Fitiawurari Habitegiorgis Dinageda was army Chief of staffs and skilled diplomacy endeavors and maneuver. Mega town in Borana 1887, founded by him. He engaged with British diplomat Arnold Hudson. Shewa Oromo settlement and Borana community peaceful integration into Ethiopian empires. Fitiawurari Habitegiorgis Dinageda invited Borana delegates to Addis Ababa introduction to his imperial Majesty Emperor Menelik Haile-Melekot. Emperor granted ranks to delegates such as Dejiazemach and Girazemach.....etc all.
እግዚአብሔር አንድነታችንንይመልስልን አገራችንን አሰፍስፈው ሊበሏት ሊቀራመቷት ከተነሱት ይጠብቅልን
ክብር ይገባቸዋል
Very interesting History, thank you for posting.
ፈጣሪ.ሰላሙን.ያምጣልን
የአባቴ እናት አያት ናቸውአባቴ በህይወት እያለ ከመሞቱ 7 አመት በፊት ነግሮኛል ትንሽ የህወት ታሪካቸውንም ፅፎዋል ጀግና ሁሌም ጀግና ነው::
I don't know a lot of about Aabamela, but He's very educated so smart person.
It's Technology Tim ለማንኛው ጀግኖች አባቶቻችን አያትቻችን ዘር የላቸውም ነበር ስለ ኢትዮጵያ ብቻ ነው የሞቱት ያለፉት ኢትዮጽያን የስጡን ከጣልያን ድል በሗላም ከጣሊያን ባንዳዎች ጋር ጉሮሮ ለጉሮሮ ተናንቀው በእርግጥ ኢትዮጽያ የጀግኖች መካን አይደለችም አሑንም ቢሖን ዘር ለገበሬ ነው ። ባንዳም እስከዚች ደቂቅ ድረስ አለ ኢትዮጵያ ትቅደም ።
ይሄ ሁሉ የአንድነት ታሪክ እያለን ታዲያ ለምን ሚኒሊክን እንደጠላት ያዩዋቸዋል? ግራ ግብት ይለኛል በተለይ ዛሬ በአዲስ አበባ የተፈፀመው አሳፋሪ የወረደ ተግባር ተፈፀመ ኢትዮጵያዊነቴን እስክጠላ አለቀስኩ😭😭💔💔 ጭራሽ ቤተክርስቲያን ውስጥ ገብቶ ምእመናንን ማስለቀስ ማሰቃየት ግን ለምን? ለምንድነው በአሉን ሊያከብር የወጣውን ህዝብ መግደል በጭስ መበተን ግን ለምን በተለይ አንድ ፈረስላይ የነበረን ወጣት ፖሊሱ ጎኑን በመሳሪያ ሰደፍ ጎኑን መቶ ገፍትሮ ከፈረሱላይ መሬት ደፋው እግዚአብሔር ይድፋውና አረ ምኑ ተወርቶ ያልቃል😡😡 አሁንም የምለው መንግስት ካለ ህዝቡን አታሰቃዩት ኑሮ ያሰቃየው አንሶ😡😡
ቤተክርስቲያን የኔ ነዉ የኔ ነዉ እየተባለ በሚተራመሥበት ሰአት ተነሥቶ ዶክመንተሪ መሥራት ኦሮሞ መች ጀግና አጣሑኝ አለ ጉራጌውን ሐብተጊዮርጊሥ ዲነግዴ ባልቻ አባ ነብሶ ደጅአዝማች በቀለ ጉራጌጌጌጌጌጌ ናቸዉ ።
ኧረ ኦሮሞ ናቸው እኔ ዘመዳቸው ልንገርህ::
ከአዲሥ አበባ በልማት ስም የተፈናቀለ ቤቱ በላዮ ላይ እየፈረሰ ካለማዉ ከተማ መንገድ ላይ የተጣለ አንሶት አሑን ደሞ ታሪክ ነጠቃ ተጀመረ መቼ ነዉ እግዚአብሔር ሑሉን አንድ አርጎ የሚገዛ አገዛዝ የሚኖራት
ፊትአዉራሪ ሐብተ ጊዮርጊሥ ዲነግዴ ባልቻ አባ ነብሶ ደጅ አዝማች በቀለ ጉራጌ ናቸዉ ኦሮሞ መች ጀግና አጦሑኝ አላችሑ የሠዉ ታሪክ ዝረፉልኝ አላላችሑም የተዋለደን ሕዝብ በዶክመንተሪ እያሥደገፉ ያልሖነዉን ሖነ ማለት ከዚሕ ጀርባ የሠዉን ማንነት ለመንጠቅ ለማጥፋት የሚደረግ አደገኛ ወንጀል ነዉ ዛሬን ይኖረኛል ብላችሑ ለነገ ማንነትን የሚያጠፋ ነገር የምታደርጉ ሖድ አደሮች የዘር ዘራችሑ ላይ ከባድ ግፍ እያሣደራችሑ ነዉ በጣም ያሣዝናል የሠዉ ተኩላ የፈላበት ሐገር
ፊት አውራሪ ዲነግዴ የእናቴ ቅድመ ሃያት ናቸው ወ/ሮ ዝምታ ወርቅ ከእናቴ ጋር የታናሽ እና የታላቅ ልጆች ናቸው
አባ መቻል ይባሉ እንደነበር ይነገራል።
ጉራጌዉ እንደሖነ ታሪክ አዋቂ ስንት እያለ ወጥቶ ሥለማይናገር ይሔንን ሥለምታዉቁ የታሪክ ነጠቃ በዶክመንተሪ ዎሮሞ የጀግና ችግር የለበትም ጉራጌ ተወላጅ የሖኑትን የኔ አድርጉ አላላችሑም
ኢቲቪ እስቲ ቤት በላያቸዉ ላይ እየፈረሠ ልጆቻቸዉ አይናቸዉ እያየ በጅብ የሚበሉትን መጠጊያ መድረሻ ያጡ ምስኪኖችን ሔዳችሑ ድምፅ ሑኑአቸዉ የሠዉን ታሪክ ለመንጠቅ ዶክመንተሪ ከምትሰሩ
Kemtkebater/I esti ezaw gojam gonderachu sebsebesh bet siri siketel min yemserek alachu midre leflafi
የዘመኑ ፖለቲከኞች ሐገር ሰላም ከማሣጣት ታሪክ ከመንጠቅ እኔ እኔ ከማለት ሌላ የምታዉቁት ነገር የለም ዘር ከመለያየት ምን አለ የኢትዮጵያ ታሪክ የሑላችንም ነዉ ቢባል አሑን ያላችሑ ባለስልጣኖች የሠዉን ልጅ በተወለደበት ምድር እላዩ ላይ ቤት እያፈረሣችሑ በጅብ የምታስበሉ
Fitiawurari Habitegiorgis Dinageda was army Chief of staffs and skilled diplomacy endeavors and maneuver. Mega town in Borana 1887, founded by him. He engaged with British diplomat Arnold Hudson. Shewa Oromo settlement and Borana community peaceful integration into Ethiopian empires. Fitiawurari Habitegiorgis Dinageda invited Borana delegates to Addis Ababa introduction to his imperial Majesty Emperor Menelik Haile-Melekot. Emperor granted ranks to delegates such as Dejiazemach and Girazemach.....etc all.
ባልቻ ሳፎም ጉራጌ ናቸው! አማራው የኢትዮጵያ ጀግና እያለ ሲሸፍን ኦሮሞው ደግሞ ኦሮሞ ናቸው ብሎ እርፍ አለ:: ለማንኛውም ጀግና መቀማት የምታውቀው ትግራይ ነች!
ጉራጌ እና ዎሮሞ የተጋባ የተዋለደ ሕዝብ ነዉ ከዛም አልፎ የዱላ ዎሮሞ የሚባል ጉራጌ ዘር አለ ፖለቲከኞች ሕዝብ መለያየት አቁሙ ዎሮሞ ቆጥሮ የማይጨርሳቸዉ ጀግኖች አሉት የጉራጌ ተወላጅ የሖኑትን ሐብተጊዮርጊሥ ዲነግዴ ባልቻ አባነብሶን ደጃዝማች በቀለን ከጊራጌ ታሪክ ለመፋቅ ለምን አስፈለገ በዚሕ በከፋ ጊዜ እኔ እኔ በሚባልበት ዘመን
ዘረኝነት አይኑን አፍጦ ቤተክርስቲያንን በደፈረበት ዘመን የጉራጌ ተወላጅ ፊትአዉራሪ ሐብተ ጊዮርጊሥ ዲነግዴ ባልቻ አባ ነብሶ እነ ደጃዝማች በቀለን ዎሮሞ ናቸዉ ማለት ለምን አስፈለገ ዎሮሞ የጀግና ችግር የለበትም ከዚሕ ጀርባ ከባድ ተንኮል የሠዉን ማንነት የማጥፋት ሴራ በተወሠኑ ፖለቲከኞች እየተሠራ ነዉ
ኧረ የቅርብ ዘመድ የተባላችሁት ዘመድ ነን አባቴ ከመሞቱ በፊት ነግሮኛል ዘመድ በሙሉ አምቦ ናቸው ትንሽ የህይወት ታሪካቸው አለኝ::
አብተ ጊዮርጊሰ ዲነግድ ኦሮሞ ነው ለምን ይዋሻል አማራዎች ታሪክ ደብቀዋል
@@AsuSa-uu4hmኧረ 100% ኦሮሞ ናቸው በግድ አማራ ለማድረግ አይቻልም... የስንት ቅድመ አያቴ ናቸው .. የኦሮሞ ጀግና ሁሌም ጀግና ነው::
awo ene alew ambo nachew
ሃብተ ጊዮርጊስና ባልቻ ጉራጌዎች እንጂ ኦሮሞዎች አይደሉም። ሁለቱም ስልቦች ናቸው ይባላል። ሁለቱን ማርከው ለምኒልክ ያስረከቧቸው ራስ ጎበና ናቸው።
😂😂🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣
መቼም አማራ የሰው ታሪክ ከመደበቅ ከመሳደብ ምንም አታቁም እና ዘጠኛ የኦሮሞ ጄኔራሎች ነበሩ
@@AsuSa-uu4hm በፍፁም አይደሉም። ሁለቱም ጉራጌዎች ናቸው።
አማራ ታሪክ ሌቦች ከመቼ ወዲነው ጉራጌ ሚዋጋው ሁለቱም ኦሮሞ ናቸው
@@AsuSa-uu4hm ጉራጌን ያስገበሩት ራስ ጎበና ናቸው። ማንም ሰው መዋጋት ይችላል። ሰው አንድ ነው።
adewa...lay...11..genraloche..west..9..oromo..nachew...gen..amaroche...minilk..minlik..telalachu
@@aledwake abo..zorbel
ምኒልክ ዛሬም ንጉሥ ነው!
ኢትዮጵያችን ለዘላለም ትኑር!
💚 💛 ❤
እናንተ !! አስኮ ያለውስ ደርግ ወርሶት ፊታውራሪ ት/ቤት የተባለውና የቀበሌ ጽ/ቤት የተደረገውስ????
ሚኒሊክ ዛሬም ንጉስ ነው።