቸዉም የሃሰት ባህታዊያን እነዚህ የቤተክርስቲያን መመሪያ የሆነዉን መፀሃፍ ቅዱስን ሁለቱም ሰብከዉ አያቂም ሁለቱም በየጊዜዉ ከፍ የሚለዉን አናት አናቱን ማለት ብቻ የሚችሉ የበታችነት የሚሰማቸዉ ናቸዉ
tsegaye betam gobezi neh ewent
Yoridanos betam metifo akihadi new temeles
ወደ ጉባኤ ቤት ጎራ በሉና ጥያቄያችሁን ጠይቁ ያኔ መልሳችሁን ታገኛላችሁ በየሚዲያ ዘራፍ ስላልክ ምንም የሚመጣ ነገር የለም
ወንጌልን የምስብኩ ሰዎች እየፈልጋችሁ የምታሳድዱ ኦርቶዶክሳውያን እረፉ እባካችሁ
አንዳንዴ የምንናገረውን ብናስተውል...መልካም..ነው የሰው ልጅ ከእውቀት ከፍሎ ስለሆነ የሚያውቀው ሊሳሳት ይችላል።..የቃላት ስህተት እንኳን ቢኖራቸው እሱ ላይ ትምህርት መስጠት ከዛም አቅርቦ ማናገር ይቻላል እንጂ በየቀኑ ወደኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን ነፍሳት እንዲጨመሩ የሚያስተምሩትን እንዲሁም ኦርቶዶክሳውያን ደግሞ አስቀድሰው እንዲቆርቡ የሚያስተምር ወንድማችን "ተራ መናፍቅ" ማለት መናፍቅ ከተባለው ያለው አካል ያሰጋል። ወንጌል እኛ ካልሰበክነው ሌላው አይናገረው አይነት ነገር.. .
ሌላው ሰው ከመሳደብ ውጭ አንድም ኦርቶዶክሳዊ ጣዕም ያለው ትምህርት የማያስተምርን አካል ወንድማችን ተብሎ ሲሞካሽ ..ሲታይ ..ይህን የተናገረው አካል የተናገርውን ነገር የማመን ጉዳይ እጅግ ዝቅ ያደርገዋል...እኔ እነ አክሊልን ወይም መምህር ያረጋልን ለመከላከል አይደለም..ግን መድሎተ ጽድቅን ያህል ነገር ፅፈው በዕቅበተ ዕምነት ዙርያ በሰሩት ሥራ የተሃድሶ ራስ ምታት የሆኑትና የወደድናቸው መምህር ያረጋልን.. የተሃድሶ መንገድ ጠራጊዎች ማለት የበሉበትን ወጭት እንደመስበር ነው...ያው የምናስተውለውን እናስተውላለን ።እኛ ዝም ብለን አንነዳም..እኮ...መንፈስን ሁሉ አትመኑ መናፍስትን ግን መርምሩ ተብለናልና።ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ልቦና ይሰጠን አሜን!!!ሌላ ምን ይባላል።
bemecheresham Abiyot Lijuan Tibelalech
ምስኪን የፈጣሪ ቃል የሚያስተምረውን ጨርሶ ነው ስለ ሰው ሀሜት የጀመረው😢ድሮም ከዘመድኩን የዋለ
እና መታቹ ስለገድላትና ድርሳናት ከፕሮዎች የሚነሳውን ጥያቄ አትመልሱም እደዚ ቪዲዮ ላይ ተቀምጦ መቃወምማ እኔ ተራው ሰው እችልበታለው
ገራሚ ናቸው እነዚ
ሊቃውንቱ የማይገኙት ስህተቱ የት ጋር እንደሆነ ስለሚረዱትና መለያየት እንዳይፈጠር ከመስጋት ይመስለኛል። ደግሞ ብዙዎች በግልጽ አሉኮ ሃሳባቸውን እየሰጡ ያሉ፤ በቲክቶክም ጭምር። ብዙ ባላቃቸውም መምህር ዮርዳኖስ የተናገሩት ግን ብዙ ስህተት ያለበት ንግግር ነው። ሌላው ቢቀር እነ ዘመድኩንን እውነተኛ ጠበቃና "ወንድም" ብለው ጠርተው እነ ዲ/ን ያረጋልን እንደ መናፍቅ የቆጠሩ ሰው ቤተክርስቲያንን ይወክላሉ ብየ አላምንም።
እግዚያብሔር ይባርክህ በጣም ትክክል
😢ብቅ ያለውን ሁሉ ስም እየ ለጠፋቹ ቤ/ክ ወጣት አልባ አርጓት
መንፈሳዊ ኮሌጅን ማቃለል ምን ማለት ነው?
እግዚአብሔር ይፍታው ፈተናው ከብዷል
ለሚነሱ ጥያቄዎች አባቶች ለመመለስ ይፈራሉ ስለዚህ ወጣቶች የሚያውቁትን እየመለሱ እየታገሉ ነው እና ምን እናድርግ????
ሰው አስቀድሶ ለመቁረብ ማን ያስተምርሀል????
ትምህርቱም ስብከቱም ።።።አጨብጭቡ።።።
።።።እልል ቡሉ።።።
።።።ኪሳችሁ ግቡ።።።
።።።ያላችሁን አምጡ።።
።።ሳይኖረን ያሳጡናል።።
።።ያለ ገንዘብ በገልገል።።
የሌለ ይመስል በጣም ነው የሚያስጠላው ወንድሜ
ከለማኝ ለማኝ ቢቀማው
ለማኙም ተለማኝ መሆን አማረው አሉ!!!
Yale Emebetachin amalajinet alem aydinem aydinem aydinem.
Manew yalew manew yastemarew endeza blo
Anchi sijemer Orthodox aydeleshm
መናፍቅ ማለት እንዳንቺ ያለውን ነው።
Memihir Yordanos nigigirih betam tenkara new
የቅናት ነው አነጋገሩ
ዮርዳኖስ ከልማቱ ጥፋቱ ይበልጣል። ራሱን የሰቀለ ነው ማንንም አይሰማም። አሁንም እውነቱን ልንገርህ ያለ ድንግል ማርያም አማላጅነት አለም አይድንም የሚለውን አባባል እንደ አንድ ኦርቶዶክሳዊ አልቀበለውም። ዮርዳኖስ በምን አቅሙ ነው መምህራችን ያረጋልን የሚተቸው? የመጨረሻው ዘመን ምልክት ይመስለኛል። ልቡና ይስጥህ
እዉነት ነው ሰው መከተል እናቁም ከበጋሻው እንማር በየቤተ ክርስቲያኑ በድፍረት እሁድ ቀን እንካን በቤተክርስቲያን ስረዓት ውጭ በሆነ ከ7 እስከ 8 ሰዓት እያስጾሙ ለምስሌ ሰሚነሽ አዲስ አበበ አ ተቦት ወጦ እስከ 8 ሰዓት ይለመንባቸዋል
በጣም ደስ ይላል እንደ አኬ እና ዲ/ያረጋል በመፅሐፍ ቅዱስ ትምህርት ሕዝባችንን ብንታደግ ይሻላል ከገድላት ጋር ገደል ከምንገባ ዞሮ ዞሮ ስም አልተሰጠውም እንጂ ተሐድሶ እየተካሄደ ነው ። አሁንም አይን ሁሉ ወደ ኢየሱስ እና ወደ መፅሐፍ ቅዱስ ብቻ !
ተኩላው
እናንተን ለማስደሰት ነው የሚጋጋጡት
እርግጠኝ ሆኖ ነው መናፍቅ የሚለው በጣም ገራሚ ነው ቲክ ቶክ ላይ መታቹ ስታስተምሩ አላየንም ወጣቶቹ ባይኖሩ የማያነብ ትውልድን መናፍቅ መሆን ለሱ ቀላል ነው
Besime Ab akilile yemeseraw sira ante atiserawum ante sitisadeb aydel ende yeminawukih wondime
Aklilen belela yemitifeligew kehone nigeren, aklile miry wondimachin Egzeabher yitebikew
ዮርዳኖስ ትዕቢተኛ ዲያብሎስ ነው። እሱ ከሳሽ እርሱ ራሱ ምስክር እርሱ ራሱ ሊቃውንት ጉባኤ ሆኖ።። እገሌ ተሀድሶ ነው ያልተማረ ነው እያለ በወንድሙ ላይ የሚከስ ከሳሽ ዲያብሎስ ነው።
እኔ አንድ ነገር ግራ የገባኝ እስኪ ኢትዪጵያዊ ውስጥ አብዛኛውን ሰው መናፍቅ የሚሆነው ወጣቱ ነው?ለምን ስለ ሀይማኖታችን ስለ ማናቅ ነው እነዚህ ልጆች ደግሞ በገባቸው ልክ እያስተማሩ ነው ወጣቱን ለመያዝ እየሞከሩ ነው ታድያ ትክክል ካልሆን አሁን ካልተገሰፁ መቸ ነው ወጣቱን ይዘው ከጠፋ በኃላ...
ወጣቱ ቤተ ክርስቲያን ሄዶ ከተማረ እና መጻሕፍት ካነበበ ለጥያቄው መልስ ያገኛል። እስከመቼ ቲክቶክ ላይ መልስ እየጠበቅን እንኖራለን?
ምንም ትምህርት አያስፈልግም ቢተሰባችሽ ከመጀመሪያው ኦርቶዳክስ ከሆኑ ክፍት ከሊለብን ሲጀመር ኢትጵያዊ ሆኖ ኦርቶዳክስ ካልሆነ ተርግሟል እምነቱም ፅበሉም ወንጌል ነው እንደውም ከሞት በኋላ ክርስቶስ ከአለም ሁሉ ህዝብ እኛን በተለየ መልኩ የሚጠይቀን ምክንያቱም ክርስቶስ በአካል ተገልጧል እዝች ሀገር ላይ በተለያየ መልኩ
@@berukberuk7603ችግሩኮ እሱ ነው ሰው ወደ እኔ ይምጣ እንጅ እኔ አልሄድም ስለዚህ ወጣቱ በየመንገዱ በመናፈቅ ይጠለፋል በቤተ ክህነት ተምሬያለሁ ያለው ሰው ግን ለምን አይመጡም እያለ ቁጭ ብሎ ስጠብቅ ብዙ ህዝብ በተኩላ ተበላ መቼ ለነፍስ ግድ የምኖራችሁ በየገጠሩ ያለው አብዛኞቹ ጠፉ ለምን ማን ያስተማራቸው ቤተክርስቲያንም የላቸውም በከተማ ቁጭ ብሎ በገዳም ሰው እስክመጣ መጠበቅ ጌታ ከሰማይ ለምን እንደመጣ መርሳት ነው በዛ ላይ የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች እውቀት የላቸውም ግንዛቤ የላቸውም በቀላሉ ይወድቃሉ እግዚአብሔር ስለ ህዝቡ ነፍስ ይጠይቃቿል እሄ አትርሱ።
ማውራት መፍትሔ አይሆንም ምዕመኑ በወንጌል እንዲበስል ጠንክሮ ማስተማር ነው ዋናው ዘለዓለም አንዱ አንዱን መወንጀል አያዋጣም
እውነት ነው የቤተክርስቲያን አባቶች ከብርና ከስለሰጣን ውጪ ስለ ምንም ነገር አይገዳቸውም!!!!
ማፈሪያ ናችሁ እናንተ ያልሰራችሁትን ስለ ሰራ አደባባይ እየወጣችሁ ሰው መሳደብ መዘርጠጥ እባካችሁ ስህተት ቢኖር እራሱ መነጋገርያችሁ እዚህ አይደለም፡፡በተለይ ዮርዳኖስ እራሱ በጣም ባለጌ ነው አሳፉሪ
አሳፋሪ ናችሁ አንድ ነገር መሬት ላይ የወረደ ነገር ያልሰራችሁ አሁን ሰው መስራት ሲጀምር የቅናት መንፈስ እየተጫወተባችሁ ነው❗️
አው በደንብ የመናፍቃን አፍ እያዘጉለን ነው በመፃፍ ቅዱስ ማስረጃ 🙏🏻ማነም መልስ ለመስጠት ያልቻለዉን
ጸጋዬ ክፍሉ ምቀኛ
እነ አኬ ካጠፍ ማረም አይሻልም እንደገና መምህር ነኝ ሲል ሰምቼ አላቅም አሁንም ቁጭ ብሎ መማማሩ ጥሩ ነው ከመነቃቀፍ
ይህማ ብልህ ነው የሚያስበው።
dn yordanos maferya yehone swye😭😭
ትችታችሁን አደባባይ ከምታወጡ ለምን እሱን አታገኙትም እሱ አንዳንድ ጥያቄዎችን ሲመልስ ልጠይቅ አባቶችን እያለ ነው ሚመልሰው
Dn yaregale melkam astemari new...
የኔ ወንደም ታመረ ማሪያም የስተካከል የሚል የተዋህዶ መምህር አናወቀም
ስታማትብ ተረጋግተህ አማትብ
ዛሬ የኔ የሁሌ ጥያቄን አነሳህ ለምድነዉ ሊቃዉንቶቹ ዝም የሚሉት ይህ ሁሉ ስህተት ሲኖር በቤተክርስቲያን ቲቨ የማይናገሩት እኛ ህኳ ግራ አጋባችሁን ከቅዳሴ ስረሰት ፀበል ……….
ጥሩ reflect አድርገሃል ቃለ ሒወትን ያሰማልን❤❤❤
አኬ እውነተኛ ልጅ ነው ስንቶቹን የመናፍቃን ነፍስ ያተረፈ ጀግና ወጣት ነው
ድመት ልጆቿን ትበላለች ቃለ እግዚአብሔርን በደንብ የሚሰብከውን አክሊልን መተቸት ይገርማል ሰይጣን ቃሉ ሲሰበክ አይወድም በቃሉ ሞግቱት ከመሳደብ ይልቅ። ህዝብ ወንጌል እንዳይማር አታደናግሩት😮
tsegaye kesis dibekulu eko betam eyeteyeke neber aydel
አዎ አብረን እየጠየቅን ነበር
አሰኪ አንተ አንድ መናፍቅ አስተምህረህ መልሰሐል
የውስጥ ጠላት ብዛቱ😢 ጌታ ብቻ ትውልዱን ከእናንተ እና ከመና** ያስመልጥልን። የቤተክርስቲያን እንቅፋቶች!
ትችት ብቻ! ቀርቦ መወያየት ነዉ የምበጀዉ. ሊቃዉንት አሉ አኮ. በመድረክ ወጥቶ ሃሳብ አልቀበልም ያላለህን ወንድም ባደባባይ ጥሩ አደለም. ቢያንስ የማናቀያስተማረን ወንድም ነዉ. ሊበረታቱ ይገባል.
እኔ እኮ የሚገርመኝአክሊል ጥፍት ካጥፍ ያጠፍበትን ቪዲዮ አውጥችሁ ሳታሳዬን መናፍቅ ማለት ግን እኔን የሚያየኝ አጣው ብትል ይሻልሀል መምህር ዮርዳናስ ዛሬ ዘመድኩን ሲናገር ዘራፍ በጣም አዝናለው ሰው ሲማር complan ብቻ አሁንስ አስጠላችሁን
Ay wude yeminageracheun vidio bedeb eyachew aklil yemawerachew werehoch abizagnchu sihitet alachew
እስቲ አንተ ወሬ እንጂ የጌታን ወንጌል ታስተምራለህ።
መጀመሪያ አድምጥ ጓ ለማለት አትቸኩል አክሊል በስመ አብ ብሎ የሚጀምርበት ቪዲዮ እሰቲ አምጣልኝ እንደዚህ አድርገው የሰው ቲፎዞ ካገኙ በኋላ ነው ችግር የሚፈጠረው ብዙ ሰው ላይክ ሲያደርግህ ትክክል የሆንክ እንዳይመስልህ ብዬ ነው እንጂ መፃፍ ፈልጌ አደለም።
አሁን አንቺ መምህር አተሽ ነው ለግለሰብ የምትከራከሪው ግለሰብ የሚከተል ሰው አጋንት ያደረበት ነው አኪልል ተሰቀለልሽ ወይስ ዘመድኩን ተሰቀልሽ? እኔ ዘመዴ እነ የኔታ እነ ዲያቆን ዮርዳኖስ ቤተክርስቲያን አምናባቸው መምህር ብላ አሰተምሩልኝ ብላ ልካቸዋለች አኪልል ከየት እንደመጣ የማይታወቅ የትም ጉባኤ ቤት ያልገባ ምንም የሆነ ሰው ታዲያ ለዚህ ሰው መከራከር ጤነኝነት ነው ወይ?
እኔ ከቅድስት ሥላሴ መስቀል ጀምሮ የአክሊል አሥተምህሮም ሆነ የሚያሳያቸው ምልክቶችም ሆነ ነገረ ስራው አላማረኝም ።
መምህር ያረጋል እኮ ያለ ማርያም አማላጅነት አለም አይድንም ለሚሉት ስህተት እንደሆነ መልስ ሰጥቷል እኮ😮
የሊቀ ሊቃውንት አለቃ አያሌውን ውግዘት አንቀበልም፣ ከልዑል እግዚአብሄር የተላከውን መልእክት ክህደት ነው ብሎ ላመጸ ህዝብ በየደረጃው ልዑል እግዚአብሔር ምላሽ እየሰጠ ነው።
እኔ ምለው ወጣቱ ወደቤቱ እንዲመለስ አልተፈለገም እንዴ? ወጥታቹ በሚዲያ ያለማስረጃ ያውም ቢሄር ተኮር የሆነውን ዘመድኩንን እያጣቀሳቹ ሰው ከመውቀስ : ኦርቶዶክስ ነኝ የምትሉ ከሆነ በአንዲት ቤተክርስቲያን ጥላ ስር ነው ያላችሁት ቤተክርስቲያና ብዙ ሊቃውንት እና አባቶች አላት እነሱን ባለቡት መተራረም ሲገባ ወጥታቹ ትከሻ ለትከሻ መለካካት ተገቢ አይደለም ለኛም ጭላጭል እውቀትን የሚያስጨብጡንን መምህራንን አታጥፉብን እባካችሁን...
ዋና የቤተክርስትያን ጠላት በውስጥ ነው ያለው ብየ ኣስባለው።
❤አኬ አንደኛ❤
ይኸ ም አይጠቅመውም።
መነታረክ ብቻ! እግዚአብሔር ልቦና ይስጠን🙏
የጉባኤ ቤት መምህር ይሁን በTheology shool የተማረ መምህር ሁለቱም የተማሩት የቤተክርስቲያንን ትምህርት ነው። አንዱን ከአንዱ በላይ የማድረግ አንዱን ማጣጣል ሌላውን ሰማይ መስቀል ትክክል አይመስለኝም!
በጣም ያሳዝናል....😢
እንዲህ እየተወቃቀስን ደርሰን ሰውን መናፍቅ እያልን፣ ዕውቀት ያለው ጉባኤ ቤት ብቻ ነው እያልን ይሄን ዘመን አንሻገርም። ሰውን ለማዳን ትውልድን ለማዳን እንስራ!
ሁለ ወቀሳ ብቻ!😢
የወሰዱት አብሾ ሊጋለጥ ስለሆነ ነው አኬማ በንጹ አእምሮ ስለሚሰራ ሊያጋልጣቹ ነው
እንደ ዮርዳኖስ የሚታበይ፤ከኔ በላይ ሰው የለም የሚል በጣም ራሱን የሚያገን ሰው አይቼ አላውቅም
አለም የዳነው ዲያቆን ዮርዳኖስ እ ዳለው በእመቤታችን ነው። ጌታ መድኅኒያለም የወልድችልን አንድም አስትካክል እግዝአብሔር ይህን
Deacon Yordanos, did you talk to your brother? Please rather than accusing your brothers try to discuss with them. We have many enemies, please don’t fight with your own people.
እግዚያብሔር ለሁሉም ማስተዋል ይስጥልን ግን አስተምህሮ ላይ ችግር ካለበት በውስጥ ብትመካከሩ❤
እረ መምህር ዮርዳኖስ እኔ ሀጥያተኛና ደካማ ነኝ ግን ተው።
በጌታ አሁን አክሊልን ነቅፎ ዘመድኩንን መገደፍ አይከብድም? 😊
ዲያቆን ዮርዳኖስ ግን በጣም አጥፍቶዋል በ እዉነቱ ::
አክሊል ሰው ነው ሊሳሳት ይችላል ስለዚህ ማረም መምከር የአባቶች ግዴታ ነው ::
አንተ ከዬቱብ በሚገኘው ሰንተም ከመለቃቀም ባለፈ ሰለቤተከርሰተያን አልተቸገርክም ባለቀ ጉዳይ ላይ አነደ አዲሰ አመጥቶ ወሬ ማደሰ ጨር ሰል አሎደም አትሁን አንተ ካልሰምህ አልተደጋገረለም ማለት አይደለም