ወጣቷ ራሳችሁን አድኑ እያለች ነው! ''ወንድሜና አክስቴ ራሳቸውን አጥፍተዋል.. እኔንም ያመኛል ...የአእምሮ ህመም በዘር ይተላለፋል!'' //20-30//
HTML-код
- Опубликовано: 21 май 2024
- የአዕምሮ ህመም (psychological problem) ያጋጠማት ወጣት ናት ፌቨን ትባላለች። ይህ ችግር በእሷ ብቻ ሳይሆን በቤተሰቦቿም ያጋጠመ ሲሆን በዚሁ ምክንያት አክስቷና ወንድሟ እራሳቸውን አጥፍተዋል። እርሷ ግን ወደ ባለሙያ በመሄዷ አሁን የተሻለ ሁኔታ ላይ ትገኛለች። ከወጣቷ ጋር ስላጋጠማት ነገርና አሁን ስላለችበት ሁኔታ ቆይታ ተደርጎበታል ።
In today's segment, let's meet Feven, a young woman facing difficult mental challenges that have deeply impacted her family, resulting in significant losses. Thankfully, with expert support, she's on the path to improvement. Join us as we explore Feven's journey and the remarkable progress she's making.
የ 20 30 እንግዶች በተለይም ወወቅታዊ ሃገራዊ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ያላቸውን ሃሳብ የሚገልጹብት እንዲሁም ፕሮግራሙ ጥሩ እውቀት ያለው፣ሃሣብ ፈጣሪ ወጣት ለመፍጠር የሚሞክር ፕሮግራም ነው ።
The 20 30 guest interview program particularly focuses on youth knowledge about current national, social, and economic issues, sharing their opinions and insights. The program aims to foster creativity among the youth."
EBS TV-Watch on Roku(PC/Mac & iPhone/iPad & Android Devices) : live.ebstv.tv/
ያለዎትን ጥያቄና አስተያየት በ አጭር ቸመልዕክት 7696 ላይ ይላኩልን
Follow us on: linktr.ee/ebstelevision
#ኢቢኤስ
#ebs
#20-30
Follow us on:
tiktok www.tiktok.com/@ebstv.tv?_t=8...
Facebook: bit.ly/2s439TS
Telegram: t.me/ebstvworldwide
Website: ebstv.tv
የኔ ቆንጆ እግዚብሔር አረድቶሻል ክብር ምስጋና ለፈጣሪ በደንብ ነዉ ያዳመጥኩሽ የተረዳሁሽ ምክንያቱም አኔም ልክ ያንቺ አይነት በሀሪ ስለነበረኝ ያስታውቅ ነበር እኔ እራሴን ባጠፋ ልጄስ እል ነበር ልጄም አምስት አመቷ ነበር አሁን ሃያ አመት ሆኗታል ግን እኔ በጣም ሰለምወዳት ጓደኛዬ ነገርኳት ግን አረዳችኝም የምኖረው ጀርመን ነዉ ቤተሰብ የለኝም በርግጥ ባለቤቴ ጀርመናዊ ነዉ እሱ ወደሀኪም እንድሄድ ሞክረዋል እኔ ግን እቢ አልኩ ከዛ በኋላ መናገር አልችልም ነበር የመጨረሻ ደረጃ ላይ ነበርኩ ቤተሰቤን ሁሉ እረስቼ ነበር ቤቴንም ቦታው ጠፍቶኝ ነበር ሀኪም ቤት ለሶስት ወር ተቀምጫ እቤቴ ለአንድ ቀን እድሄድ ሲነገረኝ አልሄድም ነበር ያልኳቸው ባጠቃላይ አሁን እግዚአብሔር ይመስገን ደህና ነኝ ስራም እሰራለሁ የአይምሮ ህክምና ላይ እና የአይምሮ ህመም ማለት እንደማንኛውም ህመም ነዉ ሆስፒታል ውስጥ ዶክተር ነርስ ፖሊስ ሌሎችም ብዙ ሰዎች ታመው ስላየሁ እኔ ብቻ አይደለሁም ብዬ እራሴን አጠንክሬአለሁ ማንኛውም ሰው ሊታመም ይችላል በደንብ የምክር አገልግሎት ተከታትያለሁ ቦታዬ ለመመለስ ረጅም ግዜ ወስዷል ምከንያቱም ቶሎ ወደህክምና ስላልሄድኩ ስለዚህ ማንኛውም ሰው እምነት እዳለ ህክምና ወሳኝ ነዉ ስር ሳይሰድ
ኢየሱስ ያድናል የኔ ውድ አይዞሽ ወደ እግዚአብሔር ቅረቢ እኔ በጣም ድብርት ያጠቃኝ ነበር አሁን ግን ሰላም አጊንቻለሁ በክርስቶስ ይህ ሁሉ ነገር ተጠርጎ ወቷል ህክምናው እንዳለ ሆኖ ግን እግዚአብሔር ን እመኚ የኔ ውድ
ሶፍት እና ውሀ አቅርቡ እንጂ ለምን አታቀርቡም ??? ጉድ ነዉኮ;; የኔ ማር በጣም ቆንጆ ፣ አስተዋይ ፣ንቁ ፣ ጀግና ነሽ ሁሉም ነገር ለበጎ ነው ብዙ ትውልድ ገና ትቀይሪያለሽ አይዞሽ::
ጠዋት ተነሺ ቤተክርስቲያን ሂጂ አስቀድሺ ፀልዪ ስገጂ ተጠመቂ ማርያምን ሰላምሽን ታገኛለሽ የመናፍስት ተዋርሶ ነው
የኔ ቆጆ ጌታ ኢየሱስ ከዚህ ሁሉ ያድናል ያሳርፋል እሱን እመኚዉ
I Have the same story.የሆነ ግዜ በራሴ Research እንደሠራውት ከሆነ አብዛኛው የኔ ቤተሠብ የ Stress ተጠቂ እንደሆኑ ተረዳው።ሁሉም Deal የሚያረጉበት የየራሣቸው መንገድ እንዳላቸው አይቻለው።አንዳንዶቹ ይተኛሉ , ያለቅሣሉ...መረጋጋት ይከብዳቸዋል።መጀመሪያ ያወኩት እኔ ነኝ።የአይምሮ ችግር እንደሆነ።በዘር ይተላለፋል እውነት ነው።እኔ ህይወቴ ላይ መጥፎ ነገር በተከሠተ ቁጥር የራስ ማጥፋት ሀሣብ ይመጣብኛል።መድሀኒቱ እየሠራልሽ ከሆነ አሪፍ ነው።ለእኔ አልሠራልኝም።በራሴ መንገድ ነው Deal ማደርገው
መምህር ግርማ እሚደርቁት ይህንን ለማስረዳትነው ክፉ መንፈስ ነው ከመድሀኒቱ ይልቅ ወደ እግዚአብሔር ቤት መቅረብ ይሻላል
ጀግና ነሽ። እንዲህ አደባባይ ላይ ወተሽ መናገርሽ። ❤
ሰዉ ሆዱን እግሩን እንደሚያመዉ አይምሮ ያለዉ ሰዉ አይምሮዉን ያመዋል ታክሞም ይድናል በርቺ እንኳን ጌታ እረዳሽ ተባረኪ።
ሶፍት እና ዉሀ እደት ለምን አታቀርቡም ጉድ ነዉኮ ለሚቀጥለዉ ማቅረብ አለባችሁ
እነ 20 30 ጠረጴዛ ላይ ብያንስ ብያንስ
" ስለዚህ የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ።
“ራስን ማጥፋት ፔይኑን ማጥፋት ሳይሆን ፔይኑን ለቤተሰብ ማስተላለፍ ማለት ነው”
በጣም ጀግና ሴት ነሽ ወተሽ መናገርሽ ለብዙ ሰዎች ትተርፊያለሽ🙏🙏🙏
ምን አይነት ጀግና ልጅ ነሽ?
የኔቆንጆ እግዚያብሔር መልካም ነው ይሄን ከርስ ካንቺም ከቤተሰብሽም ላይ ገንጥሎ የሚጥል የሰራዊት ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ነው በፆምና በፀሎት በየሱስም እየፀለያችሁ ይሰበራል በጌታ በየሱስም ከቤታችሁ ላይ ይሄ ህመም የተገነጠለ ይሁን መታሰቢያው እስከማይገኝ ድረስ የእየሱስ የስሙ እሳት ያቃጥለው ከዚህ በኋላ አንዳች ነብስ ለዘለአለም ከናንተ ቤት አያግኝ የክርስቶስ ደም ይጠራችሁ አይዞሽ ፀልዬ እግዚያብሄር ካንቺጋር ነው
እራስን በማጥፋት የሚገኘው እረፍት ሳይሆን ጭራሽ በማያቋርጥ ስቃይ ውስጥ እራስን መጨመር ነው: አይዞሽ በርቺ::
እግዚያብሔር ይርዳሽ እናት የቤት ጣጣ ከባድ ነው የልጅ ልጅ ድረስ በማያውቁት ይመጣል ፀሎት ፀበል መፍትሔ ነው
I was in trouble with psychiatric disorder for 6 years but now i am completely healed and have joyful life. Jesus heal me completely!
ችግሮችን አግዝፎ በመሳል ሰዎች ራሳቸዉን እንዲያጠፉ የሚያደርገዉ ሰይጣን ነዉ። የሰይጣንን ክፉ ወጥመድ በራሳችን ሀይል ማሸነፍ አንችልም የግድ የመለኮት ጣልቃ ገብንት ያስፈልገናል። ስለ በደላችንን የሞተልን ኢየሱስ ክርስቶስ በደላችንን ደምስሶ ከሰይጣን ወጥመድ ሊያስመልጠን ሁል ጊዜም እጁን ዘርግቶ ይጠብቀናል።