❗️❗️ኢትዮጵያ ውስጥ ለካንሰር የሚያጋልጥ ፀሐይ ወጣ‼️ (ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ)
HTML-код
- Опубликовано: 8 сен 2024
- ይሔን ቻናል #like #share #Subscribe በማድረግ አገልግሎቱን ይደግፉ የኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ድምጽ ዘወትር የሚሰሙበት ቻናል ነው።
እናመሰግናለን🙏🙏🙏አዛሔል ሚዲያ 0929957336 ሚዲያውን መደገፍ ለምትፈልጉ
1000238297625 sisay adugna
አሜን አሜን አሜን ቃሌ ሂወት ያሰማልን በእድሜና ጤና ይስጣቹ አባታችን
እኔ የማዝነው ለአባቶች ነው በዚአምስትና አራት አመት ውስጥ ስለጦርነት ሲሰብክ የነበረ ማን ነው እዚ ቁጭ ብለህ ጠላ ትጠጣለህ ሂድና ተዋጋ ዋልድባ የማነው እፍኝ የማይሞሉ ትፈራለህ እያለ ሲሰብክ የነበረ ማነው ጅጅጋ ኪዳነምህረት መድረክ ላይ ቁሞ ስለወንጌል ስለሰላም ስለአንድነት መስበክ ማስታረቅ ሲገባው የጅንታ ደጋፊ አላቹ እያለ በፈጣሪ ደጅ ተቀምጦ የሚነጣጥ የነበረ ማን ነበር መቸም በዛ ግዜ ትግርኛ ተናጋሪ ሁሉ ጁንታ እየተባለ ይታሰር እንደነበር ይታወቃል ትልቁ ችግር አባቶች ላይ ነበር ይቅርታ ብላቹ ህዝቡን በይቅርታ ክሳቹ ወደሰላም ወደአንድነት እንዲመጣ አድርጉት
ምንድናቸው እኚህ ደግሞ ሜዲካል ዶክተር ናቸዉ መከላከያውን ንገሩ።