በላይ ሽፈራው ሐሰተኛ ነቢይ False Prophet Belay Sheferaw
HTML-код
- Опубликовано: 7 сен 2024
- ሐሰተኛ ነቢይ በላይ ሽፈራው 36 ዓመታት እንደሚኖር የተናገረለት ሰው 2 ወር ሳይሞላ ሞተ። ይህን እያወቀ ንስሐ በመግባትና ይቅርታ በመጠየቅ ፈንታ፥ 'የሐሰት ትንቢት እንጂ ሐሰተኛ ነቢይ አይባልም' እያለ የማያውቁት ሰዎችን ማሳቱን ቀጥሎአል። ይህ በአጋጣሚ አፈትልኮ የወጣ ቪድዮ የዚህ ሐሰተኛ ነቢይ ከብዙ የሐሰት ትንቢቶቹ አንዱ ነው።
ወዳጄ እንዲ በግልፅ ያሉትን በተረጋጋ መንፈስ በመገፀፅ ደስ ብሎኛል እንግዴ ከዚ ብዙ መማር ይቻላል ላስተዋለ ሰው ስለዚ አንዳንድ ለምትሳደቡ ሰዎች ማስተዋሉን ያድለን እንደገና ደሞ ለማወቅ ብንጥር ጥሩ ነው እኔ በርግጥ የፕሮቴስታንት እምነት ተከታይ አይደለውም ግን ለፕሮቴስታንቶች እሄ መልክት የማንቃ ደውል ይሆናችዋል እንዲ እርስ በርሳቹ በመገላለጥ ምእመኑ ወደ ሚበጀው እምነት እንዲከተል ይጠቅማል አመሰግናለው ።የይሁዳ መልእክት 1፡12 አንዳንድ ተከራካሪዮችን ውቀሱ አንዳንዶችንም እሳቱ ነጥቃችሁ አድኑ ።
በጌታ በእየሱስ ስም የአገልጋዮችን ስም ለማጥፋት የወጣ የጥልቅ መልክተኛ በተቀባው በብላቴናው በእየሱስ ክርስቶስ ስም ይመታ እቅዱ ሁሉ ይፍረስ
I am a member of Ethiopian orthidox church. I really appreciate your work. Evryone has to expose these pretender. They are confusing the innocent people.
Bekele Demelash
You are right.
ከሰዋቹ ይልቅ ከዳሚዮቹ ናቸዉ የባሱት።
Still, people do not aware of those monsters ...
Appreciate you for sharing God's truth Zelalem! Blessed
የጌታ ባሪያ ወንድሜ ተባረክ በርታ ለቆምክለት የእውነት አላማ እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ ለ አሳቾቹም ጌታ እየሱስ ልቦና ይስጣቸው በጣም ያሳዝናል:;
I hate when they ask do you know me?did you tell me ?did we meet before?some reason it bothered me don’t know why.
Meseret Wodaj They are trying to copy the American false profet who has been doing these since the 70s. You can Google and will find a lot.
Meseret Wodaj because it’s not biblical and it’s their way of boosting as in they did the miracle??
May be it is evel spirit that is botherning you, you need prayer.
Yes, that annoys me as well, they all say it the same way. They need to change that style, let it flow smooth.
Meseret Wodaj
me too i do not like it
በነቢይ በላይ ሽፈራው የተነገረው በዕድሜህ ላይ 36ዓመት ተጨምሮሃል ትኖራለህ የተባለው ተስፋዬ ዱጨ አሁን የት እንዳለ ታውቃላችሁ አንድ ወር ሣይኖር በራሱ መኪና ሲመጣ በአደጋ ሞቷል ( ተስፋዬ ዱጨ የአርባምንጭ ሴቻ ልጅ ነበር ከእናት መካነ ኢየሱስ ቤተክርስቲያን አገልጋይ አብርሃም ላቀው ተስፋዬ ዱጨን ቀብሮ ሲመጣ ሀሰተኛ ትንቢት መሆኑን አረጋግጦ አገልግሎትህን ፈትን ብሎ ለነቢይ በላይ ተናግሯል፡፡ ዘላለም እውነቱን ገልጠሃል ጌታ ይባክህ፡፡ የወደደ እውነቱን ይከተላል ያልወደደ..
ወንድሜ ዘላለሞ ጌታ ይባርክህ ቢቆይም ዛሬ አይቼዋለሁ እኔ የበላይን ሐሰተኝነት በአደባባይ የተናገርኩት ከ7አመት በፊት ነው።
እልልልልል አሜን አሜን። ሀሌሉያ ነብይ በላይነህ በቅባት ላይ ቅባት ይጨምርልህ ጸጋውን ያብዛልህ ጌታሆይ ስለ በላይነህ ስምህ ይባረክ
እንወድሃለን.ነብይ.በላይ.ተባረክ ውድድድድድድድድድድድድድድድድድ...አይ.ላቭ.ዩ.የእግዚአብሔር ሰው.እንወድሃለን
ሌባን እንድትጠይው ማንም አላለሽም። እውነቱ ይህ ነው ተብሎ ነው እዚህ ላይ የተነገረው።
bless you! Zelalem. It is painful to see Some believers are response to those false prophecies by Ignoring God to filter the prophecy through it!
ከግብፅ አገር አወጣቸው ዘንድ እጃቸውን በያዝሁበት ቀን ከአባቶቻቸው ጋር እንደገባሁት ኪዳን አይደለም፤ እነርሱ በኪዳኔ አልጸኑምና፥ እኔም ቸል አልኋቸው ይላል ጌታ።
ወደ ዕብራውያን 8:9
ሰው ከ እ/ር የሚወጣዉን ቃል አምኖ የ ክፉን ቃል ከተቀበለ የተቀበለዉ ቃል ይሰራበታል.....እግዛብሄር በ እየሱስ ህይወትን እንጂ ሞትን አልሰጠንም ትሞታለህ የሚል ረጋሚ እንጂ እግዛብሄር አደለም ሞቴን የሞተልኝ ወንድሜ እየሱስ ስለኔ ሞቱአል አሜን!!! በቃሉ ካልጸናን ምን ያርግ እግዛብሄር???
ወሬ አልሰማም የጠላቶቼ
ወሬ አልሰማም ስብከቴን ትቼ
ሬራ አልሰማም ትንብቴን ትቼ
መቼም መቼም መቼም መቼም
ወሬ አልሰማም መዝሙሬን ትቼ
ወሬ አልሰማም የጠላቶቼ
AWO(gizemi""Yelmi
እነዚህ እንዴ፡ፍሪሰዉያን ነችዉ
ክርሰቶሰ አይነሰም የምሉቱ ነችዉ
God is good!! የኢየሱስ ፍሬ ነኝ አሜንንንን ተበርክ
God is good!! የኢየሱስ ፍሬ ነኝ betijokilNaw. Wore anisemam
andanda telatochekem esune mezmure eyezemeru yehonal......
God is good!! የኢየሱስ ፍሬ ነኝ አልስማም ምንድ ነው ማትስማው እግዚአብሔር ማስተዋልና ይስጥህ
Brother God bless you and give you all grace and strength it is NOT easy but fight the good fight until the end !! you are not fight with flesh and blood or false prophet like Belay but the power works inside him unforgettably, once started it will cause a lot of damage to those who are weak troubled and vulnerable ITs amazing even after they see or learn about those false prophet some people still follow them and argu about how truly they are from God. Well, in Amharic you gave a good name for your ministry "Azaba Mezak" its said it all.
Blessing
Don't judge. Please. Mind in ur own business.
First of all, thank you for standing up for the Truth. It's really hard to find someone like you nowadays. God bless! Second of all, I'm so eager to read your books. Please help me by directing how to get them. Tried to search on the internet but could not find good links. I would appreciate your response. Again, may Heavenly Father bless you!
ምነው ቢቻልህ የእራስህን ያይን ጉድፍ አጥራ እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ እንጅ አንዳችሁ ላንዳችሁ እንቅፋት ሁኑ አላለም የጌታ ቃል።
ወንድም ዘላአለም እግዚአብሔር ይባርክህ ፀጋውንም ያብዛልህ
Zamanik"yibreakiiiiii
Tsaga"yicamarilki!!!!!
They are not fully responsible for the fulfilment of the prophecy. We are the one to make it happen by faith and prayer.
በርታ ሳማ ሐሰተኛ ነብያትንበማጋለጥ ስራህ ቀጥልበት!እውነተኛ የክርስቶስ ወታደር ነህ!
ግለሰቡ ንስሀ እንዲገባ ተነግሮት አለዛ ትሞታለህ ተብሎ ነበር። ንስሀ እንዲገባ ተነግሮት በተመለሰ ግዜ እግዚአብሔር 36 አመት ጨመረለት። ተመልሶ የተፋው ሀጥያት ውስጥ ሲገባ ግን እግዚአብሔር ያየለትን በረከት ቢያስቀርበት እና ፍርድ ቢመጣበት እንዴት ይገርማል? መፅሀፍቅዱስን የማያውቁ ወንጌላውያን በዝተውብናል
ወድሜ ጥያቄው ላተና ላተ መሳይ ነው ጌታ የስራሄልን ህዝብ ከግብፅ ሲያወጣቸው ምን ብሎ ነው ? የእስራሄል ህዝብ ሁላ ጌታ ያላቸውን ሁሉም ወረሱ ዌይ ?
ዘዳግም 18 22
22 ነቢዩ በእግዚአብሔር ስም በተናገረ ጊዜ የተናገረው ነገር ባይሆን ባይመጣም፥ ያ ነገር እግዚአብሔር ያልተናገረው ነው፤ ነቢዩ በድፍረቱ ተናግሮታል እርሱን አትፍራው።
ይሄንን የእግዚአብሔር ቃል ያነበቡ እስካሁን ሐሰተኛ ነቢያትን የሚፈሩ እና የሚያከብሩ ሰዎች በጣም ይገርመኛል.
Zelalem I thank God for you. Stay blessed
በማስረጃ ስለሆነ በጣም ድስ ይላል ጌታ ይባርካቹ
እርርርርርርርርር ኡኡኡኡኡኡኡ። ምን ይሻለናል ይሄ ሁሉ ግን የመጣብን የቤተክርስትያን መከፋፈል ያመጣው ችግር ነው እነሱ እኮ ሰዎች ናቸው ፀጋው ግን የእግዚያብሄር ነው። የቤተክርስትያን አባቶች ድጋፍ ያስፈልጋቸዋልቤተክርስትያን ማለት ክርስቶስ በደሙ የመሰረታት። ናት እንጂ የነሱ የነብያት አይደለችም እንደፈለጉ መሆን የለባቸውም ደሞ ትንብት ሳይሆን ዝቃሉ ይበልጥብናል
ጥያቄ አለኝ=
1=ሀሠተኛ ነብይ ማለት ምን ማለት ነው?
2=ነብይ በላይ ይህንን ሚሥጥር እንዴት አወቀ? ማለትም ይህ ወንድም ትሞታለህ መባሉን?
ወገን የሟች ወቃሽ አንሁን.... የሞተውን ወንድም ሥም ባታነሡ ጥሩ ነበረ......በእውነት የዚህ ወንድም አሟሟት በጣም ያሣዝናል..... ለቤተሠቦቹ በሙሉ መፆናናትን እንዲሆንላቸው እንፀልይ .....አንፍረድ ይፈረድብናልና .....ፍርዱን ለፈራጁ ለአምላካችን ለፈጣሬ እንተወው...... እየሱስ ጌታ ነው አሜን!!!
ያልተሳሳተ ነብይ የለም ስለዚህ ዝም ማለት ይሻልሀል ሳናውቀው ከእግዛብሄር ጋር ስንጣላ እንዳንገኝ
Mexaf kudos eku niw ye egziabhir kal mexaf kudos niw yemilow
@Zelalem Mengistu I want to download it on my RUclips app for later view so please avail it as your other videos.
ወንድሜ ዘላለም እግዚአብሔር ዘመንህን ይባርክ ።ይህ ልጅ ከሃሰተኛነትም በተጨማሪ ትዕቢተኛና በጣም ደፋር ፡ይቅርታ እንደ መጠየቅ በኢትዮጵያ በአብያተ ክርስቲያናት ህብረት ልቀ.መንበር በፓስተር ጻድቁ ላይ የተናገረው ፌዝ አዘል ነውረኛ መልሱ ልቤ ከመጠን በላይ አዝኗል ።ይህም አልበቃ ብሎት ቢጤዎቹን ሰብስቦ ድግስ /ፓርቲ ማዘጋጀቱና ለአንዳንድ አዛውንቶች መኪና ድረስ ስጦታ መስጠቱ በገፍ ከየዋህ ህዝብ የገፈፈውን ሽፋን ለማድረግ ይሞክራል ።የኢትዮጵያና የኤርትራ ህዝቦች እባካችሁን ንቁ።
Aster Tolawaq ክክክክክክክክክክክክክ
Sejemer lebe alesh
Biniyam Beyene ስውንመደገፍ መልካም ነው ነገር ግን ጌታን በማይነካ መልኩ ቢሆን ጥሩ ነው ነገር ግን ኮመት ለይ እራሱ እንደ ክርስቲያን ለም አትሆኑም አዛቡን መስላቹ እኮ
Ante erasih muticha neh Afer bila sitasitela
kidan mheret የጠንቋይ ደጋፊዎች ጌታችን ኢየሱስ ነው ከማለት በላይ አምላካችን ነው ብትሉ ይቀላችሗል
ዘላለም ጉበዝ በርታ በሌላ ሀይማኖ ያለ ሰው ከሚያንጋጥጥ በራሳቸው መተቸት አለባቸው እና በርታ
Abigiya Gobeza
አረጀግና አለ ለካ? ዘላለም
ጀግና ነዉ ቢሳሳት እንኳን ንስሐ ይገባል።
እውነተኛ ነብያት እንዳለ ሁሉ ሀሰተኛ ነብያቶች አሉ ይሄን ምስኪን ህዝብ ይጫወቱበታል እባካችው ከርስትያኖች እኛ የጀራ ልጆች አይደለንም እግዚአብሔር በጎቼ ድምጼን ይሰማሉ ይላል ሁላችንም ድምጹን በተለያየ መንገድ እንሰማለን ይግድ መበዝበዝ የለብንም ቆም ብለን እራሳችንን እንፈትሽ በጌታ ፍቅር እጠይቃችዋለሀሸ
Eey Kenat Asemselbachu NSHA megbat. Beñat fit media new NEBY BELAYee we Love you. E nat werachu ayastmr ayants ayemkr drek yal yewedmnt menfes yelewm. EGEZEYABEHAR Yekebawn Tebaki new! ESTE AYNACHUN. Bradchu Lay adrgutna keaynachu lay yalewn gend aswgdu keza atrtach tayalachu !
እንኩዋንም ወንድማችን የንስሀ ጊዜ አገኘ። ያው ነብያቶች እንደተናገሩት ህይወቱ አለፈ ይገርማል ። ምክንያቱም እውነተኛ
የእ/ር ባሪያዎች ሀጥያተኛን ሀጥያተኛ ይላሉ ተመለሱ ይላሉ ። ዛሬ ግን በጣም ነው ያስደነገጠኝ ።
balayi iwinatagna nabiynew xalati qixili yibali hawarihatochimi hasatagnochinew iyatabalanew yagalagaluti zare banite wore yamayiqomi qibatinew eg/ber yaqaba zalalalem samitahali atenimi qinati izokinew inidaza mitilawo
God bless you🙏🏽 more thank you 😇
እስካሁን የት ነበረክ ተባረክ እራስህንም ጠብቅ
በዚህ እድሜ ይህንን ቶንኮል ከምትስር አረፊ ብትል ይሽልህ ነበር ወንድም ዘለለም ወይም መልከም ሥር ፉጠረ፣ ይህ በእግዚአብሔር ለይ ማመጽ ነው እግዚአብሔር ይቀስፍል አንቴ እየስረክ የለው የእግዚአብሔርን ቦታ ተክታህ በለይናትህን ወይም እኔ እውነተኛ ነው መለት መሆኑን እርግጠኛ ሆናሃል? I, M sorry About You zelelm
Don't feel sorry for Zelalem but feel sorry for yourself. You are following the false prophets with no knowledge of the gospel. THEY DON'T PREACH BECAUSE THEY DON'T KNOW THE WORD OF GOD.
እህት sorry መባል ያለበሽ ለራስሽ ብቻ ነው ምክንያቱም ዘላለም እያለ ያለ ለምን ውሸት አስፈለገ ነው መሰለኝ መልካም ስራ ፍጠር ላልሽው ደሞ ከዚ በላይ ምን መልካ ስራ አለ በእግዚአብሔር ስም ውሸት ለተናገረ ሰው ወደ ቅን መንገድ መምለስ የሚበልጥ ስራ አለ እንዲ።እህት አንቺ በሰከነ መንፈስ ሆነሽ የሚያስተላልፈው ያለ መልእክቱን ማዳመጥ ይኖርብሻል ማነው ትክክል ሳይሆን የሚያስፈልግሽ ምንድነው ትክክል ነው። የሰው ቃል ነው ትክክል ወይስ የእግዚአብሔር ቃል ነው ትክክል ነው ማለት ይኖርብሻል።
የእጋቤር ሴት
እና ታድያ ከእግዚኣብሄር ጋር ተነጋገር
ታሪኩን የሚያውቀው እሱና ጌታ ናቸው
ሙሴን ከነኣን ትገባለህ ብሎት ለምን ኣልገባም??? ጠቢቡ ሰለሞን ለምን ከትንቢቱ ሗላ
ጣኦት ጋር ተተረማመሰ?
ኣንተስ ቁምነገርህ የዳኑትን ማሰናከል ነው ይህ የኣውሬ ስራ ነው
የሚገርመኝ ደግሞ የሰው ቪድዮ እየወሰድክ ለምትፖስተው ነብያቶቹ በርግጥ ስራላይ ስለሆኑ ደንታ ኣይሰጣቸውም እኔ ግን ለምን የሰው ቪድዮ እንዳሰርቅ ኣይከለክሉህም?? I will address my concern to the Media--for you to stop stealing videos. Prophets, I can help ! ! !
በቅርብ ቀን ትሞታለህ ተብሎ ከነበረ እና ጌታ ቀጥሎለት ከነበረ
ደግሞም ሌላ በርካታ የዳኑ መዳናቸው የጸናላቸው በሺ የሚቆጠሩ ኣሉ
የጌታን ስራ ባሉባልታ ኣይቆምም ይቀጥላል በመድሃኒታችን በየሱስ ክርስቶስ ስም
ጠላት እፈር ኣይቆምም ! !
ብዙ
እየዳኑ እየተፈወሱ ነው ! @! ስይጣንን ደስ ኣይበለው
ይህ ወንድማችን እንደዚህ እየወጣ ኣክሮ ጥላቻ ባይሰብክ ትንቢት ተፈጸመም ባልል ነበር ምክንያቱም ኣሳዳጆችም ኣብረው እንደሚከሰቱ ቃሉ ይናገራል
የእፍኝት ልጆች
👍👍👍
Bitikil God bless you more
Hulum sew indante bitasib melkam neber.
በዩቱብ ብር እየሸቀለ ነው ሰውየው
Home ትክክል ተበርክ
ይሄን ቃል በሕዝቅኤል 33 ውስጥ ማየት አግባብነት አለው።
የእግዚአብሔር ሰው.ነብይ.በላይ.እግዚአብሔር ዘመን.አገልግሎትህን.አብዝቶ ይባርክ
ጌታ ሆይ እርዳን ማን እውነተኛ ነብይ አለ ታድያ ከ3 ቀን በፍት TsT APP የለቀቀውን Vido አይቼ እትዮጵ ውስጥ ያሉ ነብያቶች ሐሰተኞች ናቸው ብሎ ፎቶአቸውን ለቆት አይቸ ብዙናቸው ስያስብ የቀሩትንም እርስቶአቼው ነው ብየ በራሰ አሰብኩ ውጌነ እኔ አንድ ነገር ገብቶኛል አይናችንን ከትንብት እና ከነብያቶች ላይ አንስተን ውደ ቃሉ እናዘንብል ፍውስም ሆነ ትንብትም ሕውትም እውነትም በቅዱስ ቃሉ ውስጥ ነው ያለው
ሰሚ ጆሮ ያለው ይስማ ።።።።
እውነት ነው።
+Yetera Ayaya
100/100 እዉናት፡ነዉ።
Antee"Eraski"Wushatmi"Nake
Eshiiiii'"masima"Yelmiiii
ቅባትህ በብዛት ይብዛ በልዬ ለበረከት ሁን ጌታ በብዙ ይባረክ
እግዚአብሔር ይባርክህ ዘሌ
I really thank brother Zelalem mengistu for you are exposing false prophets.Go ahead with what you are doing;it is your (our) job to salvage the generations.The new generations is being lost due to the lack of knowledge of God's word and seeking the wealth of the earth.I am a living wetness for the death of ato Tesfaye Duche;he died of car accident.I didnt know he was told by this "prophet" to live 36 additional years till i watch this video.I stand with those who reveal the true word of God.
you're blessd; keep going
God bless you Zelalem.
God bless my brothers Amen
ትክክል በስተት ሲገስፁ አትሰማቸውም እኮ ይሆንልሀል ብቻ !!!! እኔ ሁለት ጉባኤ ላይ ብቻ ተመለሽ ተመለስ ንስሀ ግቢ ግባ የሚል የሰማሁት እሱንም ክፍለሀገር ላይ ነው ተባረኩ !!!ወንድሞች
መጽሃፍ ቅዱስ በነሱ ውስጥ ካለው የኛ ይበልጣል ይላል :: ወንድሜ እባክህ እንደመጽሃፍ ቅዱስ ኑር ከነ ፊሊጶስ ተማር ሲሞን ስለተባለው ሃሰተኛ ነብይ ፊሊጶስ የተናገረው ነገር አልነበረም ሃሰተኛም ነው አላለም :: ነገር ግን በውስጡ ባለው እውነተኛ መንፈስ በልጦ ስሞንን ህዝቡን ወደ ጌታ አመጣው ብዙ ማስረጃዎች አሉ እነ ሙሴ እነ ኤልያስ እነ ጳውሎስ አንዳቸውም ስለሃሰተኛ ነብይ የተናገሩት አልነበረም በልጠው አሳዩ ወንጌል በመብለጥ እንደሆነ ጳውሎስም ተነግሮታል ይህም ብቻ ሳይሆን በቃልም ብቻ እንዳልሆነም::እንተ ታዋቂ የሆንክባቸው ሰዎች ስማቸውን በማጥፋት ነው ::ጌታ የሞተላቸው ናቸው :: አንድ ቀን ይበራላቸው እና በንስሃ ይመለሱ ይሆናል :: እነሱን በቃል ባለፈ በልጠህ ህዝቡንም እነሱንም መልስ የአሉባልታ ወንጌል የለም ነብዩ ተናገረ ሰውዬው ሞተ ይህ የወሬ እና የአሉባልታ እንጂ ወንጌል አይደለም :: ጌታ ሲናገር እኔ በማንም ላይ ልፈርድ አልመጣሁም ብሏል ጌታ ይህንን ከተናገረ አንተ ማነህ ፈሪጅ የረገህ እውነተኛ ለመሆን በአንተ በኩል መታለፍ ያለበት አይመስለኝም::የፊደል አገልግሎት ቀረ ፈሪሳዊ ጌታን የሰቀሉት ፊደል እየጠቀሱ ነው:: ምንም የሚታይብህ ጸጋ አላየሁም አንተ የምታደርገውን አንድተራ ሰው ጌታ የሌለው መጽሃፍ እየጠቀሰ እንዳንተ መናገር ይችላል የተለየ ጸጋ የሚጠይቅ አይደለም :: ስለዚህም አንተም ከነሱ አልተለየህም :: ጌዜህን ስልክ በመደወል አታጥፋ ወንጌልን ስበክ በጊዜውም ያለጊዜውም ወንጌል ይሰበካል እና:: የዩቲዩብ ተከታዮች እና የምታገኝው ገንዘብ ምድራዊ ነውለዘላለም ህይወት መዳኛ አይሆንም
ማራናታ እየሱስ
Jazbaaa
To praise another don't undermine others ! May God help all of us! Just cooperate for good things! Thanks for ur message if u really meant it for our lesson!
የ ወንድም ዘላለም መልእክት በእዉነት ጌታን ለሚፈልጉ ቅዱሳን እንጂ ሰዉን (የአ/ር ሰዉ፣ነብይ፣ኀዋርያ ነን የሚሉትን) ለሚከተሉ ድቁሳን አይደለም፡፡ ወንድም ዘላለም እግዚአብሄር ይባርክህ!!!
እውነትም ድቁሳን!
Haha😂😂😂
እንዳተ ያለ ሰው ደስ ይለኛል እውነተኛ ሰው!!:: አድናቂህ ነኝ
ሰላም ላንተ ወንድም ዘላለም በምታደርገው ሁሉ ጌታ ካንተጋር ይሁን እላለሁ ። አንድ ሀሰተኛ ሰው ወይም ነብያት ነኝ የሚል ሀሰተኛ ነው ብቻ ብለን ከማለፍ እንዳንተ ክነ መረጋገጫው አውጥተህ ሰውን ማስተመርህ እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክኽ። ግን የሚገርም ሀሰተኛ ሁል ጊዜ ሀሰተኛ መሆኑን ላይቀረው ተመልሶ ለ35 ቀናት እግዚአብሔር እድሚ ሰጥቶሀል ነው ያልኩት እንዳይለን ብቻ።
መጽሐፈ ምሳሌ 27 : 11 - ፤ ልጄ ሆይ፥ ጠቢብ ሁን፥ ልቤንም ደስ አሰኘው፥ ለሚሰድበኝ መልስ መስጠት ይቻለኝ ዘንድ።
መጽሐፈ ምሳሌ 27 : 11 - ፤ ልጄ ሆይ፥ ጠቢብ ሁን፥ ልቤንም ደስ አሰኘው፥ ለሚሰድበኝ መልስ መስጠት ይቻለኝ ዘንድ።
መጽሐፈ ምሳሌ 27 : 22 - ፤ ሰነፍን በሙቀጫ ውስጥ ከእህል ጋር በዘነዘና ብትወቅጠው፥ ስንፍናው ከእርሱ አይርቅም።
መጽሐፈ ምሳሌ 27 : 23 - ፤ የበጎችህን መልክ አስተውለህ እወቅ፥ በከብቶችህም ላይ ልብህን አኑር፤
👆👆👏
Zelalem may God bless you more and more for the hard working you're being doing to keep the pure gospel of Jesus.
እግዚአብሔር ይባርክህ ወንድሜ ...... እውነትም አባይ ነባይ ስንት አጭበርባሪ ነብያቶች አሉ ጌታ አገልግሎትህን ይባርክ
Very True be aware false prophets their life style tells us they are false not only their prophecy watch up their life style pride love of money and how they behave i my self check them i visited their false church I don’t have word to explain what I have seen.
Very True be aware false prophets their life style tells us they are false not only their prophecy watch up their life style pride love of money and how they behave i my self check them i visited their false church I don’t have word to explain what I have seen.
ቆይ አንተ ዘላለም ማነክ እንደው በአንተውስጥ ያለው ክፉ መንፈስ የቅዱሳንን ስም የሚያጠፋ አውሬው በእግዚአብሔር ልጅ ስም በኢየሱስ ስም የተወጋ ይሁን እግዚአብሔር ይገስፀው በውስጥህ ያለውን ክፉ !!
ጅል
እግዚአብሔር ይበርክህ እውነትን ከመናገር ወደሃላ አትበል
(የማቴዎስ ወንጌል ምዕ. 7)
----------
1-2፤ እንዳይፈረድባችሁ አትፍረዱ፤ በምትፈርዱበት ፍርድ ይፈረድባችኋልና፥ በምትሰፍሩበትም መስፈሪያ ይሰፈርባችኋል።
3፤ በወንድምህም ዓይን ያለውን ጉድፍ ስለምን ታያለህ፥ በዓይንህ ግን ያለውን ምሰሶ ስለ ምን አትመለከትም?
4፤ ወይም ወንድምህን። ከዓይንህ ጉድፍ ላውጣ ፍቀድልኝ እንዴትስ ትለዋለህ? እነሆም፥ በዓይንህ ምሰሶ አለ።
Ashebo Tsega Ashebo
ልክ ነሽ በመስፈሪያው የሚሰረው ሐሰተኛ ነቢይ የሆኑ ቀን ነው፤ ሐሰተኛ ነቢይን ሐሰተኛ ማለት አያስፈርድም። ያስመሰግናል እንዲያውም። ሐሰተኛ ነቢያት ሲጋለጡ የሚያኮርፉት ተከታዮቻቸው ብቻ ናቸው። ብታምኚም ባታምኚም የዚህ ሐሰተኛ መውደቂያው ቀርቧል።
እንዲህ በመናገር ምን ትጠቀማለህ ወንድምህን በማሳጣት ምን ትጠቀማለህ እውነት አንተ ተቆርቁረህ ከሆነ የወንድምህን ድካም ልትፀልይለት ወይም ልትገስፀው ልትመክረው እንጂ በአደባባይ መናገርህ ምንም አታመጣም ሰድበህ ለተሳዳቢ መስጠት ነው ሳይህ ሳይህ ግን ነብያትን ሆን ብለህ በስጋ እየተከታተልክ የምትነቅፍ ነው የምትመስለው እኔ መሰረተ ክርስቶስ አማኝ እንደነበር አውቃለሁ በኃላ ያለውን ግን ብዙም አላውቅም፡፡
Tigst Getahun እውነትን ማስተማር ነውወይስ ስውን በውሽት ወደ ገደል መንዳት ነው የፈለግሽው እግዚአብሔር ማስተዋልን ይስጥሽ
እግዚአብሔር ለሁላችንም ልቦና ይስጠን
" ጴጥሮስም። ንስሐ ግቡ፥ ኃጢአታችሁም ይሰረይ ዘንድ እያንዳንዳችሁ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ተጠመቁ፤ የመንፈስ ቅዱስንም ስጦታ ትቀበላላችሁ።"
(የሐዋርያት ሥራ 2:38)
ወንድም ዘላለም ጌታ ይባርክህ። ምንም ሊገርመን አይገባም። ቃሉ እንደሚለው ክፉዎች በክፋት እየባሱ ይሄዳሉ ተብሎ ተፅፏል።
ቅንአት ሀጥአት ንው ወደ ነቪያት የሚጎርፈውን ህዝብና አስራቱና በኩራቱ እየደመራችሁና እየቀነሳችሁ ሰይጣን እንቅልፍ የነሳችሁ ሰዎች ተጠንቀቁ ገንዘብ ለይሁዳም አልጠቀመውም ይዞዋችሁ እንዳይጠፋ እግዚአብሄር ለቤቱ ቀናተኛ አምላክ ነውና ረዳት አያስፈልገውም እግዚአብሔር የሙታን ጠሪ አምላክ አይደለም የህያዋን አምላክ እንጂ ኢየሱስ ጌታ ነው ::
I have never been too keen on these people who call themselves all kind of names/labels such as 'Pastors', 'Prophets', and 'Teachers'. Not out of disrespect or malice but because I felt it was self given or claimed. I always felt uneasy about anyone calling him/herself such labels. God gives to all who come to him. Jesus taught whatever we ask the Father in his name, the Father would grant us. The Bible is what we need to know God's will. It is a direct route to Him anywhere, anytime, anyhow. So, what is this special attraction towards these people? How do you know that they are genuine? Have they been certified? Who? By their fellow believers, of course. Who else?
ወንድም ዘላለም በርታ ጌታ ካንተ ጋር ነው ቀጥል የህዝብ አይን እስኪከፈት
Ewnet bilehl geta ybarkh
ሥር ፈቶች የእግዚአብሔርን ቃል የሚተውቁ ከሆናችሁ የጠቢብ አይኖች በርሱ ለይ ነችው ይለል እረስችሁን ብትማለከቱ በሱ ለይ ከምትዳረድሩ በልጦ ይጌኛል ስለፍጠና ሀስተኛ አይበልም ነብይ በለይ መለት ልቤ የረፍበት ትክክለኛ የእግዚአብሔር ስው ነው ።ፍርጅ አንድ ፍጠረ እንጂ እናንተ ምኖች ነችሁ እውር እውርን ሊማር አይችልም ።የሱን አይን መንፈስ ቅዱስ ከፍቶሃል የንቴን ወሬ ዘግቶሃል
ጋንዬ የእየሱሲ ልጂ የዳሙ ፊሬ
ከዳሚ ነሽ?
ጋንዬ የእየሱሲ ልጂ የዳሙ ፊሬ
ለሐሰተኛው በላይ ልቤ ያረፈበት ብለሽ ዝፈኚለታ!
Yetera Ayaya ወድልችም ጠለችም ትክክለኛ ነብይ ነው ሁሉ ውሽታሞች ዝም በሉ
Next እነዚህን ወንበዴ ዘራፊዎችን ከተደበቁበት ፈልጋችሁ ያዙልን!! 1.ሱራፌል ደምሴ 2.ታምራት ታረቀኝ 3.በላይ ሽፈራው 4.እዩ ጩፋ 5.አኤርምያስ ሁሴን 6.ታምራት ደምስ
የሚገርም ነው እኛ የፂወን መንገደኞች ነን ቃሉ የሚለን እለት እለት ተዘጋጁ እንደ ሌባ ድንገት እመጣለሁኝ ነው ያለን ትንቢት ምድራዊ ሀብት እና ምድራዊ እንድንመኝ የሚደርጉን የዳቢሎስ መልክተኞች ናቸው እስራኤል መታየት አለበት
The Bible says “In the last days there will be false prophets, and there will be wars and just the beginning of the labor” lord help us please 😱😱😱😱😭😭😭
Please በዚ ቪድዮ መግቢያ ላይ እና መጨረሻ ላይ የተዘመረውን የመዝሙሩን ሊንክ እሚያቅ ካለ በሪፕላይ ላይ ያስቀምጥልኝ ።
የሸዋዬ ዳምጤ ቁጥር ፫ ነው። በኢሜል ልልክልህ እችላለሁ።
ልኬልሃለሁ። ኢሜልህን ልታጠፋው ትችላለህ።
አሜን ፣ በጣም አመሰግናለው ደርሶኛል።
GBU too.
ከበላይ ሽፈራ እልቂውን አንቴ ናህ አሰፈር እግዚአብሔር ይቅር ይበለችው ወንጌል ያምያስተማር ያተሰሰተውን ጋፂፁ መከሩት ይለል ዘሬግን በከር ጠፍቶ ስም አጥፊ ያበዘበት ጊዜ ነው እግዚአብሔር ይመረችው
ኣቶ ዘላለም አርሱዎ የሚያስተምሩት አና የሚናገሩት የኣምላክ ቃል ወይንም የህይወት ቃል ስለለዎት አያደርጉት ያለው ነገር ሰውን ከመግደል ኣይተናነስም::
ናጋቲቭ የሆነውን ክርቲሳይዝ የሚያደርጉትን ቃል ግዘ ሳገኝ ኣየዋለው ስምክቶዎትም ወይንም ትምህርቶዎት ጥላቻን የተሞላ ሰዎች ወደ ፈጣሪያቸው አንዳይመጡ አንቅፋት አየሆኑ ነው፥ ወደ ዋናው ሃሳብ ከመግባቲ በፊት ስለፈውስ አስኪ ልናገር ኢየሱስ በምድር የነበረበት ሰኣት ሰዎችን ሲፈውስ የነበረው የሞተውን ሰው ከሞት ሲያስንሳ የነበረው አራሱ የፈጠረውን የተፈጥሮ ህግ ለመስበር ሳይሆን ነገር ግን ፈጣሪ መሆኑን ለምሳየት የአግዚኣብሂርን ክብር ለሰዎች ለማሳወቅ ነው፥ ቃሉም አንዲህ ይላል፥ ( john 11;40) በሊላም በኩሉልም የተፈጥሮን ህግ ኣለመስበሩን የምናየው አግዚኣብህርን ክብር ብቻ ለማሳየት የተጠቀመው ቃሉ ከሚያልፍ ሰማይ ምድር ቢያልፍ ይቀላል፥ ማለትም በዚህም ዘመን ድንቅ አና ተኣምር የሚደረገው
ሰዎችን ወደ ክርስቶስ ለመምጣት አና የወንጊሉን ቃል ለማጽናት ነው፥፥ በርግጥ ዘመኑ ኣስቸጋሪ ስለሆን የትኛው ሃሰተኛ የትኛው አውነተኛ መሆኑን ዲሰርን ማድረግ ኣለብን አንጂ በየትም ዘመን ቢሆን የኣንድ ነገር ተመሳሳይ መስሎ ተቃራኒ ኣለ፥ አውነተኛ ፓስተር አንዳል ሃሰተኛም ፓስተር ኣለ አውነተኛም ዘማሪ አንዳለ ሃሰተኛም አውንተኛ ኣገልጋይ አንዳለ
ሃሰተኛም ኣገልጋይ ኣለ፥ አውንተም፣ ኣስተምሪ አንዳለ ሃሰተኛም ኣስተማሪ ኣለ፤ አውነተኛም ፖለቲከኛም አንዳለ ሃሰተኛም ፖለቲከኛ ኣለ አውነተኛ ሚስት አንዳለች ሁሉ ሃሰተኛም ሚስት ኣለች አውተኛ ባል አንዳለ ሁሉ ሃሰተኛም ባል ኣለ አውንተኛ የሃገር መሪ አንዳል ሁሉ ሃሰተኛም የሃገር መሪ ኣለ፤ አውነተኛ ክርስቶስ አንዳለ ሁሉ ሃሰተኛም ክርስቶስ ኣለ፤
ሀሰተኛ ወይንም ጸረ ሲባል ለትክክልኛ ኣላም የማይኖር በነጋቲቭ መንገድ የምድርን ኑሮ ጨርሶ ወደ ምድራዊ ዘመኑኑ ሲጨርስ ወደ ዘላለሙ ጨለማ ቢቱ የሚጎዝ ማለት ነው፥
ስለዚህ የኣምላክ ቃል ከለለን ከስጋ ገዳዮች ወይንም ከነፈስ ገዳዮች አንመደባለን ፈጣሪ ከትትክለኛ መንገድ ኣያርቀን ኣሁን ወደ ሃሳቢ ልግባ፥
ወንድሙን የሚጠላ ሰው ምን ኣይነት የህይወት ኑሮ አንደሚኖር መጸሃፍ ቅዱሳችን አንዲህ ይለናል፥
በዮሃንስ ዎንገል ምራፍ ላይ አንዲህ ኣይነት ቃል አናነባለን። የአብርሃም ዘር መሆናችሁንስ አውቃለሁ ነገር ግን ቃሌ በእናንተ አይኖርምና ልትገድሉኝ ትፈልጋላችሁ። (john 8:37)
በኢየሱስ ምድራዊ ዘመን ላይ የነበሩት የኣምላክን ቃል አናውቃለን ለሚሉት ነበር ቃሉ በክርስቶስ ኣንደበት የተነገረው፥ ሲነገርላቸው የነበሩትም የኣብርሃም ዘር ለነበራቸው አና በኣብርሃም ዘር ብቻ በሚመኩ ሰዎች ነበር፥ መልአክቱ የመጣው፥ በዚያ ዘመን ሲኖሩ የነበሩ ፈሪሳዊያን የኣብርሃም ዘር ብቻ ስላላቸው ከነርሱ የተሻለ ሰው ኣለ ብለው ኣያስቡም ነበር፥ ከሰማየ ሰማያት የመጣው የኣምላክ ቃል የሆነው ክርስቶስ ስጋ ለብሶ ከጠገባቸው ሆኖ አንኮን ደግመው ደግመው የሚያስቡት ነገር አነርሱ የተሻሉ አንጂ ያነሱ አንዳልሆኑ በጥበብም በአውቀትም፥ ነገር ግን ውስጣቸውን የሚያውቅ ኢየሱስ ወንገል ስለሰበክ ብቻ ሊገሉት ይፈልጉ አንደሆን ውስጣቸውን አያነበበ ይናገራቸው ነበር፥ አርሱ የሰው ውስጥን የሆድ የልብን በደንብ ስለሚያውቅ ስለሰው ማንም አንዲነገረው ኣያስፈልገውም ነበር፥
ነገር ግን ኢየሱስ ሰዎችን ሁሉ ያውቅ ነበር፤ ስለ ሰውም ማንም ሊመሰክር አያስፈልገውም ነበርና አይተማመናቸውም ነበር፤ ራሱ በሰው ያለውን ያውቅ ነበርና። (john 2:24)
ይህ ምን ያህል ሰዎች በዚህች ምድር ላይ ስንኖር ከኣምላክ ተደብቀን የምናደርገው የለለ አንደሆን ግልጽ ኣድርጎ ይነገረናል በተለይ የኣምላክን ቃል አንውቃለን ብለን ንጹህ የሆነውን የኣምላክን ቃል አያጣመመን ለምናስተምር ፈጣሪ ፥ፈሪሳዊ ነው የሚለን፥ ይህም አጅግ ኣስፋሪ ብቻ ሳይሆን ኣገልግሎታችን የማይረባ ፍሪም የማያፈራ በክርስቶስ ዘንድ ውድቅ አንደሆነ አንረዳለን፥ በዚህ ዘመን ብዙ ኣስተማሪዎች ኣሉ ፖስተቲቭ ኢንፎርሚሽን ከምያስተምሩ ይልቅ ነገቲቭ ነገር ማስተማር ይቀላቸውዋል ምክያት ቢባል በውስጣቸው
የህይወት ቃል ጨርሶ የላቸውም ፥ ስለዚህ የሚያደርጉት ሰውን ፊዚካሊ መገድል ስለማይችሉ ስም ማጥፋት ንጹህን ወንግለን ኣለምስበክ፥ ነገቲቭ የሆነ ትምህርት ማስተማር ስጋዊ የሆነ መንፈስ ቅዱስ የሊለበትም ትምህርት ማብዛት ነው፥፥ ከላይ አንዳየነው ከሆነ ፈሪሳዊያኖች ኢየሱስን ሊገድሉት ያሰቡበት አና ያቀዱት ምክያት ዋናው አና ትልቁ ነገር በውስጣቸው ያለው የኣብርሃም ትምህክት ወይንም የሃይማኖት ትምህክት አንጂ የፈጣሪ ቃል ኣልነበረም፥ ሰው የፈጣሪ ቃል ካለው ህይወትን ያፈልቃል አንጂ ሰውን ለመግደል ጨርሶ ኣያስብም፤ ፈጣሪ ህይወትን አንጂ ሞትን ኣይፈጥርም ስለዚህ የፈጣሪ ቃል ያለው ሰው አንኮን ሰውን ለመግደል ቀርቶ ሞትን ጨርሶ ለሰዎች ኣያስብም፥ ወደ አኛ ህይወት ስንመጣ ይህንን ማለት አፈልጋልሁ፥ በኣሁኑ ሰኣት አኛ ሰዎች ክርስቶስን ሊግደሉት አንዳሰቡት ፈሪሳዊያን ሰውን ለመግደል ጨርሶ የምናስበው ነገር ኣይደለም፥ ለምን ቢባል
ኣንደኛ አስር ቢት ስለምንገባ, ሁለተኛ በሚዲያ ላይ መሳቂያ ስለምንሆን, ሶስተኛ አጃችን ላይ ሰውን መገድያ መሳሪያ ስለሊለን,
ነገር ግን ከዚህ የከፋውን ኣብረን አንመልከት፥
ወንድሙን የሚጠላ ሁሉ ነፍሰ ገዳይ ነው፥ ነፍሰ ገዳይም የሆነ ሁሉ የዘላለም ሕይወት በእርሱ እንዳይኖር ታውቃላችሁ (1john 3;:5)
በዚህ ዘመን ፈሪሳዊያኖች ክርስቶስን ሊገድሉት አንዳሰቡት ሰውን ለመገድል ኣንዛት አንጂ በየሚዲያው የወንድሞቻችንን አና የህቶቻችንን ስም የምናጠፋ ቢታችን ይቁጠረን በክርስቶስ ዘመን ኣንድ ሰው ሰውን ከጠላ ፊዚካል የሆነ ግድያ ነው በዚያ ሰው ላይ የሚያደርገው ኣሁን ግን ያን ከማድረግ የክፋ ኣለ ያም ወንድምን አህትን መጥላት ስጋን ከመግደል አጅግ የከፋ ነው፥ በኦሪት ዘፍጥረት ተመሳሳይ የሆነ ሃሳብ አናያለን፥ ቃይን የተባለ የኣበል ወንድም ወንድሙን በሚዳ ወስዶ ገደለው ይላል፥ ምን ማለት ይሆን፧?
ቃሉን አስኪ ኣብረን አንመልከት
ቃየንም ወንድሙን አቤልን። ና ወደ ሜዳ እንሂድ አለው። በሜዳም ሳሉ ቃየን በወንድሙ በአቤል ላይ ተነሣበት፥ ገደለውም (Gen4:8)
ዛሪ ወንድሞቻችንን ወስደን በሚዳ ኣንግደል አንጂ በጥላቻን አና በምቀኝነት በክፋት በሚድያ ላይ በየቀኑ የምንገድላቸው ሰዎች አጅግ ብዙ ናቸው፥ አድሉን ኣጥተን ነው አንጂ ሊትራሊ ወንድሞቻችንን አህቶቻንን ለምግደል የማንመለስ ብዙዎች ነን፥ ሰው ሰውን የሚገድለው ጥላቻ በውስጡ ሲጽንስ ነው፥ አንዲህ ያለ ሰው ዛሪ በየቦታው ሰውን በጥላቻ ስም በማጥፋት አየገደለ ነው ያለው፥ በጣም የሚገርመው ነገር ቃየል ወንድሙን ከገደለ በሁዋላ ፈጣሪ ለቃይን አንዲህ ኣለው ፥
እግዚአብሔርም ቃየንን አለው። ወንድምህ አቤል ወዴት ነው፧ እርሱም አለ። አላውቅም፤ የወንድሜ ጠባቂው እኔ ነኝን፧ (gen 4:9)
ዛሪም ይህ ጥያቂ በውስጣችን በመንፈሳችን አንዲሁም በሂሊናችን ውስጥ ይጮሃል ወደ ስማቸውን ወዳጠፋንባቸው ጥላሽት ቀብተን ባሰደብናቸው ነገቲቭ በማውራት ስለነርሱ ያሉሆኑትን አንደሆኑ ኣድርገን ስሚታቸውን የጎዳናቸውን የኣበል ደም በኣምላክ ፊት ወደ ሰማይ አንደጮ ሁሉ ኣሁንም ያለማቆረጥ ይጮሃል፤ መልሳችን አንደቃይን ይሆን አኒ የወንድሚ አና አህት ጠባቂ ነኝ??? በጣም የሚገርመው ነገር በዚህ በኦሪት ዘፍጥረት ላይ የያቆብ ልጅ ዮስፍ ከውንድሞቹ ጋር የኣባቱ በግ ይጠብቅ ነበር ነገር ግን ወንድሞቹ ክፉ ምቀኛ ቅናተኛ አና በጥላቻ የተሞሉ ስለነበሩ ኣምላኩን የሚፈራው የያቆብ ልጅ ዮሲፍ የወንድሞችን ክፋት ወደ ኣባታችው ፊት ያመጣ ነበር ይላል፥
የያዕቆብም ትውልድ ይህ ነው። ዮሴፍ የአሥራ ሰባት ዓመት ልጅ በሆነ ጊዜ ከወንድሞቹ ጋር በጎችን ይጠብቅ ነበር፤ እርሱም ከአባቱ ሚስቶች ከባላና ከዘለፋ ልጆች ጋር ሳለ ብላቴና ነበረ፤ ዮሴፍም የክፋታቸውን ወሬ ወደ አባታቸው አመጣ። (gen 27:2)
ዛሪ ስንቶቻንን ነው ልክ ዮስፍ የወንድሞችን ክፋት ወደ ኣባታቸው ያቆብ ሊላ ሰው ሳይሰማ የፋሚሊ ገመና ሳይገለጽ ሲያመጣ አንደነበረው ወደ ሰማያዊ ኣባታችን ወንድሞቻችንን
አህቶቻችንን በሚዲያ ላይ ከማዋረድ ይልቅ ችግር አና ጉድለት ካለባቸው አንኮን ይዘን በጸሎት ንሳሃ ይዘናቸው የምንቀርበው፧ ወይንም ቃየን ወንድሙን በሚዳ ወስዶ ከገደለ በሁዋላ አኒ የወንድሚ ጠባቂ ነኝ አንዳለው ይሆን መልሳችን፧?? መጽሃፍ ቅዱስ አንደሚናገረው ከሆነ ኣንዳችን ለኣንዳችን ትንንሺ ጠባቂ ነን ከዋናው ከጠባቂያችን ኢየሱስ በታች
አርሱ ከሚታይ ከማይታይ ፍልጻ ይጠብቀናል ነገር ግን አርስ በርሳችን ኣንዱን ለኣንዱ ኣሳልፈን መስጠት ተገቢ ኣይደለም በንሳሃ ወደ ሰማያዊ ኣባታችን በጸሎት ምልጃ ይዘን ከመቀረብ የበለጥ ምንም ኣይነት ምርጫም ብቻ ሳይሆን ኣማራጭም የለንም፥፥
ስለዚህ ቃይን ወንድሙን በሚዳ ወስዶ ፊዚካሊ አንደገደለ አኛም ወንድሞቻችንን አህቶቻችንን በሚዲያ አንዲሁም በሃሰት ወሪ በጥላቻ በምቀኝነት በሚዳ ወስድን ኣንግደላቸውን ወንድሙን አህቱን የሚወድ ከሞት ወደ ህይወት አንደተሸጋገር መጸሃፍ ቅዱስ ይነገረናል ስለዚህ ወንድሞቻችንን አህቶቻችንን በመጥላት ሰውን በጥላቻ አንግደል አኛም ኣንሙት ሰውን ከጠላን ሞቹቹ አኛ አንጂ የጠላነው ሰው ኣይደለም፥
እኛ ወንድሞችን የምንወድ ስለ ሆንን ከሞት ወደ ሕይወት እንደ ተሻገርን እናውቃለን፤ ወንድሙን የማይወድ በሞት ይኖራል።
ወንድሙን የሚጠላ ሁሉ ነፍሰ ገዳይ ነው፥ ነፍሰ ገዳይም የሆነ ሁሉ የዘላለም ሕይወት በእርሱ እንዳይኖር ታውቃላችሁ። (1john 3,14:15)
geta yalewe
ግን ቪድዮውን ሳታይ ለምን መልስ ትሰጣለህ? ቪድዮው እና የጻፍከው ነገር ምንም አይገናኝም።
2Negesit(2Kings)-- saint Eliseus died, and they buried him. And the rovers from Moab came in to the land the same year. And some that were burying a man, saw the rovers,and cast the body in to the sepulchre of Saint Eliseus. And when it had touched the bones of saint Eliseus, the man came to life, and stood upon his feet. Please read and understand!
መጽሐፈ ምሳሌ 27 : 15 - ፤ በዝናብ ቀን የሚያንጠባጥብ ቤትና ጠበኛ ሴት አንድ ናቸው፤
ጌታ ይባርክህ.እነዚህን ለገንዘብ ጥማት የውሽት ትንቢት የ ሚቀባጥሩት አጭበርባራዎችን እግዚአብሄር ወደ ማስተዋል ይመልሳቸው
Thank you zaliye God blesss you😍😍😍😍😍😍😍😍
ለካ ኢትዮጵያ ዉስጥ ጀግና አለ?
ጀግና ሰዉ ሰዉን አይፈራም አያመልክም።
ዘሌ ሰላምህ ብዝት ይበል እኔ እወድሀለው እንግዲህ እስካሁን 2 ሰዎች ሀሰተኛ ነብይ ነግረህናል እስራኤል ብለካል በዚ እስማማለው የበላይን ግን አላውቅም ግን እንደማስረጃ ያቀረብከው ወንጌላዊ ግን ብዙም አላሳመነኝም። ፈውስን ከቀውስ ጋር አስተምራለው ብለህ ብዙ ካንተ የማይገባ ውል ያልያዘ ካስተማሪ ሳይሆን ከተማሪ የማይጠበቅ ነገር ነው ዘልዬ ግን እስቲ ለራስህ በፀሎት ጊዜ ስጥ የቀሩት ነብያት ደሞ ነገ ምን እንደሚባሉ እንጠብቃለን ያቀረብከው ወንጌላዊ ደሞ እንደዚ ለመናገር ሲያስብ ማስረጃ ማቅረብ ነበረበት ሀሰተኛ ግን በላይ ይሁን ያቀረብከው (ወንጌላዊው??) ይሁን (ዘላለም መንግስቱ? )እውነቱን የሚያቀው ጌታ ብቻ። ነው
tinsaye terfa
ምን ማስረጃ ነው የፈለግሽው? ሰውየው ለመሞቱ እኮ ብዙ ምስክሮች አለን። እኔንም ቁጠሪኝ። ፌስቡኩ ላይ አስተያየት የሰጡ ሰዎችንም ቁጠሪ። ቪድዮውን ማጥፋቱምን እንደ ምስክር ቁጠሪ። በላይ በዚህ ጉዳይ አንድም ቃል እንደማይተነፍስም ይህንንም ምስክር ብለሽ ቁጠሪ። ከዚህ ወዲያ፥ የሞተውን ከመቅበር ወዲያ ምን ማስረጃ ፈለግሽ? አጥንቱን አውጥቶ ያሳይሽ? ያንቺ ችግር ምንም፥ ማንንም ላለማመን ድፍን መሆንሽ ነው። ወንጌላዊው አሳማኝ አይደለም? እንዴት? ፈውስን ከቀውስ ጋር ያልሽው ደግሞ ምርጥ ትምህርት መሆኑን አንቺ አስተያየት ለመስጠት ብቁ አለመሆንሽን የሚያሳየው እዚህ ከበላይ መደገፊያ ሆነሽ መቆምሽ ነው።
ማስረጃ ? ሰውየው 36 አመት ትኖራለህ ተብሎ ሞተ እኮ ምንድን ነው የምትፈልጉት
መቼም ማንበብ ሳትወጂ አትቀሪም። ሙታን ሳቢ ስለመሆኑ ዘላለም የጻፈውን ከዚህ አጨብጫቢ ከሚለው ስር ተመልከቺ ከገጽ 4 ጀምሮ።
books.good-amharic-books.com/EzMag029.pdf
ከላይ Tina Turner Yohannes
የጻፈችውን ደግመሽ አንብቢው። ያ ብቻውን መልስ ነው።
ፍርድን ለእግዛብሄር ብትተዉ መልካም ይመስለኛል እኛ ለነዚህ ሰዎች ለሚሰሩት ለሚሰብኩት አጠቃላይ የቅናት ይመስላል
የየራሳችንን ስራ ብንሰራ ጌታ እደገለጠልን ጡሩ ነዉ ነበያቶች እግዛብሄር ይገፅፃቸዋል በራሱም ጌዜ ቁጣ እደሚመጣባቸዉ ይናገራል እኛ ግን የሰዉ ሀፂያትን ስንተነትን የነእርሱ ለኛ እዳይዞር እንጠንቀቅ
ሙታን ሳቢ በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ የሚያምን ሰዉ ሳይሆን እግአብሔርን የሚጠላ፤ የማይወድና በዲያቢሎስና በጋኔን የሚያምን ሰዉ ነዉ፡፡ ነቢይ በላይ ሽፈራዉ ደግሞ ትክክለኛ እግ/ር የቀባዉ ሰዉ ነዉ፡፡
ሙታን ሳቢ ነቢይ በላይ ሽፈራዉ ሳይሆን ነቢይ በላይ ሽፈራዉን ለማጥላላት የዲያቢሎስንና የጋኔንን ተልእኮ የሚፈጽሙ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸዉ፡፡ የዲያቢሎስን ተልዕኮ የሚፈጽሙ አካላት መጀመሪይ ነቢያቶችን የማጥላላት ስራን ይጀምሩና ከዚያም የቤተ-ክርስትያን የወንጌልን ስራ ማቀዛቀዝና የማዳከም ቢሎም የሰይጠንን ስራ ለማስፋፋት መንገድ እንድከፈትላቸዉ ጥራት እንደሚያደርጉ ይታወቃል፡፡ ምንም ቢሆን የክርስቶስ ወንጌል እስከ ክርስቶስ ምጽአት ይሰበካል፡፡ሰይጠን የወንጌልን በር መዝጋት ሲሆን እግ/ር ግን የወንጌልን በር መክፈት ነዉ፡፡
FENAN BAYISSA.F
እራሱ ሐሰተኛ ነቢይ በላይ ነው እኮ ሙት ያናገረው። ሙቱ ደግሞ እኔ ሞቻለሁ ብሎ ተናግሮታል። እና ምን መቀባጠር ነው፧
Thank you zelalem geta yebarekhe
Dessittaan min taderigaleh saqqinnim ebiddi neh alikkut , amen!!
geta yebarekachu ewneten kemasereja gar selakerebachu betemesasay nazeret kidane miheret sega bet akababi temesasay negr endetefetre ena mood siyaz semechalew ena kechalachu endihu atarut ena hezbun kehasetegna nebyat tadegulen
(ኦሪት ዘዳግም ምዕ. 6)
----------
4፤ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው፤
5፤ አንተም አምላክህን እግዚአብሔርን በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም ኃይልህ ውደድ።
መባ አስራት እና ምፅዋት ለድነት ዋጋ የለውም ለድሃ ቢሰጥ ኖሮ ዳቦ ይበላበታል
የነብያት ጠለት የተቀቡትን ከምተሰድድ ምነለበት በዓለም በጨለማ ለሉት ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ አደኝነት ምንም ለመያውቁት ዌንጌልን ብትመሰክርለቻው ?ኢየሱስ ክርስቶስ ያድናል የመደን ቀን ዘሬ ነው ኑ ወዳ እግዚአብሔር ቤት አምልጡ ከሥኦል እያልክ ብታመጠቸው ?
ያሳዝናል እንኻን ለንስሓ ጊዜ ሰጠው እግዚኣቢሄር
ዘመናዊው ጥንቆላ I’m proud of tewahdo orthodox
መጽሐፈ ምሳሌ 27 : 22 - ፤ ሰነፍን በሙቀጫ ውስጥ ከእህል ጋር በዘነዘና ብትወቅጠው፥ ስንፍናው ከእርሱ አይርቅም።
ተባርክልን
እኔ የሚገርመኝ ዘላለም ጥሪ አለብህ ወይ? ቅናት ነዉ ወይስ አገልግሎት? እኛ የኢንቴርኔት ተጠቃሚ የሆንን ወይንም በትንሹም ቢሆን የተማርን አገልጋዮች ከዕዉቀታችን ባሻገር በዉስጣችን ባለዉ በመንፈስ ቅዱስ ስለምንለይ ስለ እኛ አትጨነቅ፡፡ መልዕክትህ ደግሞ ኢንተርኔት ለማይጠቀሙት ኢትዮጵያዉያን ደግሞ አይደርስላቸዉም፡፡ መልዕክትህም የሚያሳርፍ ወይንም የክርስቶስን ሕይወት አይደለም፡፡ እኛ ኢትዮጵያዉያን ደግሞ በኢየሱስ መንፈስ ካልሆነ በስተቀር ማንም ልለዉጠን አይችልም ስለዚህ አንደኛ ሕይወትን መናገር ሁለተኛ ደግሞ ሕይወትን መኖር ቢቻ ነዉ የሚያስፈልገዉ፡፡ ሌላዉ የእግዚአብሔር ሥራ ነዉና በወንድሞች መካከል ስድብና ጥላቻን የሚዘራዉን እግዚአብሔር ነፍሱ እጅግ ትጸየፈዋለች፡፡ /ምሳ 6፡16-19/ ስለዚህ ወደ እዉነተኛዉ መልዕክት ብትመለስ ይሻልሃል፡፡ እሱም፡- በ1ኛ ዮሐንስ ምዕራፍ 1፡ 1-2 ‟ስለ ሕይወት ቃል ከመጀመሪያው የነበረውንና የሰማነውን በዓይኖቻችንም ያየነውን የተመለከትነውንም እጆቻችንም የዳሰሱትን እናወራለን፤ ሕይወትም ተገለጠ አይተንማል እንመሰክርማለን፥ ከአብ ዘንድ የነበረውንም ለእኛም የተገለጠውን የዘላለምን ሕይወት እናወራላችኋለን፡፡ ይላል፡፡ እንደዚሁ፡- በዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ 1፡4-5 በእርሱ ሕይወት ነበረች፥ ሕይወትም የሰው ብርሃን ነበረች። ብርሃንም በጨለማ ይበራል፥ ጨለማም አላሸነፈውም። ይላል፡፡ ታዲያ የምትለፈልፍበትንና የሚያስጠላብህን ጉዳይ ትተህ የሚጣፍጠዉን ሕይወት ቢቻ ብታወራ በእርግጥ ሕይወቱ በራሱ ለሰዎች ያበራ እነሱም ባልተሰናከሉ ነበር አሁን ግን አንተም የምታወራዉ ሌላ ጨለማዉም ..? ተገልጦልህ ነዉ እንዳልል አንተ በራስህ ወደ አደባባይ ያልወጣ እርኩሰት እንዳደረግህ አልጠራጠርም፡፡ ግን ትኮንናለህ፤ ሰዉንም ትሰብካለህ፡፡
ሐዋሪያዉ ጳዉሎስ ለ ጌላትያ ሰዎች በጌላትያ ም1 8-9 ፡- ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ የተረገመ ይሁን። ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ የተረገመ ይሁን። ብሏል፡፡ እንድሁም በ1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 15 ላይ ፡- በከንቱ ካላመናችሁ በቀር፥ ብታስቡት፥ በምን ቃል እንደ ሰበክሁላችሁ አሳስባችኋለሁ።እኔ ደግሞ የተቀበልሁትን ከሁሉ በፊት አሳልፌ ሰጠኋችሁ እንዲህ ብዬ፦ መጽሐፍ እንደሚል ክርስቶስ ስለ ኃጢአታችን ሞተ፥ ተቀበረም፥ መጽሐፍም እንደሚል በሦስተኛው ቀን ተነሣ፡፡ ወዳጆቼ አትሳሳቱ ካየነዉ ከተቀበልነዉ እና ከሰማነዉ በቀር በሌላ ነገር አንድከም፡፡ ከዚህ በቀር ወይም ከወንጌል በቀር የሚሰማዉ ሁሉ ለእንቅፋት ነዉ፡፡
በመጨረሻ አቶ ዘላለም ጥሪ ካለብህ መልዕክቱን ከለሌብህ እንደኛ ወጥረህ ሥራ ኢየሱስ ማንንም ሰዉ አጋለጥክልኝ ብሎ መንግስትን አይሰጠዉምና፡፡
ብርሃኑን ስበክ እንጂ የብርሃኑን ስራ ለመሥራት አትጣጣር ብርሃኑ ባንተ ዉስጥ ብቻ ሳይሆን በዮሐንስ ወንጌል ላይ እንደተጻፈዉ ለ አለም ሁሉ ነዉ፡፡ ስለ ኢዩም ብትል ስለ እስራኤልም ብትል.....ሰዉ እነሱ የኛ ወንጌል አይደሉም ሙሴም ኤልያስም ወንጌል አይደሉም፡፡ ሁሉም በራሱ ጊዜ የተሳሳተና የወደቀ ነዉ፡፡ ሁሉም ሰዉ ነዉና ቃሉን ብቻ እንስበክ፡፡
ማ ራ ና ታ!!!
Befikadu Habtemariam
ስላንቺ ማን ተጨነቀ? ሳያውቁ ስለሚታለሉት እንጂ! አንቺማ አውቀስ የተታለልሽ ነሽ። ለዚህ አይደል እውነት ገላጮችን እውነትን እንዳይገልጡ የምትጣሪው? ግን አይምሰልሽ። ውሸትን ውሸት ማለት ስድብና ጥላቻ አይደለም። እውነት ነው እንጂ ውሸትና ጥላቻ አይደለም።
Yetera Ayaya
በቅድሚያ ሠላምታዬን አቀርባለሁ፡፡ ወንድ ከሆንክ ጌይ እንደሆንክ ስለሚጠራጠር ፈጥነህ ንስሃ እንድትገባ፤ ሴት ከሆንሽ ደግሞ ከዚህ አጠራር እንድትመለሺ በጌታ ፍቅር አሳስባለሁ፡፡ ምክኒያቱም በፍቃዱ የሚባል ኢትዮጵያዊ ወንድ እንጂ ሴት የለምና በሴት ጾታ ወንዶችን የሚጠሩት የክርስቲያን ሳይሆን የእግዚአብሔር ጠላት ከሆኑት አለማዊያን ዘንድ የሚገኝስለሆነ በ መዝሙር 141፡ 3 መሠረት አቤቱ ለአፌ ጠባቂ አኑር፤ የከንፈሮቼንም መዚጊያ ጠብቅ፡፡ በማለት ይጽልዩ ዘንድ አሳስብዎታለሁ፡፡ እኔ ደግሞ ምርጥ የክርስቶስ አምባሳደር፡፡ ስለ እግዚአብሔር ራሴንም እንኳ ለመጥላት የወሰንኩ የወጣት ጀግና ነኝ፡፡ በዘመኑ ነፋስ የማልወሰድና ከአብ ዘን በተሰጠኝ በልጁ በኢየሱስ ሕይወት እንጂ በሃብት ቢሆን፣ በተአምራት ቢሆን፣ ቢሞላ ባይሞላ፣ የሰዎ ልጅ ሳይሆን እግዚአብሔር ብቻዉን የረዳኝ .....ወዘተ ሰዉ ነኝና መታለል፣ መሸወድ...ወዘቴ አይመለከተኝም፡፡ ክብር እንጂ፡፡ ከሥራም ሥራ አለኝ፡፡ ከትምህርትም እስከሁለተኛ ዲግሪ ተምሬአለሁ፡፡ ቀጣይ አመት ጋታ ቢፈቅድ የ ዶክትሬት ዲግሪን ለመማር እወዳደራለሁ፡፡ ከዚህ ሁሉ በላይ የሆነና ይህንን ሁሉ ያደረገልኝ እግዚአብሔር ግን ፍጹም ትምክቴ ነዉ፡፡ ሁሌም ስብከተ ነዉ፡፡ አፈጣጠሬ በራሱ ለኪሣራ የማይሰጠኝ ተደርጎ ነዉ ዳግመኛ የተፈጠርኩት እንጂ እንደ ተራ ሰዉ በጭፍን ክፉን ተቃዋሚ አይደለሁም፡፡
በመቀጠል እግዚአብሔር የመለየት ጸጋን ሰጥቶአችኋል ወይ? እናንተ ያላያችሁት፣ ያልረዳችሁት፣ አንድ ቀን እንኳ ያልጠየቃችሁትን ሕዝብ በተበከለ አስተምሮት ግራ ከማጋባት ይልቅ ብቻዉን ልረዳ የሚችለዉን ኢየሱስን በሰበካችሁት እርሱም ለዘለአለም እንዳይሳሳቱ መልካምና ክፉን እንድለዩ የሚረዳቸዉን መንፈስ ቅዱስን በላከላቸዉም ነበር ግን ግን ግን ግን.........ያሳዝናል ይቅር፡፡ የዮሐንስ ወንጌል 16 ፡ 7-15
ደግሞም እላለሁ በእርግጥ ጌታ ገልጦላችሁ ከሆነም የመንቀሉን ሥራ ደግሞ ሰጥቷቿልን ጌታስ ቃሉን ይቀይራልኒ? ታዲያ ለመንቀል አልተጨነቃችሁምኒ? የዮሐንስ ወንጌል 13 ፡ 27-30
በእርግጥ ጌታ ስመጣ ምን ትመልሱለታላችሁ? ምንስ ሠራችሁ?
እንግዲህ ምን ይባል hmmmm እግዚአብሔር ይይልን!!! እኛም እንቃወማቸው እንደዚህም እንግለጣቸው እንጂ ።
It is heartbreaking!! Egzibher bete krisianin yasida
we Love U PROPHET BELAY
(ትንቢተ ኤርምያስ ምዕ. 29)
----------
8፤ የእስራኤልም አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። በመካከላችሁ ያሉት ነቢያቶቻችሁና ምዋርተኞቻችሁ አያታልሉአችሁ፥ እናንተም የምታልሙትን ሕልም አትስሙ።
9፤ በስሜ ሐሰተኛ ትንቢትን ይናገሩላችኋልና፤ እኔም አልላክኋቸውም።
WeDEFIT QIDUSU YIQEDES TSADIQU TSIDIQ YADIRG AMETSEGNAW YAMITSI ERKUSU YIRIKESS LEYANDANDU ENDESIRAW WAGAWUN ESEXI ZEND WAGAYE BE EJJE NEW YILAL GETAamen!