#አባ_ህፃን_ይቅርታ_ጠየቁ
HTML-код
- Опубликовано: 13 окт 2024
- በነገሮች ሁሉ የእውነት ባለቤት እና የድንግል ማርያም ልጅ የሆነውን መድኃኔዓለምን በማስቀደም የቅድስት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን አስተምህሮ እና ስርዓቶቿን ለዓለም እናሰራጫለን፡፡
ብፁአን አባቶቻችንን ፣ አገልጋዮችን እና ስርዓቷን አክብረን በማስከበር ስለቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ ብሎም ስለተዋህዶ ክብር ከፊት እንቆማለን እና እባክዎን ሰብስክራይብ በማድረግ ይከተሉን!!!
#negashbedada #ነጋሽበዳዳ #ነጋሽሚዲያ #Negashmedia
አባታችን አይዛት ሁሉ ነገር ለበጎነው አያለቅሱ
እራጂም እድሜ ይሰጡት አባታች
ደንቆሮ አንቺ ደግሞ ስንት ሰው ያስለቀሰ ርኩስ ሰይጣን ነው
ነጋሽ የምትባል ሰው ልታስጠላኛ ነው እኛ ትምህርት የሚሰጡ በእምነታቸው ጠንካራ የሆኖ አባቶችን ማቅርብ ሲገባህ ምንአይነት ትምህርት እንዲሰጥ ነው እየደጋገምክ ምታቀርበው ጊታሆይ።
እንዲህ አይነት ሞኔክሴ በህይወቴ አይቼ አላውቅም
ሙንኩስናውን አቁመው ነጋዴ ቢሆኑ ይሻላቸዋል.
ሀይማኖቱን እያረከሱት ነው.
ህዝቡ ከናተ ምን ይማራል በጣም ያሳዝናል።
የረኞች ስራ በጎችን መጠበቅ ነው ጌታ ሆይ ቤትህ አፅዳ😭
አባቴ አያልቅሱ እርሶ ጀግናኖት የኔአባት ፈተና እኮ መጨረሻው ጥሩነው ወላዲተ አምላክ እባዋትን ታብሣሎት አባታችን ማንም ማንም አወራ እኔ ከርሶ ትምህርቶት በቂነው ማንም ስለ ግሉ ሂወት ማንም አያወራም እድሜ ከጤናዋትጋር ይስጦት
መነኩሴኮ ዘሩም ብሔሩም ክርስቶስ ነው
ነጋሽ ይሄ አንተ መልካም ስራ እየሰራህ ስለሆነ ፈተና ነዉ አንተግን በርታ
አባ ስህተቱ የሴቲየዋ እንጂ የጋዜጠኛዉ አይደለምና ጋዜጠኛዉን እንዳይወቅሱት ሆኖም አባታችን ጋር እዉነት አለና ነጋሽ ይህንን እዉነት ተረዳዉ።
እንኳን መነኩሴ ፣ አገልጋይ መግቡ ይበቃዋል ፣ ይላል ቃሉ እርስዎ ፣ ብቻ እግዚአብሔር ለሁላችንም የስራችንን ይሰጠናል ፣ ቤቴን ንግድ ቤት አደረጋችሁት አለ የሰማዩ አባቴ
ጌታ ሆይ ቶላ ና እያልን ነው።
በእውነት በእውነት ነጋሽ በጣም አዝኛለሁ ቤ/እንደዚህ ስትዋረድ😢😢😢
bete krstiyan tewarda atakm egna sewoch nen yeweredn yetewaredn
እንደው በጣም ያሳዝናል.እሰዋ ነጋዴናት.መኖክሴ አይደለችም.
እግዚኦ መሐረና ክርስቶስ መነኩሴ ነን ባዮች ከተማ ቁጭ ብለው ገንዘብ ሲሰበስሁ ይኖራሉ ቤተክርስትያን አቆሽሸው ቤተክርስትያን አዋርደው መዕመኑ ግራ እያጋቡ ይኖራሉ። እውነተኞች አባቶች ቆሎ እና ዳቤ ርቆባቸው በረሐብ በሚያልቁበት ወቅት መነኩሴ ተባዮች በንግድ ስራ ተሰማርተው ከነጋዴዎች ጋር ሽኩቻ ይገባሉ ፍርዱ ያንተ ነው አምላኬ።
ምእመኑ እነሱን ተገን እያደረገ እያረከሳቸው ነው ብዙዎቹ መነኮሳስት ዊኮች ናቸው ግን ምእመኑ ነው እሚጎትታቸው ነሱም ጠንካራ መሆን አለባቸው???
በእውነት አባታችን በረከተዎ ይድረሰን ፈጣሪ እረጂም እድሜ ይስጠዎት እንደ አባትነትዎ ነው እንጂ ለእንደዚህ ላለች ሴት በማይገባት ቦታ ተገኝታ ቤተክርስቲያን ስታምስ እድሜዋን የጨረሰች ፍርዱን ለአንድኜ መተው ነው።
አይ አባ ህጻን ባለ ጊዜነኝ ብለው ቀይ መስመር በማለፍዎ እጅግ በጣም አዝነናል ምልኩስና ማለት ይሄ ከሆነ ምንድነው መመልኮስ??በጣም እንድንፈተንና እንድንሰናከል ስላደርጋችሁን እጅግ እናዝናለን ።በዚህ ልክ መውርድ
በጣም ያሳዝናል ነጋሽ የማከብርህ በጣም የምወደው ሚዲያ ነው ዛሬ ግን ወረድክ ነጋዴ ታቀርባለህ እኔ የሚመስለኝ የመጡት ሒሳብ ሊያወራርዱ ነው የመጡት ንግድ ነው ያሳፍራል በ/ክ ዘርፋችሁ አልበቃ አላችሁ
ሲጀመር የሴትየዋ ጥፋት አይደለም የቤተክህነቱ እና የአቡነ ጳዉሎሰ ሰራ ነዉ ለዚህ ያበቃት ሲቀጥል እሷ ማናት ከአባቶቾ ጋራ ሰጣ ገባ እግዚአብሔርን ፍሩ
አቤቱ የሰማዪ አባቴ ሆይ የሚሰሩትን አያውቁምና ይቅር በላቸው 🙏🙏🙏😭
እግዚአብሔር ይባርክህ ነጋሽ መጨረሻ ላልከው አነጋገር ህ
ጎበዝ አባታችን ከሁሉም የሚበልጠው ይቅርታ የሚባለውን ነገር መጠየቅዎ መልካም አደረጉ👏🏽👏🏽 ሌላው ነገር ትርፍ ነው::
አባ በጣም የምንወዳት ነበሩ.ከረሶ እንደዝህ ንግረ ረም ንግድም አንጠብቅም .እንዴት ሞነክሴ ሆነው የሙሉሰራ ቤተክህነት ውሰጥ እየሰሩ.እንዴት ወደንግድ ሰራ ይሄዳ
ሉ.ብዙወች አባቶች ያለደሞዝ እንደሚሰሩ አያውቁም?ቆቦትን አውልቁና ወደንግድ ግቡ.
አይይይ ከዚህ በፉት አባታችንን አቡነ ማቲያስን ሲያሙ ነበር ይቅር ይበልዎ
በጣም ያሳዝናል ነጋሽ ሚዲያ እባክህ ጥሩ ነገር አቅርብልን ከሁለቱም የምንሰማው ለራሳቸው ጥቅም እንጂ ለምህመናን ብለው እይደለም ሕግዚሐብሔር ልቦና ይስጣቸው
ነጋሽ በጣም ነዉ የምናመሰግንህ ፊትሃዊ እንድንሆን አድረከን
ሰውየው ግን እየዋሸ መሆኑን ያሳብቅበታል። በእነዚህ ሰዎች ቤተክርስትያናችን መመራቷ ያሳዝናል።
ware
እምትሳደቡ ሰዋች ልብ ይስጣችሁ
ወለደየሱስ ለሁለት ስንጥቅ ያድርግህ ወመትረየሱስ
ዝም በሉ አትፍረዱ። እነሱ በኀጢአት ተጨማልቀው እኛንም በመፍረድ ሃጢያት ሊያጨማልቁን ነው።ፐፈራጅ የድንግል ማርያም ልጅ እየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው።
ለካ ኣባ ህፃን የንግድ ምንጫቸው ከከንያ ነው ኣባ ነጋዴው
እግዚኦ ማህርነ ክርስቶስ
እናንተ የምትሳደቡ ሰዎች ሰለ አምላክ ብላችሁ እረፉ የተሰበረ ልብ ይሰጣችሁ መጀመሪያ የራሳችንን ኃጢያት በንሰሐ እንታጠብ የመናፍቃን መሳለቂያ አንሁን ነገ ለሁለቱም ሰላም ይወርድላቸዋል የእኛ ደርሻ ለፍቅርና ለሰላም መፀለይ,ነው።
ለምን እንደሆነ ባላውቅም ይሄም ሰውዬ ከሱጋርም የምትከራከረው ሴትዬ የሚታመኑ አይደለም
ዘመኑ እያለቀ ነው ገና ብዙ እንሰማለን ኢየሱስ ክርስቶስ ማፅዴት የጀመረው ቤተ መቅደሱን ነው ሰለዚህ ገና ይፀዳል.
እግዚአብሔር ቤቱን ያፅዳ እውነት ግን ማን ጋር ናት ????
አባ እፃን ግን ማይክ እና መድረክ ባይሰጣቸው ባይ ነኝ. በጣም ጉሳ እየጠቀሡ ቃላት ይስታሌ 😊😊😊😊
እባክህን ነጋሽ መነኩሴው V8 ከየት እንዳመጣ ጠይቅልን
እውነት ነው። መኖክሴ እንዴት V8 ይነዳል?
V8 መግዛቱ ሳይሆን? ሴትየዋ 25 ሚሊዮን ብር ነው የገዙት መባሉ ነው የገረመኝ??
ህልም ይመስላል የሚወራዉ አይ ሲኖዳስ
እግዚአብሔር ይመስገን። ሰው ባለፈው አይጠየቅም ስለራሳችሁ የማታውቁ ሁሉ ስለሰው አታውሩ ። ሴትየዋ ኤልዛቤል ነች ትታወቃለች። አባ ህፃን ደግሞ ወጣት ናቸው ምንም ማለት አይደለም ።
መሐሙድ ለስራ ብሎ አታሏት ወጥቶ የቀረው ሰይጣን አሮጊት ነች እድሜ የማይገዛት ነው።
ሴትዬዋ እኮ አቡነ ጳውሎስ ሳይሞቱ ሀውልት የሰራች ካድሬ ነች
እረ መሎክሴ ሰለገንዘዘብ አያወራም እግዚኦ እግዚአ እግዚኦ
"የድለላ ሰራ ሰርቼ ነው መኪና የገዛሁት" ኣቶ ህፃን
አባታችን እግዚአብሔር እድሜ ይስጥዎት ከክፍ ነገሮች።
እግዛአብሔረ ላባቶች ልቦና ይሰጣችሁ.
አብረዉ እስከ እስራኤል በሻንጣ ሲነግዱ ከርመዉ አሁን ሲጣሉ መገፋፈጥ ያሳዝናል።
ይሄ ዘመን ጉዳችሁን ነው የገለጠው እናንተንም ሀይማኖታችንንም እንድንጠላ እያደረገችሁን ነው ንስሀ ግቡ
ሀይማኖቱ ምን አደረገ ቤቴክርስቲያን ምንም አላረገችም የኸ የሠዎች ችግር ነው አትሸወድ አቤል ሌላው ሀይማኖት ይብሳል
አባ፡ሕጻን፡ልበሎ፡የሕጻን፡ልብ፡ስላሎ፡አባቴ፡ይፍቱኝ፡ይባረኩኝይሔ፡እንባ፡በኛ፡ላይ፡አይቁጠርብን፡እንኳን፡ለተዳፈርነው፡ለሠማነው።ነጋሽ፡ሚዲያ፡አሁንምእንደሣቸው፡አልቅሥ፡መለኮሣትን፡አሰድበሐል፡እና።
እድሜና ጤና ይስጥልን አባታችን።ሴትየዋ ማባላት ልምድዋ ነው
ነጋሽ ተፈትነሃል በጣም ግን አይዞህ ስለእውነት አትፍራ ሙያህም ፍትሃዊ እንድትሆን ያስገድድሃል ማንንም አለ ቦታው የማይገባውን አትስጠው ገብቶሃል
አባ አባአባ ትልቅ ይቅርታ ለምንድነው እጅጋይሁ ምረቃ ላይ ያን ሁሉ መለመን?? የስዋን ያህን መነኮሳስትን ካህናትን ለምነዋል እንዲመርቁሎት??? በጣም እሚያሳፍር ነገር ነው አባ ከርሶ እምሰማው እኔ ከህፃንንቴ ጀምሮ የቤተክርስቲያንልጅ ነኝ ይሄ ግን ከመኖክሴ ከካህን ጋር መሞዳሞድ አልታሰብም በከበሬታ በርቅት በክብር ነው ዛሬ ዛሬ ግን አባቶች እና ምእመኖች ያላቸው ግንኙነት በጣም በጣም እሚዘገንን ነው ከገዳምም አወጣናቸው እግዚኦ እግዚኦ አምላኬ ቶሎ ና ሁላችንም በጥፋታችን በጅራፍ እየተገረፍን ነው!!!
ሰርተው መሆኑን አድምጡ ቢያንስ ሰርቀውና አታለው ዌሽተው አይደለም።
May God have mercy on him. He shouldn't talk like a business man
ውይ አባ ማንም ስለመጽደቁ ማወቅ አይቻልም መፍረድ እንዳይሆንብን ለፈራጁ ብንተወው::ሁላችንንም እንደስራችን ሳይሆን እንደቸርነቱ ይማረን::
Manim be Christos bihon Addis fitiret nuw,arogew alfywal enho hulum addis honoal malet ye Eyesus kiristosin motina tinsae bemamenachin besimu tsediqenal.
አባ አርሶ በልጠው መገኘት አለቦት ይቅር ተባባሉ ጋዜጠኛውም ግራ ገባው መቼም ነጋሽ እነደዚህ አይነት ነገር ውስጥ እነደማትገባ እርግጠኛ ነኝ የጥቅም ጉዳይ ስለሆነ አዛው ይጨርሱ አንተም አትጨናነቅ
አባት ከሆኑ እግረ መንገዶትን ስለትግራይ ህዝብ ይቅርታ ጠይቁ
እንደ አባ ህፃን ያለ ጠንካራ አባት የለም ጀግና አባት ናቸው
ምን ማለት ነው?? ወይዛዝርት ቤት መሄድ እቤት ሉቤት እንካሄዳለን??? ያሳፍራል ያሳፍራል ወይ ግዜ!!
መንከሲ የውልቅ ስራህ ኣይሰራም መንኖ ይሂደ እኮ ይራእሶ ስራ ትቶ እግዚኣብሄር ስራ ኖ ሚሰራ ከዚተረፈ ለማህበር ምስራሕ እንጂ ይውልቅ ድርጅት ኣይከፍትን።
እጅጋየው ከኢየሩሳሌም ድርጅት ወጥታ አስጎብኚ ሆነች አባም መብታቸው ነው
መኖኮሴ ነጋዴ ይሆናል እንዴ?
የምንኩስና ስራ ንግድ ነው?
ይቅርታንማ ጌታችን ይወደዋል ግን ብዙዉን አዳማጭ አሳሳቱ ይቅር ተባባሉ
ይቅርታ አባ የአባትና የእናትዎ የዛር መንፈስ የለቀቅዎ አልመሰለኝም እንዴት ምንኩስና ኖሮዎት አለማዊ ነገር ውስጥ ተዘፈቁ ንግድ ውስጥ ገቡ በስመአብ
ምክንያቱም ገዳም ማሳለፍና ከልብ ማሳለፍ አንድ አይደለም ፈጣሪ ይቅር ይበለኝ
እርሶዎትስ መቼ ነው ሚፀድቁ አባታችን ስለሷ ትተው ሰለ እርስዎት ቢናገሩ አይሻልም
ዞርርርር በል ከንቱ! አባቶችን ማሸማቀቅ ይቅር! የማንም ባልቴት ወያኔ አሮጊት ቤተክርስቲያን ምን ትሰራለች?! ቆሻሻ ናት
በዚህ ደረጃ መነኩሴ አለማዊ ሲሆን አቤቱ ሆይ ይቅር በለን😢😢
መንፈሳዊ ሠው ማለት እንደእርሳቸው አይመስለኝም ያለፈውን ቁርሾ እያስታወሱ መውቀስ ምን ማለት ነው እንደናንተ አይነትት ሰዉ ያንጠለጠሉት መስቀል ይወቅሶታል አገር የምታምሱት እንደናንተ አይነት ስግብግብች እግዚያብሔር እናንተን ሳያይ እኛን ይቅር ይበለን
እኔኮ ያልገባኝ ነገር ህዝቡ ምን ይማር በጣም የሚያሳዝን ነው ከአንድ አባት እንደዚ መስማት እግዛቤር ይቅር ይበሎት ከዚ በላይ እንዴት ይነግዱ ትነሽ እንካን እዝያቤርን ፍሩ
ጀግና መነኩሴ ግሩም ኢተርቢ ነው እውነቱ እንደዚህ ሲወጣ ጥሩነው ከዚህ በሆላ ምእመኑም አይደናገርም
ትክክል የጀግና ጀግና አይገልፃቼውም አባታቼው ጋር ተመካክረው ነው መኪናው እዲገዛ ያደረጉት አደለም አሁን የያዙት vs መኪና ሌሎችንም ቀያይረዋል በጉልበታቸው ሰርተው
@@sebletube7525 ያማል ቅኔው
እኔ እንደው የፖለቲካው እንካስላንቲያ እና አሉባልታ
አንሶን በቤተክርስቲያናችን አባቶቻችንን ባታዋጉብን እባክህ ነጋሽ ሚዲያ ይህንን
ፕሮግራም በተቻለህ መጠን ብታስተካክለው
ማርያምን !!! ባጋጣሚ መንገድ ላይ አይቼዋለው በጣም በጣም እደግመዋለው በጣም 101% ባለጌ ስውዬ ነው ፈጣሪ ምስክሬ ነጋሽ እኔ ከሩቁ ያየው አናተ የቀረባቹ አታስመስሉ እግዚሆ !
መነኮሰ ማለት ሞት ማለት ነው ::
እናቴ ትሆናለች እያለ አንቺ ይላል
የኔ ወንድም ጨዋነትሕ አድማጭነትሕ አደንቃለሑ ምንም አላጠፋሕ ነጋሽ ሚዲያ 🙏
ወታደሩ መነኩሴ
ዘመቻ በስናይፐር
እግዚአብሔር የእርቅ አምላክ ነዉ እግዚአብሔር ያስታርቃቹ መፍረድ ከባድ ነዉ እርቃቹን ያሳየን፡፡
ለምን መለኮሱ? እርሶኮ ምርጥ ነጋዴ መሆን ይችሉ ነበር በውነት አንድ መንፈሳዊ ሰው እንኳ መናገር የሌለበትን ተራ ነገር ተናገሩ ያሳዝናል
ደሙ አባ ጻውለሥ ያላስቃዩት የኦሮም የአማራ ቄሥ ድያቁን እግዝሄር ይወቀው ነጋሺ ሳሩሥ አብ ህደህ አጣራ በተለይ መምህሪ ፃሀይ እሚባሉ የአማራ ተወላጅ ናቸው ሥት ሥቃይ ነው ያዩት ከዛ በሱዳን ጠፍተው ጀርመን ገብተዋል አባታችን እውነታቸው ነው እች እማትረባ ከትግሪ ፓትርያሉች ተልእኩ ተሥጥታት ነው ።
የግላችሁን ጉዳይ ሚድያ ላይ እየመጣችሁ የኢትዮጵያን ሕዝብ ግራ አታጋቡ በዚህ ሰዓት ሰው የእግዚአብሔር ቃል ነው የሚያስፍልገው አስተምሩ
ሴትየዋ ምን የተረገመች ናት
እውነት ነው❤
አባ፡ ሕፃን፡ ጥያቄ፡ አለኝ??? እናንተን፡ አባቶችን፡ (ቤቱን) ፈጣሪ፡ ሊያጠራ፡ ዘመን፡ የመጣ፡ አይመስሎትም???
በጣም አስነዋሪና አሳፋሪዎች ናችሁ ይህን ያህል ወርዳችሁ በአደባባይ ስትሰዳደቡ ምናለበት ከቤተክርቲያን ብትርቁ
ebakachu koment yemtsfu texenkeku frd le fexari sxu atfredu benesu shtet enante hasyat wsx atgbu endayferedbachu atfredu👐👐👐👐👐👐👐👐🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌🙌
እኝህ ሚስኪን አባት ፈራጅ አምላክ አላቸው አይዞዎት አባቴ እግዚአብሔር ከእርሶ ጋር ነው።
@@ayzoshethiopia1260 እውነትም ምስኪን የነ አባ እንጦንስ አምላክ መነኩሴ ያድርጋቸው
እኔ ያልገባኝ ነገር እና ምን ይሁን ነው? ይህ ሚዲያ ላይ የቀረበው ቤተ -ክርስቲያን ፍቅርን ነው የምሰብከው እባክህን ነጋሽ ይህን በዉስጥ አድርጉት ።ጥሩ መልክት የለውም ።
አይ አባ በቀረቡ ቁጥር more damage እያደረጉ ስለሆነ ወደ ሚዲያ ባይቀርቡ ጥሩ ይመስለኛል ዛሬ ደግሞ ብዙ ጉድ ስለእራስዎ አወጡ 🤦♀️
ግን ከናንተ ምን እንማር አቤቱ ማረን
አባታችን እርሷ ምዕመን እርስዎት የታላቋ ኦርቶዶክስ የሲኖዶስ ሠራተኛ እያሉ ስለ ንግድ ውድድር በሚዲያ ያወራሉ ።
ያስተውሉ አባትነትዎትን በራስዎት ጊዜ እያስተቹ ነው በጣም የወረደ ነገር ነው የስተላለፉት ክፉውን በክፉ አትመልሱ ያለውን ቃል ሽረዋል አባታችን ለይቅርታ መቅረበዎት ጥሩ ነው።
አውነት ንግግራቸው ያሳፍራል ስለ ገንዘብ ብቻ😮😮😮😮😮
ተቀራቀሩ ። ታሪኩ በሶስተኛ ወገን መጣራት አለበት።
ግን እኝህ አባት ምነው ከንቱ ውዳሴ አበዙ
አጭበርባሪ መነኩሴ መስቀሉን የተሸከመ አያለቅስም የሚያረጉትን አያቁምና ይቅር በላቸው ነው የሚለው ነጋሽ ስትብር ተከፍሎህ ነው ተከታታይ ድራማ አረከው
መለኩሴ ስለስጋው ምቾት ሲያለቅስ ለራሱም ጥብቅና ሲቆም መጨረሻው ዘመን መድረሱን ያመለክታል ። እርሷም ችግር አለባት ግን ተራ ምእመን ናት አሁንስ ምእመኑን እየከፈሉት አይደለምን ከርሶ በላይ ምእመኑ ችግር ደርሶበታል ዛሬም ጭምር ደሞ ቆብ የማይጥሉት ስለነርሱ ነውን
ምነው እራስዎን አደነቁ??
አብነ ጰዉሎስ በለዉ አቡነ ማቲያስ ታጋይ ወታደሮች ናቸዉ
ቆሻሻ
ኧረ አባ እባከዎ ይበቃዎታል እኛ ኦርቶዶክሶች ፈተናችን በዝቷል። የቤተክርስቲያንም ፈተና ከአቅማችን በላይ ሆኗል። የእናንተን የግል ጥቅማችሁን እዛው ጨርሱ። እኛ ቢዝነስማን አላጣንም እኛ ያጣነው በገዳም ሆኖ ለሀገራችንና ለአለም የሚፀልይ እውነተኛ መነኮሳት አባት ነው።
እረ እባካችሁ ተው አባ እርስዎ አባት ነዎት ተውት አረ ገንዘብን ከቤተክርስቲያን አውጡ እግዚአብሔርን አገልግሉበት አረ ኡኡኢ ለማን አቤት ይባል ምመናን እየታረዱ ክርስቲያኖችን ታደጉ ገንዘብ ያጠፋል ይች ሴትዮዋ ምን አለ ከቤተክርስቲያን ብትርቅ ወይ ኦርቶዶክስ እንዲህ እንጨመላለቅ አባቶችን እናክብር እንስከን
ነጋሽ ወንድማችን አንተን ጠንካራ ነህ እኔ እንደገባኝ ከሆነ እንደ ሌላው ሚዲያ የግለሰብ መከራከሪያ እንዳይሆን ቢሆን ምክንያቱም አንተ ለቤተክርስቲያን የቆምክ ስለሆነም በተረፈ በርታልን !!❤❤❤
ህፃን እንደ ስሙ ህፃን እሱን ሰውየ ትግራይ ምድር እግሩ ብትረግጥ አንደ አርብ ስቅለት ጥዋፍ ይሁዳ ብለን እንደምንቀጠቅጠው ለዚህ ሰውየም ቀጥቅጠን እንገድለዋለን!!
በእውነት እኚ አባት ይቅርታ መጠየቅ በቂ አደለም በቤተ ክርስቲያን መልቀቅ አለባቸው ለሁለት ከፍሎናል
አውነት ነው ምንድነው አኝህ ሞነክሲ ወይስ ምንድነው ጉዱ አረ በቃ 😢😢😢😢
እኛ ንፁህ ሆነን ነው ሰው ላይ የምንፈርደው?
ለምን? ጥሩ ግልጽ ሰው ናቸው። ሴትዬዋ ግን መሰሪ ናት።
የአምልኮት መልክ አላቸው ሀይሉን ግን ክደውታል ንግግራቸውና አለባበሳቸው መንፈሳዊ ይመስላል ። የትግራይ የሚባል ስም አለን እሷም እርሱም የሀይማኖት ጉዳይ አላጣላቸውም ጥቅም ብቻ ስለዚ በግላቸው ይጨርሱ
ይህ ሰውየ ነጋዴ እንጂ መኖክሴ ኣይደለም።
ነጋሽ መድረኩን የአሉባልታ አታድርገው! እንደዚህ አይነት ስራ አትስራ፡!
ውይ ውይ ወንድም አለም ነጋሽዬ ስንት የቤተክርስቲያን ጉዳይ የሚያስጨንቅ እያለ ስለእነዚህ ራሳቸው ስለሚያመጸድቁ ሠዎች ፕሮግራም መስራትህ አንተንም ሚዲያውንም የማይመጥን በጣም የወረደ አሉባልታ የበዛበት ፕሮግራም ነው እነሱ እዛው ይጨርሱ አንተ ግን ከነእዚ ተግባራቸው ቆሻሻ ከሆነው እራስህን አርቅ እባክህ እንደውም ይህን ፕሮግራም በማቅረብህ እኛን የሚዲያህ ቤተሠቦችህን በይፋ ይቅርታ መጠየቅ አለብህ።
ዛሬም ሥለ ገንዘብ እያወሩ ነው እንዴ መነኩሤ እኮ ነዎት እባክዎ ዝም ይበሉ
አይይ ወንድም ነጋሽ በጣም የማከብርክ ይሄ ካንተ ማለፍ አልነበረበትም
የሚሰሩትን ስለሚያውቁ ከሰዎች ጋር ሃሜት ስለሚያደርጉ እንደገና ሚዲያ ላይ የቀረበ ነው የተናገሩት ምን ምስጢር ይባላል ስለልጇ የራሱ ጉዳይ
እኔ የማዉቀዉ ሞለክሴ ማለት ሞተ ማለት ነው
ንግዱ መኪናው ምን አስፈለገ መጣል ያሳዝነናል
እግዚአብሔር ሆይ ይቅር በለን 🇪🇷
እኔ መኪና ሲያሳጥቡ እዚያ ነበርኩ ማመን ነዉ ያቃተኝ የሚነዱት መኪና እንደዉም ልጄ አብሮኝ ነበር የያዙት ሁለት ሙባየል አይፎን የመጨረሻዉ ሞዴል እና እንዲሁም ሳምሰንግ የመጨረሻዉ ሞዴል ይዞ አይቶ ማሚ ትልቅ ስሆን ቄስ ነዉ ምሆነዉ ሰለኝ ያሳፍራል