Ethiopia
HTML-код
- Опубликовано: 16 окт 2024
- ይህ ሐይቅ ከደሴ 25 ኪ/ሜ ከአልብኮ ወረዳ ዋና ከተማ ሳልመኔ 12 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገኛል፡፡ ሃይቁ በዋናዉ መንገድ ዳር በመሆኑ የበለጠ ለቱሪስት ምቹና የእግር መንገድ የሌለዉ ነዉ፡፡ 50 ሄክታር ስፋትና 10.5 ሜ ጥልቀት እንዳለዉ ይገመታል፡፡ ይህ ሃይቅ በየጎፍ ጥብቅ የመንግስት ደን በቅርብ ርቀት የሚገኝ የመስህብ ሃብት በመሆኑ በዘርፉ ተሰማርቶ የቱሪዝም አገልግሎት ለሚሰጥ ተጠቃሚ ያደርጋል፡፡
የአልብኮ ወረዳ ባህልና ቱሪዝም ጽ/ቤት ባለሙያ የሆነው አቶ አብደላ ኑሩ በአንድ ወቅት በስፍራው ያጫወተንን ሙሉውን በተከታዩ ሊንክ በእንገር ቲዩብ አዘጋጅተነዋል፡፡
❤❤❤❤❤
እኔ የሀይቅልጅ ነኝ ያመኝ ነበር ማይባር ሲባል ሰማሁ ከዛም ሄድኩ ግን አስመስሎ ተሻለኝ አልሀምዱሊላ ለብዙ ቀናት ሀኪቤት ምናምን አልሄድኩበት የለም ነበር አላህ ስበብ ፈጠረልኝ አልሀምዱሊላ❤❤❤❤❤❤