በመጠበቅ የሚገኝ የእግዚአብሔር በረከት || ደጉ ከበደ || የደቡብ ኦሞ አመታዊ ኮንፍራንስ 2016 || Jinika || Bishop Degu || 2023

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 5 фев 2025
  • #Like_በማድረግ_ይጀምሩ!! #ቢሾፕ_ዴጉ_ከበደ
    #በመጠበቅ_የሚገኝ_የእግዚአብሔር_በረከት!!! #ቪድዮውን_Like_Shere_ያድርጉ
    #bishop_degu_kebede
    #ቢሾፕ_ደጉ_ከበደ #Degu_Kebede
    #ጅንካ_አመታዊ_ኮንፍራንስ_2016
    #ጅንካ_መዘምራን
    #Apostolic_Songs
    #በማስተዋል_ዘምሩ
    #Jesus_is_Eternal_father
    #Profitable_Person
    #የኢትዮጵያ_እና_አለም_ሐዋሪያዊት_ቤተክርስቲያን_ዋና_አስተዳደር
    #አዲስአበባ
    #Bemetebek_Yemigeg_Ye_E/r_Bereket
    #ቢሾፕ_ዴጉ_ከበደ(#አባታችን)
    “የበጉ ሰርግ ስለ ደረሰ ሚስቱም ራስዋን ስላዘጋጀች ደስ ይበለን ሐሤትም እናድርግ ክብርንም ለእርሱ እናቅርብ።”
    - ራእይ 19፥7
    • ድሉ የእኔ ነው | የደቡብ ኦሞ አመ...
    “እኔና አብ አንድ ነን።”
    - ዮሐንስ 10፥30
    “ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።”
    - ኢሳይያስ 9፥6
    “እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው፤”
    - ዘዳግም 6፥4
    ዮሐንስ 14፥9
    ⁹ ኢየሱስም አለው፦ አንተ ፊልጶስ፥ ይህን ያህል ዘመን ከእናንተ ጋር ስኖር አታውቀኝምን? እኔን ያየ አብን አይቶአል፤ እንዴትስ አንተ፦ አብን አሳየን ትላለህ?
    ¹⁰ እኔ በአብ እንዳለሁ አብም በእኔ እንዳለ አታምንምን? እኔ የምነግራችሁን ቃል ከራሴ አልናገረውም፤ ነገር ግን በእኔ የሚኖረው አብ እርሱ ሥራውን ይሠራል።
    @ApostolicSongs2616
    #new_status #new_gospel_massage #massage #bible #biblestudy #biblemessage
    #apostolic #apostolicchurch #kes_Yohannis #Kesyohannnis #hawassa #Hawasa_annual_youth_conference
    #apostolicchurchmezmursongs #mezmur #gospelmezmur #apostolic_songs #በማስተዋል_ዘምሩ #Jesus #nameofjesus #onegodbeliever #onegod #isoyisak
    #iso_yishak #apostolicchurchmezmur
    #church #churchmezmur #bemastewalzemiru #zemiru #zima #apostolic_songs #2023 #2015 #2024 #2016
    #appstolic_church_mezmur_songs
    #bishop #bishopdegukebede #bishop_degu_kebede #bishop_Alemaw #bishop_Terefe #bishop_getahun #bishop_birhanu
    #Apostolic_Songs
    #በማስተዋል_ዘምሩ
    @Salemspiritualevents
    @isoyisehak
    @ApostolicchurchSongwithLyrics7
    @asaphchior
    @ApostolicChurchMezmurSongs
    “አስቀድሞ ስላልጠቀመህ፥ አሁን ግን ለእኔም ለአንተም ስለሚጠቅም በእስራቴ ስለ ወለድሁት ስለ ልጄ ስለ አናሲሞስ እለምንሃለሁ።”
    ፊልሞና 1፥10-11
    #Apostolic_Songs
    #በማስተዋል_ዘምሩ
    • ልቤ ጨካኝ ነው || የአዲስ አበባ ...
  • Авто/МотоАвто/Мото

Комментарии • 24

  • @makdaskebede8822
    @makdaskebede8822 9 месяцев назад +1

    በእምነትና በተስፋ መፅናተ እንድችል ጌታ ሆይ እርዳኝ
    ውድ አባታችን ጌታ ኢየሱስ እየባረከ እየባረከ በብዙ ፀጋ ይባርኮት
    ሼር የምታደርጉትም ጌታ ኢየሱስ ይባርካቹሁ

  • @eyasuyoutubechnale4794
    @eyasuyoutubechnale4794 Год назад +4

    እልልልልልል

  • @DanaLacamo
    @DanaLacamo Год назад +2

    Ameen ameen ❤❤❤

  • @apostolic5964
    @apostolic5964 Год назад +4

    እምነትና ትዕግስት ስጠኝ ጌታ ሆይ 🤲🤲🤲😭😭😭😭😭

  • @sadiyaa5691
    @sadiyaa5691 Год назад +2

    Amen amen😭😭😭💞

  • @Mekeds-y8z
    @Mekeds-y8z Год назад +4

    ኦ ሀሌ ሉያያያያያያ... የእንደገና አምላክ ተስፋዬ ነህ😢😢😢😢

  • @saradebaba5682
    @saradebaba5682 Год назад +2

    አሜን አሜን ሃሌሉያ እልልልል❤❤🙌👆🙏

  • @eyasuyoutubechnale4794
    @eyasuyoutubechnale4794 Год назад +2

    አሜን

  • @mulu6386
    @mulu6386 Год назад +3

    አሜን አሜን ሃሌሉያ😭😭🙌

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 Год назад

      አቤት ጌታ ሆይ እነዚህ ጴንጤዎች ምነካቸው ? !
      ዩሐ 16 ፡ 28 ‘’ ከአብ ወጥቼ ወደ አለም መጥቻለሁ ፣ ደግሞ ዓለምን እተወዋለሁ ወደ
      አብም እሄዳለሁ ፡፡ “
      ወገኖቼ ፣ የሐዋሪያት ቤ/ክ ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ነው ብላ የምታስተምረው ትምህርት
      ከላይ ካለው ጥቅስ ጋር እንደማይሄድ አስተዋላችሁትን !
      በእውነት ወገኖች ተናጋሪው ራሱ ጌታችን ነው እኮ ! ከሰማይ የወረደው አብ ከሆነ (ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ) ታዲያ ኢየሱስ ወደ ማን ሊሄድ ነው ? በተጨማሪ ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ታዲያ ስለምን ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ይለናል ? ውድ የሐዋሪያት አማኞች አስተውሉ ኢየሱስ ወጥቼ (ወጥቼ የሚለው ቃል ምን ማለት እንደሆነ አስቡት ) ! የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ግን ወጥቼ ሳይሆን ገብቼ (ሙሉ ማንነቱን ተጎናጽፎ ) ይዞ ወረደ በማለት ታስተምራለች ፡፡
      ለዚህም ማስረጃዋ
      ዩሐ 1 ፡ 1 ‘’ በመጀመሪያው ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግዚያብሔር
      ዘንድ ነበረ ፣ ቃልም እግዚያብሔር ነበረ ፡፡ - - - ቃልም
      ስጋ ሆነ ‘’

      በወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ስንመለከት ደግሞ ፤ ቃል ኢየሱስ ነው ብላ የምታስተምር ሲሆን ፣ ይህም ቃል በእግዚያብሐየር ዘንድ ነበረ ፡፡ አያቹህ ወገኖች ኢየሱስ ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ወደ አብም እመለሳለሁ ሲል ፣ በመጀመሪያ ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግ/ር ዘንድ ነበረ ከሚለው ሀሳብ ጋር እንዴት እንደሚስማማ አስተዋላቹሁ ! እኛ ወንጌላዊውያን አማኞች መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚያብሐየር የሚለንን እንቀበላለን ፡፡ ስጋ ሆኖ ከሰማይ የወረደው የአብ ልጅ ከርስቶስ ( ኢየሱሰ ) እንጂ አብ ራሱ ፈጽሞ አልወረደም ! አልተዋረደም ! የተወረደልን ግን ልጁ ነው ፡፡ ኢየሱስ ደጋግሞ አብ ልኮኝ መጥቻለሁ አለ እንጂ አንድም ቦታ እኔ አብ ነኝ ብሎ አልተናገረም !
      ዛሬ እግዚያብሔር ራሱን በልጅ አማካኝነት አስታዋውቆናል ፣ ይህም አብ - ወልድ - መንፈስቅዱስ እግዚያብሔር ( ስላሴ ) ! ኢየሱስም ሐዋሪያቱን በምድር መላው አህዛብ በአብ- በወልድ - በመንፈስ ቅዱስ ስም እንዲያጠምቁ ና እንዲያስተምሩ ትእዛዝ ሰጣቸው ፡፡
      ምንም እንካ አብ -ወልድ- መንፈስቅዱስ ሲባል ቃሉ ቢያንገሸግሻቹህም ፣, እውነታው ግን ሶስት እግዚያብሔር በባህሪይ አንድ እንደሆኑ ና በአካል ሶስት መሆናቸውን እስካልተቀበላቹህ ድረስ የእግ/ር ጠላትነታቹህ እንደጸናባቹህ ይኖራል ! ገና ከጅምሩ ጀምሮ እግ/ር ሰውን ሲፈጥር እየተናገረ ስለምን ልባቹህን ታደነድናላቹህ ወገኖቼ ! ( ዘፍ 1 ፡ 26 እግዚያብሔርም ሰውን በመልካችን ፣ እንደአምሳሌአችን እንፍጠር ሲል ፣ ደግሞ በተጨማሪ ዘፍ 3 ፡ 22 እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፡፡ ሲል በብዙ ቁጥር ራሱን አላስታወቀንም !! )
      ጌታ ኢየሱስ የአብ ልጅ የሆነው ስጋ ሲሆን እንዳልሆነ መጽሐፍ ቅዱሳችን ይነግረናል ፡፡ በመዝ 110 ፡ 3 እርሱ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ የነበረ ከአብ ሆድ እንደተወለደ
      መዝሙረኛው ይናገረዋል ፡፡ ኢየሱስ በብሉ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ
      መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) በመባል ተጠቅሳል ፡፡ ዘፍ 14 ፡18 ፣ ዕብ 5፡9 ፣ ዕብ 7 ፡ 1
      በርግጥ ዛሬ ከሀይማኖት ቀንበር ነፃ የምትሆኑበት ሰአት ነው ! የሰውን አስተምሮ ሳይሆን የጌታን ቃል ያለጥርጣሬ መቀበል ከዘላለም ፍርድ ይታደጋችሃል! የሐዋሪያ አማኞች ሆይ ጌታ እንዲህ ይላችሓል “ልባችሁ አይታወክ በእግዚያብሔር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ “
      የሐ 14 ፡1 (ደግሞ የሚለው ቃል በራሱ በተጨማሪም ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው )
      ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡

  • @iyerusalemdasalagn9077
    @iyerusalemdasalagn9077 Год назад +2

    ጌታ ሆይ ባታስፋና ባትግሥት እንዲንጻና አንቴ እርዳን 😭😭

  • @alimaazil-sl7hg
    @alimaazil-sl7hg 8 месяцев назад +1

    አሜንንን አሜንንን ተበርክ እየሱስ

  • @ElsaUkumo
    @ElsaUkumo 8 месяцев назад +1

    🙇‍♀️🙇‍♀️🙇‍♀️🙇‍♀️🙇‍♀️🙇‍♀️🙇‍♀️🙇‍♀️🙏🙏🙏🙏🙏🙏amen

  • @BerihunYacob
    @BerihunYacob Год назад +1

    wow

  • @asterdemerke5178
    @asterdemerke5178 Год назад +1

    አሜንንን👏👏👏💞💞💞💞💞

  • @Kalkidan-u7w
    @Kalkidan-u7w Год назад +1

    Temesgen amlake lbe des asegnetehlgnalna etebkhelew etagesmalehu antem zebel tlaleh amnalehu

  • @MihiretWajifo
    @MihiretWajifo Год назад +1

    Ameeeeeeeeeeee❤

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 Год назад

      አቤት ጌታ ሆይ እነዚህ ጴንጤዎች ምነካቸው ? !
      ዩሐ 16 ፡ 28 ‘’ ከአብ ወጥቼ ወደ አለም መጥቻለሁ ፣ ደግሞ ዓለምን እተወዋለሁ ወደ
      አብም እሄዳለሁ ፡፡ “
      ወገኖቼ ፣ የሐዋሪያት ቤ/ክ ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ነው ብላ የምታስተምረው ትምህርት
      ከላይ ካለው ጥቅስ ጋር እንደማይሄድ አስተዋላችሁትን !
      በእውነት ወገኖች ተናጋሪው ራሱ ጌታችን ነው እኮ ! ከሰማይ የወረደው አብ ከሆነ (ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ) ታዲያ ኢየሱስ ወደ ማን ሊሄድ ነው ? በተጨማሪ ኢየሱስ ራሱ አብ ከሆነ ታዲያ ስለምን ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ይለናል ? ውድ የሐዋሪያት አማኞች አስተውሉ ኢየሱስ ወጥቼ (ወጥቼ የሚለው ቃል ምን ማለት እንደሆነ አስቡት ) ! የሐዋሪያዊት ቤ/ክ ግን ወጥቼ ሳይሆን ገብቼ (ሙሉ ማንነቱን ተጎናጽፎ ) ይዞ ወረደ በማለት ታስተምራለች ፡፡
      ለዚህም ማስረጃዋ
      ዩሐ 1 ፡ 1 ‘’ በመጀመሪያው ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግዚያብሔር
      ዘንድ ነበረ ፣ ቃልም እግዚያብሔር ነበረ ፡፡ - - - ቃልም
      ስጋ ሆነ ‘’

      በወንጌላዊት ቤ/ክ አስተምሮ ስንመለከት ደግሞ ፤ ቃል ኢየሱስ ነው ብላ የምታስተምር ሲሆን ፣ ይህም ቃል በእግዚያብሐየር ዘንድ ነበረ ፡፡ አያቹህ ወገኖች ኢየሱስ ከአብ ወጥቼ መጥቻለሁ ወደ አብም እመለሳለሁ ሲል ፣ በመጀመሪያ ቃል ነበረ ፣ ቃልም በእግ/ር ዘንድ ነበረ ከሚለው ሀሳብ ጋር እንዴት እንደሚስማማ አስተዋላቹሁ ! እኛ ወንጌላዊውያን አማኞች መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚያብሐየር የሚለንን እንቀበላለን ፡፡ ስጋ ሆኖ ከሰማይ የወረደው የአብ ልጅ ከርስቶስ ( ኢየሱሰ ) እንጂ አብ ራሱ ፈጽሞ አልወረደም ! አልተዋረደም ! የተወረደልን ግን ልጁ ነው ፡፡ ኢየሱስ ደጋግሞ አብ ልኮኝ መጥቻለሁ አለ እንጂ አንድም ቦታ እኔ አብ ነኝ ብሎ አልተናገረም !
      ዛሬ እግዚያብሔር ራሱን በልጅ አማካኝነት አስታዋውቆናል ፣ ይህም አብ - ወልድ - መንፈስቅዱስ እግዚያብሔር ( ስላሴ ) ! ኢየሱስም ሐዋሪያቱን በምድር መላው አህዛብ በአብ- በወልድ - በመንፈስ ቅዱስ ስም እንዲያጠምቁ ና እንዲያስተምሩ ትእዛዝ ሰጣቸው ፡፡
      ምንም እንካ አብ -ወልድ- መንፈስቅዱስ ሲባል ቃሉ ቢያንገሸግሻቹህም ፣, እውነታው ግን ሶስት እግዚያብሔር በባህሪይ አንድ እንደሆኑ ና በአካል ሶስት መሆናቸውን እስካልተቀበላቹህ ድረስ የእግ/ር ጠላትነታቹህ እንደጸናባቹህ ይኖራል ! ገና ከጅምሩ ጀምሮ እግ/ር ሰውን ሲፈጥር እየተናገረ ስለምን ልባቹህን ታደነድናላቹህ ወገኖቼ ! ( ዘፍ 1 ፡ 26 እግዚያብሔርም ሰውን በመልካችን ፣ እንደአምሳሌአችን እንፍጠር ሲል ፣ ደግሞ በተጨማሪ ዘፍ 3 ፡ 22 እነሆ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ፡፡ ሲል በብዙ ቁጥር ራሱን አላስታወቀንም !! )
      ጌታ ኢየሱስ የአብ ልጅ የሆነው ስጋ ሲሆን እንዳልሆነ መጽሐፍ ቅዱሳችን ይነግረናል ፡፡ በመዝ 110 ፡ 3 እርሱ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ የነበረ ከአብ ሆድ እንደተወለደ
      መዝሙረኛው ይናገረዋል ፡፡ ኢየሱስ በብሉ ኪዳን መጽሐፍ ውስጥ
      መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) በመባል ተጠቅሳል ፡፡ ዘፍ 14 ፡18 ፣ ዕብ 5፡9 ፣ ዕብ 7 ፡ 1
      በርግጥ ዛሬ ከሀይማኖት ቀንበር ነፃ የምትሆኑበት ሰአት ነው ! የሰውን አስተምሮ ሳይሆን የጌታን ቃል ያለጥርጣሬ መቀበል ከዘላለም ፍርድ ይታደጋችሃል! የሐዋሪያ አማኞች ሆይ ጌታ እንዲህ ይላችሓል “ልባችሁ አይታወክ በእግዚያብሔር እመኑ በእኔም ደግሞ እመኑ “
      የሐ 14 ፡1 (ደግሞ የሚለው ቃል በራሱ በተጨማሪም ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው )
      ጌታ ቃሉን ይግለጥላቹህ ፡፡

  • @Mehert-kc9cy
    @Mehert-kc9cy Год назад

    አሜን አሜን

  • @mabasheru5447
    @mabasheru5447 Год назад +1

    ameen amen amen😭😭

  • @sagazena-dl4xbo
    @sagazena-dl4xbo Год назад +1

    🥰🥰🥰🥰🥰

  • @saradebaba5682
    @saradebaba5682 Год назад +2

    አሜን አሜን ሃሌሉያ😭😭🙌🙌🙏👆❤

  • @BalechewHelore
    @BalechewHelore Год назад +1

    Amene

  • @tagetage
    @tagetage Год назад +1

    Amen to ❤❤❤❤❤😢😢😢😢