የአየር ጋኔን ንስሀ ገብቶ ለፅድቅ በቃ ለፈጣሪያችን ምን ይሳነዋል!!!

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 21 окт 2024
  • መጥቆራ የተባለው የአየር ጋኔን አምኖ ንስሀ ገብቶ ለፅድቅ መብቃቱ ነው የሚገርመው ይህ የአየር ጋኔን አምኖ ንስሀ ገብቶ በተጋድሎ መኖር ከጀመረ በኃላ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተገልጦለት ብዙ ቃልኪዳኖችን ሰጥቶታል ። ለምሳሌ ገድልህን የፃፈ ያፃፈ ያነበበ፣ የተረጎመ ቃሉንም የሰማ፣ ገድልህን በቤቱ ያኖረ ከዚህ አለም ነፍሱ ከስጋው ስትለይ እኔ መድኃኔአለም ቃሌ የማይሻረው በአፌ እስመዋለሁ፤ ይህም ብቻ ሳይሆን ገዳምህን የረገጠውን እስከ 7 ትውልድ እምረዋለሁ እስከ ማለት ተስጥቷቸዋል።
    //// ይግቡና መልከቱ////
    ስለምትመለከቱን አብዝቶ ደስ አለን ቪዲዮውን ሼር በማድረግ እናንተ ያገኛችሁትን እውቀት ለሌሎች አሳውቁ። በሀሳቡ ላይ አስተያየት ካሎት ይጻፉልን እናመሰግናለን፡፡ ይህ ግዜ ቲዩብ ነው ይህንን የግዜ ቲዩብ ዝግጅት ዘወትር እንዲደርሶ የመርሀ ግብራችን ቤተሰብ ይሁኑ በይነመረባችንን ይጎብኙት ሰላም ይኑረን ተስፋን አንጣ፡፡

Комментарии • 162