The real fear is that this will create a loop for abusers. A strong court system, that is free of such accusations it-self will need to be established first, before the implementation of the proposed proclamation. Otherwise, this law is a purpose to organize a stronger Legalized Mafiya.
What is the crime about investing in one's own country? The people are poor, they do need money from the diaspora- yes? The exchange rate is low through the local bank, so why not use, sources that double the bank exchange? How is this a crime? This law should apply, in honesty, to the law makers, Kifleketma, the lawyers and judges who are reaping off the law abiding citizen.
🎉🎉🎉🎉❤ደሰላል❤❤❤
Good job
ዘረፋ ጀመረ መንግት ማለት ነው😅
ዘራፊ ሆኖ ሳይሆን የዘረፍከዉን ነዉ ሚያስመልሰዉ
መጀመሪያ ትክክል ያልሆነውን የምንዛሪ የባንክ ተመን መንግስት ያስተካክል ዬለበለዚያ ማንም ዴያስፖራ በርግጠኝነት ዶላር ዘደ ሀገሩ አይልክም እሄ ደግሞ የሀገሪቱን ኢኮኖሚ በተዘዋዋሪ ያንገዳግዳዋል። ከዚህ በሆላ ቤትና መኪና የሚገዛ የለም።
ዘራፊ አይዘረፍም
ኢትዮጲያን እንኮን እኛ አለም ሁሉ የሚያቃት 90% ምትተዳደረው ከውጪ በሚላክ ገንዘብ ነው 10% ደሞ ግብር የተሰበሰበ ነው የመንግስት ገቢ የመፍጠር ድርሻው 0% እድሜ ልካቹን የሰው ኪስ ውስጥ እንደኖራችው ። እንደ ሰው ሀገር እስቲ ስሩ ነዳጅ አውጡ አባይን ጨርሱ ስራ አሰሩ ሁሌ አዳዲስ ህግ ህዝብን የምትበዘብዙበት መንገድ ስትጎነጉኑ ትኖራላችው ምድረ ቅሪላም ቲሽ ።ባለቤት የሌለው ሀገር
መንግስት ማለት ምን ማለት ነው እንዴ?ለምን ቅር አለህ ወይም አለሽ ኢትዮጵያ እኮ 120 ሚሊዮን ሕዝብ ታክስ በሥርአት የማይከፍልበት ሀገረ ነው።"አባይን ጨርስ...ነዳጅ አውጣ" ...ታክስ ሲከፈል እኮ ነው ይህ ሁሉ የሚደረገው
ብልጥጌዎች ለመዋሸት ዘንዘዉ የሚመጡት ነገር ያስቀኛል😅
ምርመራዉ ከባለ ስልጣን እንዲሁም ዘመድ አዝማዳቸዉ መጀመር አለበት። የሐገርን ንብረት እየዘረፉ ያሉት ለመንግስት የሚያጨበጭቡና ሀብታሞች ናቸዉ። መንግስ ከራሱ ዘመድ አዝማድና ጓደኞቹ መጀመር አለበት። በተረፈ ሕጉ black market transactions እንዲቀንስ ይጠቅማል ነገር ግን ሕጉ ሲፀድቅ ወደ ሀላ 10 አመት ምናምን ከማለት አንድ ብለዉ ዛሬ መጀመር አለበት።
Is it include Takla huma?
ምንም,ጥርጣየለም,እንቀችሆነው,ግዜውንጠብቆ,ይመለሳል ኢንሽአላህ
Arif new
The real fear is that this will create a loop for abusers. A strong court system, that is free of such accusations it-self will need to be established first, before the implementation of the proposed proclamation. Otherwise, this law is a purpose to organize a stronger Legalized Mafiya.
መንግሰት ንብረቱን ማሰመለሰ ከፈለገ የባለቤትነት ማሰረጃዉን ያቅርብ
ትክክል
ዜጎችን ከሀገር ውጭ ወይም በሌላ ሀገር ሀብታቸውን ኢንቨስትመንት ኢንዲያደርጉ አያደርጋቸውም ?
በደብ አርጎ ያረጋቸዎል በባንክ ዬለው ምንዛሬ ከብላኩ ጋር ኦኩል ካልሆነ በቀር ሜንም ብር አይልኮም።
በዚህ ህግ ማንም አይተርፍም እኔ ብቻ እንጂ፤ ግን ህጉ አይጸድቅም ቢጸድቅም አይተገበርም። ህግ አውጪውም አስፈጻሚውም የዚህ ቫይረስ ተጠቂ በመሆናቸው።
ምድር ደቆሮ
ምርጥ ስራነዉ በርቱ ባይሆን አደራ በስደት ተከራትቸ ያፈራኋት ትንሽ ገንዘብ አለችኝ በሷእዳመጡብኝ😂
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Absurd
እናትዬ በጣት የሚቆጠሩ ሰዎችን አጠቃለሁ ብላችሁ መላ ህብረተሰቡን ቀንና ሌት ለፍቶ ያገኘውን ንብረት የመቀማት ስራ እየሰራችሁ ነው።
አርባ ስአት ስር ግን ዘና ብለን በስውር ሀገር መኖር እየቻልን ስልሳ እና ስማኒያ ስአት በረፍት አልባ ሕይወት ያመጣንውን ነገ የተሻለ ይሁናል ብለን የስራንውን የሚመለከት ካለ ዲያስፖራው ቀጥታ አጥፍቶ ጠፊ ነው የሚሆነው መጀመሪያ ህግ ሊሆን የሚችለው ህግ አውቶ እዳትነኩት ከነካችሁት አደጋ አለው ብሎ አስተምሮ ነው መቅጣት የሚቻለው ለማንኛውም ቢታስበት ጥሩ ነው ህግ ሳይሆን የተ ጠላው ህግ አስከባሪው እራሱ ሌባ መሆኑ ነው ።
በቲፎዞ የሀገር ሀብት እዲዘርፉ ያደረጋችሁትን ግለሠቦች ይመለከታል ንብረት ማስመለስ የተባለው
ደርግ ማሊያኑን ቀይሮ መጣ😂😂
ቀጥታ ህዝብን የማጥቃት ስራ ነው ሟክሩት እና ትችሉታላቹ
እንደ ደርግ የሰውን ንብረት ለመውረስ ነው የምትዘጋጁት ? ደርግ የሰው ንብረት ወርሶ ምን እንዳመጣ ይሄ ትውልድ አይረዳውም ቢቀርባችሁ ይሻላል ።
😢😢😢 አታስቁኝ:: የዛሬ አስር አመት ብልፅግና አልነበረም እኮ:: አንቺ የብልፅና አለቅላቂ መቼም ይሄ ጊዜ አልፎ እናያለን:: ዘረፋውን በተመለከተ እዛው የብልፅግና ባለስልጣኖችን ፈልጊ:: 😢😢😢😢 በጣም የምታስቁ ጉዶች ናችሁ😅😅😅😅
She took English or Amharic?
Ke hizeb yetesereqe nibreten new miyasemlesut weys , baleseltanat yemezeberuten ?🤔🤔🤔🤔♥️
dedeboch derag shecha agera lay invest bareg what is your problem
Degafi nebern ahun tekawami enhonalen. Sintu tesedo mekerawin belto yagegnewin genzevima atbelam.....mejemeria yezerefachuhutin melsu midre leba hulu.
What is the crime about investing in one's own country? The people are poor, they do need money from the diaspora- yes? The exchange rate is low through the local bank, so why not use, sources that double the bank exchange? How is this a crime? This law should apply, in honesty, to the law makers, Kifleketma, the lawyers and judges who are reaping off the law abiding citizen.
ሌቦች።
ድሃ መሆን አለባችሁ አለዛ ያላችሁን እቀማለሁ ነው ነገሩ "ማስመለስ" ሚለው ቃል መቀማት በሚለው ይስተካከል ሚመለሰው እኮ አንድ ሰው ሲበደር ነው መልስ ምትለው፣ ይሄ እኮ ቅሚያ ወይም ዘረፋ ነው።
መንግስት የሰዉን ገንዘብ ለመዉረስ ቆምጣዋል በዳያስፖራ ብር ቤት መንግስት ልሰረ ነው ሕገዊ ሌብነት መለት ይህ ነው
ይሔ መንግስት የመጨረሻ ቀይ ካርድ ሥቦል ሥለዚሕ የሚወገድበት መፍትሔ መፈለግ አለበት ንብረት ማሥመለሥ እያለ መዝረፍ ጀመረ እንተያያለን
የኔ ካዝና ስላለቀ የሠው ልዝረፍ ነው
ይሔ ያነጣጠረው በውጭ ያለውን ዳሥፎራ ለመዝረፍ ነው አይደል? መንግሥት ይሕንን ካደረገ እኛ ውጭ ያለን ዳሥፎራ 3 ሚሊውን ነን ስለዚሕ ይሕንን መንግት መገልበጥ አያቅተንም እንተያያለን አሑን ነው እዚሕ መንግስት ላይ ሠይፍን መምዘዝ እኛ አረብ ሐገር ለፍተን ያመጣነውን ዘርፎ ሊበላ ነው ግን ሊበላ ይችላል ግን እናሥተፋዋለን እድሜውን እናሣጥራለን እናሸንፋለን ይሕም እንደሚሖን አንጠራጠርም
"ምን ያለበት ዝላይ አይችልም" አሉ እትዬ ሌቦ
ንፁህ ከሆንክ ለምን ለሌባ ትሟገታለህ, አፍንጫ ሲመታ አይንያለቅሳል ነዉ ነገሩ
ሩዝሽ እንዳይዝ😅
@@ሐገሬኢትዮጵያ-ጰ5ኀለምን ሚዛናዊ አትሆንም መንግሥት ያልተገባ ትክክለኛ ምንዛሬ ሳያስቀምጥ የስደተኞችን ብር ንብረት ልውሰድ ማለት ለኔ ከዘረፋም ዘረፋ ነው ልክም አይደለም በኛ ጫማ ሆነህ ማየት አለብህ።
@@ሐገሬኢትዮጵያ-ጰ5ኀዘራፊ ካድሬ ዝጋ
ይህን አዋጅ ይህ ልጅ ብቻዋን ነው እንዴ ያወጣችው አይ ፋና ስንቱን በእናንተ አየን በባለሞያዎች ያልተተቸ Critic ያልተደረገበት ግልብ እና ጥሬ ብቻ ነው የምታቀርቡት። የመንግስት ጀሌ ሆኖ መቅረትን በእናንተ ጽንፉን አየን።
አረመፈናፈኛማሳጣት
ገብቶናል መንግስት ብር የለውም የውጭ አበዳሪዎች እግር ብላ ተባለ ይህንን ገዳይ እና ዘረኛ ወታደር በምን ይቀልበው በምን መሳሪያ ይግዛ ዛሬ ዲያስፖራውን ብትዘርፈው ገነ መልሶ ይቀጣሐል እጅ ላይ ትወድቃለህ
Junta is crying foul.
ከንቺ ጠንጋራ ዘራፊ
ለምን 30 አመት ወደ ሀላ ሄዳቹ አትወርሱም
Mastmare new ytflgew wyes mzrfe gudgna mingist wde Seltan setmetu eko b bank enatelku setelu nbre ersachehut endey
አይንሽ ይጥፋ መናጢ ደሀ ስለሆንሽ ንብረት ስሌለሽ ነው ማንም ዘርፋ አላመጣም ሰርተን ነው አፈር ትበላላቹ መንግስ ባፍንጫህ ትጣላለህ መንግስት አርፈህ ተቀመጥ መጀመርያ ከባለ ስልጣን ይጀመር ደረሠኝ የለም ማንም ደረሠኝ የለውም ምክንያቱም ደረሠኝ የማስቀመጥ ባህል የለንም የሁሉን ህዝብ ዘርፋቹ ለማናባታቹ ልሠጡት አስባቹ ነው ዘንድሮ ምንታገሣቹ አይምሰላቹ እንደ ሱዳን አደባባይ ወተን ነው ምንበጠብጠው የገሪቱን ህዝብ ንብረት ዘርፋቹ ህዝቡ ወዴት ልትልኩት አስባቹ ነው ምድረ እከካም የደሀ ስብስብ ሁላ መንግስ እራስህን አደጋ ላይ መጣል ፈልገሀል እኔ ንብሬቴን እንዴት እኖደሠራሁት እኔ ነው ማቀው መንግስት አስተዳድረን ብለን ቀጠርነው እንጂ ዝረፈን ብለን ስልጣን ላይ አላወጣንህም እንደወጣህ መመባረርም እንዳለ ማወቅ አለብን መንግስ የስስት የምቀኝነት መንፈስ ይዞታል የህዝብ ተወካይ ምክር ቤት ያተወካላቹን ህጉ ውድቅ እንዲሆን ሁላቹሁም ለህዝብ የሚጎዳ ነገር ስለሆነ እሄን ያበደ መንግሥት ስርአቱን እንዲዝ አርጉልን አለበለዛ እኛ ሴቶችም ንብረታችን ተወርሶ አንቀመጥም የጦርነት ዘመቻ ነው ምንከፍተው በረሀብ ከምሞት በጥይት ልሙት አለቀ
ጥለን እንሞታለን እነዚህ ዘራፊዎች አይበሏቱም
መንግሥት በደርግ አስተዳደር ህገወጥ እፕዋጅ አውጆ የግለስቦችን ንበረት እንደ ቤት የመስሉ ንብረት በህገወጥ አወጅ እንዴት ባለብነቶቹ መመለስ አለበት ወይስ ሁሌ መንግስት ንብርት የመቀማት ብቻ ህግ ነው ህበህገ ወተ የተገኘ ሃብት ፣የአዳሃሪያን ሃብት እያለ ስም እየቀያየረ ግለ ሰብ ለፍቶ ያፈራውን ሃብት ጭምር ህግ እያረቀቀ የኢትዮጵያ ን ህዝብ የሚያደኽየው?😂😂😂😂
Chigir yelem be musina yitalefal 😂😂😂😂 enakachuhalen gursha felgachu new,😂😂
ዘራፊ ሆኖ ሳይሆን የዘረፍከዉን ነዉ ሚያስመልሰዉ
ደደብ ውጭ ያለው ዲያስፖራ ላቡን ጠብ አርጎ ነው ብሩን ወደ ሀገር የሚልከው አንተ ዘራፊ
አደለም የአስመለስከውን ንብረት ይቅርና የጎረስከውን ያስመልስሀል ጊዜ ለፋኖ ጊዜ በራሱ መልስ ይሆናል ቀንህን ጠብቅ የማይሽረው ህግ የእግዛብሔር ብቻ ነው ።
አደለም የአስመለስከውን ንብረት ይቅርና የጎረስከውን ያስመልስሀል ጊዜ ለፋኖ ጊዜ በራሱ መልስ ይሆናል ቀንህን ጠብቅ የማይሽረው ህግ የእግዛብሔር ብቻ ነው ።
አደለም የአስመለስከውን ንብረት ይቅርና የጎረስከውን ያስመልስሀል ጊዜ ለፋኖ ጊዜ በራሱ መልስ ይሆናል ቀንህን ጠብቅ የማይሽረው ህግ የእግዛብሔር ብቻ ነው ።
አደለም የአስመለስከውን ንብረት ይቅርና የጎረስከውን ያስመልስሀል ጊዜ ለፋኖ ጊዜ በራሱ መልስ ይሆናል ቀንህን ጠብቅ የማይሽረው ህግ የእግዛብሔር ብቻ ነው ።
ድሀ ሲሆኑስ ይጠየቃሉ?
Perfect! Nothing about Diaspora working hard investing in homeland. Criminals must still be accountable of course!
አች ቆሻሻ በበሀር ለፈቸ ያገኝሁትነው
ነገርግን ይህንን ለማጣራት የሚሠማሩ ሰዎች እራሳቸው ምን ያህል ነጻ ናቸው? ለምን 10,000,000? ለምን ዝቅ ተደርጎ በ5,000,000 አይጀምርም።
ምነው ልታዘርፈው የጠቆምኸው ሰው አለ አንተ ስሌለህ ሰውየው የለፋበትን ሐብት ቢዘረፍ ምን ይተርፍሐል ምቀኛ
@@DagiAnanu-ox6rm ምነው ፈራህ? ከዘራፊዎቹ አንዱ ነህ መሰለኝ።
ዛሬ በህዝብ ላይ የሰራችሁትን ግፍ ነገ ምነው በልተፈጠርሁ ትላላችሁ የማን ሞጥሞጣነሽ