Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
ቸሩ መድኀኔዓለም ሰላሙን ይላክልን
እውነት ነው! መጀመሪያ ከራሳችን፣ ከልባችን፣ ከህሊናችንን ጋር እንታረቅ።
Selam selam selam yihuni Alam hulu bitsu Abatachin berakat yidaribin ❤❤❤
አባቶቻችን ደፍረው መናገር ይገባቸዋል #ይሄ የጎሳ ፖለቲካ መፍትሔ እስካልተገኘለት ኢትዮጵያ መቼም መቼም ሰላም አታገኝም!
እግዚአብሔር ይስጥልን።በእውነት አፈ መምህር አባ ገብረሥላሴ የተናገሩት ሐቅ ነው። ሸፋፍኖ ማለፍ ዋጋ የለውም። ግልጹን መነጋገር ነው። እንደ አቡነ አብርሃም መንግሥት ሳይኖር መንግሥት ያድኅነን ማለት ዋጋ የለውም።ገዳማት እየፈረሱ፣ አብያተክርስቲያናት እየተቃጠሉ፣ ምዕመናን እየታረዱ፣ ካህናት እየተሠው፣ የአብነት ደቀመዛሙርት እየተረሸኑ መነኮሳት እየታረዱ ጸጥ ብሎ መንግሥት መንግሥት ማለት ጅልነት ነው። በመጀመሪያ ሮቦቱ ብናልፍ አንዷለም በተአምር የሰላም ኃላፊ ሊኾኑ አይችሉም። የራሳቸውን ማኅበረሰብ ሲገድሉና ሲያስገድሉ ነው የኖሩት።በአጭሩከሳጥናኤል ጋር ተሰብስቦ በመወያየት ሰላም ሊመጣ አይችልም!!! እንደ አቡነ ሉቃስ ማውገዝ ያለበት ይወገዝ።ሕዝብን እየጨረሰና እያስጨረሰ የሚገኘውን ሙሐዘ ኅምዝ ጋንኤል ክስረትን ዲያቆን ብላችሁ እየጠራችሁ እንዴት ሰላም ይመጣል???
🌹🌹🌹🌹🌹
መታወቅ ያለበት ነገር ቢኖር ሰው ዝም ብለህ ሙት አይባልም! ራሱን የመከላከል ተፈጥሯዊ መብት አለው። ሕገ ርትዕ ነውና። የሰላም በሮች ሲዘጉ ምንጊዜም የጦርነት በሮች ይከፈታሉ። መቼም የአድዋን ጦርነት ስሕተት ነው ኃጢአት ነው የሚል አባት አይኖሮም። ምክንያቱም ሕገ ርትዕ ነውና። የአሁኑ ዘመን ልዩነቱ የቀለም መኾኑ ብቻ ነው። ጣልያኖች ነጮች መኾናቸው እና ሕወሓት/ብሎጽግና ጥቁር መኾናቸው ነው። በተረፈ የጥልያንም ኾነ የእኛዎቹ ጥቁር ጥልያኖች ምንም ዐይነት የርእዮተ ዓለም ልዩነት የላቸውም። የቤተክርስቲያን አበው እነዚህን ጥቁር ጥልያናውን ከደገፉ ነጭ ጥልያናውያንን መንቀፍ የለባቸው። ልዩነቱ የቀለም እንጂ የርእዮተ ዓለም ልዩነት የለባቸውምና። በቤተክርስቲያን ታሪክ ቅዱስ ገላውዲዎስ፣ ቅዱስ ፊቅጦር፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሌሎች ቅዱሳን ሰማዕታት ወታደሮች ናቸው። ሀገራቸውን እና ሃይማኖታቸውን ሊያጠፋ የመጣውን ይዋጉታል። ምክንያቱም ይህ ሕገ ርትዕ ነውና!በአጭሩ አትሸፋፍኑት በግልጽ መናገር ያለባችሁን ተናገሩ። ቤተክርስቲያን ለብልጽግና ፀር ናት የሚል የፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ ተዘጋጅቶ እያያችሁ ዝም ማለቱ፣ ጵጵስና በዲፕሎማሲ እና በድርድር እየሾማችሁ መለካዊ በመኾን ሰላም አይመጣም።
ትክክል ብለሃል❤
ስላም ፣ የምመጣው ፣ ከፖለቲካ፣ አይደለም ፣ ከእግዚአብሔር ፣ እንጂ ።
እግዚኣብሄርማ ራሱ ሰላም ነው። መውሰድ እና አለመውሰድ የእያንዳችን ምርጫ ነው።
ቸሩ መድኀኔዓለም ሰላሙን ይላክልን
እውነት ነው! መጀመሪያ ከራሳችን፣ ከልባችን፣ ከህሊናችንን ጋር እንታረቅ።
Selam selam selam yihuni Alam hulu bitsu Abatachin berakat yidaribin ❤❤❤
አባቶቻችን ደፍረው መናገር ይገባቸዋል #ይሄ የጎሳ ፖለቲካ መፍትሔ እስካልተገኘለት ኢትዮጵያ መቼም መቼም ሰላም አታገኝም!
እግዚአብሔር ይስጥልን።
በእውነት አፈ መምህር አባ ገብረሥላሴ የተናገሩት ሐቅ ነው። ሸፋፍኖ ማለፍ ዋጋ የለውም። ግልጹን መነጋገር ነው። እንደ አቡነ አብርሃም መንግሥት ሳይኖር መንግሥት ያድኅነን ማለት ዋጋ የለውም።
ገዳማት እየፈረሱ፣ አብያተክርስቲያናት እየተቃጠሉ፣ ምዕመናን እየታረዱ፣ ካህናት እየተሠው፣ የአብነት ደቀመዛሙርት እየተረሸኑ መነኮሳት እየታረዱ ጸጥ ብሎ መንግሥት መንግሥት ማለት ጅልነት ነው።
በመጀመሪያ ሮቦቱ ብናልፍ አንዷለም በተአምር የሰላም ኃላፊ ሊኾኑ አይችሉም። የራሳቸውን ማኅበረሰብ ሲገድሉና ሲያስገድሉ ነው የኖሩት።
በአጭሩ
ከሳጥናኤል ጋር ተሰብስቦ በመወያየት ሰላም ሊመጣ አይችልም!!! እንደ አቡነ ሉቃስ ማውገዝ ያለበት ይወገዝ።
ሕዝብን እየጨረሰና እያስጨረሰ የሚገኘውን ሙሐዘ ኅምዝ ጋንኤል ክስረትን ዲያቆን ብላችሁ እየጠራችሁ እንዴት ሰላም ይመጣል???
🌹🌹🌹🌹🌹
መታወቅ ያለበት ነገር ቢኖር ሰው ዝም ብለህ ሙት አይባልም! ራሱን የመከላከል ተፈጥሯዊ መብት አለው። ሕገ ርትዕ ነውና። የሰላም በሮች ሲዘጉ ምንጊዜም የጦርነት በሮች ይከፈታሉ። መቼም የአድዋን ጦርነት ስሕተት ነው ኃጢአት ነው የሚል አባት አይኖሮም። ምክንያቱም ሕገ ርትዕ ነውና። የአሁኑ ዘመን ልዩነቱ የቀለም መኾኑ ብቻ ነው። ጣልያኖች ነጮች መኾናቸው እና ሕወሓት/ብሎጽግና ጥቁር መኾናቸው ነው። በተረፈ የጥልያንም ኾነ የእኛዎቹ ጥቁር ጥልያኖች ምንም ዐይነት የርእዮተ ዓለም ልዩነት የላቸውም። የቤተክርስቲያን አበው እነዚህን ጥቁር ጥልያናውን ከደገፉ ነጭ ጥልያናውያንን መንቀፍ የለባቸው። ልዩነቱ የቀለም እንጂ የርእዮተ ዓለም ልዩነት የለባቸውምና።
በቤተክርስቲያን ታሪክ ቅዱስ ገላውዲዎስ፣ ቅዱስ ፊቅጦር፣ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሌሎች ቅዱሳን ሰማዕታት ወታደሮች ናቸው። ሀገራቸውን እና ሃይማኖታቸውን ሊያጠፋ የመጣውን ይዋጉታል። ምክንያቱም ይህ ሕገ ርትዕ ነውና!
በአጭሩ አትሸፋፍኑት በግልጽ መናገር ያለባችሁን ተናገሩ። ቤተክርስቲያን ለብልጽግና ፀር ናት የሚል የፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ ተዘጋጅቶ እያያችሁ ዝም ማለቱ፣ ጵጵስና በዲፕሎማሲ እና በድርድር እየሾማችሁ መለካዊ በመኾን ሰላም አይመጣም።
ትክክል ብለሃል❤
ስላም ፣ የምመጣው ፣ ከፖለቲካ፣ አይደለም ፣ ከእግዚአብሔር ፣ እንጂ ።
እግዚኣብሄርማ ራሱ ሰላም ነው። መውሰድ እና አለመውሰድ የእያንዳችን ምርጫ ነው።
ቸሩ መድኀኔዓለም ሰላሙን ይላክልን