የዕለተ ቅዳሜ የሉዓላዊ ሚዲያ የቀጥታ ሥርጭት (ውይይት) መስከረም 25/2017- October 5/2024
HTML-код
- Опубликовано: 4 окт 2024
- ሊንኮች
Telegram
t.me/+tfZYjOsL...
TikTok
/ lualawi2016
RUclips
/ @lualawi-2016
Instagram
/ lualawi2016
Telegram/Whatsapp/viber
571-531-5892
Email lualawi2016@gmail.com
“ሉዓላዊ” ሚዲያ ለየተኛውም የፖለቲካ አመለካከት፥ለየትኛውም ብሄር እና ሐይማኖት ፥ ለየትኛውም ሰፈር እና መንደር የማይወግን ነፃነቱን የጠበቀና በራሱ ላይ ሉዓላዊ ሥልጣን ያለው ፥ ለኢትዮጵያዊነት እና ዕውነት ብቻ የቆመ ነፃ መገናኛ ብዙሃን ነው። ዕውነትን እንዘግባለን! ኢትዮጵያዊነትን ብቻ እናቀነቅናለን፥መድረኩ ግን ለሁሉም ዓመለካከት ክፍት መሆኑንም እናረጋግጣለን።
እንኳን ደህና መጣህልን ወዳጃች ሲስ። 🎉🎉🎉 ክብር ፍቅር ወደር ለሌለው ጀግና የመከላከያ ሀይላችን እንስጥ ❤❤❤
ውድ የሉአላዊ ቤተሰቦቻችን እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን ለዚች ለትወዳጅዋ ቅዳሜ በያላችሁበት ሰአት አቆጣጠር ሰላማችሁ ብዝትዝትትትት ይበልላችሁ ቀናችሁ ያማረ ይሁን ሐገራችን ኢትዮጵያ ስላም ያርግልን እናመሱግንሃለን ወንድማችን ሲስነት ምርጫችን ምንጊዜም ሉአላዊዊዊዊዊ ሚዲያ ነው አቢሲናያ ከሊባኖስ blessed 🙏🙏🙏🙏
መከላከያ ከአማራ ክልል ይውጣ ማለት ህዝቡን ለጅብ መስጠት ማለት ነው
ይሰማል።
❤❤❤❤❤❤
እንኳ ን ዳና ተመልሰክ ሲሳይ 🎉🎉🎉
መከላከያ፣ይውጣ፣ማለት፣ክሌሉን፣ማጥፋት፣ነው።
የሚገርም ነው
ጋዜጠኛ ሲሳይ አቋምህንም ሆነ አካሄድህን አደንቃለሁ! ሲሰሙህ ቢውሉ አትሰለችም ምክንያቱም ጠርዝ ያለው እና መነሻና መድረሻ ያለው ፍሰቱን የጠበቀ ግራ የማያጋባ ነገሮችን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ከአንድ ትልቅ የሰለጠነ professional journalist expect የሚደረግን አቀራረብን የያዘ በመሆኑ በስራህ ደስ ሊልህና ልትበረታታ ይገባሀል። ሌላ ደግሞ አንዳንዶች ሰዎች ስድብ ኮሜንት የሚመስላችሁ ሰዎች ስድብ መሆን የሚችለው ስድብ ብቻ ሲሆን የሚያቆሽሸውም ሆነ የሚያስገምተው እራሱን ተሳዳቢውን ብቻ ነው። ለምትደግፉትም ወገን አይረዳም ተሰዳቢውም ላይ የሚመጣው አንዳች ጉዳትም ሆነ ለውጥ የለም። ስለዚህ በሰለጠነ አካሄድ ነገሮችን ረጋ ብሎ አስቦ መርዳትም ሆነ መቃወም የሚቻልበት ዘመን ላይ ነው ያለነው ብዬ አምናለሁ። አሳዝኜ ከሆነ ይቅርታ እጠይቃለሁ!
አሁን እሪፍ ነው
ድምፅ የለውም
የ73 አመት አዛዉንተ ተድላ መከላከያ ከአማራ ክልል ይወጣ ከትግራይ መዉጠት የለበትም ያለዉ አይረሳኝም ዘረኛነት መለት ይህ ነዉ ወጥቶስ የማንም ወጠጤ መጨፈሪያ ሊሆን ፖለቲካወን ለወጣቱ ይተዉት