Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
Amneeeeee Amneee Tmsgne Ysse
Amen...
Amen hallelujah….Jesus (the name of salvation, the name of God).
የጴንጤዎች አስተምሮ ከሐዋሪያው እስጢፋኖስ ምስክርነት “ መንፈስ ቅዱስንም ተሞልቶ ወደ ሰማይ ትኩር ብሎ ሲመለከት የእግዚያብሔርን ክብር ኢየሱስንም በእግዚያብሔር ቀኝ ቆሞ አየና ፡- እነሆ ሰማያት ተከፍተው የሰው ልጅም በእግዚያብሔር ቀኝ ቆሞ አያለሁ አለ ፡፡ ሐዋ 7 ፡55- 56 “እንደ ወንጌላውያን አስተምሮ ኢየሱስ ሞትን ድል ከነሳ በሓላ በአባቱ አብ ቀኝ እንደተቀመጠና ስለእኛ ሀጢያት ዘውት ሊማልድልን ሊቀካህን ሆኖ ለዘላለም እንደሚኖር አበክራ ታምናለች ፡፡በተቃራኒው የሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን ደግሞ ኢየሱስ ሞትን ድል ከነሳ በሓላ ወደ አብ ማንነቱ ተመልሳል ፡፡ ስለዚህ የአብ ቀኝ ማለት የእግዚያብሔር ክብሩ እንጂ ፈጣሪ ግራና ቀኝ የሚባል ቃላቶች አቅጣጫ የለውም በማለት መልስ ትሰጣለች ፡፡እስኪ የሐዋሪያው ዕስጢፋኖስን ምስክርነት በስጋ ሳይሆን በመንፈስቅዱስ አይኖቹ ተከፍተው ያዩትን ታአምር እንስማው ፡፡1. ኢየሱስ ራሱ የእግዚያብሔር ክብር መሆኑን መሰከረልን !2. አብ እግዚያብሔርን ስለማየቱ3. በእግዚያብሔር ቀኝ ኢየሱስ መኖሩን ተመለከተ ፡፡ውድ የሐዋሪያት አማኞች እስኪ በቅን ልብ ይህንን የእስጢፋኖስን መልዕክት ለራሳቹህ አጥኑት ! በእውነት ምንም የተወሳሰበ ነገር የለውም !እንደሐዋሪያት ቤ/ክ አባባል እስጢፋኖስ የተመለከተውን ተአምር ምን ተብሎ ሊተሮገም ይችል ይሆን ? እግዚያብሔር ኢየሱስ ብቻ ከሆነ ታዲያ እስጢፋኖስ ኢየሱስን በኢየሱስ ቀኝ ቆሞ ተመለከተ ወደሚል ሀሳብ አይወስደንም እንዴ! ይሄ ደግሞ ሁለት ኢየሱስ አለ ወደ ሚል ሌላ ሀሳብ ይወስደናል ፡፡ ወገኖቼ ፡- እንደ ሐዋሪያት አስተምሮ ከሆነ እግዚያብሔር አካል የሚባል ማንነት የለውም ! በማለት ታስተምራለች ፡፡ ስለዚህ ቀኝና ግራ የሚባል ቃላት እሱ ዘንድ ቦታ የለውም ፡፡ በተጨማሪ ቀኝ የሚለው ቃል ክብሩን ለመገለጽ እንጂ አጠገብ (አቅጣጫ ) ለመግለጽ እንዳልሆነ ትናገራለች ይሄ ደግሞ ከእስጢፋኖስ ጋር ይጋጫል ፡፡ እርሱ ግን ራሱ ኢየሱስ የእግ/ር ክብር መሆኑን መሰከረ እንጂ ቀኝ የሚለው ሀሳብ ክብር ከሚለው ሀሳብ ጋር ፈጽሞ እንደማይሄድ የሐዋሪያት ቤ/ክ ራሳን ዛሬውኑ ልታርም ይገባል ፡፡ በመጨረሻ ስደመድምላቹህ “ ኢየሱስ የእግዚያብሔር ልጅ እንደሆነ ከሚያምን በቀር ዓለምን የሚያሽንፍ ማን ነው ? 1 ዩሐ 5 ፡5 “ በማለት ለእያንዳንዳችን ጥያቄ ያቀርብልናል ፡፡ ዛሬ ለሐዋሪያው ዩሐንስ ጥያቄ መልስ ልትመልሱለት ያስፈልጋል፡፡ ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡
Amen 🙏🏽
አሜን
እግዚአብሄር ይመስገን 🙏 አሜን
Temesgen amlake yihin ewunet silegeletsikilign
ኦ አሜን አሜን ተሜስገን ኢየሱስሃለሉያ♥♥♥♥♥♥♥♥🌹🌹🌹🌹🌹😍😍😍😍😍😍😍🙇🙇🙇🙇🙇☝☝☝☝☝☝✅✅
Yenatra wngale eko nw yalen yemiyakora yemiyasetemamen beygizaw yemisebkw hula sensemaw yemiyasdenkn ewntegnawn manentun selamenen nw grta eysuse yemsegn 💚💚💚💚💚
Ameni ameni egizaberi yimasgeni ❤❤❤❤❤❤❤
Amen
እሜን እሜን እሜን እልልልልልልልልልል እልልልልልልልልል❤❤❤❤❤❤
አሜንንንን
ተመስገንን ጌታ ኢየሱስ ተመስገንንንን ተመስገንንንንን
ሃሌሉያ
AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN
Amen 🙏 amen 🙏
ጌታ ኢየሱስ ጤነ ከረጅም ዕድሜ ገር ለዋኖቻችን ይስጥልን
አሜን አሜን 🙏 ኢየሱስ ይመስገን
አሜን አሜን እልልልል🙏🙏🙌🙌😭😭😭❤❤❤❤👆
Amen ❤ 🙏 ❤ 🙏 ❤
Elelelelelel elelelelelel elelelelel elelelelelel elelelelel elelelelelel elelelelelel elelelelelel🙏🙏🎇🙏🎇🙏🎇🙏🎇🙏🎇😍😍😍😍🙏
አሜንንን ተመስገን 🙌🙌
Amen !!!!!
Geta Yesus abizito yibarikih !
አሜንንን አሜንንን አሜንንን እየሱስ ይመስገን 🥰🥰🥰🙏🙏🙏
Amen ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
እልልልልልል ተመስገን ኢየሱስ ስምህ ከስሞች በላይ ነው
Bekesbourne God
Temesgen
♥️♥️🤲🏽🤲🏽😭😭
Its' interesting!
🥰🥰🥰🥰🥰🙏
እልልልልልልል እልልልልልልል 🥰♥️😭
ኣብ ወልድ መንፈስቅዱስ ማለት እንድ ኣምላክ ነው ስለዚ ምን ችግር አለው ጴጥረስም በየሱስ ስም አጠመቀ ሁሉ አንድ ነው
በእውነት እራሷን የሐዋሪያት ቤ/ክን ነኝ ብላ የምትጠራዋ ምን ያክል የስህተት ትምህርት ውሰጥ እንዳለች ያስተዋልኩበት የደጉ ከበደ ትምህርት ነው።ስሙ አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከኛ ጋር ማለት ብቻ እንጂ ኢየሱስ ማለት አይደለም።ኢየሱስ ማለት አዳኝ ማለት ነው።ኢየሱስ ማለት መድኃኒት ማለት ነው።ከዚህ ውጪ ኢየሱስ የአብ ሥም ነው ማለት ውሸት ወይም ኑፋቄ ነው።ሌላው ኢየሱስንም አብ ነው ማለት ከመጽሐፍ ቅዱስ አንጻር ኑፋቄ ነው።ሌላው በአብ ስም መጥቻለው ማለት አብ ልኮኝ መጣሁኝ ወይም የአብ ወኪል ሆኜ መጥቻለው ማለቱ ነው። በኢየሱስ ስም ታአምራት ማድረግ ደግሞ የሚያሳየው ኢየሱስ የአብ ሥም ስለሆነ አይደለም።ለዚህ መልስ ይሆነን ዘንድ ፊሊ 2፥6-10 ያለውን አንብቦ መረዳት በቂ ነው።ከስም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው ይላል።አስቀድሞ በዚህ ቤ/ክን ውስጥ መኖሬ አዝናለው።
Yes it is false teaching
ኢየሱስ የሚለው ስም የመጣው መላኩ ገብርኤል ለማርያም ከገለጠላት በኋላ ነው። የኢየሱስ ስም አስቀድሞ ክርስቶስ ወይንም መሲህ በመባል ይታወቃል። ዮሐ ወንጌል ቃል ከእግዚአብሔር ጋር ነበር ይለናል። ይህ ከእግዚአብሔር ጋር የነበረው ቃል ወልድ ነው። ስለዚህ ወልድ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነበር ማለት ነው። ቅድማለም አባትና ልጅ ሆነው መኖራቸውን ቃሉ ያስረዳናል። ዕብ 1:2 ላይ "አለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚ ዘመን.." እግዚአብሔር አለማትን የፈጠረው በወልድ ነው። ስለዚህ በመጀመርያ እግዚአብሔር ኤሎህም ያህዌ በመባል ይታወቃል። በብሉይ ኪዳን ስም የለውም ማለት ኑፋቄ ነው።
እንደዚህ እየዘለላችሁ ምትፈልጉትን ብቻ እያነበባችሁ ምትሮጡት ሕዝቤ ግን ገብቶት ነው የምር?
አሜን ከድል ጋር ጤና ይስጣቸው
Amen 🙏
Amneeeeee Amneee Tmsgne Ysse
Amen...
Amen hallelujah….Jesus (the name of salvation, the name of God).
የጴንጤዎች አስተምሮ ከሐዋሪያው እስጢፋኖስ ምስክርነት
“ መንፈስ ቅዱስንም ተሞልቶ ወደ ሰማይ ትኩር ብሎ ሲመለከት የእግዚያብሔርን ክብር ኢየሱስንም በእግዚያብሔር ቀኝ ቆሞ አየና ፡- እነሆ ሰማያት ተከፍተው የሰው ልጅም በእግዚያብሔር ቀኝ ቆሞ አያለሁ አለ ፡፡ ሐዋ 7 ፡55- 56 “
እንደ ወንጌላውያን አስተምሮ ኢየሱስ ሞትን ድል ከነሳ በሓላ በአባቱ አብ ቀኝ እንደተቀመጠና ስለእኛ ሀጢያት ዘውት ሊማልድልን ሊቀካህን ሆኖ ለዘላለም እንደሚኖር አበክራ ታምናለች ፡፡
በተቃራኒው የሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን ደግሞ ኢየሱስ ሞትን ድል ከነሳ በሓላ ወደ አብ ማንነቱ ተመልሳል ፡፡ ስለዚህ የአብ ቀኝ ማለት የእግዚያብሔር ክብሩ እንጂ ፈጣሪ ግራና ቀኝ የሚባል ቃላቶች አቅጣጫ የለውም በማለት መልስ ትሰጣለች ፡፡
እስኪ የሐዋሪያው ዕስጢፋኖስን ምስክርነት በስጋ ሳይሆን በመንፈስቅዱስ አይኖቹ ተከፍተው ያዩትን ታአምር እንስማው ፡፡
1. ኢየሱስ ራሱ የእግዚያብሔር ክብር መሆኑን መሰከረልን !
2. አብ እግዚያብሔርን ስለማየቱ
3. በእግዚያብሔር ቀኝ ኢየሱስ መኖሩን ተመለከተ ፡፡
ውድ የሐዋሪያት አማኞች እስኪ በቅን ልብ ይህንን የእስጢፋኖስን መልዕክት ለራሳቹህ አጥኑት ! በእውነት ምንም የተወሳሰበ ነገር የለውም !
እንደሐዋሪያት ቤ/ክ አባባል እስጢፋኖስ የተመለከተውን ተአምር ምን ተብሎ ሊተሮገም ይችል ይሆን ? እግዚያብሔር ኢየሱስ ብቻ ከሆነ ታዲያ እስጢፋኖስ ኢየሱስን በኢየሱስ ቀኝ ቆሞ ተመለከተ ወደሚል ሀሳብ አይወስደንም እንዴ! ይሄ ደግሞ ሁለት ኢየሱስ አለ ወደ ሚል ሌላ ሀሳብ ይወስደናል ፡፡
ወገኖቼ ፡- እንደ ሐዋሪያት አስተምሮ ከሆነ እግዚያብሔር አካል የሚባል ማንነት የለውም ! በማለት ታስተምራለች ፡፡ ስለዚህ ቀኝና ግራ የሚባል ቃላት እሱ ዘንድ ቦታ የለውም ፡፡ በተጨማሪ ቀኝ የሚለው ቃል ክብሩን ለመገለጽ እንጂ አጠገብ (አቅጣጫ ) ለመግለጽ እንዳልሆነ ትናገራለች ይሄ ደግሞ ከእስጢፋኖስ ጋር ይጋጫል ፡፡ እርሱ ግን ራሱ ኢየሱስ የእግ/ር ክብር መሆኑን መሰከረ እንጂ ቀኝ የሚለው ሀሳብ ክብር ከሚለው ሀሳብ ጋር ፈጽሞ እንደማይሄድ የሐዋሪያት ቤ/ክ ራሳን ዛሬውኑ ልታርም ይገባል ፡፡ በመጨረሻ ስደመድምላቹህ “ ኢየሱስ የእግዚያብሔር ልጅ እንደሆነ ከሚያምን በቀር ዓለምን የሚያሽንፍ
ማን ነው ? 1 ዩሐ 5 ፡5 “
በማለት ለእያንዳንዳችን ጥያቄ ያቀርብልናል ፡፡ ዛሬ ለሐዋሪያው ዩሐንስ ጥያቄ መልስ ልትመልሱለት
ያስፈልጋል፡፡ ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡
Amen 🙏🏽
አሜን
እግዚአብሄር ይመስገን 🙏 አሜን
Temesgen amlake yihin ewunet silegeletsikilign
ኦ አሜን አሜን ተሜስገን ኢየሱስ
ሃለሉያ♥♥♥♥♥♥♥♥🌹🌹🌹🌹🌹😍😍😍😍😍😍😍🙇🙇🙇🙇🙇☝☝☝☝☝☝✅✅
የጴንጤዎች አስተምሮ ከሐዋሪያው እስጢፋኖስ ምስክርነት
“ መንፈስ ቅዱስንም ተሞልቶ ወደ ሰማይ ትኩር ብሎ ሲመለከት የእግዚያብሔርን ክብር ኢየሱስንም በእግዚያብሔር ቀኝ ቆሞ አየና ፡- እነሆ ሰማያት ተከፍተው የሰው ልጅም በእግዚያብሔር ቀኝ ቆሞ አያለሁ አለ ፡፡ ሐዋ 7 ፡55- 56 “
እንደ ወንጌላውያን አስተምሮ ኢየሱስ ሞትን ድል ከነሳ በሓላ በአባቱ አብ ቀኝ እንደተቀመጠና ስለእኛ ሀጢያት ዘውት ሊማልድልን ሊቀካህን ሆኖ ለዘላለም እንደሚኖር አበክራ ታምናለች ፡፡
በተቃራኒው የሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን ደግሞ ኢየሱስ ሞትን ድል ከነሳ በሓላ ወደ አብ ማንነቱ ተመልሳል ፡፡ ስለዚህ የአብ ቀኝ ማለት የእግዚያብሔር ክብሩ እንጂ ፈጣሪ ግራና ቀኝ የሚባል ቃላቶች አቅጣጫ የለውም በማለት መልስ ትሰጣለች ፡፡
እስኪ የሐዋሪያው ዕስጢፋኖስን ምስክርነት በስጋ ሳይሆን በመንፈስቅዱስ አይኖቹ ተከፍተው ያዩትን ታአምር እንስማው ፡፡
1. ኢየሱስ ራሱ የእግዚያብሔር ክብር መሆኑን መሰከረልን !
2. አብ እግዚያብሔርን ስለማየቱ
3. በእግዚያብሔር ቀኝ ኢየሱስ መኖሩን ተመለከተ ፡፡
ውድ የሐዋሪያት አማኞች እስኪ በቅን ልብ ይህንን የእስጢፋኖስን መልዕክት ለራሳቹህ አጥኑት ! በእውነት ምንም የተወሳሰበ ነገር የለውም !
እንደሐዋሪያት ቤ/ክ አባባል እስጢፋኖስ የተመለከተውን ተአምር ምን ተብሎ ሊተሮገም ይችል ይሆን ? እግዚያብሔር ኢየሱስ ብቻ ከሆነ ታዲያ እስጢፋኖስ ኢየሱስን በኢየሱስ ቀኝ ቆሞ ተመለከተ ወደሚል ሀሳብ አይወስደንም እንዴ! ይሄ ደግሞ ሁለት ኢየሱስ አለ ወደ ሚል ሌላ ሀሳብ ይወስደናል ፡፡
ወገኖቼ ፡- እንደ ሐዋሪያት አስተምሮ ከሆነ እግዚያብሔር አካል የሚባል ማንነት የለውም ! በማለት ታስተምራለች ፡፡ ስለዚህ ቀኝና ግራ የሚባል ቃላት እሱ ዘንድ ቦታ የለውም ፡፡ በተጨማሪ ቀኝ የሚለው ቃል ክብሩን ለመገለጽ እንጂ አጠገብ (አቅጣጫ ) ለመግለጽ እንዳልሆነ ትናገራለች ይሄ ደግሞ ከእስጢፋኖስ ጋር ይጋጫል ፡፡ እርሱ ግን ራሱ ኢየሱስ የእግ/ር ክብር መሆኑን መሰከረ እንጂ ቀኝ የሚለው ሀሳብ ክብር ከሚለው ሀሳብ ጋር ፈጽሞ እንደማይሄድ የሐዋሪያት ቤ/ክ ራሳን ዛሬውኑ ልታርም ይገባል ፡፡ በመጨረሻ ስደመድምላቹህ “ ኢየሱስ የእግዚያብሔር ልጅ እንደሆነ ከሚያምን በቀር ዓለምን የሚያሽንፍ
ማን ነው ? 1 ዩሐ 5 ፡5 “
በማለት ለእያንዳንዳችን ጥያቄ ያቀርብልናል ፡፡ ዛሬ ለሐዋሪያው ዩሐንስ ጥያቄ መልስ ልትመልሱለት
ያስፈልጋል፡፡ ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡
Yenatra wngale eko nw yalen yemiyakora yemiyasetemamen beygizaw yemisebkw hula sensemaw yemiyasdenkn ewntegnawn manentun selamenen nw grta eysuse yemsegn 💚💚💚💚💚
Ameni ameni egizaberi yimasgeni ❤❤❤❤❤❤❤
Amen
እሜን እሜን እሜን እልልልልልልልልልል እልልልልልልልልል❤❤❤❤❤❤
አሜንንንን
ተመስገንን ጌታ ኢየሱስ ተመስገንንንን ተመስገንንንንን
ሃሌሉያ
AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN AMEN
Amen 🙏 amen 🙏
ጌታ ኢየሱስ ጤነ ከረጅም ዕድሜ ገር ለዋኖቻችን ይስጥልን
አሜን አሜን 🙏 ኢየሱስ ይመስገን
አሜን አሜን እልልልል🙏🙏🙌🙌😭😭😭❤❤❤❤👆
Amen ❤ 🙏 ❤ 🙏 ❤
Elelelelelel elelelelelel elelelelel elelelelelel elelelelel elelelelelel elelelelelel elelelelelel
🙏🙏🎇🙏🎇🙏🎇🙏🎇🙏🎇😍😍😍😍🙏
አሜንንን ተመስገን 🙌🙌
Amen !!!!!
Geta Yesus abizito yibarikih !
አሜንንን አሜንንን አሜንንን እየሱስ ይመስገን 🥰🥰🥰🙏🙏🙏
Amen ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
እልልልልልል ተመስገን ኢየሱስ ስምህ ከስሞች በላይ ነው
Bekesbourne God
Temesgen
♥️♥️🤲🏽🤲🏽😭😭
Its' interesting!
🥰🥰🥰🥰🥰🙏
የጴንጤዎች አስተምሮ ከሐዋሪያው እስጢፋኖስ ምስክርነት
“ መንፈስ ቅዱስንም ተሞልቶ ወደ ሰማይ ትኩር ብሎ ሲመለከት የእግዚያብሔርን ክብር ኢየሱስንም በእግዚያብሔር ቀኝ ቆሞ አየና ፡- እነሆ ሰማያት ተከፍተው የሰው ልጅም በእግዚያብሔር ቀኝ ቆሞ አያለሁ አለ ፡፡ ሐዋ 7 ፡55- 56 “
እንደ ወንጌላውያን አስተምሮ ኢየሱስ ሞትን ድል ከነሳ በሓላ በአባቱ አብ ቀኝ እንደተቀመጠና ስለእኛ ሀጢያት ዘውት ሊማልድልን ሊቀካህን ሆኖ ለዘላለም እንደሚኖር አበክራ ታምናለች ፡፡
በተቃራኒው የሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን ደግሞ ኢየሱስ ሞትን ድል ከነሳ በሓላ ወደ አብ ማንነቱ ተመልሳል ፡፡ ስለዚህ የአብ ቀኝ ማለት የእግዚያብሔር ክብሩ እንጂ ፈጣሪ ግራና ቀኝ የሚባል ቃላቶች አቅጣጫ የለውም በማለት መልስ ትሰጣለች ፡፡
እስኪ የሐዋሪያው ዕስጢፋኖስን ምስክርነት በስጋ ሳይሆን በመንፈስቅዱስ አይኖቹ ተከፍተው ያዩትን ታአምር እንስማው ፡፡
1. ኢየሱስ ራሱ የእግዚያብሔር ክብር መሆኑን መሰከረልን !
2. አብ እግዚያብሔርን ስለማየቱ
3. በእግዚያብሔር ቀኝ ኢየሱስ መኖሩን ተመለከተ ፡፡
ውድ የሐዋሪያት አማኞች እስኪ በቅን ልብ ይህንን የእስጢፋኖስን መልዕክት ለራሳቹህ አጥኑት ! በእውነት ምንም የተወሳሰበ ነገር የለውም !
እንደሐዋሪያት ቤ/ክ አባባል እስጢፋኖስ የተመለከተውን ተአምር ምን ተብሎ ሊተሮገም ይችል ይሆን ? እግዚያብሔር ኢየሱስ ብቻ ከሆነ ታዲያ እስጢፋኖስ ኢየሱስን በኢየሱስ ቀኝ ቆሞ ተመለከተ ወደሚል ሀሳብ አይወስደንም እንዴ! ይሄ ደግሞ ሁለት ኢየሱስ አለ ወደ ሚል ሌላ ሀሳብ ይወስደናል ፡፡
ወገኖቼ ፡- እንደ ሐዋሪያት አስተምሮ ከሆነ እግዚያብሔር አካል የሚባል ማንነት የለውም ! በማለት ታስተምራለች ፡፡ ስለዚህ ቀኝና ግራ የሚባል ቃላት እሱ ዘንድ ቦታ የለውም ፡፡ በተጨማሪ ቀኝ የሚለው ቃል ክብሩን ለመገለጽ እንጂ አጠገብ (አቅጣጫ ) ለመግለጽ እንዳልሆነ ትናገራለች ይሄ ደግሞ ከእስጢፋኖስ ጋር ይጋጫል ፡፡ እርሱ ግን ራሱ ኢየሱስ የእግ/ር ክብር መሆኑን መሰከረ እንጂ ቀኝ የሚለው ሀሳብ ክብር ከሚለው ሀሳብ ጋር ፈጽሞ እንደማይሄድ የሐዋሪያት ቤ/ክ ራሳን ዛሬውኑ ልታርም ይገባል ፡፡ በመጨረሻ ስደመድምላቹህ “ ኢየሱስ የእግዚያብሔር ልጅ እንደሆነ ከሚያምን በቀር ዓለምን የሚያሽንፍ
ማን ነው ? 1 ዩሐ 5 ፡5 “
በማለት ለእያንዳንዳችን ጥያቄ ያቀርብልናል ፡፡ ዛሬ ለሐዋሪያው ዩሐንስ ጥያቄ መልስ ልትመልሱለት
ያስፈልጋል፡፡ ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡
እልልልልልልል እልልልልልልል 🥰♥️😭
የጴንጤዎች አስተምሮ ከሐዋሪያው እስጢፋኖስ ምስክርነት
“ መንፈስ ቅዱስንም ተሞልቶ ወደ ሰማይ ትኩር ብሎ ሲመለከት የእግዚያብሔርን ክብር ኢየሱስንም በእግዚያብሔር ቀኝ ቆሞ አየና ፡- እነሆ ሰማያት ተከፍተው የሰው ልጅም በእግዚያብሔር ቀኝ ቆሞ አያለሁ አለ ፡፡ ሐዋ 7 ፡55- 56 “
እንደ ወንጌላውያን አስተምሮ ኢየሱስ ሞትን ድል ከነሳ በሓላ በአባቱ አብ ቀኝ እንደተቀመጠና ስለእኛ ሀጢያት ዘውት ሊማልድልን ሊቀካህን ሆኖ ለዘላለም እንደሚኖር አበክራ ታምናለች ፡፡
በተቃራኒው የሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን ደግሞ ኢየሱስ ሞትን ድል ከነሳ በሓላ ወደ አብ ማንነቱ ተመልሳል ፡፡ ስለዚህ የአብ ቀኝ ማለት የእግዚያብሔር ክብሩ እንጂ ፈጣሪ ግራና ቀኝ የሚባል ቃላቶች አቅጣጫ የለውም በማለት መልስ ትሰጣለች ፡፡
እስኪ የሐዋሪያው ዕስጢፋኖስን ምስክርነት በስጋ ሳይሆን በመንፈስቅዱስ አይኖቹ ተከፍተው ያዩትን ታአምር እንስማው ፡፡
1. ኢየሱስ ራሱ የእግዚያብሔር ክብር መሆኑን መሰከረልን !
2. አብ እግዚያብሔርን ስለማየቱ
3. በእግዚያብሔር ቀኝ ኢየሱስ መኖሩን ተመለከተ ፡፡
ውድ የሐዋሪያት አማኞች እስኪ በቅን ልብ ይህንን የእስጢፋኖስን መልዕክት ለራሳቹህ አጥኑት ! በእውነት ምንም የተወሳሰበ ነገር የለውም !
እንደሐዋሪያት ቤ/ክ አባባል እስጢፋኖስ የተመለከተውን ተአምር ምን ተብሎ ሊተሮገም ይችል ይሆን ? እግዚያብሔር ኢየሱስ ብቻ ከሆነ ታዲያ እስጢፋኖስ ኢየሱስን በኢየሱስ ቀኝ ቆሞ ተመለከተ ወደሚል ሀሳብ አይወስደንም እንዴ! ይሄ ደግሞ ሁለት ኢየሱስ አለ ወደ ሚል ሌላ ሀሳብ ይወስደናል ፡፡
ወገኖቼ ፡- እንደ ሐዋሪያት አስተምሮ ከሆነ እግዚያብሔር አካል የሚባል ማንነት የለውም ! በማለት ታስተምራለች ፡፡ ስለዚህ ቀኝና ግራ የሚባል ቃላት እሱ ዘንድ ቦታ የለውም ፡፡ በተጨማሪ ቀኝ የሚለው ቃል ክብሩን ለመገለጽ እንጂ አጠገብ (አቅጣጫ ) ለመግለጽ እንዳልሆነ ትናገራለች ይሄ ደግሞ ከእስጢፋኖስ ጋር ይጋጫል ፡፡ እርሱ ግን ራሱ ኢየሱስ የእግ/ር ክብር መሆኑን መሰከረ እንጂ ቀኝ የሚለው ሀሳብ ክብር ከሚለው ሀሳብ ጋር ፈጽሞ እንደማይሄድ የሐዋሪያት ቤ/ክ ራሳን ዛሬውኑ ልታርም ይገባል ፡፡ በመጨረሻ ስደመድምላቹህ “ ኢየሱስ የእግዚያብሔር ልጅ እንደሆነ ከሚያምን በቀር ዓለምን የሚያሽንፍ
ማን ነው ? 1 ዩሐ 5 ፡5 “
በማለት ለእያንዳንዳችን ጥያቄ ያቀርብልናል ፡፡ ዛሬ ለሐዋሪያው ዩሐንስ ጥያቄ መልስ ልትመልሱለት
ያስፈልጋል፡፡ ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡
ኣብ ወልድ መንፈስቅዱስ ማለት እንድ ኣምላክ ነው ስለዚ ምን ችግር አለው ጴጥረስም በየሱስ ስም አጠመቀ ሁሉ አንድ ነው
በእውነት እራሷን የሐዋሪያት ቤ/ክን ነኝ ብላ የምትጠራዋ ምን ያክል የስህተት ትምህርት ውሰጥ እንዳለች ያስተዋልኩበት የደጉ ከበደ ትምህርት ነው።ስሙ አማኑኤል ማለት እግዚአብሔር ከኛ ጋር ማለት ብቻ እንጂ ኢየሱስ ማለት አይደለም።ኢየሱስ ማለት አዳኝ ማለት ነው።ኢየሱስ ማለት መድኃኒት ማለት ነው።ከዚህ ውጪ ኢየሱስ የአብ ሥም ነው ማለት ውሸት ወይም ኑፋቄ ነው።ሌላው ኢየሱስንም አብ ነው ማለት ከመጽሐፍ ቅዱስ አንጻር ኑፋቄ ነው።ሌላው በአብ ስም መጥቻለው ማለት አብ ልኮኝ መጣሁኝ ወይም የአብ ወኪል ሆኜ መጥቻለው ማለቱ ነው። በኢየሱስ ስም ታአምራት ማድረግ ደግሞ የሚያሳየው ኢየሱስ የአብ ሥም ስለሆነ አይደለም።ለዚህ መልስ ይሆነን ዘንድ ፊሊ 2፥6-10 ያለውን አንብቦ መረዳት በቂ ነው።ከስም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው ይላል።አስቀድሞ በዚህ ቤ/ክን ውስጥ መኖሬ አዝናለው።
Yes it is false teaching
ኢየሱስ የሚለው ስም የመጣው መላኩ ገብርኤል ለማርያም ከገለጠላት በኋላ ነው። የኢየሱስ ስም አስቀድሞ ክርስቶስ ወይንም መሲህ በመባል ይታወቃል። ዮሐ ወንጌል ቃል ከእግዚአብሔር ጋር ነበር ይለናል። ይህ ከእግዚአብሔር ጋር የነበረው ቃል ወልድ ነው። ስለዚህ ወልድ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነበር ማለት ነው። ቅድማለም አባትና ልጅ ሆነው መኖራቸውን ቃሉ ያስረዳናል። ዕብ 1:2 ላይ "አለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚ ዘመን.." እግዚአብሔር አለማትን የፈጠረው በወልድ ነው። ስለዚህ በመጀመርያ እግዚአብሔር ኤሎህም ያህዌ በመባል ይታወቃል። በብሉይ ኪዳን ስም የለውም ማለት ኑፋቄ ነው።
እንደዚህ እየዘለላችሁ ምትፈልጉትን ብቻ እያነበባችሁ ምትሮጡት ሕዝቤ ግን ገብቶት ነው የምር?
ጌታ ኢየሱስ ጤነ ከረጅም ዕድሜ ገር ለዋኖቻችን ይስጥልን
አሜን ከድል ጋር ጤና ይስጣቸው
Amen
አሜን
Amen 🙏
Amen
የጴንጤዎች አስተምሮ ከሐዋሪያው እስጢፋኖስ ምስክርነት
“ መንፈስ ቅዱስንም ተሞልቶ ወደ ሰማይ ትኩር ብሎ ሲመለከት የእግዚያብሔርን ክብር ኢየሱስንም በእግዚያብሔር ቀኝ ቆሞ አየና ፡- እነሆ ሰማያት ተከፍተው የሰው ልጅም በእግዚያብሔር ቀኝ ቆሞ አያለሁ አለ ፡፡ ሐዋ 7 ፡55- 56 “
እንደ ወንጌላውያን አስተምሮ ኢየሱስ ሞትን ድል ከነሳ በሓላ በአባቱ አብ ቀኝ እንደተቀመጠና ስለእኛ ሀጢያት ዘውት ሊማልድልን ሊቀካህን ሆኖ ለዘላለም እንደሚኖር አበክራ ታምናለች ፡፡
በተቃራኒው የሐዋሪያዊት ቤተክርስቲያን ደግሞ ኢየሱስ ሞትን ድል ከነሳ በሓላ ወደ አብ ማንነቱ ተመልሳል ፡፡ ስለዚህ የአብ ቀኝ ማለት የእግዚያብሔር ክብሩ እንጂ ፈጣሪ ግራና ቀኝ የሚባል ቃላቶች አቅጣጫ የለውም በማለት መልስ ትሰጣለች ፡፡
እስኪ የሐዋሪያው ዕስጢፋኖስን ምስክርነት በስጋ ሳይሆን በመንፈስቅዱስ አይኖቹ ተከፍተው ያዩትን ታአምር እንስማው ፡፡
1. ኢየሱስ ራሱ የእግዚያብሔር ክብር መሆኑን መሰከረልን !
2. አብ እግዚያብሔርን ስለማየቱ
3. በእግዚያብሔር ቀኝ ኢየሱስ መኖሩን ተመለከተ ፡፡
ውድ የሐዋሪያት አማኞች እስኪ በቅን ልብ ይህንን የእስጢፋኖስን መልዕክት ለራሳቹህ አጥኑት ! በእውነት ምንም የተወሳሰበ ነገር የለውም !
እንደሐዋሪያት ቤ/ክ አባባል እስጢፋኖስ የተመለከተውን ተአምር ምን ተብሎ ሊተሮገም ይችል ይሆን ? እግዚያብሔር ኢየሱስ ብቻ ከሆነ ታዲያ እስጢፋኖስ ኢየሱስን በኢየሱስ ቀኝ ቆሞ ተመለከተ ወደሚል ሀሳብ አይወስደንም እንዴ! ይሄ ደግሞ ሁለት ኢየሱስ አለ ወደ ሚል ሌላ ሀሳብ ይወስደናል ፡፡
ወገኖቼ ፡- እንደ ሐዋሪያት አስተምሮ ከሆነ እግዚያብሔር አካል የሚባል ማንነት የለውም ! በማለት ታስተምራለች ፡፡ ስለዚህ ቀኝና ግራ የሚባል ቃላት እሱ ዘንድ ቦታ የለውም ፡፡ በተጨማሪ ቀኝ የሚለው ቃል ክብሩን ለመገለጽ እንጂ አጠገብ (አቅጣጫ ) ለመግለጽ እንዳልሆነ ትናገራለች ይሄ ደግሞ ከእስጢፋኖስ ጋር ይጋጫል ፡፡ እርሱ ግን ራሱ ኢየሱስ የእግ/ር ክብር መሆኑን መሰከረ እንጂ ቀኝ የሚለው ሀሳብ ክብር ከሚለው ሀሳብ ጋር ፈጽሞ እንደማይሄድ የሐዋሪያት ቤ/ክ ራሳን ዛሬውኑ ልታርም ይገባል ፡፡ በመጨረሻ ስደመድምላቹህ “ ኢየሱስ የእግዚያብሔር ልጅ እንደሆነ ከሚያምን በቀር ዓለምን የሚያሽንፍ
ማን ነው ? 1 ዩሐ 5 ፡5 “
በማለት ለእያንዳንዳችን ጥያቄ ያቀርብልናል ፡፡ ዛሬ ለሐዋሪያው ዩሐንስ ጥያቄ መልስ ልትመልሱለት
ያስፈልጋል፡፡ ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡
Amen