🔴አባ ገብረኪዳን ስለበርሜል ጊዮርጊስ አስደንጋጭ ነገር ተናገሩ። Aba Gebrekidan Girma

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 15 сен 2024
  • አባታችን ርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረኪዳን ግርማ ስለ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጠበል የተናገሩትን አግባብ ያልሆነ ትምህርት ምላሽ የተሰጠበት ሲሆን፤ በዚህም በጠበሉ ስላሴን፣ ማርያምን አየሁ የምትሉ ... ያሉበትን ከማስረጃ ጋር ያቀረብን ሲሆን መዕመናን እንዳይወዛገቡ እንዲሁም አባታችን እንዲታረሙ እና በትክክል ቦታው ድረስ በመሄድ እንዲያረጋግጡ የተጠየቀበት ቪዲዮ ነው።
    #Aba Gebrekidan Girma
    #ርእሰ ሊቃውንት አባ ገብረኪዳን ግርማ
    ስቡሀ ቁጥር 2 ሚዲያ በዚህ የጅመረ ሲሆን like,share,subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ።
    ሚዲያው የተሻለ ስራ እንዲሰራ ማገዝ ለምትፈልጉ
    0945160000 አካውንት 1000304264792 ዲ/ሀይለማርያም አባይነው።
    በሀገር ውስጥና በውጭ ያላችሁ የእግዚአብሔር ቸርነት
    የመቤታችን አማላጅነት የሰማቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጥበቃ አይለየን አሜን።ወደታምረኛው በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጠበልና ወደምርት ደለጎ ቅድስት ኪዳነምረት እንዲሁም ወደተለያዩ ገዳማት ጉዞ እናደርጋለን።

Комментарии • 37