ዲያስፖራ ስማ!!! NEVER EVER INVEST MONEY IN ETHIOPIA !!!!! DO THIS... 1, Buy stock and gold, If you have to Invest 2, buy house outside Ethiopia, remember house in America, Dubai is a lot cheaper and safer than house in Ethiopia!!!! 3, Start business where you currently reside! Ethiopia Is currently Unlivable and HELL on earth!
@@abiyamberber8773 why do u know buisness like ride , Uber, ebay , Amazon are commission based just b/c they are working manually it doesn't make it illegal. If they hv lic for it they are legal but she said that this law is for those who pay tax
First of all Singapore have their own language and it's not English, plus you are trying put the leadership down by making them look like they are not educated but it shows how idiotic you are. There are a lot of us who have lost property through corruption and illegal means so it's a good news for most of us.
Poor interview. Poor explanation. The draft targets value Birr 10milion & above, but she was talking about domestic servants & shoeshine's wealth, instead of focusing on kleptocracy & illicit financial outflow. For instance, majority who live & work such as in South Africa & in some middle East countries cannot even legally open bank acc & send their hard earned cash back-home via third party channels.
በዚህ "ህገ ረቂቅ" መሠረት ሁሉም ኢትዮጵያዊ ወንጀለኛ ነው። ደርግን ድንግል የሚያስመስል ዘመን ነው የመጣው!!!!!!!
ገራሚ ነው። ከህዝብ ንብረት ላይ አይኑን የሚያጉረጠርጥ መንግስት
1)የ Property tax የሚል ህግ አውጥቶ ህዝቡን በራሱ ቤት ተከራይ አደረገ። ይህ ሲገርመን
2) አሁን ደግሞ "እንደውም ከ 10ሚሊዮን በላይ ሀብት ካለህ እወርሰዋለሁ" ብሎ ቁጭ😂
ህዝቡም ዝምምምምምምም
ይሄ ሕግ ጉዳቶች 1. የተዘረፈ ንብረት እንኩዋን ቢሆንም ወደ ጎረቤት ሀገሮች እንዲሸሽ ያስደርጋል ::
2. ሀገራችን እያጣች የመጣችውን የውጭ ምንዛሬ በብላክ ማርኬት እንኩዋን እንዳይገኝ ያረጋል
3. በሰው ሀገር ያሉ ከፖለቲካ ውጭ የሆኑ ዲያስፖራ ወደ ተቁዋሚነት ይቀይራል
4. ማንም ሀገር የውጭ ሀገር ዜግነት ያለውን ሰው ንብረት መውረስ ከሀገሮች ጋር ቅራኖ ያስገባል ለምሳሌ USA ማንኛውም እርዳታ የማስቀረት እርምጃ እስከመውስድ ያደርሳል
5. በ ሀቃቢ ሕግ የሚሰሩ ባለሙያዎች ወደ ሙስና እንዲገቡ ያመቻቻል
6. ባልጠጨበጠ መረጃ በጥቆማ የተነሳ ከሀብት ንብረቱ ለጊዜውም ቢሆን ያጉላላል
ብዙ ነገር መጨመር ይቻላል ግን መንግስት ጠላት ባያበዛ ይሻለዋል!
it builds equity
በሕግ ሽፋን የግለሰቦችን ሀብትና ንብረትን ለመውረስ ተንሰፍስፏል።
ለቀጣይ ትውልድ ከታሰበ ህጉ ከፀደቀበት ጊዜ ጀምሮ ከእውነተኛ ምዝገባ ተጀምሮ ቢተገበር እንጂ ወደሁዋላ 10 አመትን ብቻ መምረጥ ማለት 11 እና ከዚያ በፊት የነበሩትን ነፃ ማድረግ ብቻ ሳይሆን በዜጎች መካከል ልዩነት ከመፍጠሩም ባሻገር የሀገር ሀብት ይበልጥ ከሀገር እንዲወጣ በር ከፋች ከመሆኑም በላይ የሀገሪቱ ሁለገብ ህጎች እና ችግሮች ሳይስተካከሉ ወደሁዋላ ከመሄድ ይልቅ የነገን ትውልድ ለማዳን ከትላንት ይልቅ ከዛሬ መጀመሩ ይሻላል ብየ አምናለሁ
ዲያስፖራ ስማ!!! NEVER EVER INVEST MONEY IN ETHIOPIA !!!!!
DO THIS...
1, Buy stock and gold, If you have to Invest
2, buy house outside Ethiopia, remember house in America, Dubai is a lot cheaper and safer than house in Ethiopia!!!!
3, Start business where you currently reside!
Ethiopia Is currently Unlivable and HELL on earth!
ልጅቷ ያው ተልካ ነው ሀሳቡን እሷ ራሷ በደንብ ተረድታውና አምናበት አይደለም ከሶስ ወር በሗላ ብትጠይቃት እሷን ራሷ ቦታው ላይ አታገኛትም ። ደሞዙ የቤት ኪራይ እንኳ የማይከፍል የሀገሪቱ ባለስልጣናት እና የጦር መኮንኖች ብዙ ህንፃዎችና ነብረቶች ይዘው በሚንቀሳቀሱበት ሀገር እንዲህ አይነት ህግ አይከብድም።
በመንደር ውል መሬት ቤት ከ15 እና 20 አመት በፊት ሲሸጥ ቆይቷል ከዛ ደግሞ መስተዳድሮች የመንደር ውልን ተቀብለው እየመረመሩ ካርታ መስጠት መጣ። እና እንዴት ነው የዛሬ 6 ወይ 7 አመት ለተሰጠ ካርታ ከዛ በፊት ደረሰኝ እንዳልነበረ እየታወቀ የ10 አመት ማስረጃ የሚቀርበው?
ጎበዝ፥የሚወረውረውን፥አጀንዳ፥ለራሱ፥ትተንለት፥በሁልም፥ዓይነት፥አይነት፥አደረጃጀት፥ይሄንን፥በበሻሻው፥ሿሿ፥የሚዘወር፥የወሮበላ፥ስብስብ፥የመገርሰስ፥ትግል፥እናፋፍም።
@@nebiyuterefe3637 thank you detail እይታ ነው ያለክ
መንግስት በጦርነት ገንዘቡን አባክኖ ደመወዝ መክፈል ሲያቅተው ህዝቡን ለመዝረፍ ወሰነ
She made it more complicated than I anticipated
Her knowledge and explanaton is impeccable. May be for some, understandably , its hard to comprehend
@@fasilkagnew8822 በቅናት በሰው ሀብት ላይ ያቋመጠች ካድሬ ናት
what Does it mean ተራ ግለሰብ ?
ይሄ የሸገር ከንቲባ ያሉት እንስሳ ደሀን የደሀ ደሀ አድርገን ህጋዊ ደሀ አረግናቸዉ ብሎ የለ በዚህ ብልፅግና የግፍ መንግስት እኮ ከብልፅግና እምነትዉጪ ያለ ሰዉ እነደሰዉ አይቆጠርም ልክ እንደኢሊሙናቲ ወይም የአዲሱ አል አስተዳደር በነሱ እምነት ዉስጥ ያልሆነዉን የአለም ህዝብ መንጋ ብለዉ እንደሚጠሩት እነዙም የአገራችን ብልፅግናዎች (ተራ ግለሰብ ) ከሰዉነት ያነሰ የሰዉ መብት ተሟልቶ የማይከበርለት በነሱ አባባል አመደበኛ ሰዉ ማለት ነዉ
መንግስ ጣም ማሳብ አለበት ታሪክ መድገም እዳዪሆንበት ደርግ የወደቀበት አንዱ ምክንያት ነው አገሪችን ከአንድ ችግር ሳትወጣ ወደ
ሌላ ችግር ውስጥ እዳትገባ አስቡበት ፊትለፊት ተቀምጦ እደሚወራው አየቀልም ደጋግማቹ አስቡበት!!
ጎበዝ፥የሚወረውረውን፥አጀንዳ፥ለራሱ፥ትተንለት፥በሁልም፥ዓይነት፥አይነት፥አደረጃጀት፥ይሄንን፥በበሻሻው፥ሿሿ፥የሚዘወር፥የወሮበላ፥ስብስብ፥የመገርሰስ፥ትግል፥እናፋፍም።
ሀብቱ የተገኘበት ገንዘብ ፣ከፍርድ ቤት በፊት ለአቃቤ ህግ የሚያሰረዳ ከሆነ ፣ሌላ የሙስና በር መክፈት አይሆንሞይ?
That's it!
ምናለበት አንቺንም በወረሱሽ
እንኩዋን ኢሄን በጣም ተራና መሰረታዊ የሚባሉ አገልግሎቶችን እንኩዋ በፍህአዊነት ለህዝቡ መስጠት ያልቻለ መንግስት ከፖለቲካዊ ፍላጎት ውጭ ሌላ ሊሆን አይችልም ለዚህ ህግ መውጣት መነሻ የሆነው::
ከሰውየው መጀመር አልበት
ከየት እንዳመጣው መጠየቅ
አለበት
መጀመርያ ከራስሽ ጀምሬ
አንድ ወቅት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለሚያስገነቡት ቤተ መንግስትና መዝናኛ ሥፍራዎች የገንዘብ ምንጭ ሲጠይቁ እኔን መጠየቅ አትችሉም ዓይነት መልስ መልሰዋል። ሰማይ አይታረስ ....
ጎበዝ፥የሚወረውረውን፥አጀንዳ፥ለራሱ፥ትተንለት፥በሁልም፥ዓይነት፥አይነት፥አደረጃጀት፥ይሄንን፥በበሻሻው፥ሿሿ፥የሚዘወር፥የወሮበላ፥ስብስብ፥የመገርሰስ፥ትግል፥እናፋፍም።
ከሀገር ቤት ያስወጣኝ ዋና ምክንያት የኢትዮጵያ ነዋሪዎች ከመንግስት ብር እየዘርፉ ኩራት ሚሰማቸው ህብረተሰብ ሲበዛብኝ፣ ካልዘርፍክ በስተቀር መኖር የማይችልበት አከባቢ ሲሆንብኝ፣ ልክ ከተመርቀ አንድ አመት ሳይሞላው በጎሳ ምክንያት ስልጣን አግኝቶ ፎቅ ሚሰራ ሲበዛብኝ፣የመንግስትን ግብር እያጭበርበር ሀብት ሚያከማች ስበዛብኝ፣መንግስት ለልማት ብሎ ከነጋዴዎች የሰበሰበውን ግብር በ ለልማት የተበጀተውን ብር ለግል ጥቅም መዋል እንደ ኩራት ሲቆጠር፣በኮትርባንድ ይተገኛ ሀብት ሲበዛብኝ፣ ባጠቃለይ ሀብት ሚገኝበት ብቻኛ አማራጭ ሹመት ማግኛት እንደሆነ፣ በህጋዊ መንገድ በጭራሽ ሀብት ማታፍራበት ሀገር ሲሆንብኝ ከሀገ ተሰደድኩኝ።
እኔ ይሂ ህግ አይውጣ አልልም እንደሎጅክ ኢትዮቢያ በለችበት ሁኔታ የሚመጥናት አይመስለኝም ምክንያቱም
1ኛ መንግስት ህግ የማስከበር አቅም እና ግልጸኝነት ይጎለዎል
2ኛ ወደሀላ ብንሂድ አገሪቱ በዚህ ህግ ስለማትተዳደር እና አገሪቱ የሰነድ አያያዝ ስላለነበር እንኳን የግል የመንግስት መስሪያቤት ማስረጃ አይገኝም
3ኛ በሙስና ለተጨማለቁ ባለስልጣናት ተጨማሪ ጮማ ህግ ነው ያገኝት ምክንያቱም ሙስናውን በዶላር ሁሉ ማድረግ ይችላሉ
4ኛ ገንዘብ ወይም ሀብት ወደውጭ ይሸሻል ሊሎችም ብዙ መዘርዘር ይቻላል
በድለላ ስራ ህጋዊ ባልሆነ መንገድ፣ወይማ የገቢ ታክስ ያልከፈሉበት ሀብት ይወረሳል ማለት ነዉ? ምክንያቱም የደላሎች ገቢ እንዴት ማወቅ ይቻላል።
Dilela is lebinet so it should be taken away.
@@abiyamberber8773 why do u know buisness like ride , Uber, ebay , Amazon are commission based just b/c they are working manually it doesn't make it illegal. If they hv lic for it they are legal but she said that this law is for those who pay tax
ከዚህ,ሁሉ,ዝብለን,እንወሠድ,ብሉ,እቢአይልምህዝብ,ግንመጨረሻውአያምርም,ሠውየለፍበትን ዘረፍ
ንጹህ ሰው ንጽህናውን የማረጋገጥ ግዴታ የለበትም፤ እራሱ አቃቢ ህግ የተከሳሹን ወንጀለኛነት የማስረዳት ሸክሙን መውሰድ ነው ያለበት።
የኔ ሥጋት እዉነት መንግስት ይህንን ተግባራዊ ያደርጋል ወይስ ዝም ብሎ ጊዜ ያጠፋል? ነዉ::
ሃያ ስንት አመት ሙሉ የኢትዮጵያን ህዝብ ሀብት ሲዘርፍና ሲያዘርፍ የት ነበር አሁን አቅም ሲያንስው በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጽያዊያንን ለመጉዳት ያደረገው ነገር ነው ይሞክረው አብረን የምናየው ይሆናል ።።
Amharic tenageri
"ምንጩ ያልታወቀ ሃብት ይወረሳል" የሚለው ህግ የዚህን ያህል አነጋጋሪ የሆነው የኢትዮጵያ/የአዲስ አበባ ህዝብ ያን ያህል ሃብታም መሆኑን ሳይሆን፤ ምን ያህል በመንግስት ላይ እምነት እንደሌለው የሚያሳይ ነው። መንግስት እንዴት በዚህን ያህል ልክ በሚያስተዳድረው ህዝብ በጥርጣሬ ይታያል? እግዚኦ!
የኢትዮጵያ ንብረት ለ33 አመት ሲዘረፍ የነበረው በባለስልጣናትና በቤተሰቦቻቸው ነው አሁን ያለው መንግሥት እነሱን የማስመለስ ፍቃዱ ወይም ፍላጎቱ አለው ወይ ?
ጎበዝ፥የሚወረውረውን፥አጀንዳ፥ለራሱ፥ትተንለት፥በሁልም፥ዓይነት፥አይነት፥አደረጃጀት፥ይሄንን፥በበሻሻው፥ሿሿ፥የሚዘወር፥የወሮበላ፥ስብስብ፥የመገርሰስ፥ትግል፥እናፋፍም።
ኢትዮጵያ ውስጥ አሁን ባለንበት ወቅት ህግ አለ ማለት ይቻላል ?
ጎበዝ፥የሚወረውረውን፥አጀንዳ፥ለራሱ፥ትተንለት፥በሁልም፥ዓይነት፥አይነት፥አደረጃጀት፥ይሄንን፥በበሻሻው፥ሿሿ፥የሚዘወር፥የወሮበላ፥ስብስብ፥የመገርሰስ፥ትግል፥እናፋፍም።
አሁንም ይህን ክፍተት ይዘው በየወረዳው ያሉ የህግ ተቆሞች አለአግባብ እንዳይጠቀሙበት ህዝቡንም ሳይገባው እንዳያጉላሉት ከፍተኛ ጥንቃቄ ቢደረግ::
That's what many people fear. Who controls the woreda authorities? Who controls who? That is open for the people to be robbed.
ንብረት ማስመለስ የተባለው ህግ መቅጣት ውይንም ታክስ መጣል እየተቻል መውረስ ማለት በቀን መዝረፋ ማለት ነው በፊት ያልንበረ ህግ በማጸድቅ ህዝብን ሜረር ሀገሩን እንዱጠላ ማድረግ ነው
ደርግ ማሊያኑን ቀይሮ መጥቶ በርሃ ተቃጥለን የሰራንውን ቤት ሊቀማን ነው!!ወላሂ ይሄን መንግስት እንዴ ጋዳፊ አንጠልጥለን መጎተት አለብን
አይ ፈስ ያለበት ዝላይ አይችልም ይባላል ያገሬ ሰው
ይህ ፈስ ብቻ አይደለም ያለበት
@@getahunabdisa3927😅 junta neww
አብቹ የሰጋፖር በእንግሊዘኛ ያሉዋቹህ ነገር ሳይገባቹህ መጥታቹህ ቤት ትወርሳለቹህ
ችግር የለም ንብረት ማሰመለሰ እንበለዉ ፤ ንብረት እኳ የምታሰመልሰዉ መጀመርያ ንብረቱ ያንተ ከሆነ ነዉ
አብሸሩ መቃብርህን ቆፍር
First of all Singapore have their own language and it's not English, plus you are trying put the leadership down by making them look like they are not educated but it shows how idiotic you are. There are a lot of us who have lost property through corruption and illegal means so it's a good news for most of us.
አምስት ዓመት ሙሉ የት ነበር አሁን ፋኖ ከስልጣን ሊያስወግደው ጫፍ ላይ ስለደረስ እና ተስፋ የመቁረጥ ደረጃ ላይ ስለደርስ ነው ።።።
በርቱ ማንን እንደሚጎዳ እንያለን
በድለላ የተገኘ ሀብት እንዴት ነዉ የሚያጣራዉ።ህጋዊ ግብይት በሌለበት ሀገር።ለገቢዉ ያሰራበት ታክስ ስለሌለዉ ይወረሳል?
ጎበዝ፥የሚወረውረውን፥አጀንዳ፥ለራሱ፥ትተንለት፥በሁልም፥ዓይነት፥አይነት፥አደረጃጀት፥ይሄንን፥በበሻሻው፥ሿሿ፥የሚዘወር፥የወሮበላ፥ስብስብ፥የመገርሰስ፥ትግል፥እናፋፍም።
Wachemo university kedimiya lifetesh yegebal!
Abaluungubookafalee angoofudhatee nagadeetii arkatee shawadeehoratee
እኔ ዲያስፖራው የማይገባኝ፣ ከኢትዮጵያ ውጪ ትርፋማ እና አስተማማኝ የኢንቨስትመንት አማራጮች እያሉ፣ ከዚች ሃገር ጋር ምን እንዳጣበቃቹ አላቅም።
ተራ የሰው ግድያ ስትይ?
የሰለጠነ የገንዘብ ዝዉዉር ፣ወይም ግብይት በሌለበት ሀገር እንዴት ነዉ የገቢ ምንጫቸዉ ማወቅ የሚቻለዉ? የካሽ ግብይት ባለበት ሀገር።
ከልክ በላይ አላወረድከውም? ባለቤቱ ያረጋግጣል!
@@aseffasileshi7138
ምን ማለት ነዉ ባለቤቱ ያረጋግጣል. መንግሰት ከሰሸ ከሆነ ምንግሰት ነዉ መረጃዉን ማምጣት ያለበት እንጂ ተከሳሸ አይደለም እንዴት ብለህ አትጠይቀኝ
የፈደራል ኢትዬጵያ መሰራች አባት መለሰ ዜናዊ ሕገ-መንግሰቱ ለግለሰቦች የሰጠዉ መብት ከወንጀል ነፃ የመሆን ነዉ ሕገ መንግሰቱ ነፃ ሰላወጣን ከሳሸ ማሰረጃ የማምጣት ግዴታ አለበት
@@aseffasileshi7138
ባለቤቱ ሰትል መንግሰት ማለትህ ነዉ? ለምን እንዲህ አልክ ካልከኝ ። መንግሰት ንብረቴን ላሰመልሰ ነዉ ያለዉ ሰለዚህ በመጀመርያዉ ንብረቱ የመንግሰት ነበር ማለት ነዉ
በጣም ቀላል ነው በዓመት ገቢህ 120,000.00 ሆኖ ሳለ የ50000000.00 ሚሊዮን ንብረት ካለህ በካሽ ይሁን በሰለጠነ ይሁን ባልሰለጠ መንገድ ይሁን ማስራጃ ማቅረብ አለበት ካላቀረበ መልሱ እራሱ ያቆመው ህንፃም ይሁን ሌላ ነገር እራሱ መልስ ይሆናል
@@getahunabdisa3927
120,000 ዓመታዊ ገቢ × 40 ዓመት= 4,800,000 ብር
በቂ ልምድ የሌላት ህይወት ያላስተማራት ናት እንዲህ ነው ብልጽግና ።ንብረቱ ሚገባው መንግስት ነው?
ያኔ እንደዚሁ በአንድ አዋጅ መሬት የመንግስት ነው ሲሉ ሕዝቡ ሰጥ ብሎ መሬቱን አስረከባቸው :: ዛሬ ደግሞ ይኼው በአንድ አዋጅ ሀብት ሊወርሱ ተነስተዋል :: ሕግ መንግስቱን ያሻሽላሉ ሲባሉ ጭራሽ ሌላ ተጨማሪ አጥፊ ሕግ ?
አንደው አንወያይ ካልን ህግ ከማጥብ ሰው አግተው በአካውንታቸው ብር አስገብተው ያስገባው ሰውየ ማስረጃ እያቀረበ አሱን መያዝ ሳይቻል ሊላ ውዝግብ መግባት ነው
ጎበዝ፥የሚወረውረውን፥አጀንዳ፥ለራሱ፥ትተንለት፥በሁልም፥ዓይነት፥አይነት፥አደረጃጀት፥ይሄንን፥በበሻሻው፥ሿሿ፥የሚዘወር፥የወሮበላ፥ስብስብ፥የመገርሰስ፥ትግል፥እናፋፍም።
ከባንክ ዉጭ የካሽ ዝዉዉር ወንጀል ባልሆነበት ሀገር ።የዲያስፖራ ገንዘብ ህጋዊ ዝወዉር የሚጣራበት ምክንያት ፍታሀዊ ነዉ?
It's a crime to exchange money outside of the legal route and yes it's the right thing to do.
ጎበዝ፥የሚወረውረውን፥አጀንዳ፥ለራሱ፥ትተንለት፥በሁልም፥ዓይነት፥አይነት፥አደረጃጀት፥ይሄንን፥በበሻሻው፥ሿሿ፥የሚዘወር፥የወሮበላ፥ስብስብ፥የመገርሰስ፥ትግል፥እናፋፍም።
Sadeenwaliirajiireen arkaabekkii abaafìi ilmatuuwalqabee hadhaafii hiintalatuuwalqabee abiitiitakkanujiiduhiinseniinaa dhamatuubekkii
ዉርኛ አማራን ልትዘርፉ ነዉ።
የኒ ምንጭ መዳሜ ናት እሽ ወረኛ የመንግስት ሰራተናማ እቤት ኪራይ ነው የሚንፋቀቀው እኔ ሳህን አጥቤ የሰራሁትን ቤት ልትወስጂነው!!!ወረኛ
Diasporaw be labbu serto yaferaw habte layi yanetatere gudayi NW...yitasebebet
ጎበዝ የህግ ባለሙያ ወጣት ነሽ: በሚገባ አብራርተሽዋል::
እየቀለድክ ነው?????
በብልፅግና እስታይል በቃ ሃብታም መሆን ክልልክል ነው
ህዝብን አሰቃይቶ በደም ነግዶ ደሀን ዘርፎ ሀብታም መሆን አይቻልም የትም በሰለጠነው አገር ባንክ ምንም አይነት መጠን ያለው ገንዘብ ስታስገባ ተቀብሎ በተለየ ፕላስቲክ ውስጥ ከአስገቢው ሙሉ መረጃ ተደርጎ ይቅመጥና ተጣርቶ ይገባል
እንግሊዘኛ አበዛች የምትለው ነገር ምንም ሊገባኝ አልቻለም ይተረጐም
ያኔ ልጅ ሆነህ ትምህርት ቤት ሂድና ተማር ስትባል አልሰማ ብለህ አሁን ደሞ አልገባኝንም ትላለህ::
እንደዚህ ያለ ከመንግስት የሚሰጥ መግለጫና ማብራሪያ በህዝብ መገናኛ ሲሰራጭ የሚሰማው ከትንሽ እስከ ትልቅ፣ የተማረም ያልተማረም የገጠር ሰውም በቀላሉ ሊረዳው የሚችል ግልፅ ብሄራዊ ቋንቋ መሆን ይገባዋል። ተናጋሪዋ የምትጠቀማቸው ሁሉም የእንግሊዝኛ ቃላት ቀላል የአማርኛ ትርጉም ያላቸው ቢሆንም አላስፈላጊ እንግሊዝኛ ማስገባቱ ምንድነው?
እንደዚህ ያለ ጉራማይሌ አነጋገር ለህዝብ ሲሰራጭ መከልከል አለበት!!
@@bli9101
ትክክል አማርኛ መሰማት የማይችሉ ብዙ ኦሮሞዎች ትግሬዎች ሱማሌዎች ሲዳማዎች ወዘተ አሉ እና ምን እናርገ
እንግሊዘኛ ባታቅ ሕጉን እንዴት ትቶረጉመዉ ነበር
@@bli9101የሾማት፥የበሻሻው፥ሿሿ፥ከ፯ክፍል፥ዘሎ፥በቀጥታ፥ዶክተር፥ስለሆነ፥እንግሊዘኛ፥ይቸግረዋል፥በመሆኑም፥ሁሉም፥ሹም፥የሚያውቃትን፥ጥቂት፥የፈረንጅኛ፥ቃል፥በየመድረኩ፥በመወርወር፥አዋቂ፥ምሰሉ፥የሚል፥የውስጥ፥ትዕዛዝ፥ተላልፏል።
ፊታችው እራሱ የደነገጠ የፈራ ፊት ነው ጠያቂውም ተጠያቂዋም ደሞዝ ለመብላት ብቻ የተፈጠረ ደስተኛ ያልሆነ ፊት ነው ያላችው
Gobez neshe betekkel aserdshen
It is the time to be prosecutor😂😂😂!
Poor interview. Poor explanation.
The draft targets value Birr 10milion & above, but she was talking about domestic servants & shoeshine's wealth, instead of focusing on kleptocracy & illicit financial outflow. For instance, majority who live & work such as in South Africa & in some middle East countries cannot even legally open bank acc & send their hard earned cash back-home via third party channels.
ጎበዝ፥የሚወረውረውን፥አጀንዳ፥ለራሱ፥ትተንለት፥በሁልም፥ዓይነት፥አይነት፥አደረጃጀት፥ይሄንን፥በበሻሻው፥ሿሿ፥የሚዘወር፥የወሮበላ፥ስብስብ፥የመገርሰስ፥ትግል፥እናፋፍም።
Hateetiinpoliisiin narafuteetiigurguratee aniihatuudhaa taqabahiinmotumadhaa umaniiragaasobatiin abaaseraa akkamaleegodhaajiiraa jachuufedhanii
Iimaanadhabajiiniiwarabeeysiinyatee qabenyaandhabee dhiirtiiqadhiimatiiyafuutee waaniin maxeetaheef jartiibiiraanatumaanii nagagabsanii jartiifudhataniin roroonwalkakaasuudhaa
እር ሰዎች በጭንቀት በሽታ ላየ ሊወድቁ ነው ባይሆን ህጉን ለወደፊቱ አድርጉት
Well, you reap what you saw... If you do everything legally then you don't have to worry about anything.
ካልሰረቅህ በጉቦ ካላካበት ለምን ትጨነቃለህ
@abiyamberber8773 እና @getahunabdisa3927
ሁለታቹሁም ቡዳ ብጤ ተመሰሊኛላሹ ወይ እርሰት አሰመላሾች ከሁለቱ አታልፉም
እንበል ጉቦ ተቀበሉ እንበል እንበል አንድ ቢሊዬን ሰረቁ እንበል አሁን ሁለት ምርጫ አላቸዉ እንደ ሐይለሰላሴ 13 ትሪሊዬን Swiss ባንክ ማሰገባት ይሻላል ወይሰ አገር ዉሰጥ ኢንቨሰት ቢያረጉ ይሻላል ምረጥ ከሁለቱ
አሁን ደግሞ ጉቦኛዉ ጉቦዉን ወሰዶ 45 ወለል ፎቅ ሰራ ታዲያ ሰንቱ ቤት ይኖራል ሰለዚህ ይህንን ቤት ቢያጨከራይ ተጠቃሚዉ የኢትዬጵያ ሕዝብ ነዉ ቢሊዬኑን የብር ኖቱን አይበላዉ ሰለዚህ እኔ ኢትዬጵያ ተራቆተች የምለዉ ገንዘቧ ከሀገር ሲወጣ ብቻ ነዉ
አሁን ደግሞየደርግ ዘመንን እንወሰድ ትልቁ ብር 100,000 ብር በነበረበት ዘመን ባለሰልጣኖች በሙሉ ታክሲ ሹፌሮችና በእሰር ቤት በሰበሱ ምን ጠቀሙን ህንፃ ሰርተዉበ ቢሆኑ ኖሮ ህንፃዉ ቢሞቱም ቋሙ ንብረት ነዉ
ሰለዚህ ባለሰልጣኖችን ሀደህይተህ ምንም አታመጣም
አሜሪካን ሐገር በአንዴ ሐብታም ያረጉሀል ችሎታ ካለህ ለምን ሀንተን ብታም ሲያረጉ ብቻ ነዉ ኢኮኖሚሙ የሚንቀሳቀሰዉ ጉቦኛዉ ህንፃ ባይሰራ ሰንት ድሀ ሰራ አጥ ይሆናል
ሐይሌ እንደ ደራርቱ እንደ ማሞወልዴ፤ እንደ ምሪፅ እንደ አበበ በቂላ ፤ ፋጡማ ሮባ ድሀ ቢሆኑ ምን ይጠቅሙናል
ዛሬ ሐይሌ ሀብታም ሰለሆነ ነዉ ዛሬቀሚ 3000 6ሰዎችን ቀጥርሮ ያሰራል፤ ሐይሌ እንደ ምሩፅ ድሀ ቢሆን ምን ይጠቅመናል
Please speak Amharic
ለምን አንተ በእንግለዘኛ ፃፍክ? ልጆችህን እንግሊዝ ትምህርት ቤት ልከህ
ሚሰኪኒ የኢትዬጵያ ልጆች ደደበዉ እንዲቀረ ነወ ወይ በአማርኛ እንጅነሪግ፤ዶክተርነት፤ኢኮኖሚ ወዘተ መማር ትችላለህ ዉይ
የዋህ ነሸ ታደሰ አንቺ ባለሰልጣን አንቺ ወጣት ነሸ ሂጅና አሜሪካ ጥገኝነት ጠይቀሸ በሰላም የሰዉ ቤትም ዝቅ ብለሸ ሰሪ እንጂ ለአብቾ ብለሸ እጅሸ በደም እንዳይጨማለቅ
አንዴ ደም ከፈሰሰ በጅመላ ነዉ የምትጠየቂዉ ይህ ደግሞ ትናንት አብቾ ላይ የሆነ ነዉ ታሰታዉሺ ከሆነ የትግራይን ጦርነት አቁም ተብሎ እንቢ ሲል ከአገር እንዳትወጣ ተብሎ ነበር ከነባለሰልጣኁ ጭምር ሰለዚህ አሜሪካ በጥቁር መዝገቧ ከፃፈችሸ አለቀልሸ ነዉ
ልብ በሉ ኢትዬጵያዉያን ታላቂቷን ኢትዬጵያ ለመመስረት በሚል ሽመል የተናገረዉን ማስታወስ ተገቢ ነዉ ይሄ ሁላ የዛ ፕሮጀክታቸዉ አጀንዳ ነዉ
You explained "unexplained wealth" unexplainably....!!!..እንኳን እንደ ኢትዮጵያ ባለች informal ንግድና ኋሏቀርነት የተጠናወጣት ሀገር ይቅርና የሰለጠነው አለም ሀብት ሁሉ explainable አይደለም። በአጭር አረፍተነገር ህጋዊ ዘረፋ አውጀናል ለምን አትሉም!!!
ሰርቀዉ ሀብታም የሆኑና ሰርቶ ደክሞ የሰራ ሀብታም የሆነ ይለያያል። ሰርቀዉ ሀብታም የሆኑ መንግስት ራሱ ያዉቃል እና ሌቦችን መያዛቸዉ ተገቢ ነዉ። አብዛኛዉ ባለ ሀብት/ ነጋዴዎች black market ተጠቃሚዎች ናቸዉ እና ሕጉ ከወጣ የዶላር ግብይት ሊቀንስ ይችላል።
መንግስት፥የሚያውቀው፥መግደልና፥ማፈናቀል፥ድህነትን፥ማብዛት፥አንዱን፥ብሔር፥በሌላው፥ልይ፥መቀስቀስ፥ውሸት፥መፈልፈል፥ወዘተ፥ነው።
ከዚህ ቀደም አልነበረም ላልከው ጥሩ መልስ ሰጥታኸለች ህገወጥ የሆንከው አውቀህ አስበህ ያደረከው ነው ህግ ሊጠይቅ ይችላል በህጋዊ መንገድ መመንዘር ነው ሁሉም አገር እንደዚሁ ነው የእኛ እንደውም ለ10 ዓመት ብቻ አደረገው ሌላው አገር 30 , 40 ዓመት ወደኃላ ሄዶ መንግስት ማግኘት ያለበት ታክስ አስቦ ከነወለዱ ሊያስከፍል ይችላላል
መንግስት፥የሚያውቀው፥መግደልና፥ማፈናቀል፥ድህነትን፥ማብዛት፥አንዱን፥ብሔር፥በሌላው፥ልይ፥መቀስቀስ፥ውሸት፥መፈልፈል፥ወዘተ፥ነው።
ዩቱበሮች ታክስ ይከፍላሉ
በጣም ጥሩ ማብራሪያ ነው
በርቱ ሌባዎች የሚለቀሙበት እና ስነ ስርአት የሚበጅበት ግዜ ጥቂት ቀን ነዉ ሌላዉ ግብር በስነ ስርአት ግብር እየከፈለ አንዱ ደግም ሰርቆ ሀብታም መሆን ይቻላል ወይ 😂😂 አይቻልም በርቱ ጠንክሩ 🙏🙏🙏
ዋናው፥ሞሽላቃ፥ሌባ፥የበሻሻው፥ሿሿ፥እና፥ግሪሳዎቹ፥ናቸው።
Dhamsaabekkii egaan andu.eecoqorsiihiinmeeyriin dubiindhiiraa qalmare.eecaltii jachuundhugaan bakkajiirtuu umaniidawakamee shanyiimiirakeeysanaqanii anaabiirajiiraa dhiibeegowa ajeesiitii ganamaraakanjaaruujiiraa sobaansiiriihiidhaa jaladeemteehiikuufetii guyaasiitiinii
??‽??????????🤣