እኔ ኤልሻዳይ ነኝ በፊቴ ተመላለስ ፍጹምም ሁን || ቢሾፕ ደጉ ከበደ || Apostolic Church || Degu Kebede || Ene Alshaday Neg

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 28 авг 2024
  • #Like_በማድረግ_ይጀምሩ!! #ቪድዮውን_Like_Shere_ያድርጉ
    #ቢሾፕ_ደጉ_ከበደ
    #እኔ_ኤልሻዳይ_ነኝ_በፊቴ_ተመላለስ_ፍጹምም_ሁን!!
    #ENE_ELISHADAY_NEG_BEFITE_TEMELALES_FTUMIMI_HUN!!
    #በእውነትኛ_ወንጌል_ተጫምታችሁ_ቁሙ
    #APOSTOLIC_CHURCH_OF_INTERNATIONAL _23
    #Apostolic_Message
    #በማስተዋል_ዘምሩ
    #bishop_degu_kebede
    #apostolic_songs #apostolic_songs
    #Like_በማድረግ_ይጀምሩ!! #ቪድዮውን_Like_Shere_ያድርጉ
    #በመንፈሱ_በውስጥ_ሰውነታችሁ_በኃይል_ጠንክሩ
    #New_Gosple_Message
    #Apostol_Degu_Kebede
    #መልዕክት_በቢሾፕ_ደጉ
    #Apostolic_Songs
    #በማስተዋል_ዘምሩ
    #Jesus_is_Eternal_father
    #Profitable_Person
    #የወጣቶች_ኮንፍራንስ_2016
    #የሚጠቅም_ሰው
    #Annual_Youth_Conference
    • የሚጠፋውን አጥፋቶ የሚወረሰውን ያወ...
    • ኢየሱስ አብ ነው || ቄስ ኤልያስ ...
    “እኔና አብ አንድ ነን።”
    - ዮሐንስ 10፥30
    “አንተ ግን ሕይወት ለሚገኝበት ትምህርት የሚገባውን ተናገር።”
    - ቲቶ 2፥1
    1ኛ ጢሞቴዎስ 4 ፥ 15-16
    ¹⁵ ማደግህ በነገር ሁሉ እንዲገለጥ ይህን አስብ፥ ይህንም አዘውትር።
    ¹⁶ ለራስህና ለትምህርትህ ተጠንቀቅ፥ በእነዚህም ጽና፤ ይህን ብታደርግ፥ ራስህንም የሚሰሙህንም ታድናለህና።
    ዘዳግም 7፥6
    ⁶ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር አንተ ቅዱስ ሕዝብ ነህና፤ በምድር ፊት ከሚኖሩ አሕዛብ ሁሉ ይልቅ ለእርሱ ለራሱ ሕዝብ ትሆንለት ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር መረጠህ።
    ⁷ እግዚአብሔርም የወደዳችሁና የመረጣችሁ ከአሕዛብ ሁሉ በቍጥር ስለ በዛችሁ አይደለም፤ እናንተ ከአሕዛብ ሁሉ በቍጥር ጥቂቶች ነበራችሁና፤
    ⁸ ነገር ግን እግዚአብሔር ስለ ወደዳችሁ ለአባቶቻችሁም የማለላቸውን መሐላ ስለ ጠበቀ፥ ስለዚህ እግዚአብሔር በጽኑ እጅ አወጣችሁ፥ ከባርነትም ቤት ከግብፅ ንጉሥ ከፈርዖን እጅ አዳናችሁ።
    ⁹ አንተም አምላክህ እግዚአብሔር እርሱ አምላክ እንደ ሆነ፥ ለሚወድዱትም ትእዛዙንም ለሚጠብቁ ቃል ኪዳኑንና ምሕረቱን እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ የሚጠብቅ የታመነ አምላክ እንደ ሆነ እወቅ፤
    ዘዳግም 4፥7
    ⁷ አምላካችን እግዚአብሔር በምንጠራው ጊዜ ሁሉ እንደሚቀርበን፥ አምላኩ ወደ እርሱ የቀረበው ታላቅ ሕዝብ ማን ነው?
    ⁸ በዓይናችሁ ፊት ዛሬ እንደማኖራት እንደዚህች ሕግ ሁሉ ጽድቅ የሆነች ሥርዓትና ፍርድ ያለው ታላቅ ሕዝብ ማን ነው?
    መዝሙር 147፥19
    ¹⁹ ቃሉን ለያዕቆብ፥ ሥርዓቱንና ፍርዱን ለእስራኤል ይናገራል።
    ²⁰ ለሌሎች አሕዛብ ሁሉ እንዲህ አላደረገም፥ ፍርዱንም አልገለጠላቸውም። ሃሌ ሉያ።
    @ApostolicSongs2616
    #new_status #new_gospel_massage #massage #bible #biblestudy #biblemessage
    #apostolic #apostolicchurch #kes_Yohannis #Kesyohannnis #hawassa #Hawasa_annual_youth_conference
    #apostolicchurchmezmursongs #mezmur #gospelmezmur #apostolic_songs #በማስተዋል_ዘምሩ #Jesus #nameofjesus #onegodbeliever #onegod #isoyisak
    #iso_yishak #apostolicchurchmezmur
    #church #churchmezmur #bemastewalzemiru #zemiru #zima #apostolic_songs #2023 #2015 #2024 #2016
    #appstolic_church_mezmur_songs
    #bishop #bishopdegukebede #bishop_degu_kebede #bishop_Alemaw #bishop_Terefe #bishop_getahun #bishop_birhanu
    #Apostolic_Songs
    #በማስተዋል_ዘምሩ
    @ApostolicSongs2616
    @Salemspiritualevents
    @isoyisehak
    @ApostolicchurchSongwithLyrics7
    @asaphchior
    @ApostolicChurchMezmurSongs
    “አስቀድሞ ስላልጠቀመህ፥ አሁን ግን ለእኔም ለአንተም ስለሚጠቅም በእስራቴ ስለ ወለድሁት ስለ ልጄ ስለ አናሲሞስ እለምንሃለሁ።”
    ፊልሞና 1፥10-11
    #Apostolic_Songs
    #በማስተዋል_ዘምሩ

Комментарии • 86

  • @user-og1yn4ci2u
    @user-og1yn4ci2u 10 месяцев назад +6

    Eshi Eyesuse etebikihalehu

  • @BarakaB-tf8bm
    @BarakaB-tf8bm 8 месяцев назад +3

    አሜንንን አሜንንን አሜንንን 🤲🤲አሜንንን

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      የተከበራችሁ የአንድ አምላክ አማኞች ፤ መጽሀፍ ቅዱስ ስናጠና ሶስት አንካር ነገሮችን ሁሌም ማጤን ይገባናል ፡፡ ይህም
      1. መጽሀፉ የተጻፈበት ዘመን ፤- ለምሳሌ በብሉያና በሀዲስ ዘመን ፣ እንዲሁም በኢየሱስ በስጋው
      አገልግሎት እና ከትንሳኤው በኃላ ( የሐዋሪያት አገልግሎት ) ዘመን
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ (ተደራሲያን ) ፡- ለምሳሌ ለአህዛብ ፣ ለእስራኤል ፣ ክርስቲያኖች ፣
      ፈሪሳውያን ወዘተ
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) ናቸው ፡፡
      4. መልዕክተኛው ፡ ለምሳሌ ነብያት፣ ካህናት ፣ ሐዋሪያት ፣ ኢየሱስ ፣ መጥመቁ ወዘተ
      ወገኖቼ ብዙ ግዜ ከላይ የተዘረዘሩትን ጭብጥ ጉዳይ በትክክል ባለመረዳታችን የተነሳ በሐዋሪያዊት ቤ/ክ እና በወንጌላዊት ቤ/ክ መካከል የዶክትሪን ልዩነት አስከትላል ፡፡ ለአብነት ያክል ጌታችን በማቴ 27 ፡ 19-20 እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኃቸው ፣ ያዘዝኃእገሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እየስተራችኃቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው ብሎ ሐዋሪያቱን ያዘዛቸውን ትዕዛዝ ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 3 ባሉት የአጠናን መንገዶች ብንፈትሸው ትክክለኛ መረዳት እናገኛለን ፡፡ እስኪ ማቴ 27 ፡ 19 ወስደን እናጥናው
      1. መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን - በሀዲስ ኪዳን ፣ በኢየሱስ በስጋው የአገልግሎት ዘመን
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ - አህዛብ
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪ ና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) - ተናጋሪው ኢየሱስ ሲሆን ፣ ፍሬ ሀሳቡ በአብ-በወልድ ፣ በመንፈስ ቅዱስ ስም በማጥመቅ እና በማስተማር ደቀ መዝሙር ማድረግ
      4. መልዕክተኛ ፤ ሐዋሪያት
      ታዲያ ወገኖች እስኪ የራሳችሁን ቤተክርስቲያን የጥምቀት አስተምሮ ከየት እንደተቀዳ ምንጩን እንመልከት
      1. መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን ፡ በሀዲስ ኪዳን ፣ በሐዋሪያት አገልግሎት
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ - እስራኤል ( አይሁድ )
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪ ና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) ፡ ሐዋሪያቱ ፣ በኢየሱስ ስም አይሁዶችን ስለማጥመቅ
      4. መልዕክተኛ ፤ ሐዋሪያት
      አሁን በቅንነት የሁለቱን ቤተክርስቲን የጥምቀት አካሄድ በሚዛን ላይ አስቀምጠን እንለያቸው !
      ሁላችንም - ኢትዮጲያዊ ነን ፡፡ ኢጥጲያዊ ደግሞ ከአህዛብ ወገን የሚመደብ ነው ፡፡ ታዲያ ኢየሱስ ያዘዛቸው በአብ በወልድ በመንፈስቅዱስ ስም ለአህዛብ እንጂ ለቤተእስራኤል ( አይሁድ ) እንደልሆነ ነገሩ ገባቹሀ ! ወገኖች
      ስለዚህ ሐዋሪያቱ አይሁዶችን በኢየሱስ ስም ያጠመቁበት ሚስጢር ኢየሱስን ስለካዱትና ስለሰቀሉት እርሱ ግን በርግጥም የእግ/ር ልጅ እንደሆነ እንዲያምኑ መጠመቅ ስላስፈለጋቸው ነው ፡፡ በርግጥ አይሁድ የኪዳ ህዝብ ነው ! አህዛብ (የእኔና የናንተ ወገን ) ግን ኪዳን አልባ ህዝብ ስለሆነ አውቆ ኢየሱስ በገዛ አንደበቱ አህዛብ ነጥሎ በአብ በወልድ በመንፈስቅዱስ ስም እንዲያጠምቃቸው ሐዋሪያቱን ሲያዛቸው እንመለከታለን ፡፡ ጌታ ከዚህ በበለጠ ቃሉን ያብራላቹህ ! ወገኖች

  • @user-py4ps4ku9m
    @user-py4ps4ku9m 10 месяцев назад +3

    amene❤❤❤

  • @BizuneshAsefa-uq6oo
    @BizuneshAsefa-uq6oo 10 месяцев назад +5

    ❤❤

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      የተከበራችሁ የአንድ አምላክ አማኞች ፤ መጽሀፍ ቅዱስ ስናጠና ሶስት አንካር ነገሮችን ሁሌም ማጤን ይገባናል ፡፡ ይህም
      1. መጽሀፉ የተጻፈበት ዘመን ፤- ለምሳሌ በብሉያና በሀዲስ ዘመን ፣ እንዲሁም በኢየሱስ በስጋው
      አገልግሎት እና ከትንሳኤው በኃላ ( የሐዋሪያት አገልግሎት ) ዘመን
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ (ተደራሲያን ) ፡- ለምሳሌ ለአህዛብ ፣ ለእስራኤል ፣ ክርስቲያኖች ፣
      ፈሪሳውያን ወዘተ
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) ናቸው ፡፡
      4. መልዕክተኛው ፡ ለምሳሌ ነብያት፣ ካህናት ፣ ሐዋሪያት ፣ ኢየሱስ ፣ መጥመቁ ወዘተ
      ወገኖቼ ብዙ ግዜ ከላይ የተዘረዘሩትን ጭብጥ ጉዳይ በትክክል ባለመረዳታችን የተነሳ በሐዋሪያዊት ቤ/ክ እና በወንጌላዊት ቤ/ክ መካከል የዶክትሪን ልዩነት አስከትላል ፡፡ ለአብነት ያክል ጌታችን በማቴ 27 ፡ 19-20 እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኃቸው ፣ ያዘዝኃእገሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እየስተራችኃቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው ብሎ ሐዋሪያቱን ያዘዛቸውን ትዕዛዝ ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 3 ባሉት የአጠናን መንገዶች ብንፈትሸው ትክክለኛ መረዳት እናገኛለን ፡፡ እስኪ ማቴ 27 ፡ 19 ወስደን እናጥናው
      1. መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን - በሀዲስ ኪዳን ፣ በኢየሱስ በስጋው የአገልግሎት ዘመን
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ - አህዛብ
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪ ና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) - ተናጋሪው ኢየሱስ ሲሆን ፣ ፍሬ ሀሳቡ በአብ-በወልድ ፣ በመንፈስ ቅዱስ ስም በማጥመቅ እና በማስተማር ደቀ መዝሙር ማድረግ
      4. መልዕክተኛ ፤ ሐዋሪያት
      ታዲያ ወገኖች እስኪ የራሳችሁን ቤተክርስቲያን የጥምቀት አስተምሮ ከየት እንደተቀዳ ምንጩን እንመልከት
      1. መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን ፡ በሀዲስ ኪዳን ፣ በሐዋሪያት አገልግሎት
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ - እስራኤል ( አይሁድ )
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪ ና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) ፡ ሐዋሪያቱ ፣ በኢየሱስ ስም አይሁዶችን ስለማጥመቅ
      4. መልዕክተኛ ፤ ሐዋሪያት
      አሁን በቅንነት የሁለቱን ቤተክርስቲን የጥምቀት አካሄድ በሚዛን ላይ አስቀምጠን እንለያቸው !
      ሁላችንም - ኢትዮጲያዊ ነን ፡፡ ኢጥጲያዊ ደግሞ ከአህዛብ ወገን የሚመደብ ነው ፡፡ ታዲያ ኢየሱስ ያዘዛቸው በአብ በወልድ በመንፈስቅዱስ ስም ለአህዛብ እንጂ ለቤተእስራኤል ( አይሁድ ) እንደልሆነ ነገሩ ገባቹሀ ! ወገኖች
      ስለዚህ ሐዋሪያቱ አይሁዶችን በኢየሱስ ስም ያጠመቁበት ሚስጢር ኢየሱስን ስለካዱትና ስለሰቀሉት እርሱ ግን በርግጥም የእግ/ር ልጅ እንደሆነ እንዲያምኑ መጠመቅ ስላስፈለጋቸው ነው ፡፡ በርግጥ አይሁድ የኪዳ ህዝብ ነው ! አህዛብ (የእኔና የናንተ ወገን ) ግን ኪዳን አልባ ህዝብ ስለሆነ አውቆ ኢየሱስ በገዛ አንደበቱ አህዛብ ነጥሎ በአብ በወልድ በመንፈስቅዱስ ስም እንዲያጠምቃቸው ሐዋሪያቱን ሲያዛቸው እንመለከታለን ፡፡ ጌታ ከዚህ በበለጠ ቃሉን ያብራላቹህ ! ወገኖች

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 6 месяцев назад

      ክርስቶስ ማን ነው ? ኢየሱስ ማን ነው ?
      1. የሐዋሪያዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ክርስቶስና ኢየሱስ ይለያያሉ ብላ ታምናለች ፡፡ ክርስቶስ ስጋው
      ሲሆን ኢየሱስ ደግሞ አብን እና ስጋውን ነው በማለት ታስረዳለች ፡፡
      2. የወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ክርስቶስ እና ኢየሱስ ምንም ልዩነት የለውም በማለት
      ታስተምራለች ፡፡ ክርስቶስ በስጋ ሳይገለጥ የነበረው ስም ሲሆነ ስጋ
      ከሆነ በሃላ ኢየሱስ ተባለ ፡፡ ስለዚህ መሲህ -ክርስቶስ -ኢየሱስ
      የሚሉ ስሞች የእግ/ር ልጅን የሚወክሉ ብላ ታምናለች ፡፡
      ታዲያ ወገኖቼ የሞተልን ማነው ? ሞትን ድል አድረጎ የተነሳውስ ማን ነው ? ክርስቶስ ወይስ ኢየሱስ !
      በእውነት ይህንን ጉዳይ ቸል ልንል አይገባም ! ይህ እውነት ካልገባን የመጠመቃችን ጉዳይ ዋጋ ሊያሳጣብን ይችላል ፡፡ ምክንያቱም ጥምቀት ማለት ከሞተልን ጋር ስለመሞታችን እና ከተነሳውም ጋር ስለመነሳታችን የምንፈጽመው ማረጋገጫ ማህተማችን ነው ፡፡
      እንደ ሐዋሪዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ኢየሱስ መለኮትን የያዘው ማንነቱ መሆኑን ስለምታስተምር ኢየሱስ
      ሊሞት አይችልም ነገር ግን ሊሞት የሚችለው ስጋው ክርስቶስ
      እንደሆነ ትመሰክራለች ፣ በተመሳሳይ ሞትን ድል አድርጎ የተነሳው
      ይሄው ክርስቶስ እንጂ ኢየሱስ አይሞትም አይነሳም እርሱ የሁሉ ጌታ
      እና ሃያል አምላክ ነው በማለት አቋማን ትገልጻለች ፡፡
      ወገኖቼ ዋናው ፈራጅ መጽሀፍ ቅዱስ የሞተውና የተነሳው ማን እንደሆነ ይናገር ይሆን ? አብረን እንመልከት
      “ ጴጥሮስና ሐዋሪያትም መልሰው አሉ ፤- ከሰው ይልቅ ለእግዚብሔር ልንታዘዝ ይገባል ፡፡ እናንተ በእንጨት ላይ ሰቅላቹህ የገደላችሁትን ኢየሱስን የአባቶቻችን አምላክ አስነሳው “ ሐዋ 5፡ 29-30
      ይህንን ጥቅስ በደንብ ስንመለከተው ሶስት አንኳር ነገሮችን እናገኛለን ፡፡ ይህም
      ሀ/ በእንጨት ላይ የተሰቀለው ኢየሱስ ነው ይለናል
      ለ/ ኢየሱስ ስለመሞቱ ና ስለመነሳቱ ይናገራል
      ሐ/ ኢየሱስን ከሞት ያስነሳው አምላክ ስለመኖሩ ይገልጽልናል ፡፡
      ወገኖች እስኪ በሶስቱ ሀሳብ ላይ ተሳስቼ ከሆነ አርሙኝ ! ትክክል ነህ ካላቹህኝ ግን ታዲያ የሐዋሪዊት ቤ/ክ ትምህርቷ ችግር እንዳለበት አስተዋላችሁን ?
      ዛሬ ክርስቶስና ኢየሱስ ምንም ልዩነት እንደሌለው እንዲገባቹህ እፈልጋለሁ ! ከራሴ ሳይሆን ከቃሉ ላይ መሰረት አድርጌ ላሳያቹህ
      “ እግ/ር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል ? የሚያጸድቅ እግዚያብሔር ነው ፣ የሚኮንንስ ማን ነው ? የሞተው ይልቁንም ከሙታን የተነሳው በእግዚያብሐየር ቀኝ ያለው ደግሞም ስለእኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው ፡፡ “ ሮሜ 8 ፡33-34
      በግልጽ የሞተልን እና የተነሳው አንድ ስለመሆኑ ከዚህ የሚሻል ማስረጃ ከየት ይገኛል ወገኔ ! ለ 8 አመት ልጅ እንካ ለመረዳት ግልጽ ሆኖ ይታያል ፡፡ መቼስ ሰው ሆነ ብሎ ልቡን እስካላደነደነ ድረስ ይሄ ጥቅስ ክርስቶስና ኢየሱስን ነጣጥሎ ሁለት ማንነት አድርጎ ለመቀበል ፈጽሞ አይችልም !
      ወገኖች ፡ ስለዚህ ጥምቀት ክርስቶስ ኢየሱስ ሞተልኝ - ተነሳልኝ እኔም ከእርሱ ጋር ህያው ሆኜ ለዘላለም
      በአብ ቀኝ እኖራለሁ ማለት እንደሆነ ግልጽ ሊሆንላቹህ ያስፈልጋል ፡፡
      ከዛሬው መልዕክት እባካችሁን ክርስቶስን በቱታ ልብስ መመሰልን እናቁም ! ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚው መርዙን በምድር ላይ ረጭቶት የሄደው የአጋንት ትምህርት መሆኑን አውቃቹህ ፊታቹህን ወደ ክርስቶስ ኢየሱስ እንድትመልሱ እግዚያብሔር በእኔ ታናሽ ባሪያ ጥሪ ያደርግላችሃል ! ኢየሱስ ራሱ ክርስቶስ እንጂ አብ ሲደመር ስጋ አይደለም ! ይልቁን ኢየሱስ የአብ ብቸኛ ከፍጥረት አስቀድሞ የነበረ የሚኖር የዘላለም ልጅ ነው ፡፡ ስጋው ማለት ልጅ ነው የሚል በህልም ቅዠት የተወራ ወሬ እንዴት እናንተን አስሮ ይይዛል !! ወገኔ
      በመጨረሻ ክርስቶስን ማን ብዬ ልመነው ለምትሉ ወንድሞቼና እህቶቼ ፣ ግራ አይግባቹህ መጽሐፍ ቅዱስ ለየትኛውም ጥያቄ ከበቂ በላይ መለስ አለው ፡-
      “ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከእግዚያብሐየር ተወልዶአል ፡ “ 1 ዩሐ 5 ፡ 1
      በዚህ ጥቅስ ዛሬ ፍጹም ሰላም እረፍት በክርስቶስ ኢየሱስ ይሁንላቹህ ፡፡ የሚያጭበረብሩአችሁን የሐሰት መምህር ነን የሚሉትን አትስሙአቸው ! ክርስቶስ ኢየሱስ ስሙት እንጂ ሰው የተፈላሰፈውን የውሽት ቃል ዛሬ አስወግዱት ፣
      ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ደግሞም የአብ ብቸኛ ልጅ ነው ፡፡ ክብር ይሁንለት !
      ጌታ እኔ ከተናገርኩት በላይ ቃሉን ያብራላቹህ ! ተባረኩ ፡፡

  • @Mekeds-y8z
    @Mekeds-y8z Месяц назад +2

    አሜን አሜን ኦ ሀሌ ሉያያያያያ 😭😭😭😭

  • @apostolic5964
    @apostolic5964 8 месяцев назад +3

    አሜን አሜን አሜን አሜን ♥️♥️♥️♥️

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 7 месяцев назад

      አቤት ጌታ ሆይ እነዚህ ጴንጤዎች ምነካቸው ? !
      ዩሐ 16 ፡ 28 ‘’ ከአብ ወጥቼ ወደ አለም መጥቻለሁ ፣ ደግሞ ዓለምን እተወዋለሁ ወደ
      አብም እሄዳለሁ ፡፡ “
      ወገኖቼ ፣ የሐዋሪያት ቤ/ክ ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ነው ብላ የምታስተምረው ትምህርት
      ከላይ ካለው ጥቅስ ጋር እንደማይሄድ አስተዋላችሁትን !
      በእውነት ወገኖች ተናጋሪው ራሱ ጌታችን ነው እኮ ! ከሰማይ የወረደው አብ ከሆነ (ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ) ታዲያ ኢየሱስ ወደ ማን ሊሄድ ነው ? በተጨማሪ ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ታዲያ ስለምን ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ይለናል ? ውድ የሐዋሪያት አማኞች አስተውሉ ኢየሱስ ወጥቼ (ወጥቼ የሚለው ቃል ምን ማለት እንደሆነ አስቡት ) ! የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ግን ወጥቼ ሳይሆን ገብቼ (ሙሉ ማንነቱን ተጎናጽፎ ) ይዞ ወረደ በማለት ታስተምራለች ፡፡
      ለዚህም ማስረጃዋ
      ዩሐ 1 ፡ 1 ‘’ በመጀመሪያው ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግዚያብሔር
      ዘንድ ነበረ ፣ ቃልም እግዚያብሔር ነበረ ፡፡ - - - ቃልም
      ስጋ ሆነ ‘’

      በወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ስንመለከት ደግሞ ፤ ቃል ኢየሱስ ነው ብላ የምታስተምር ሲሆን ፣ ይህም ቃል በእግዚያብሐየር ዘንድ ነበረ ፡፡ አያቹህ ወገኖች ኢየሱስ ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ወደ አብም እመለሳለሁ ሲል ፣ በመጀመሪያ ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግ/ር ዘንድ ነበረ ከሚለው ሀሳብ ጋር እንዴት እንደሚስማማ አስተዋላቹሁ ! እኛ ወንጌላዊውያን አማኞች መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚያብሐየር የሚለንን እንቀበላለን ፡፡ ስጋ ሆኖ ከሰማይ የወረደው የአብ ልጅ ከርስቶስ ( ኢየሱሰ ) እንጂ አብ ራሱ ፈጽሞ አልወረደም ! አልተዋረደም ! የተወረደልን ግን ልጁ ነው ፡፡ ኢየሱስ ደጋግሞ አብ ልኮኝ መጥቻለሁ አለ እንጂ አንድም ቦታ እኔ አብ ነኝ ብሎ አልተናገረም !
      ዛሬ እግዚያብሔር ራሱን በልጅ አማካኝነት አስታዋውቆናል ፣ ይህም አብ - ወልድ - መንፈስቅዱስ እግዚያብሔር ( ስላሴ ) ! ኢየሱስም ሐዋሪያቱን በምድር መላው አህዛብ በአብ- በወልድ - በመንፈስ ቅዱስ ስም እንዲያጠምቁ ና እንዲያስተምሩ ትእዛዝ ሰጣቸው ፡፡
      ምንም እንካ አብ -ወልድ- መንፈስቅዱስ ሲባል ቃሉ ቢያንገሸግሻቹህም ፣, እውነታው ግን ሶስት እግዚያብሔር በባህሪይ አንድ እንደሆኑ ና በአካል ሶስት መሆናቸውን እስካልተቀበላቹህ ድረስ የእግ/ር ጠላትነታቹህ እንደጸናባቹህ ይኖራል ! ገና ከጅምሩ ጀምሮ እግ/ር ሰውን ሲፈጥር እየተናገረ ስለምን ልባቹህን ታደነድናላቹህ ወገኖቼ ! ( ዘፍ 1 ፡ 26 እግዚያብሔርም ሰውን በመልካችን ፣ እንደአምሳሌአችን እንፍጠር ሲል ፣ ደግሞ በተጨማሪ ዘፍ 3 ፡ 22 እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፡፡ ሲል በብዙ ቁጥር ራሱን አላስታወቀንም !! )
      ጌታ ኢየሱስ የአብ ልጅ የሆነው ስጋ ሲሆን እንዳልሆነ መጽሐፍ ቅዱሳችን ይነግረናል ፡፡ በመዝ 110 ፡ 3 እርሱ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ የነበረ ከአብ ሆድ እንደተወለደ
      መዝሙረኛው ይናገረዋል ፡፡ ኢየሱስ በብሉ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ
      መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) በመባል ተጠቅሳል ፡፡ ዘፍ 14 ፡18 ፣ ዕብ 5፡9 ፣ ዕብ 7 ፡ 1
      በርግጥ ዛሬ ከሀይማኖት ቀንበር ነፃ የምትሆኑበት ሰአት ነው ! የሰውን አስተምሮ ሳይሆን የጌታን ቃል ያለጥርጣሬ መቀበል ከዘላለም ፍርድ ይታደጋችሃል! የሐዋሪያ አማኞች ሆይ ጌታ እንዲህ ይላችሓል “ልባችሁ አይታወክ በእግዚያብሔር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ “
      የሐ 14 ፡1 (ደግሞ የሚለው ቃል በራሱ በተጨማሪም ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው )
      ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡

  • @JeryK-vd1qu
    @JeryK-vd1qu 6 месяцев назад +3

    እሜን አሜን

  • @user-dt6bz3qr7w
    @user-dt6bz3qr7w 10 месяцев назад +3

    Amen amen

  • @israelabera8580
    @israelabera8580 Месяц назад +1

    Yene Amilaki yichelal Amen Amen Haleluya❤❤❤❤❤❤ Eridagn Amilake Agizegn😢😢😢😢😢😢😢

  • @BizuneshAsefa-uq6oo
    @BizuneshAsefa-uq6oo 10 месяцев назад +4

    Amen 🙏

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      “ እግዚያብሔር መንፈስ ነው የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል ፡፡
      ሴቲቱ ፡- ክርስቶስ የሚባል መሲህ እንዲመጣ አውቃለሁ እርሱ ሲመጣ ሁሉን ይነግረናል አለችው ፡፡
      ኢየሱስ ፡- የምናገርሽ እኔ እርሱ ነኝ አላት “ የሐ 4 ፡ 24- 25
      ወገኖቼ የሳምራዊቷ ሴት ኢየሱስን ምን ብላ እንደጠየቀችውና ኢየሱስም ስለ ራሱ የመለሰላትን መልስ በእውኑ አስተዋላችሁትን ?
      ይቺ ሴት ክርስቶስ ይመጣል ብላ በተስፋ የምትጠብቅ የሳምረዊ ዜጋ ነች ፡፡ ኢየሱስም ለሁላችንም በሚገባን ቋንቋ በግልጽ
      ስለራሱ ማን እንደሆነ እኔ ክርስቶስ መሲሁ ነኝ አላት ፡፡ በተጨማሪም በማቴ 16 ፡ 15 “እርሱም ፡- እናንተስ እኔን ማን
      እንደሆንሁ ትላላችሁ ? አላቸው ፡፡ ስምዕን ጴጥሮስም መልሶ ፡- አንት ክረስቶስ የሕያው የእግዚያብሔር ልጅ ነህ አለ ፡፡ “
      ውድ የሐዋሪያት አማኞች ዛሬ የህንን እውነት ቸል ብትሉ በሰማይ ታላቅ ፍርድ እንደሚጠብቃቹህ አትጠራጠሩ ! ላስፈራራቹህ ሳይሆን ላስመልጣቹህ ብዬ ነው እርግጡን የምነግራቹህ !!!!
      በእውነት ከቤተሰባቹህ ወርሳቹህ ቢሆን ወይም በሆነ አጋጣሚ ወደዚህ እምነት ገብታቹህ ቢሆን ዛሬ ማምለጥ የሚባቹህ ሰአት ነው ፡፡ አትፍሩ ኢየሱስ ራሱን ገልፆልናል ፡፡ በእውነት ኢየሱስ ራሱን እኔ አብ ነኝ የሚል ቃል ከተናገረ ዛሬ ከጴንጤ ዕምነት ራሴን ነጻ አደርጋለሁ ! እመኑኝ ኢየሱስ እኔ ክርስቶስ ነኝ ፣ ደግሞ እኔ የሕያው እግዚያብሔር ልጅ ነኝ በማለት ራሱን ገለጠለ እንጂ የሐዋሪያት ቤ/ክ እንደምትዋሸው ክርስቶስ ስጋው ነው ደግሞ ኢየሱስ አብ በስጋ ውስጥ ተሰውሮ የማይታየው ነው የሚል የአጋነት ትምህርት በመጽሐፍ ቅዱሳችን ላይ አልተጻፈም ፡፡
      ወገኖች አትፍሩ የተክሌ ገዛሓኝ ቅዝት ከጥልቁ የተላከ እንጂ ከአብ የተላከው ክርስቶስ መሲያችን ነው ፡፡ ስለዚሀ አሽቀንጥራቹህ ትምህርቱነ ከላያቹህ ላይ በጌታ በኢየሱስ ስም ወርውሩት ! ጌታ ይባርካቹህ ! ያልገባቹህ ካላቹህ መንፈስ ቅዱስ ያብራላቹህ ፡፡

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 7 месяцев назад

      አቤት ጌታ ሆይ እነዚህ ጴንጤዎች ምነካቸው ? !
      ዩሐ 16 ፡ 28 ‘’ ከአብ ወጥቼ ወደ አለም መጥቻለሁ ፣ ደግሞ ዓለምን እተወዋለሁ ወደ
      አብም እሄዳለሁ ፡፡ “
      ወገኖቼ ፣ የሐዋሪያት ቤ/ክ ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ነው ብላ የምታስተምረው ትምህርት
      ከላይ ካለው ጥቅስ ጋር እንደማይሄድ አስተዋላችሁትን !
      በእውነት ወገኖች ተናጋሪው ራሱ ጌታችን ነው እኮ ! ከሰማይ የወረደው አብ ከሆነ (ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ) ታዲያ ኢየሱስ ወደ ማን ሊሄድ ነው ? በተጨማሪ ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ታዲያ ስለምን ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ይለናል ? ውድ የሐዋሪያት አማኞች አስተውሉ ኢየሱስ ወጥቼ (ወጥቼ የሚለው ቃል ምን ማለት እንደሆነ አስቡት ) ! የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ግን ወጥቼ ሳይሆን ገብቼ (ሙሉ ማንነቱን ተጎናጽፎ ) ይዞ ወረደ በማለት ታስተምራለች ፡፡
      ለዚህም ማስረጃዋ
      ዩሐ 1 ፡ 1 ‘’ በመጀመሪያው ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግዚያብሔር
      ዘንድ ነበረ ፣ ቃልም እግዚያብሔር ነበረ ፡፡ - - - ቃልም
      ስጋ ሆነ ‘’

      በወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ስንመለከት ደግሞ ፤ ቃል ኢየሱስ ነው ብላ የምታስተምር ሲሆን ፣ ይህም ቃል በእግዚያብሐየር ዘንድ ነበረ ፡፡ አያቹህ ወገኖች ኢየሱስ ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ወደ አብም እመለሳለሁ ሲል ፣ በመጀመሪያ ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግ/ር ዘንድ ነበረ ከሚለው ሀሳብ ጋር እንዴት እንደሚስማማ አስተዋላቹሁ ! እኛ ወንጌላዊውያን አማኞች መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚያብሐየር የሚለንን እንቀበላለን ፡፡ ስጋ ሆኖ ከሰማይ የወረደው የአብ ልጅ ከርስቶስ ( ኢየሱሰ ) እንጂ አብ ራሱ ፈጽሞ አልወረደም ! አልተዋረደም ! የተወረደልን ግን ልጁ ነው ፡፡ ኢየሱስ ደጋግሞ አብ ልኮኝ መጥቻለሁ አለ እንጂ አንድም ቦታ እኔ አብ ነኝ ብሎ አልተናገረም !
      ዛሬ እግዚያብሔር ራሱን በልጅ አማካኝነት አስታዋውቆናል ፣ ይህም አብ - ወልድ - መንፈስቅዱስ እግዚያብሔር ( ስላሴ ) ! ኢየሱስም ሐዋሪያቱን በምድር መላው አህዛብ በአብ- በወልድ - በመንፈስ ቅዱስ ስም እንዲያጠምቁ ና እንዲያስተምሩ ትእዛዝ ሰጣቸው ፡፡
      ምንም እንካ አብ -ወልድ- መንፈስቅዱስ ሲባል ቃሉ ቢያንገሸግሻቹህም ፣, እውነታው ግን ሶስት እግዚያብሔር በባህሪይ አንድ እንደሆኑ ና በአካል ሶስት መሆናቸውን እስካልተቀበላቹህ ድረስ የእግ/ር ጠላትነታቹህ እንደጸናባቹህ ይኖራል ! ገና ከጅምሩ ጀምሮ እግ/ር ሰውን ሲፈጥር እየተናገረ ስለምን ልባቹህን ታደነድናላቹህ ወገኖቼ ! ( ዘፍ 1 ፡ 26 እግዚያብሔርም ሰውን በመልካችን ፣ እንደአምሳሌአችን እንፍጠር ሲል ፣ ደግሞ በተጨማሪ ዘፍ 3 ፡ 22 እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፡፡ ሲል በብዙ ቁጥር ራሱን አላስታወቀንም !! )
      ጌታ ኢየሱስ የአብ ልጅ የሆነው ስጋ ሲሆን እንዳልሆነ መጽሐፍ ቅዱሳችን ይነግረናል ፡፡ በመዝ 110 ፡ 3 እርሱ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ የነበረ ከአብ ሆድ እንደተወለደ
      መዝሙረኛው ይናገረዋል ፡፡ ኢየሱስ በብሉ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ
      መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) በመባል ተጠቅሳል ፡፡ ዘፍ 14 ፡18 ፣ ዕብ 5፡9 ፣ ዕብ 7 ፡ 1
      በርግጥ ዛሬ ከሀይማኖት ቀንበር ነፃ የምትሆኑበት ሰአት ነው ! የሰውን አስተምሮ ሳይሆን የጌታን ቃል ያለጥርጣሬ መቀበል ከዘላለም ፍርድ ይታደጋችሃል! የሐዋሪያ አማኞች ሆይ ጌታ እንዲህ ይላችሓል “ልባችሁ አይታወክ በእግዚያብሔር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ “
      የሐ 14 ፡1 (ደግሞ የሚለው ቃል በራሱ በተጨማሪም ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው )
      ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡

  • @ramycell1235
    @ramycell1235 10 месяцев назад +3

    አሜንንን እልልልልል 🙌🙌🙌

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 6 месяцев назад

      ክርስቶስ ማን ነው ? ኢየሱስ ማን ነው ?
      1. የሐዋሪያዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ክርስቶስና ኢየሱስ ይለያያሉ ብላ ታምናለች ፡፡ ክርስቶስ ስጋው
      ሲሆን ኢየሱስ ደግሞ አብን እና ስጋውን ነው በማለት ታስረዳለች ፡፡
      2. የወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ክርስቶስ እና ኢየሱስ ምንም ልዩነት የለውም በማለት
      ታስተምራለች ፡፡ ክርስቶስ በስጋ ሳይገለጥ የነበረው ስም ሲሆነ ስጋ
      ከሆነ በሃላ ኢየሱስ ተባለ ፡፡ ስለዚህ መሲህ -ክርስቶስ -ኢየሱስ
      የሚሉ ስሞች የእግ/ር ልጅን የሚወክሉ ብላ ታምናለች ፡፡
      ታዲያ ወገኖቼ የሞተልን ማነው ? ሞትን ድል አድረጎ የተነሳውስ ማን ነው ? ክርስቶስ ወይስ ኢየሱስ !
      በእውነት ይህንን ጉዳይ ቸል ልንል አይገባም ! ይህ እውነት ካልገባን የመጠመቃችን ጉዳይ ዋጋ ሊያሳጣብን ይችላል ፡፡ ምክንያቱም ጥምቀት ማለት ከሞተልን ጋር ስለመሞታችን እና ከተነሳውም ጋር ስለመነሳታችን የምንፈጽመው ማረጋገጫ ማህተማችን ነው ፡፡
      እንደ ሐዋሪዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ኢየሱስ መለኮትን የያዘው ማንነቱ መሆኑን ስለምታስተምር ኢየሱስ
      ሊሞት አይችልም ነገር ግን ሊሞት የሚችለው ስጋው ክርስቶስ
      እንደሆነ ትመሰክራለች ፣ በተመሳሳይ ሞትን ድል አድርጎ የተነሳው
      ይሄው ክርስቶስ እንጂ ኢየሱስ አይሞትም አይነሳም እርሱ የሁሉ ጌታ
      እና ሃያል አምላክ ነው በማለት አቋማን ትገልጻለች ፡፡
      ወገኖቼ ዋናው ፈራጅ መጽሀፍ ቅዱስ የሞተውና የተነሳው ማን እንደሆነ ይናገር ይሆን ? አብረን እንመልከት
      “ ጴጥሮስና ሐዋሪያትም መልሰው አሉ ፤- ከሰው ይልቅ ለእግዚብሔር ልንታዘዝ ይገባል ፡፡ እናንተ በእንጨት ላይ ሰቅላቹህ የገደላችሁትን ኢየሱስን የአባቶቻችን አምላክ አስነሳው “ ሐዋ 5፡ 29-30
      ይህንን ጥቅስ በደንብ ስንመለከተው ሶስት አንኳር ነገሮችን እናገኛለን ፡፡ ይህም
      ሀ/ በእንጨት ላይ የተሰቀለው ኢየሱስ ነው ይለናል
      ለ/ ኢየሱስ ስለመሞቱ ና ስለመነሳቱ ይናገራል
      ሐ/ ኢየሱስን ከሞት ያስነሳው አምላክ ስለመኖሩ ይገልጽልናል ፡፡
      ወገኖች እስኪ በሶስቱ ሀሳብ ላይ ተሳስቼ ከሆነ አርሙኝ ! ትክክል ነህ ካላቹህኝ ግን ታዲያ የሐዋሪዊት ቤ/ክ ትምህርቷ ችግር እንዳለበት አስተዋላችሁን ?
      ዛሬ ክርስቶስና ኢየሱስ ምንም ልዩነት እንደሌለው እንዲገባቹህ እፈልጋለሁ ! ከራሴ ሳይሆን ከቃሉ ላይ መሰረት አድርጌ ላሳያቹህ
      “ እግ/ር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል ? የሚያጸድቅ እግዚያብሔር ነው ፣ የሚኮንንስ ማን ነው ? የሞተው ይልቁንም ከሙታን የተነሳው በእግዚያብሐየር ቀኝ ያለው ደግሞም ስለእኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው ፡፡ “ ሮሜ 8 ፡33-34
      በግልጽ የሞተልን እና የተነሳው አንድ ስለመሆኑ ከዚህ የሚሻል ማስረጃ ከየት ይገኛል ወገኔ ! ለ 8 አመት ልጅ እንካ ለመረዳት ግልጽ ሆኖ ይታያል ፡፡ መቼስ ሰው ሆነ ብሎ ልቡን እስካላደነደነ ድረስ ይሄ ጥቅስ ክርስቶስና ኢየሱስን ነጣጥሎ ሁለት ማንነት አድርጎ ለመቀበል ፈጽሞ አይችልም !
      ወገኖች ፡ ስለዚህ ጥምቀት ክርስቶስ ኢየሱስ ሞተልኝ - ተነሳልኝ እኔም ከእርሱ ጋር ህያው ሆኜ ለዘላለም
      በአብ ቀኝ እኖራለሁ ማለት እንደሆነ ግልጽ ሊሆንላቹህ ያስፈልጋል ፡፡
      ከዛሬው መልዕክት እባካችሁን ክርስቶስን በቱታ ልብስ መመሰልን እናቁም ! ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚው መርዙን በምድር ላይ ረጭቶት የሄደው የአጋንት ትምህርት መሆኑን አውቃቹህ ፊታቹህን ወደ ክርስቶስ ኢየሱስ እንድትመልሱ እግዚያብሔር በእኔ ታናሽ ባሪያ ጥሪ ያደርግላችሃል ! ኢየሱስ ራሱ ክርስቶስ እንጂ አብ ሲደመር ስጋ አይደለም ! ይልቁን ኢየሱስ የአብ ብቸኛ ከፍጥረት አስቀድሞ የነበረ የሚኖር የዘላለም ልጅ ነው ፡፡ ስጋው ማለት ልጅ ነው የሚል በህልም ቅዠት የተወራ ወሬ እንዴት እናንተን አስሮ ይይዛል !! ወገኔ
      በመጨረሻ ክርስቶስን ማን ብዬ ልመነው ለምትሉ ወንድሞቼና እህቶቼ ፣ ግራ አይግባቹህ መጽሐፍ ቅዱስ ለየትኛውም ጥያቄ ከበቂ በላይ መለስ አለው ፡-
      “ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከእግዚያብሐየር ተወልዶአል ፡ “ 1 ዩሐ 5 ፡ 1
      በዚህ ጥቅስ ዛሬ ፍጹም ሰላም እረፍት በክርስቶስ ኢየሱስ ይሁንላቹህ ፡፡ የሚያጭበረብሩአችሁን የሐሰት መምህር ነን የሚሉትን አትስሙአቸው ! ክርስቶስ ኢየሱስ ስሙት እንጂ ሰው የተፈላሰፈውን የውሽት ቃል ዛሬ አስወግዱት ፣
      ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ደግሞም የአብ ብቸኛ ልጅ ነው ፡፡ ክብር ይሁንለት !
      ጌታ እኔ ከተናገርኩት በላይ ቃሉን ያብራላቹህ ! ተባረኩ ፡፡

  • @girmachewshiferaw
    @girmachewshiferaw 10 месяцев назад +3

    Amen amen amen

  • @DanaLacamo
    @DanaLacamo 10 месяцев назад +4

    Ameen ameen ameen ameen ameen

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

  • @user-ql6rs3dh9r
    @user-ql6rs3dh9r 10 месяцев назад +3

    አሜን አሜን አሜን በሁሉም እናመሰግናለን ተመሰጌን አምላኬ❤❤❤❤🥰🥰🥰🥰🙏🙇‍♀️🙇‍♀️🙇‍♀️🙇‍♀️🤦‍♂️🤦‍♂️😢😢😢

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 6 месяцев назад

      ክርስቶስ ማን ነው ? ኢየሱስ ማን ነው ?
      1. የሐዋሪያዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ክርስቶስና ኢየሱስ ይለያያሉ ብላ ታምናለች ፡፡ ክርስቶስ ስጋው
      ሲሆን ኢየሱስ ደግሞ አብን እና ስጋውን ነው በማለት ታስረዳለች ፡፡
      2. የወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ክርስቶስ እና ኢየሱስ ምንም ልዩነት የለውም በማለት
      ታስተምራለች ፡፡ ክርስቶስ በስጋ ሳይገለጥ የነበረው ስም ሲሆነ ስጋ
      ከሆነ በሃላ ኢየሱስ ተባለ ፡፡ ስለዚህ መሲህ -ክርስቶስ -ኢየሱስ
      የሚሉ ስሞች የእግ/ር ልጅን የሚወክሉ ብላ ታምናለች ፡፡
      ታዲያ ወገኖቼ የሞተልን ማነው ? ሞትን ድል አድረጎ የተነሳውስ ማን ነው ? ክርስቶስ ወይስ ኢየሱስ !
      በእውነት ይህንን ጉዳይ ቸል ልንል አይገባም ! ይህ እውነት ካልገባን የመጠመቃችን ጉዳይ ዋጋ ሊያሳጣብን ይችላል ፡፡ ምክንያቱም ጥምቀት ማለት ከሞተልን ጋር ስለመሞታችን እና ከተነሳውም ጋር ስለመነሳታችን የምንፈጽመው ማረጋገጫ ማህተማችን ነው ፡፡
      እንደ ሐዋሪዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ኢየሱስ መለኮትን የያዘው ማንነቱ መሆኑን ስለምታስተምር ኢየሱስ
      ሊሞት አይችልም ነገር ግን ሊሞት የሚችለው ስጋው ክርስቶስ
      እንደሆነ ትመሰክራለች ፣ በተመሳሳይ ሞትን ድል አድርጎ የተነሳው
      ይሄው ክርስቶስ እንጂ ኢየሱስ አይሞትም አይነሳም እርሱ የሁሉ ጌታ
      እና ሃያል አምላክ ነው በማለት አቋማን ትገልጻለች ፡፡
      ወገኖቼ ዋናው ፈራጅ መጽሀፍ ቅዱስ የሞተውና የተነሳው ማን እንደሆነ ይናገር ይሆን ? አብረን እንመልከት
      “ ጴጥሮስና ሐዋሪያትም መልሰው አሉ ፤- ከሰው ይልቅ ለእግዚብሔር ልንታዘዝ ይገባል ፡፡ እናንተ በእንጨት ላይ ሰቅላቹህ የገደላችሁትን ኢየሱስን የአባቶቻችን አምላክ አስነሳው “ ሐዋ 5፡ 29-30
      ይህንን ጥቅስ በደንብ ስንመለከተው ሶስት አንኳር ነገሮችን እናገኛለን ፡፡ ይህም
      ሀ/ በእንጨት ላይ የተሰቀለው ኢየሱስ ነው ይለናል
      ለ/ ኢየሱስ ስለመሞቱ ና ስለመነሳቱ ይናገራል
      ሐ/ ኢየሱስን ከሞት ያስነሳው አምላክ ስለመኖሩ ይገልጽልናል ፡፡
      ወገኖች እስኪ በሶስቱ ሀሳብ ላይ ተሳስቼ ከሆነ አርሙኝ ! ትክክል ነህ ካላቹህኝ ግን ታዲያ የሐዋሪዊት ቤ/ክ ትምህርቷ ችግር እንዳለበት አስተዋላችሁን ?
      ዛሬ ክርስቶስና ኢየሱስ ምንም ልዩነት እንደሌለው እንዲገባቹህ እፈልጋለሁ ! ከራሴ ሳይሆን ከቃሉ ላይ መሰረት አድርጌ ላሳያቹህ
      “ እግ/ር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል ? የሚያጸድቅ እግዚያብሔር ነው ፣ የሚኮንንስ ማን ነው ? የሞተው ይልቁንም ከሙታን የተነሳው በእግዚያብሐየር ቀኝ ያለው ደግሞም ስለእኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው ፡፡ “ ሮሜ 8 ፡33-34
      በግልጽ የሞተልን እና የተነሳው አንድ ስለመሆኑ ከዚህ የሚሻል ማስረጃ ከየት ይገኛል ወገኔ ! ለ 8 አመት ልጅ እንካ ለመረዳት ግልጽ ሆኖ ይታያል ፡፡ መቼስ ሰው ሆነ ብሎ ልቡን እስካላደነደነ ድረስ ይሄ ጥቅስ ክርስቶስና ኢየሱስን ነጣጥሎ ሁለት ማንነት አድርጎ ለመቀበል ፈጽሞ አይችልም !
      ወገኖች ፡ ስለዚህ ጥምቀት ክርስቶስ ኢየሱስ ሞተልኝ - ተነሳልኝ እኔም ከእርሱ ጋር ህያው ሆኜ ለዘላለም
      በአብ ቀኝ እኖራለሁ ማለት እንደሆነ ግልጽ ሊሆንላቹህ ያስፈልጋል ፡፡
      ከዛሬው መልዕክት እባካችሁን ክርስቶስን በቱታ ልብስ መመሰልን እናቁም ! ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚው መርዙን በምድር ላይ ረጭቶት የሄደው የአጋንት ትምህርት መሆኑን አውቃቹህ ፊታቹህን ወደ ክርስቶስ ኢየሱስ እንድትመልሱ እግዚያብሔር በእኔ ታናሽ ባሪያ ጥሪ ያደርግላችሃል ! ኢየሱስ ራሱ ክርስቶስ እንጂ አብ ሲደመር ስጋ አይደለም ! ይልቁን ኢየሱስ የአብ ብቸኛ ከፍጥረት አስቀድሞ የነበረ የሚኖር የዘላለም ልጅ ነው ፡፡ ስጋው ማለት ልጅ ነው የሚል በህልም ቅዠት የተወራ ወሬ እንዴት እናንተን አስሮ ይይዛል !! ወገኔ
      በመጨረሻ ክርስቶስን ማን ብዬ ልመነው ለምትሉ ወንድሞቼና እህቶቼ ፣ ግራ አይግባቹህ መጽሐፍ ቅዱስ ለየትኛውም ጥያቄ ከበቂ በላይ መለስ አለው ፡-
      “ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከእግዚያብሐየር ተወልዶአል ፡ “ 1 ዩሐ 5 ፡ 1
      በዚህ ጥቅስ ዛሬ ፍጹም ሰላም እረፍት በክርስቶስ ኢየሱስ ይሁንላቹህ ፡፡ የሚያጭበረብሩአችሁን የሐሰት መምህር ነን የሚሉትን አትስሙአቸው ! ክርስቶስ ኢየሱስ ስሙት እንጂ ሰው የተፈላሰፈውን የውሽት ቃል ዛሬ አስወግዱት ፣
      ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ደግሞም የአብ ብቸኛ ልጅ ነው ፡፡ ክብር ይሁንለት !
      ጌታ እኔ ከተናገርኩት በላይ ቃሉን ያብራላቹህ ! ተባረኩ ፡፡

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 6 месяцев назад

      ውድ የአንድ አምላክ አማኞች ፣ ዛሬ ደስ የሚል ዜና ላሰማቹህ !
      “ የምትወዱኝስ ብትሆኑ ከእኔ አብ ይበልጣልና ወደ አብ በመሄዴ ደስ ባላቹህ ነበር ፡፡ “ ዩሐ 14 ፡ 28
      ወገኖች ፡- ኢየሱስ ደስ ይበላቹህ ብሎ ሐዋሪያቱን እያበሰራቸው ነው ! ለምን ካልን ወደ ቀደመው ክብሩ
      ሊመለስ ሰአቱ ስለደረሰ ነው ፡፡ ደግሞ ልባቸውን እንዳይከፋቸው የምትወዱነኝስ ከሆነ ወደ
      አብ በመሄዴ ደስ ይበላቹህ በማለት ሲያጽናናቸው እንመለከታለን ፡፡
      ቅን ልብ ላላቹህ ወገኖች ፡- እስኪ ኢየሱስ ሐዋሪቱን የተናገራቸውን ቃል መልሼ ለእናንተ እንዲህ ብዬ ልጠይቃቹህና ፡- “ ወድ የሐዋሪዊት ምዕመናን ኢየሱስ ወደ አብ በመሄዱ ደስ ይበላቹህ “ ብዬ ብናገራቹህ ስንቶቻቹህ አሜን ትሉ ይሆን ፣ ስንቶቻቹህ ጌታ ይገስጽህ ትሉኝ ይሆን ? ? ?
      የተቃወማችሁኝ ወገኖችን ጌታ ይባርካቹህ ብዬ መመረቅ እፈልጋለሁ ! ምክንያቱም እናንተ የተነገራቹህ ኢየሱስ ራሱ አብ ነው ስለተባላቹህ ወደ ማን ነው የሚሄደው ብትሉ ምንም ለእኔ የሚደንቅ ሀሳብ አይደለም ፡፡ ዛሬ ግን ልገልጽላቹህ የምፈልገው እውነት ምንድንነው ካላቹህኝ ኢየሱስ ራሱ አብ ስላለመሆኑ ሁላቹህም ይህንን ሀሳብ ከዩሐ 14 ፡28 በማስረጃ ልገልጥላቹህ እወዳለሁ ፡፡
      ወገኖች ፡- ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ስለምን አብ ከእኔ ይበልጣል ብሎ ይናገራል ! ኢየሱስ አብ ከሆነ ወደ አብ ስለምን እሄዳለሁና ደስ ይበላቹህ ይላቸዋል ! አስቡት ከሐዋሪቱ ጋር እብሮ አጠገባቸው እየኖረ እንዴት ወደ አብ ልሄድ ነው ይላቸዋል ? ? ? በእውነት ኢየሱስ የእውነቱን እንጂ እየቀለደባቸው አይደለም ! እኛ የወንጌል አማኞች እውነት በርቶልናል ! ኢየሱስ ሰው ሆኖ ( የዳዊት ዘርን ወስዶ) ከሰማይ ራሱን ዝቅ ብሎ አውርዶ ስለነበረ በተቃራኒው ደግሞ አብ በክብሩ ዙፋን ላይ በሰማይ ስለሚኖር ከእኔ አብ ይበልጣል እና ወደ አብ በመሄዴ ደስ የበላቹህ ሲላቸው እንመለከታለን ፡፡ አሁንም ተመለሱ ! ንቁ ! ኢየሱስ አብ አይደለም ! ከሰማይ ወደ ምድር የወረደው አብ ሳይሆን የአብ ብቸኛው ልጅ ኢየሱስ ነው ፡፡ የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ትምህርቷ በስህተት የተሞላ ነው ! ፈጽሞ ከመጽሀፍ ቅዱስ ጋር የማይስማማ ተረት የተሞላበት ፣ አቅጣጫ መንገድ የጠፋባት ፣ አንዱ ቄስ ያስተማረውን ሌላው ቄስ የሚያፈርስ እርስ በእርሳ የምትለያይ የእምነት ተቋም ስለመሆና እኛ ወንጌላውያን ግርምት ፈጥሮብናል ፡፡ ስረ መሰረታን ብትመረምሩት ከዚህ ቀደም የወንጌላ አማኝ የነበረ ሰው ከ ዛሬ 50 አመት በፊት በንግድ ይተዳደር የነበረ ሰው በድንገት ተነስቶ ህልም አሳየኝ ብሎ ባለቤቱና እሱ ተራ በተራ ህልም አየን እያሉ የመሰረቱት ቤ/ተ እምነት ስለመሆኑ አለም ሁሉ ያሚያውቀው ሀቅ ነው ፡፡ በእውነት ይህ ሰው አመጸኛ ሰው ነበረ ! በእውነት ይህ ሰው ገንዘብን የሚወድ ሰው ነበረ ! በእውነት ይህ ሰው የክርስቶስ ተቋዋሚ ነበረ !!!!!!!
      በጌታ በኢየሱስ ስም ዛሬ ከዚህ ሰው ጠማማ ትምርት ነጻ ሁኑ ! መጽሐፍ እንደሚል ኢየሱስ የህያው የእግዚያብሔር ልጅ ነው ፡፡ ማቴ 16፡16
      ተባረኩ !

  • @hakib5417
    @hakib5417 10 месяцев назад +3

    God bless you! Wonderful message

    • @ApostolicSongs2616
      @ApostolicSongs2616  10 месяцев назад

      Thank you! You too!

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 6 месяцев назад

      ውድ የአንድ አምላክ አማኞች ፣ ዛሬ ደስ የሚል ዜና ላሰማቹህ !
      “ የምትወዱኝስ ብትሆኑ ከእኔ አብ ይበልጣልና ወደ አብ በመሄዴ ደስ ባላቹህ ነበር ፡፡ “ ዩሐ 14 ፡ 28
      ወገኖች ፡- ኢየሱስ ደስ ይበላቹህ ብሎ ሐዋሪያቱን እያበሰራቸው ነው ! ለምን ካልን ወደ ቀደመው ክብሩ
      ሊመለስ ሰአቱ ስለደረሰ ነው ፡፡ ደግሞ ልባቸውን እንዳይከፋቸው የምትወዱነኝስ ከሆነ ወደ
      አብ በመሄዴ ደስ ይበላቹህ በማለት ሲያጽናናቸው እንመለከታለን ፡፡
      ቅን ልብ ላላቹህ ወገኖች ፡- እስኪ ኢየሱስ ሐዋሪቱን የተናገራቸውን ቃል መልሼ ለእናንተ እንዲህ ብዬ ልጠይቃቹህና ፡- “ ወድ የሐዋሪዊት ምዕመናን ኢየሱስ ወደ አብ በመሄዱ ደስ ይበላቹህ “ ብዬ ብናገራቹህ ስንቶቻቹህ አሜን ትሉ ይሆን ፣ ስንቶቻቹህ ጌታ ይገስጽህ ትሉኝ ይሆን ? ? ?
      የተቃወማችሁኝ ወገኖችን ጌታ ይባርካቹህ ብዬ መመረቅ እፈልጋለሁ ! ምክንያቱም እናንተ የተነገራቹህ ኢየሱስ ራሱ አብ ነው ስለተባላቹህ ወደ ማን ነው የሚሄደው ብትሉ ምንም ለእኔ የሚደንቅ ሀሳብ አይደለም ፡፡ ዛሬ ግን ልገልጽላቹህ የምፈልገው እውነት ምንድንነው ካላቹህኝ ኢየሱስ ራሱ አብ ስላለመሆኑ ሁላቹህም ይህንን ሀሳብ ከዩሐ 14 ፡28 በማስረጃ ልገልጥላቹህ እወዳለሁ ፡፡
      ወገኖች ፡- ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ስለምን አብ ከእኔ ይበልጣል ብሎ ይናገራል ! ኢየሱስ አብ ከሆነ ወደ አብ ስለምን እሄዳለሁና ደስ ይበላቹህ ይላቸዋል ! አስቡት ከሐዋሪቱ ጋር እብሮ አጠገባቸው እየኖረ እንዴት ወደ አብ ልሄድ ነው ይላቸዋል ? ? ? በእውነት ኢየሱስ የእውነቱን እንጂ እየቀለደባቸው አይደለም ! እኛ የወንጌል አማኞች እውነት በርቶልናል ! ኢየሱስ ሰው ሆኖ ( የዳዊት ዘርን ወስዶ) ከሰማይ ራሱን ዝቅ ብሎ አውርዶ ስለነበረ በተቃራኒው ደግሞ አብ በክብሩ ዙፋን ላይ በሰማይ ስለሚኖር ከእኔ አብ ይበልጣል እና ወደ አብ በመሄዴ ደስ የበላቹህ ሲላቸው እንመለከታለን ፡፡ አሁንም ተመለሱ ! ንቁ ! ኢየሱስ አብ አይደለም ! ከሰማይ ወደ ምድር የወረደው አብ ሳይሆን የአብ ብቸኛው ልጅ ኢየሱስ ነው ፡፡ የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ትምህርቷ በስህተት የተሞላ ነው ! ፈጽሞ ከመጽሀፍ ቅዱስ ጋር የማይስማማ ተረት የተሞላበት ፣ አቅጣጫ መንገድ የጠፋባት ፣ አንዱ ቄስ ያስተማረውን ሌላው ቄስ የሚያፈርስ እርስ በእርሳ የምትለያይ የእምነት ተቋም ስለመሆና እኛ ወንጌላውያን ግርምት ፈጥሮብናል ፡፡ ስረ መሰረታን ብትመረምሩት ከዚህ ቀደም የወንጌላ አማኝ የነበረ ሰው ከ ዛሬ 50 አመት በፊት በንግድ ይተዳደር የነበረ ሰው በድንገት ተነስቶ ህልም አሳየኝ ብሎ ባለቤቱና እሱ ተራ በተራ ህልም አየን እያሉ የመሰረቱት ቤ/ተ እምነት ስለመሆኑ አለም ሁሉ ያሚያውቀው ሀቅ ነው ፡፡ በእውነት ይህ ሰው አመጸኛ ሰው ነበረ ! በእውነት ይህ ሰው ገንዘብን የሚወድ ሰው ነበረ ! በእውነት ይህ ሰው የክርስቶስ ተቋዋሚ ነበረ !!!!!!!
      በጌታ በኢየሱስ ስም ዛሬ ከዚህ ሰው ጠማማ ትምርት ነጻ ሁኑ ! መጽሐፍ እንደሚል ኢየሱስ የህያው የእግዚያብሔር ልጅ ነው ፡፡ ማቴ 16፡16
      ተባረኩ !

  • @tagetage
    @tagetage 6 месяцев назад +3

    Amen Amen hallelujah hallelujah praise God 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏👏🤲🤲☝️🙏🙏👏🤲🤲☝️🙏🙏👏🤲🤲☝️🙏🙏👏🤲🤲☝️🙏🙏♥️✅ Lord Jesus Christ Bless you

  • @mdmajarul8661
    @mdmajarul8661 6 месяцев назад +2

    አሜንንንንን

  • @mengistutadessetesema3861
    @mengistutadessetesema3861 3 месяца назад +1

    አሜን አሜን አሜን❤❤❤❤❤❤❤

  • @aayoosh6090
    @aayoosh6090 8 месяцев назад +1

    Ameni tamsgeni geta iyesus
    Egizaberini huluni chayi no haleluya tamsgeni ❤❤❤❤❤

  • @saradebaba5682
    @saradebaba5682 10 месяцев назад +2

    አሜን አሜን ሃዳራ እየሱስ😥🙏🙌🙌👆❤❤❤❤

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      የተከበራችሁ የአንድ አምላክ አማኞች ፤ መጽሀፍ ቅዱስ ስናጠና ሶስት አንካር ነገሮችን ሁሌም ማጤን ይገባናል ፡፡ ይህም
      1. መጽሀፉ የተጻፈበት ዘመን ፤- ለምሳሌ በብሉያና በሀዲስ ዘመን ፣ እንዲሁም በኢየሱስ በስጋው
      አገልግሎት እና ከትንሳኤው በኃላ ( የሐዋሪያት አገልግሎት ) ዘመን
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ (ተደራሲያን ) ፡- ለምሳሌ ለአህዛብ ፣ ለእስራኤል ፣ ክርስቲያኖች ፣
      ፈሪሳውያን ወዘተ
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) ናቸው ፡፡
      4. መልዕክተኛው ፡ ለምሳሌ ነብያት፣ ካህናት ፣ ሐዋሪያት ፣ ኢየሱስ ፣ መጥመቁ ወዘተ
      ወገኖቼ ብዙ ግዜ ከላይ የተዘረዘሩትን ጭብጥ ጉዳይ በትክክል ባለመረዳታችን የተነሳ በሐዋሪያዊት ቤ/ክ እና በወንጌላዊት ቤ/ክ መካከል የዶክትሪን ልዩነት አስከትላል ፡፡ ለአብነት ያክል ጌታችን በማቴ 27 ፡ 19-20 እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኃቸው ፣ ያዘዝኃእገሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እየስተራችኃቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው ብሎ ሐዋሪያቱን ያዘዛቸውን ትዕዛዝ ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 3 ባሉት የአጠናን መንገዶች ብንፈትሸው ትክክለኛ መረዳት እናገኛለን ፡፡ እስኪ ማቴ 27 ፡ 19 ወስደን እናጥናው
      1. መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን - በሀዲስ ኪዳን ፣ በኢየሱስ በስጋው የአገልግሎት ዘመን
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ - አህዛብ
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪ ና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) - ተናጋሪው ኢየሱስ ሲሆን ፣ ፍሬ ሀሳቡ በአብ-በወልድ ፣ በመንፈስ ቅዱስ ስም በማጥመቅ እና በማስተማር ደቀ መዝሙር ማድረግ
      4. መልዕክተኛ ፤ ሐዋሪያት
      ታዲያ ወገኖች እስኪ የራሳችሁን ቤተክርስቲያን የጥምቀት አስተምሮ ከየት እንደተቀዳ ምንጩን እንመልከት
      1. መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን ፡ በሀዲስ ኪዳን ፣ በሐዋሪያት አገልግሎት
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ - እስራኤል ( አይሁድ )
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪ ና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) ፡ ሐዋሪያቱ ፣ በኢየሱስ ስም አይሁዶችን ስለማጥመቅ
      4. መልዕክተኛ ፤ ሐዋሪያት
      አሁን በቅንነት የሁለቱን ቤተክርስቲን የጥምቀት አካሄድ በሚዛን ላይ አስቀምጠን እንለያቸው !
      ሁላችንም - ኢትዮጲያዊ ነን ፡፡ ኢጥጲያዊ ደግሞ ከአህዛብ ወገን የሚመደብ ነው ፡፡ ታዲያ ኢየሱስ ያዘዛቸው በአብ በወልድ በመንፈስቅዱስ ስም ለአህዛብ እንጂ ለቤተእስራኤል ( አይሁድ ) እንደልሆነ ነገሩ ገባቹሀ ! ወገኖች
      ስለዚህ ሐዋሪያቱ አይሁዶችን በኢየሱስ ስም ያጠመቁበት ሚስጢር ኢየሱስን ስለካዱትና ስለሰቀሉት እርሱ ግን በርግጥም የእግ/ር ልጅ እንደሆነ እንዲያምኑ መጠመቅ ስላስፈለጋቸው ነው ፡፡ በርግጥ አይሁድ የኪዳ ህዝብ ነው ! አህዛብ (የእኔና የናንተ ወገን ) ግን ኪዳን አልባ ህዝብ ስለሆነ አውቆ ኢየሱስ በገዛ አንደበቱ አህዛብ ነጥሎ በአብ በወልድ በመንፈስቅዱስ ስም እንዲያጠምቃቸው ሐዋሪያቱን ሲያዛቸው እንመለከታለን ፡፡ ጌታ ከዚህ በበለጠ ቃሉን ያብራላቹህ ! ወገኖች

    • @abelyohannis3223
      @abelyohannis3223 5 месяцев назад

      Jesus is the Eternal Father Isaiah 9 v 6 and it is also known we all have one father Malachi 2 v 10.
      The Bible only teaches there is only one GOD and Bishop Tekle also preached what the bible says. So bro try to be awake from fake doctrine that based on NECEA agreement.
      @@habtamusium8646

  • @sentayehupolice259
    @sentayehupolice259 Месяц назад +1

    አሜን አሜን አሜን

  • @Mehert-kc9cy
    @Mehert-kc9cy 10 месяцев назад +4

    ሀሌሉያ እግዚአብሄር ፃድቅ ነዉ !!!!!!!!!!!!!!!!!!

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

  • @tagemerid1351
    @tagemerid1351 8 месяцев назад +4

    Amen Amen geta eyesus yibarikachu 🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🙏🙏☝️👍🥰🙏🙏☝️☝️☝️ eyesus elishaday newu🥺🥺🥺🥺🙏🙏

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 7 месяцев назад

      አቤት ጌታ ሆይ እነዚህ ጴንጤዎች ምነካቸው ? !
      ዩሐ 16 ፡ 28 ‘’ ከአብ ወጥቼ ወደ አለም መጥቻለሁ ፣ ደግሞ ዓለምን እተወዋለሁ ወደ
      አብም እሄዳለሁ ፡፡ “
      ወገኖቼ ፣ የሐዋሪያት ቤ/ክ ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ነው ብላ የምታስተምረው ትምህርት
      ከላይ ካለው ጥቅስ ጋር እንደማይሄድ አስተዋላችሁትን !
      በእውነት ወገኖች ተናጋሪው ራሱ ጌታችን ነው እኮ ! ከሰማይ የወረደው አብ ከሆነ (ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ) ታዲያ ኢየሱስ ወደ ማን ሊሄድ ነው ? በተጨማሪ ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ታዲያ ስለምን ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ይለናል ? ውድ የሐዋሪያት አማኞች አስተውሉ ኢየሱስ ወጥቼ (ወጥቼ የሚለው ቃል ምን ማለት እንደሆነ አስቡት ) ! የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ግን ወጥቼ ሳይሆን ገብቼ (ሙሉ ማንነቱን ተጎናጽፎ ) ይዞ ወረደ በማለት ታስተምራለች ፡፡
      ለዚህም ማስረጃዋ
      ዩሐ 1 ፡ 1 ‘’ በመጀመሪያው ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግዚያብሔር
      ዘንድ ነበረ ፣ ቃልም እግዚያብሔር ነበረ ፡፡ - - - ቃልም
      ስጋ ሆነ ‘’

      በወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ስንመለከት ደግሞ ፤ ቃል ኢየሱስ ነው ብላ የምታስተምር ሲሆን ፣ ይህም ቃል በእግዚያብሐየር ዘንድ ነበረ ፡፡ አያቹህ ወገኖች ኢየሱስ ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ወደ አብም እመለሳለሁ ሲል ፣ በመጀመሪያ ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግ/ር ዘንድ ነበረ ከሚለው ሀሳብ ጋር እንዴት እንደሚስማማ አስተዋላቹሁ ! እኛ ወንጌላዊውያን አማኞች መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚያብሐየር የሚለንን እንቀበላለን ፡፡ ስጋ ሆኖ ከሰማይ የወረደው የአብ ልጅ ከርስቶስ ( ኢየሱሰ ) እንጂ አብ ራሱ ፈጽሞ አልወረደም ! አልተዋረደም ! የተወረደልን ግን ልጁ ነው ፡፡ ኢየሱስ ደጋግሞ አብ ልኮኝ መጥቻለሁ አለ እንጂ አንድም ቦታ እኔ አብ ነኝ ብሎ አልተናገረም !
      ዛሬ እግዚያብሔር ራሱን በልጅ አማካኝነት አስታዋውቆናል ፣ ይህም አብ - ወልድ - መንፈስቅዱስ እግዚያብሔር ( ስላሴ ) ! ኢየሱስም ሐዋሪያቱን በምድር መላው አህዛብ በአብ- በወልድ - በመንፈስ ቅዱስ ስም እንዲያጠምቁ ና እንዲያስተምሩ ትእዛዝ ሰጣቸው ፡፡
      ምንም እንካ አብ -ወልድ- መንፈስቅዱስ ሲባል ቃሉ ቢያንገሸግሻቹህም ፣, እውነታው ግን ሶስት እግዚያብሔር በባህሪይ አንድ እንደሆኑ ና በአካል ሶስት መሆናቸውን እስካልተቀበላቹህ ድረስ የእግ/ር ጠላትነታቹህ እንደጸናባቹህ ይኖራል ! ገና ከጅምሩ ጀምሮ እግ/ር ሰውን ሲፈጥር እየተናገረ ስለምን ልባቹህን ታደነድናላቹህ ወገኖቼ ! ( ዘፍ 1 ፡ 26 እግዚያብሔርም ሰውን በመልካችን ፣ እንደአምሳሌአችን እንፍጠር ሲል ፣ ደግሞ በተጨማሪ ዘፍ 3 ፡ 22 እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፡፡ ሲል በብዙ ቁጥር ራሱን አላስታወቀንም !! )
      ጌታ ኢየሱስ የአብ ልጅ የሆነው ስጋ ሲሆን እንዳልሆነ መጽሐፍ ቅዱሳችን ይነግረናል ፡፡ በመዝ 110 ፡ 3 እርሱ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ የነበረ ከአብ ሆድ እንደተወለደ
      መዝሙረኛው ይናገረዋል ፡፡ ኢየሱስ በብሉ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ
      መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) በመባል ተጠቅሳል ፡፡ ዘፍ 14 ፡18 ፣ ዕብ 5፡9 ፣ ዕብ 7 ፡ 1
      በርግጥ ዛሬ ከሀይማኖት ቀንበር ነፃ የምትሆኑበት ሰአት ነው ! የሰውን አስተምሮ ሳይሆን የጌታን ቃል ያለጥርጣሬ መቀበል ከዘላለም ፍርድ ይታደጋችሃል! የሐዋሪያ አማኞች ሆይ ጌታ እንዲህ ይላችሓል “ልባችሁ አይታወክ በእግዚያብሔር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ “
      የሐ 14 ፡1 (ደግሞ የሚለው ቃል በራሱ በተጨማሪም ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው )
      ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡

  • @user-we4mt4eg8k
    @user-we4mt4eg8k 8 дней назад +1

    Amen Amen Amen ❤❤❤❤❤❤

  • @banchitesfaye2851
    @banchitesfaye2851 4 месяца назад

    ❤❤አሜንንንንን❤❤❤

  • @user-xj6rd2hr3j
    @user-xj6rd2hr3j 4 месяца назад +1

    Amennnnn eyasus yibarakilige

  • @AnneLEMMA
    @AnneLEMMA 10 месяцев назад +4

    Amen

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      “ እግዚያብሔር መንፈስ ነው የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል ፡፡
      ሴቲቱ ፡- ክርስቶስ የሚባል መሲህ እንዲመጣ አውቃለሁ እርሱ ሲመጣ ሁሉን ይነግረናል አለችው ፡፡
      ኢየሱስ ፡- የምናገርሽ እኔ እርሱ ነኝ አላት “ የሐ 4 ፡ 24- 25
      ወገኖቼ የሳምራዊቷ ሴት ኢየሱስን ምን ብላ እንደጠየቀችውና ኢየሱስም ስለ ራሱ የመለሰላትን መልስ በእውኑ አስተዋላችሁትን ?
      ይቺ ሴት ክርስቶስ ይመጣል ብላ በተስፋ የምትጠብቅ የሳምረዊ ዜጋ ነች ፡፡ ኢየሱስም ለሁላችንም በሚገባን ቋንቋ በግልጽ
      ስለራሱ ማን እንደሆነ እኔ ክርስቶስ መሲሁ ነኝ አላት ፡፡ በተጨማሪም በማቴ 16 ፡ 15 “እርሱም ፡- እናንተስ እኔን ማን
      እንደሆንሁ ትላላችሁ ? አላቸው ፡፡ ስምዕን ጴጥሮስም መልሶ ፡- አንት ክረስቶስ የሕያው የእግዚያብሔር ልጅ ነህ አለ ፡፡ “
      ውድ የሐዋሪያት አማኞች ዛሬ የህንን እውነት ቸል ብትሉ በሰማይ ታላቅ ፍርድ እንደሚጠብቃቹህ አትጠራጠሩ ! ላስፈራራቹህ ሳይሆን ላስመልጣቹህ ብዬ ነው እርግጡን የምነግራቹህ !!!!
      በእውነት ከቤተሰባቹህ ወርሳቹህ ቢሆን ወይም በሆነ አጋጣሚ ወደዚህ እምነት ገብታቹህ ቢሆን ዛሬ ማምለጥ የሚባቹህ ሰአት ነው ፡፡ አትፍሩ ኢየሱስ ራሱን ገልፆልናል ፡፡ በእውነት ኢየሱስ ራሱን እኔ አብ ነኝ የሚል ቃል ከተናገረ ዛሬ ከጴንጤ ዕምነት ራሴን ነጻ አደርጋለሁ ! እመኑኝ ኢየሱስ እኔ ክርስቶስ ነኝ ፣ ደግሞ እኔ የሕያው እግዚያብሔር ልጅ ነኝ በማለት ራሱን ገለጠለ እንጂ የሐዋሪያት ቤ/ክ እንደምትዋሸው ክርስቶስ ስጋው ነው ደግሞ ኢየሱስ አብ በስጋ ውስጥ ተሰውሮ የማይታየው ነው የሚል የአጋነት ትምህርት በመጽሐፍ ቅዱሳችን ላይ አልተጻፈም ፡፡
      ወገኖች አትፍሩ የተክሌ ገዛሓኝ ቅዝት ከጥልቁ የተላከ እንጂ ከአብ የተላከው ክርስቶስ መሲያችን ነው ፡፡ ስለዚሀ አሽቀንጥራቹህ ትምህርቱነ ከላያቹህ ላይ በጌታ በኢየሱስ ስም ወርውሩት ! ጌታ ይባርካቹህ ! ያልገባቹህ ካላቹህ መንፈስ ቅዱስ ያብራላቹህ ፡፡

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 6 месяцев назад

      ክርስቶስ ማን ነው ? ኢየሱስ ማን ነው ?
      1. የሐዋሪያዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ክርስቶስና ኢየሱስ ይለያያሉ ብላ ታምናለች ፡፡ ክርስቶስ ስጋው
      ሲሆን ኢየሱስ ደግሞ አብን እና ስጋውን ነው በማለት ታስረዳለች ፡፡
      2. የወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ክርስቶስ እና ኢየሱስ ምንም ልዩነት የለውም በማለት
      ታስተምራለች ፡፡ ክርስቶስ በስጋ ሳይገለጥ የነበረው ስም ሲሆነ ስጋ
      ከሆነ በሃላ ኢየሱስ ተባለ ፡፡ ስለዚህ መሲህ -ክርስቶስ -ኢየሱስ
      የሚሉ ስሞች የእግ/ር ልጅን የሚወክሉ ብላ ታምናለች ፡፡
      ታዲያ ወገኖቼ የሞተልን ማነው ? ሞትን ድል አድረጎ የተነሳውስ ማን ነው ? ክርስቶስ ወይስ ኢየሱስ !
      በእውነት ይህንን ጉዳይ ቸል ልንል አይገባም ! ይህ እውነት ካልገባን የመጠመቃችን ጉዳይ ዋጋ ሊያሳጣብን ይችላል ፡፡ ምክንያቱም ጥምቀት ማለት ከሞተልን ጋር ስለመሞታችን እና ከተነሳውም ጋር ስለመነሳታችን የምንፈጽመው ማረጋገጫ ማህተማችን ነው ፡፡
      እንደ ሐዋሪዊት ቤ/ክ አስተምሮ ፡- ኢየሱስ መለኮትን የያዘው ማንነቱ መሆኑን ስለምታስተምር ኢየሱስ
      ሊሞት አይችልም ነገር ግን ሊሞት የሚችለው ስጋው ክርስቶስ
      እንደሆነ ትመሰክራለች ፣ በተመሳሳይ ሞትን ድል አድርጎ የተነሳው
      ይሄው ክርስቶስ እንጂ ኢየሱስ አይሞትም አይነሳም እርሱ የሁሉ ጌታ
      እና ሃያል አምላክ ነው በማለት አቋማን ትገልጻለች ፡፡
      ወገኖቼ ዋናው ፈራጅ መጽሀፍ ቅዱስ የሞተውና የተነሳው ማን እንደሆነ ይናገር ይሆን ? አብረን እንመልከት
      “ ጴጥሮስና ሐዋሪያትም መልሰው አሉ ፤- ከሰው ይልቅ ለእግዚብሔር ልንታዘዝ ይገባል ፡፡ እናንተ በእንጨት ላይ ሰቅላቹህ የገደላችሁትን ኢየሱስን የአባቶቻችን አምላክ አስነሳው “ ሐዋ 5፡ 29-30
      ይህንን ጥቅስ በደንብ ስንመለከተው ሶስት አንኳር ነገሮችን እናገኛለን ፡፡ ይህም
      ሀ/ በእንጨት ላይ የተሰቀለው ኢየሱስ ነው ይለናል
      ለ/ ኢየሱስ ስለመሞቱ ና ስለመነሳቱ ይናገራል
      ሐ/ ኢየሱስን ከሞት ያስነሳው አምላክ ስለመኖሩ ይገልጽልናል ፡፡
      ወገኖች እስኪ በሶስቱ ሀሳብ ላይ ተሳስቼ ከሆነ አርሙኝ ! ትክክል ነህ ካላቹህኝ ግን ታዲያ የሐዋሪዊት ቤ/ክ ትምህርቷ ችግር እንዳለበት አስተዋላችሁን ?
      ዛሬ ክርስቶስና ኢየሱስ ምንም ልዩነት እንደሌለው እንዲገባቹህ እፈልጋለሁ ! ከራሴ ሳይሆን ከቃሉ ላይ መሰረት አድርጌ ላሳያቹህ
      “ እግ/ር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል ? የሚያጸድቅ እግዚያብሔር ነው ፣ የሚኮንንስ ማን ነው ? የሞተው ይልቁንም ከሙታን የተነሳው በእግዚያብሐየር ቀኝ ያለው ደግሞም ስለእኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው ፡፡ “ ሮሜ 8 ፡33-34
      በግልጽ የሞተልን እና የተነሳው አንድ ስለመሆኑ ከዚህ የሚሻል ማስረጃ ከየት ይገኛል ወገኔ ! ለ 8 አመት ልጅ እንካ ለመረዳት ግልጽ ሆኖ ይታያል ፡፡ መቼስ ሰው ሆነ ብሎ ልቡን እስካላደነደነ ድረስ ይሄ ጥቅስ ክርስቶስና ኢየሱስን ነጣጥሎ ሁለት ማንነት አድርጎ ለመቀበል ፈጽሞ አይችልም !
      ወገኖች ፡ ስለዚህ ጥምቀት ክርስቶስ ኢየሱስ ሞተልኝ - ተነሳልኝ እኔም ከእርሱ ጋር ህያው ሆኜ ለዘላለም
      በአብ ቀኝ እኖራለሁ ማለት እንደሆነ ግልጽ ሊሆንላቹህ ያስፈልጋል ፡፡
      ከዛሬው መልዕክት እባካችሁን ክርስቶስን በቱታ ልብስ መመሰልን እናቁም ! ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚው መርዙን በምድር ላይ ረጭቶት የሄደው የአጋንት ትምህርት መሆኑን አውቃቹህ ፊታቹህን ወደ ክርስቶስ ኢየሱስ እንድትመልሱ እግዚያብሔር በእኔ ታናሽ ባሪያ ጥሪ ያደርግላችሃል ! ኢየሱስ ራሱ ክርስቶስ እንጂ አብ ሲደመር ስጋ አይደለም ! ይልቁን ኢየሱስ የአብ ብቸኛ ከፍጥረት አስቀድሞ የነበረ የሚኖር የዘላለም ልጅ ነው ፡፡ ስጋው ማለት ልጅ ነው የሚል በህልም ቅዠት የተወራ ወሬ እንዴት እናንተን አስሮ ይይዛል !! ወገኔ
      በመጨረሻ ክርስቶስን ማን ብዬ ልመነው ለምትሉ ወንድሞቼና እህቶቼ ፣ ግራ አይግባቹህ መጽሐፍ ቅዱስ ለየትኛውም ጥያቄ ከበቂ በላይ መለስ አለው ፡-
      “ክርስቶስ ነው ብሎ በኢየሱስ የሚያምን ሁሉ ከእግዚያብሐየር ተወልዶአል ፡ “ 1 ዩሐ 5 ፡ 1
      በዚህ ጥቅስ ዛሬ ፍጹም ሰላም እረፍት በክርስቶስ ኢየሱስ ይሁንላቹህ ፡፡ የሚያጭበረብሩአችሁን የሐሰት መምህር ነን የሚሉትን አትስሙአቸው ! ክርስቶስ ኢየሱስ ስሙት እንጂ ሰው የተፈላሰፈውን የውሽት ቃል ዛሬ አስወግዱት ፣
      ኢየሱስ ክርስቶስ ነው ደግሞም የአብ ብቸኛ ልጅ ነው ፡፡ ክብር ይሁንለት !
      ጌታ እኔ ከተናገርኩት በላይ ቃሉን ያብራላቹህ ! ተባረኩ ፡፡

  • @AbushiAbushi-pr3eh
    @AbushiAbushi-pr3eh Месяц назад +1

    አሜን😢😢😢😢😢😢

  • @EzraWadu21
    @EzraWadu21 3 месяца назад +1

    Ameeeeen

  • @habitamumathwos3767
    @habitamumathwos3767 9 месяцев назад +3

    Amen❤❤❤

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 7 месяцев назад

      አቤት ጌታ ሆይ እነዚህ ጴንጤዎች ምነካቸው ? !
      ዩሐ 16 ፡ 28 ‘’ ከአብ ወጥቼ ወደ አለም መጥቻለሁ ፣ ደግሞ ዓለምን እተወዋለሁ ወደ
      አብም እሄዳለሁ ፡፡ “
      ወገኖቼ ፣ የሐዋሪያት ቤ/ክ ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ነው ብላ የምታስተምረው ትምህርት
      ከላይ ካለው ጥቅስ ጋር እንደማይሄድ አስተዋላችሁትን !
      በእውነት ወገኖች ተናጋሪው ራሱ ጌታችን ነው እኮ ! ከሰማይ የወረደው አብ ከሆነ (ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ) ታዲያ ኢየሱስ ወደ ማን ሊሄድ ነው ? በተጨማሪ ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ታዲያ ስለምን ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ይለናል ? ውድ የሐዋሪያት አማኞች አስተውሉ ኢየሱስ ወጥቼ (ወጥቼ የሚለው ቃል ምን ማለት እንደሆነ አስቡት ) ! የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ግን ወጥቼ ሳይሆን ገብቼ (ሙሉ ማንነቱን ተጎናጽፎ ) ይዞ ወረደ በማለት ታስተምራለች ፡፡
      ለዚህም ማስረጃዋ
      ዩሐ 1 ፡ 1 ‘’ በመጀመሪያው ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግዚያብሔር
      ዘንድ ነበረ ፣ ቃልም እግዚያብሔር ነበረ ፡፡ - - - ቃልም
      ስጋ ሆነ ‘’

      በወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ስንመለከት ደግሞ ፤ ቃል ኢየሱስ ነው ብላ የምታስተምር ሲሆን ፣ ይህም ቃል በእግዚያብሐየር ዘንድ ነበረ ፡፡ አያቹህ ወገኖች ኢየሱስ ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ወደ አብም እመለሳለሁ ሲል ፣ በመጀመሪያ ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግ/ር ዘንድ ነበረ ከሚለው ሀሳብ ጋር እንዴት እንደሚስማማ አስተዋላቹሁ ! እኛ ወንጌላዊውያን አማኞች መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚያብሐየር የሚለንን እንቀበላለን ፡፡ ስጋ ሆኖ ከሰማይ የወረደው የአብ ልጅ ከርስቶስ ( ኢየሱሰ ) እንጂ አብ ራሱ ፈጽሞ አልወረደም ! አልተዋረደም ! የተወረደልን ግን ልጁ ነው ፡፡ ኢየሱስ ደጋግሞ አብ ልኮኝ መጥቻለሁ አለ እንጂ አንድም ቦታ እኔ አብ ነኝ ብሎ አልተናገረም !
      ዛሬ እግዚያብሔር ራሱን በልጅ አማካኝነት አስታዋውቆናል ፣ ይህም አብ - ወልድ - መንፈስቅዱስ እግዚያብሔር ( ስላሴ ) ! ኢየሱስም ሐዋሪያቱን በምድር መላው አህዛብ በአብ- በወልድ - በመንፈስ ቅዱስ ስም እንዲያጠምቁ ና እንዲያስተምሩ ትእዛዝ ሰጣቸው ፡፡
      ምንም እንካ አብ -ወልድ- መንፈስቅዱስ ሲባል ቃሉ ቢያንገሸግሻቹህም ፣, እውነታው ግን ሶስት እግዚያብሔር በባህሪይ አንድ እንደሆኑ ና በአካል ሶስት መሆናቸውን እስካልተቀበላቹህ ድረስ የእግ/ር ጠላትነታቹህ እንደጸናባቹህ ይኖራል ! ገና ከጅምሩ ጀምሮ እግ/ር ሰውን ሲፈጥር እየተናገረ ስለምን ልባቹህን ታደነድናላቹህ ወገኖቼ ! ( ዘፍ 1 ፡ 26 እግዚያብሔርም ሰውን በመልካችን ፣ እንደአምሳሌአችን እንፍጠር ሲል ፣ ደግሞ በተጨማሪ ዘፍ 3 ፡ 22 እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፡፡ ሲል በብዙ ቁጥር ራሱን አላስታወቀንም !! )
      ጌታ ኢየሱስ የአብ ልጅ የሆነው ስጋ ሲሆን እንዳልሆነ መጽሐፍ ቅዱሳችን ይነግረናል ፡፡ በመዝ 110 ፡ 3 እርሱ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ የነበረ ከአብ ሆድ እንደተወለደ
      መዝሙረኛው ይናገረዋል ፡፡ ኢየሱስ በብሉ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ
      መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) በመባል ተጠቅሳል ፡፡ ዘፍ 14 ፡18 ፣ ዕብ 5፡9 ፣ ዕብ 7 ፡ 1
      በርግጥ ዛሬ ከሀይማኖት ቀንበር ነፃ የምትሆኑበት ሰአት ነው ! የሰውን አስተምሮ ሳይሆን የጌታን ቃል ያለጥርጣሬ መቀበል ከዘላለም ፍርድ ይታደጋችሃል! የሐዋሪያ አማኞች ሆይ ጌታ እንዲህ ይላችሓል “ልባችሁ አይታወክ በእግዚያብሔር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ “
      የሐ 14 ፡1 (ደግሞ የሚለው ቃል በራሱ በተጨማሪም ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው )
      ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡

  • @demiseberiso2531
    @demiseberiso2531 5 месяцев назад +1

    Amen❤🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲☝

  • @SameraA-ez7ji
    @SameraA-ez7ji Месяц назад +1

    Hleluya yesus tebarak

  • @alemuasha8251
    @alemuasha8251 5 месяцев назад +1

    ረጅም ዕድሜ ተመኘሁላችሁ

  • @user-dl6fh9ur2u
    @user-dl6fh9ur2u 6 месяцев назад +1

    Ameeni❤❤❤❤

  • @Aaaaaaaapppppo
    @Aaaaaaaapppppo 10 месяцев назад +3

    amen amen🙇🙇🙇🙏🙏

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @Aaaaaaaapppppo
      @Aaaaaaaapppppo 8 месяцев назад +1

      አባትና ልጅ አለ ለሚትሉሁሉ
      ግልድ የሆነ አባባል ምንድ ነው
      በአከል ደረጃ ስንት ትላላችሁ?
      እግ/ር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቀ ነበር 2ቆሮ 5:18 የሚለውን
      እግ/ር ቃል መሆኑን ና ቃልም ሥጋ ሆነ ዮሒ 1:5ቁ14 እግ/ርቃል አባት ቃልም ስጋ የሆነ ኢየሱስመሆኑን ልጃ ሆኖ የማይታይ ቃል የሚታይ ሥጋ ነው ለሞን አይታመንሞ እርሱሞ ኢየሱስ የሚይታይ አሞላክ ሞሳሌ መሁነ ቆላ 1:15

    • @Aaaaaaaapppppo
      @Aaaaaaaapppppo 8 месяцев назад +1

      ቆላ2:9:10 በእርሱ የመለካ ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና ለአለቅነትና ለሥልጣንም ሁሉ ራስ በሆነ በእርሱ ......

    • @Aaaaaaaapppppo
      @Aaaaaaaapppppo 8 месяцев назад +1

      @@habtamusium8646 ኢየሱስ የዘላለም አባት ነው ኢሳ 9:6
      ተመስገን ሐዋርያት ነኝ💪

    • @aayoosh6090
      @aayoosh6090 8 месяцев назад

      ❤❤❤❤​@@Aaaaaaaapppppo

  • @Burita-q3y
    @Burita-q3y 16 часов назад +1

    ❤❤❤❤❤❤❤❤❤

  • @hana_699
    @hana_699 4 месяца назад

    አሜን❤❤❤እየሱስ ሁሉ ይችላል😢😢😢😢😢

  • @ggghhh9965
    @ggghhh9965 4 месяца назад

    Amen ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤

  • @zeenahaddad6799
    @zeenahaddad6799 Месяц назад +1

    ❤❤❤❤

  • @user-hh2du7gm8f
    @user-hh2du7gm8f Месяц назад +1

    ❤❤❤❤🙏🙏🙏🙏🙏

  • @tagetage
    @tagetage 6 месяцев назад +2

    ❤❤❤❤❤❤❤😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢

  • @YonasGetachew-r9w
    @YonasGetachew-r9w 28 дней назад +1

    አሜን ሙሉ ካለክ?ተባረክ

  • @user-eu8xx5gz9e
    @user-eu8xx5gz9e 10 месяцев назад +4

    Ameeeeeeeeeeeeeeeeen🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🤲🤲🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🙏🥰🙏🙏🙏🙏🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🙏🙏🙏🙏🥰🥰🥰🥰

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      የተከበራችሁ የአንድ አምላክ አማኞች ፤ መጽሀፍ ቅዱስ ስናጠና ሶስት አንካር ነገሮችን ሁሌም ማጤን ይገባናል ፡፡ ይህም
      1. መጽሀፉ የተጻፈበት ዘመን ፤- ለምሳሌ በብሉያና በሀዲስ ዘመን ፣ እንዲሁም በኢየሱስ በስጋው
      አገልግሎት እና ከትንሳኤው በኃላ ( የሐዋሪያት አገልግሎት ) ዘመን
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ (ተደራሲያን ) ፡- ለምሳሌ ለአህዛብ ፣ ለእስራኤል ፣ ክርስቲያኖች ፣
      ፈሪሳውያን ወዘተ
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) ናቸው ፡፡
      4. መልዕክተኛው ፡ ለምሳሌ ነብያት፣ ካህናት ፣ ሐዋሪያት ፣ ኢየሱስ ፣ መጥመቁ ወዘተ
      ወገኖቼ ብዙ ግዜ ከላይ የተዘረዘሩትን ጭብጥ ጉዳይ በትክክል ባለመረዳታችን የተነሳ በሐዋሪያዊት ቤ/ክ እና በወንጌላዊት ቤ/ክ መካከል የዶክትሪን ልዩነት አስከትላል ፡፡ ለአብነት ያክል ጌታችን በማቴ 27 ፡ 19-20 እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኃቸው ፣ ያዘዝኃእገሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እየስተራችኃቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው ብሎ ሐዋሪያቱን ያዘዛቸውን ትዕዛዝ ከላይ ከተራ ቁጥር 1 እስከ 3 ባሉት የአጠናን መንገዶች ብንፈትሸው ትክክለኛ መረዳት እናገኛለን ፡፡ እስኪ ማቴ 27 ፡ 19 ወስደን እናጥናው
      1. መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን - በሀዲስ ኪዳን ፣ በኢየሱስ በስጋው የአገልግሎት ዘመን
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ - አህዛብ
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪ ና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) - ተናጋሪው ኢየሱስ ሲሆን ፣ ፍሬ ሀሳቡ በአብ-በወልድ ፣ በመንፈስ ቅዱስ ስም በማጥመቅ እና በማስተማር ደቀ መዝሙር ማድረግ
      4. መልዕክተኛ ፤ ሐዋሪያት
      ታዲያ ወገኖች እስኪ የራሳችሁን ቤተክርስቲያን የጥምቀት አስተምሮ ከየት እንደተቀዳ ምንጩን እንመልከት
      1. መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን ፡ በሀዲስ ኪዳን ፣ በሐዋሪያት አገልግሎት
      2. መጽሐፉ የተጻፈላቸው ህዝብ - እስራኤል ( አይሁድ )
      3. የመጽሐፉ ተናጋሪ ና ዋና ፍሬ ሐሳቡ ( መልዕክቱ ) ፡ ሐዋሪያቱ ፣ በኢየሱስ ስም አይሁዶችን ስለማጥመቅ
      4. መልዕክተኛ ፤ ሐዋሪያት
      አሁን በቅንነት የሁለቱን ቤተክርስቲን የጥምቀት አካሄድ በሚዛን ላይ አስቀምጠን እንለያቸው !
      ሁላችንም - ኢትዮጲያዊ ነን ፡፡ ኢጥጲያዊ ደግሞ ከአህዛብ ወገን የሚመደብ ነው ፡፡ ታዲያ ኢየሱስ ያዘዛቸው በአብ በወልድ በመንፈስቅዱስ ስም ለአህዛብ እንጂ ለቤተእስራኤል ( አይሁድ ) እንደልሆነ ነገሩ ገባቹሀ ! ወገኖች
      ስለዚህ ሐዋሪያቱ አይሁዶችን በኢየሱስ ስም ያጠመቁበት ሚስጢር ኢየሱስን ስለካዱትና ስለሰቀሉት እርሱ ግን በርግጥም የእግ/ር ልጅ እንደሆነ እንዲያምኑ መጠመቅ ስላስፈለጋቸው ነው ፡፡ በርግጥ አይሁድ የኪዳ ህዝብ ነው ! አህዛብ (የእኔና የናንተ ወገን ) ግን ኪዳን አልባ ህዝብ ስለሆነ አውቆ ኢየሱስ በገዛ አንደበቱ አህዛብ ነጥሎ በአብ በወልድ በመንፈስቅዱስ ስም እንዲያጠምቃቸው ሐዋሪያቱን ሲያዛቸው እንመለከታለን ፡፡ ጌታ ከዚህ በበለጠ ቃሉን ያብራላቹህ ! ወገኖች

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 6 месяцев назад

      ውድ የአንድ አምላክ አማኞች ፣ ዛሬ ደስ የሚል ዜና ላሰማቹህ !
      “ የምትወዱኝስ ብትሆኑ ከእኔ አብ ይበልጣልና ወደ አብ በመሄዴ ደስ ባላቹህ ነበር ፡፡ “ ዩሐ 14 ፡ 28
      ወገኖች ፡- ኢየሱስ ደስ ይበላቹህ ብሎ ሐዋሪያቱን እያበሰራቸው ነው ! ለምን ካልን ወደ ቀደመው ክብሩ
      ሊመለስ ሰአቱ ስለደረሰ ነው ፡፡ ደግሞ ልባቸውን እንዳይከፋቸው የምትወዱነኝስ ከሆነ ወደ
      አብ በመሄዴ ደስ ይበላቹህ በማለት ሲያጽናናቸው እንመለከታለን ፡፡
      ቅን ልብ ላላቹህ ወገኖች ፡- እስኪ ኢየሱስ ሐዋሪቱን የተናገራቸውን ቃል መልሼ ለእናንተ እንዲህ ብዬ ልጠይቃቹህና ፡- “ ወድ የሐዋሪዊት ምዕመናን ኢየሱስ ወደ አብ በመሄዱ ደስ ይበላቹህ “ ብዬ ብናገራቹህ ስንቶቻቹህ አሜን ትሉ ይሆን ፣ ስንቶቻቹህ ጌታ ይገስጽህ ትሉኝ ይሆን ? ? ?
      የተቃወማችሁኝ ወገኖችን ጌታ ይባርካቹህ ብዬ መመረቅ እፈልጋለሁ ! ምክንያቱም እናንተ የተነገራቹህ ኢየሱስ ራሱ አብ ነው ስለተባላቹህ ወደ ማን ነው የሚሄደው ብትሉ ምንም ለእኔ የሚደንቅ ሀሳብ አይደለም ፡፡ ዛሬ ግን ልገልጽላቹህ የምፈልገው እውነት ምንድንነው ካላቹህኝ ኢየሱስ ራሱ አብ ስላለመሆኑ ሁላቹህም ይህንን ሀሳብ ከዩሐ 14 ፡28 በማስረጃ ልገልጥላቹህ እወዳለሁ ፡፡
      ወገኖች ፡- ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ስለምን አብ ከእኔ ይበልጣል ብሎ ይናገራል ! ኢየሱስ አብ ከሆነ ወደ አብ ስለምን እሄዳለሁና ደስ ይበላቹህ ይላቸዋል ! አስቡት ከሐዋሪቱ ጋር እብሮ አጠገባቸው እየኖረ እንዴት ወደ አብ ልሄድ ነው ይላቸዋል ? ? ? በእውነት ኢየሱስ የእውነቱን እንጂ እየቀለደባቸው አይደለም ! እኛ የወንጌል አማኞች እውነት በርቶልናል ! ኢየሱስ ሰው ሆኖ ( የዳዊት ዘርን ወስዶ) ከሰማይ ራሱን ዝቅ ብሎ አውርዶ ስለነበረ በተቃራኒው ደግሞ አብ በክብሩ ዙፋን ላይ በሰማይ ስለሚኖር ከእኔ አብ ይበልጣል እና ወደ አብ በመሄዴ ደስ የበላቹህ ሲላቸው እንመለከታለን ፡፡ አሁንም ተመለሱ ! ንቁ ! ኢየሱስ አብ አይደለም ! ከሰማይ ወደ ምድር የወረደው አብ ሳይሆን የአብ ብቸኛው ልጅ ኢየሱስ ነው ፡፡ የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ትምህርቷ በስህተት የተሞላ ነው ! ፈጽሞ ከመጽሀፍ ቅዱስ ጋር የማይስማማ ተረት የተሞላበት ፣ አቅጣጫ መንገድ የጠፋባት ፣ አንዱ ቄስ ያስተማረውን ሌላው ቄስ የሚያፈርስ እርስ በእርሳ የምትለያይ የእምነት ተቋም ስለመሆና እኛ ወንጌላውያን ግርምት ፈጥሮብናል ፡፡ ስረ መሰረታን ብትመረምሩት ከዚህ ቀደም የወንጌላ አማኝ የነበረ ሰው ከ ዛሬ 50 አመት በፊት በንግድ ይተዳደር የነበረ ሰው በድንገት ተነስቶ ህልም አሳየኝ ብሎ ባለቤቱና እሱ ተራ በተራ ህልም አየን እያሉ የመሰረቱት ቤ/ተ እምነት ስለመሆኑ አለም ሁሉ ያሚያውቀው ሀቅ ነው ፡፡ በእውነት ይህ ሰው አመጸኛ ሰው ነበረ ! በእውነት ይህ ሰው ገንዘብን የሚወድ ሰው ነበረ ! በእውነት ይህ ሰው የክርስቶስ ተቋዋሚ ነበረ !!!!!!!
      በጌታ በኢየሱስ ስም ዛሬ ከዚህ ሰው ጠማማ ትምርት ነጻ ሁኑ ! መጽሐፍ እንደሚል ኢየሱስ የህያው የእግዚያብሔር ልጅ ነው ፡፡ ማቴ 16፡16
      ተባረኩ !

  • @tezetadebebe
    @tezetadebebe 9 месяцев назад +3

    Amen Amen

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 8 месяцев назад

      “ ኀብረታቸነንም ከአባት ጋር ከልጁም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነው ፡፡ 1 ዩሐ 1 ፡3 “
      ወገኖች በግልጽ የኢየሱስ ልጅነቱን እና አባት እንዳለው ማመን ስለምን ትጠራጠራላቹህ ? አባትና ልጅን ማምለክ ጣኦት ማምለክ እንዳልሆነ ከዚህ የሚበልጥ ቃል ከየት ይገኛል ፡፡ እባካችሁን አቶ ተክሌን ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን የሚላችሁን ተቀበሉት ! እውነት አርነት ያወጣል ፡፡ጌታ ይባርካቹህ !

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 7 месяцев назад

      አቤት ጌታ ሆይ እነዚህ ጴንጤዎች ምነካቸው ? !
      ዩሐ 16 ፡ 28 ‘’ ከአብ ወጥቼ ወደ አለም መጥቻለሁ ፣ ደግሞ ዓለምን እተወዋለሁ ወደ
      አብም እሄዳለሁ ፡፡ “
      ወገኖቼ ፣ የሐዋሪያት ቤ/ክ ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ነው ብላ የምታስተምረው ትምህርት
      ከላይ ካለው ጥቅስ ጋር እንደማይሄድ አስተዋላችሁትን !
      በእውነት ወገኖች ተናጋሪው ራሱ ጌታችን ነው እኮ ! ከሰማይ የወረደው አብ ከሆነ (ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ) ታዲያ ኢየሱስ ወደ ማን ሊሄድ ነው ? በተጨማሪ ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ታዲያ ስለምን ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ይለናል ? ውድ የሐዋሪያት አማኞች አስተውሉ ኢየሱስ ወጥቼ (ወጥቼ የሚለው ቃል ምን ማለት እንደሆነ አስቡት ) ! የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ግን ወጥቼ ሳይሆን ገብቼ (ሙሉ ማንነቱን ተጎናጽፎ ) ይዞ ወረደ በማለት ታስተምራለች ፡፡
      ለዚህም ማስረጃዋ
      ዩሐ 1 ፡ 1 ‘’ በመጀመሪያው ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግዚያብሔር
      ዘንድ ነበረ ፣ ቃልም እግዚያብሔር ነበረ ፡፡ - - - ቃልም
      ስጋ ሆነ ‘’

      በወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ስንመለከት ደግሞ ፤ ቃል ኢየሱስ ነው ብላ የምታስተምር ሲሆን ፣ ይህም ቃል በእግዚያብሐየር ዘንድ ነበረ ፡፡ አያቹህ ወገኖች ኢየሱስ ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ወደ አብም እመለሳለሁ ሲል ፣ በመጀመሪያ ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግ/ር ዘንድ ነበረ ከሚለው ሀሳብ ጋር እንዴት እንደሚስማማ አስተዋላቹሁ ! እኛ ወንጌላዊውያን አማኞች መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚያብሐየር የሚለንን እንቀበላለን ፡፡ ስጋ ሆኖ ከሰማይ የወረደው የአብ ልጅ ከርስቶስ ( ኢየሱሰ ) እንጂ አብ ራሱ ፈጽሞ አልወረደም ! አልተዋረደም ! የተወረደልን ግን ልጁ ነው ፡፡ ኢየሱስ ደጋግሞ አብ ልኮኝ መጥቻለሁ አለ እንጂ አንድም ቦታ እኔ አብ ነኝ ብሎ አልተናገረም !
      ዛሬ እግዚያብሔር ራሱን በልጅ አማካኝነት አስታዋውቆናል ፣ ይህም አብ - ወልድ - መንፈስቅዱስ እግዚያብሔር ( ስላሴ ) ! ኢየሱስም ሐዋሪያቱን በምድር መላው አህዛብ በአብ- በወልድ - በመንፈስ ቅዱስ ስም እንዲያጠምቁ ና እንዲያስተምሩ ትእዛዝ ሰጣቸው ፡፡
      ምንም እንካ አብ -ወልድ- መንፈስቅዱስ ሲባል ቃሉ ቢያንገሸግሻቹህም ፣, እውነታው ግን ሶስት እግዚያብሔር በባህሪይ አንድ እንደሆኑ ና በአካል ሶስት መሆናቸውን እስካልተቀበላቹህ ድረስ የእግ/ር ጠላትነታቹህ እንደጸናባቹህ ይኖራል ! ገና ከጅምሩ ጀምሮ እግ/ር ሰውን ሲፈጥር እየተናገረ ስለምን ልባቹህን ታደነድናላቹህ ወገኖቼ ! ( ዘፍ 1 ፡ 26 እግዚያብሔርም ሰውን በመልካችን ፣ እንደአምሳሌአችን እንፍጠር ሲል ፣ ደግሞ በተጨማሪ ዘፍ 3 ፡ 22 እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፡፡ ሲል በብዙ ቁጥር ራሱን አላስታወቀንም !! )
      ጌታ ኢየሱስ የአብ ልጅ የሆነው ስጋ ሲሆን እንዳልሆነ መጽሐፍ ቅዱሳችን ይነግረናል ፡፡ በመዝ 110 ፡ 3 እርሱ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ የነበረ ከአብ ሆድ እንደተወለደ
      መዝሙረኛው ይናገረዋል ፡፡ ኢየሱስ በብሉ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ
      መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) በመባል ተጠቅሳል ፡፡ ዘፍ 14 ፡18 ፣ ዕብ 5፡9 ፣ ዕብ 7 ፡ 1
      በርግጥ ዛሬ ከሀይማኖት ቀንበር ነፃ የምትሆኑበት ሰአት ነው ! የሰውን አስተምሮ ሳይሆን የጌታን ቃል ያለጥርጣሬ መቀበል ከዘላለም ፍርድ ይታደጋችሃል! የሐዋሪያ አማኞች ሆይ ጌታ እንዲህ ይላችሓል “ልባችሁ አይታወክ በእግዚያብሔር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ “
      የሐ 14 ፡1 (ደግሞ የሚለው ቃል በራሱ በተጨማሪም ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው )
      ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡

  • @CalmBanjo-jl6xc
    @CalmBanjo-jl6xc Месяц назад +1

    Amen

  • @EzraWadu21
    @EzraWadu21 3 месяца назад +1

    Ameeeeen

  • @Tsegaye-x3h
    @Tsegaye-x3h Месяц назад +1

    Amen

  • @dabomitikubusula3554
    @dabomitikubusula3554 2 месяца назад +1

    Amen Amen