በሞባይል ባንኪንግ የ 1.8 ሚሊየን ብር ስርቆት የተፈፀመባት የቀድሞ የኢቢኤስ ጋዜጠኛ ልደት ተስፋዬ !
HTML-код
- Опубликовано: 14 окт 2024
- የቀድሞ የኢቢኤስ ጋዜጠኛ ልደት ተስፋዬ !
ጥያቄ የሆነብኝ የ I phone ስልኬን እንዴት ከፈቱት? የሞባይል ባንኪንግ የሚስጥር ቁጥር እንዴት አወቁት ? በቀን 600ሺ ብቻ በሞባይል ባንኪንግ ማስተላለፍ ይቻላል ቢባልም ሌቦቹ ግን በ2 ቀን ውስጥ 1.8 ሚሊየን ብር ነው ያስተላለፉት ?እንዴት?
Sheger Info Media brings, social, economic, and issues to its audience. Let us know what you think about the specific shows we put forth by commenting down below. Thank you for watching! Like share and subscribe to get the latest Ethiopian News, Information and updates.
#Ethiopia #ShegerInfo #MeseretBezu
የባንክ ሰራተኞች ተባባሪ ናቸው 100%
ትክክል አዉን እኮ ባንክ ቤቱን መመርመር ነዉ ግን እግ የለም እራሱ መንግስት ሊባ ነዉ አዉን አገሬ ፈጣሪ ይድረስልን
እስኪ መፍትሄ ካለው እባካችሁ የኔም ጎደኛ ለወንድሞ ብር ልካ በአንድ ግዜ አምስት መቶ ሺ ነው አጭበርብረው የወሰዱበት አላህ ለሁሉም ፍትህ ይለግስ 😢😢😢
ወረኛ ነገር ነሽ
@@walelegngesese9526እንዴት?
በትክክል ተባባሪዎች ናቸው
ባንክቤቱ ሰራተኞችናችሁ ማን አይደለም❤❤❤😢😢😭😭😭እግዚአብሔር ሀቅሽ ያምጣልሽእማ
WHO IDENTIFIED THIS ? HULESHEM SELKESHEN YETEM TAZREKERKALESHENA CBE MEN YADERGELESHE ??? MEKESESE BALEBET YEKESESE BEZHE GEN NOOOOOO
መሲየ ሌቦች ና ባንከሮች እኮ እጅና ጓንት ናቸው 🥲
በዚህአይነትምንድነውወይሀገራችንይሳዝናልጉድነው
አይ ስካመር የሚባል ነገር አለ ኦንላይን የሚዘርፍ
ከሌቦቹ ጋር ተመሳጥረው የሚሰሩ የባንክ ሰራተኞች አሉ ማለት ነው አለቀ።
በትክክል
በትክክል
ወይ ጉድድድድ ሰወች ንቁ ሌቦቹና የባንክ ሰራተኞቹ ጥፍርና ጥፍረመጥምጥ ናቸው አለቀ 😎😎
ሌቦቹ ከባንክ እና ከቴሌ ሰው አላቸው 100 % ሁሉም ሰው ይሄንን ማወቅ አለበት የምያሳዝነው የባንክ ክብር በዚህ ልክ መጎደሉ ነው እንጂ ቴሌ ውስጥ ቀድሞም ሰነድ አልባ ሲም ካርድ ለሌቦች አውጥቶ የምስጥ የሌባ ባልደረባ አለ።
ሰነድ አልባ ስም ካርድ ለሌቦች ።።ይሄ ደሞ አዲስ ነገር ነው ።
ሌቦቹ ባንኩ ዉስጥ ያሉ ሰራተኞች ናቸዉ
Bitikilll
Exactly
betkkl
Bankum yehen yawekal
ባጠቃላይ ሌቦቹ የባንክ ቤቱ ሰራተኞች ናቸው
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሚዘረፉበት ምርጥ ባንክ
ይገርማል ባንክ በእምነት ካላስቀመጠ ጉድጓድ ቆፍረን መቅበር እንጀምር እንጅ አልሆነም ባንኮች አስተማማኝ ዋስትና የላቸውም ያሳፍራል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እንደዚህ ከፋታው መዉረዱ ስሙ መጥፋቱ ያሳዝናል ተደጋጋሚ ወንጀሎች እየመጡበት ነው ባንኩ ዉስጥ የሚሰሩ ሰራተኞች ግንኙነት አላቸው ያሳዝናል በጣም የመንግስት ባንክ ካልታመነ ማን ሊተማን ነው ቆይ 😢
እራሳቸው ናቸው የሚሠርቁት ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በጣም ሌቦች ሆነውዋል እግዚአብሔር ይፍረድባቸው
100%ዘራፊዎቹ የባንኩ ባለሙያ ናቸው በተለይ ማናጀሩ😢😢
እኛኮ ብር ስንጠይቅ በገዛ ብራችን ሃምሳ ሺ እኳን አይሰጡንም ታድያ ይሄንን ያህል ብር እንዴት ባለቤቷ ትወስዳለች ብለው ሰጡ እኮ እንዴት😢😢😢
YANTE YEBASE HOOOO ERE MEDHANETEHEN WATE MEJEMERYA
How stupid you are ??
አይ አገራችን በእዉነት ያሳዝናል እግዛቤር ይርዳሸ እህታችን እግ ካለ ???
ይሄን የምታነቡ በሙሉ ፈጣሪ የምትሰሩትን ይባርክ
Aameen
ኢትዮጵያ ሕዝብ ሆይ ሞባይል ባንክንግ አትጣቀሙ ምክንያቱም የኢትዮጵያ የባንክ አሰራር የሞቴ ነው
በትክክል እራሱ ነው የባንኩን ሰራተኛ ልኮ የሚያዘርፈው ያለምንም ጥርጥር አይን ያወጣ ሌብነት አይፍን እንዴት ይከፍታል ኧር እፍሩ ሰለጠንን ብላቹ ባንኮችዬ አይን ያወጣ ሌብነት እራሳቹ እየተመሳጠራቹ ከሌባ ጋር
በቃ ይጣራ ለሌላ መማሪያ ይሆናል
እኔ ግን ሀገሬ እያስፈራችኝ ነው ልጆቻችን እንዴት ነው እምናሳድጋቸው?
ፈራን መኖር ፈራን
በጣም አየ ግዜ😢
ጉድ በል ጎንደር ምን ጉድ ነው የምንሰማው እንዴት ይሁሉ ገንዘብ ሊወጣ ቻለ እግዝዬ ሌባው እዚያው የባንኩ ሰራተኛ ነው ኧር ኢትዬጲያ ወዴት እየሄደች ነው መሰልጠን እንደዚ ነው እንዴ ዘመናዊ ሌብነት እህቴ እግዜር ይርዳሸ በጣም ያሳዝናል
ደቡብ አፍሪካ ሆነ እኮ
@@selamselina1321betam
ባንኩን በሕግ ተጠያቂ ነው, እንዳትለቁዋቸው። እና ደግሞ ይ oline banking ብቃት ስለሌላቸው ብያስቖሙት ይሻላት። ባንኩን ኣትልቀቁት።
🎉ሰላም ወንድማችን በእውነቱ በጣም የሚያዝናና እና አስተማሪ ቪዲዮ ነው የቀረበልን ከልብ እናመሰግናለን🙏
🔥ከዚህም በላይ ብዙ አዝናኝ እና አስተማሪ ነገር እንጠብቃለን!
🌟ዋናው ለሰው ልጅ ሰላም ነውና በተለይ በዚህ ሰዓት ፈጣሪ ለሃገራችን ፍፁም ሰላምን ለመላው ህዝቦቿም አንድነት እና ፍቅርን ለሃይማኖቶቻችን ፅናትን እና መስፋፋትን ለማህበራችንም መጠንከርን ያድልልን🙏አሜን❤
ታዲያ ንግድ ባንክ መቼ የሚያምነው ነው ራሱ ባንክ ውስጥም ተዘርፈን መፍትሔ አላገኘንም የነሱ ነገር ተከድኖ ይብሰል
አየ ህግ የህግ ባለሞያወቹ እራሳቸው ሌቦች ናቸው የባንኩም ሰራተኞች እግዚአብሔር ይሁንሽ የእኔ እህት ወር ሙሉ ያለምንም ምላሽ ?
እግዚአብሔር ይመሥገን እንዴ እንኳን ኢትዮጵያ እኛም ያለንበት ሐገር እንዲሕ አይነት ዝርፊያ የለም ይሔንን ያሕል ገዘብ ማውጣት እንዴት ቻሉ ባንኩ አብሮ ሠርቷል አጣሪ ያማል የማይሖን ነው በሑለት ቀን
አሁን እኮ ባንኩ እራሱ ዘራፍ ሆኗል አብይ የሚባል የበሻሻ ድሩየ ሀገሪቱን መስቅልቅሏን አውጣት
ኢትዮጵያዊ መሆኔን እንደት እንደምጠላው በዚህ ምክኒያት
ፈጣሪ የጃቸውን ይስ ጣቸው ከሁሉም የሰው ህይወት ይበልጣል 😭😭😭😭😭☝️
ንግድ ባንክ ራሱን ቢፈትሽ መልካም ነው። ሰራተኞቹንም ክትትል ይደረግባቸው። የሰው አካውንት በማየቱ ይህን ያህል ገንዘብ አለሽ ይላሉ ። የዚህንም ውጤት እንጠብቃለን ።
እኔ ብሆን ይሄኔ ታምሜ ተኝቻለው ወይ አብጃለው ይሄን ሁሉ ብር በአንዴ አጥቼ አረ አንቺ ጎበዝ ነሽ ጠንካራ ማርያምን አረ ሀቅሽን ያውጣልሽ የሰው ገንዘብ የሚበሉ ሰዎች ግን አይለፍላችሁ
🤣
Yemer enem behone abejalew enji 😢😢😢
ትክክል
ወይ ኢትዮጵያ ሃገሬ የሌብነት ወንጀል እንዲህ ይስፋፋ ያሳዝናል ።ይህ ወንጀል ሊፈጸም የሚችለው በሚያውቅሽ ሰው እና በባንክ ሰራተኞች የተፈጸመ ነው መቶ ፐርሰንት።
እህቴ በጣም ዘግይተሻል በውጭ አለም ቢሆን የመጀመሪያ ስራ የሚሆነው ባንክ ፍሪዝ ማድረግ ከዚያ በሗላ ነው ሌላ ፕሮሰስ የሚጀመረው
እደዚህ አይነት ሲያጋጥም ወዲያው የባክ አካውንቱን ብሎክ ሴም ካርዱም ብሎክ ሞባይልሽን አታገኝም እጂ ብርሽን ታተርፊ ት ነበር ለሌላው ትምርት ይሰጣል
😢ሞባይሉ በቀረባት አረ ብሩ
እግዛቢሄር ለጎ ስላሰበልሽ ተመስገን በይ እናት ብር ሰርተክ ይመለሳል የውነት ያል ፋበት ኢሚመኝ ፈጣሪ ፈራጅ ይፍረደዉ ልጅሽን ያሳድግልሽ ከነ ቤተ ሰቦችሽ ዕድሜ በጤና ተመኘሁልሽ እህትሽ ኤርትራዊት
ያጠፋሽው ሶስት ቀን መቆየትሽ ትክክል አልነበርሽም ወዲያው ባንክ ሄደሽ ምንም ገንዘብ እንዳይንቀሳቀስ ማስቆም ነበረብሽ ዘገየሽ የባንክ ሰራተኞችም ይኖሩበት ይሆናል ያንቺ ጥፋት ነው እዚህ አገር መታወቂያቸው፣ የባንክ ካርድ፣ ስልካቸው ሲጠፋ በሰከንድ ውስጥ ባንካቸውን ነው የሚያግዱት አንቺ በዚህ ፍጥነት በዛ ፍጥነት ምን አግብቶሽ ወዲያው ስልክሽን ስታጪል ወዲያው በሰከንድ ውስጥ .ባንክ ነበር ማገድ የነበረብሽ
መሠረት በጣም ጠቃሚ መረጃ ነው ።እናመሰግናለን። ሠላምታ አሰጣጥ ላይ አስተያየት አለኝ። ይህን ያህል የተጎዳን ሰው " ሁሉ ሰላም " ብሎ መጠየቅ አይከብድም ? ብዙ ጊዜ ሚዲያ ላይ ሲቸገሩ ይታያል ። ግዴታ ነው ወይ ሀ ብሎ መጀመር ? ስልኩየተቀዳ መሆኑ ይታወቃል። በሆነ የንግግር ቴክኒክ የሚታለፍበት መንገድ ቢኖር።
ይህ ነገር በኔም በቅርብ ነው ላይ ተፈጽሞል ስልኩን በሰረቁት 2 ቀን ባክ ሲሃድ እዳለ አካውቱላይ የነበረው ብር የለም በጣም ግራ ያጋባል
እግዚአብሔር ሀቅሽ ያስጥሽ ግን የባንክ ስራተኞች አሉበት እግዚአብሔር ይርዳሽ የባንኩ ስራተኞች ይፍተሹ
ፈጣሪ ሆይ ከተማሩ ሌቦች ከራስ ወዳድ ባለስልጣናት ከዘረኞች ህዝባችንን ሀገራችንን ነፃ አውጣልን 🙏🙏
እንዴት ያልተለመደ ትራንዝአክሽን ሲካሄድ ባንኩ እንዴት ወደ ደንበኞቹ ደውሎ አያረጋግጥም ?
እጅና ጐንት ናቸዉ የባንክ ሰራተኞች😢
🔥 እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ 🙏
የባንክ ሠራተኖቹ ተባባሪ ናቸው😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢😢
በጣም ነዉ የሚያሳዝነዉ፣ነገር ግን ወዳዉ ስልካችን ይሁን ካርዳችን ሲጠፋ በደቂቃ ዉስጥ ለበኩ በካልም ይሁን በስልክ ደዉለን ማሳወቅ አለብን ሌላዉ አለም ላይ፣ባንካች ይሄን ሁሌም ይሄን ለደንበኞቹ ማሰወቅ ነበረባቸዉ
ባንኩ ተጠያቄ መሆን አለበት ምን ዋስትና ይኖረናል
ወደደም ጠላም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለተፈጠረው ችግር ተጠያቂ ነው :: እምቢ ካሉ ጎበዝ ጠበቃ ፈልገሽ ክሰሻቸው::
ወዲያው ሂደሽ ባንክ ላይ አካውንቱን አታዘጊውም?
ፎርጌት ፓስወርድ ብለው አዲስ ፒን ኮድ ሪሴት ማደረግ ይችላሉ በጣም ቀላል ነው
ሞባይል ባንኪንግ ላይ በራስ ሪሴት ቢደረግም አይሰራም
ለምን ? ታዲያ ባንኩ ነው ፓስወርዱን የሞሰጣችሁ፡
ሌቦች ከባንከሮች ጋር ተባብረዉነዉ የሰረቁት በጣም ያሳፍራል የህዝብን ገንዘብ መዝረፍ እህቴ እንኳንም አንች ሰላም ሆንሺ
በሞባይል ላይ ባንክሽን የምትጠቀሚ ከሆነ ኮዱን ማግኘት ቀላል ነው። ለሁሉም ትምህርት የሚሆነው ስልክ ላይ የግን ባንክን የመሳሰሉ የምትጠቀሙ ከሆነ ሲጡፋባችው ለባንኩ እና ለፓሊስ ማስመዝገብ ይኖርባችዋል።
ከባንኩ ሠራተኞች ውጪ ማንም ሊሆን አይችልም፡ በርግጠኝነት
ወይ ጉድ ሀቅሽን ፈጣሪ ያምጣልሽ 😢😢😢😢😢
የማፊያ ሃገር በስመአም
እግዚአብሔር ሀቅሽን ያዉጣልሽ🤔
ወይ አገራችን ያስሳዝናል በጣም ምን ይሻለናል. 😢😢😢
እኔ ሕዝብን ሊጠቅም የሚጠቅም ነገር አለኝ አስተያየት ባንኩ እና ፖሊስ ጣቢያዎች ከጣቢያ አዛዥ እና ከባንክ ማናጀሮች ጋር ወንጀል በረቀቀ መልኩ እንደሚዘረፍ ስለሚያውቁ የባንክ ቡክ እና ከገንዘብ ማውጫ ካርዶች መጥፋት ጋር ፖሊስ ጋር ወይም ጣቢያ ማመልከት ከየትኛውም ሌቦች ኪስ ተቀብለው ሊሰጡሽ በማይችሉት ሁኔታ ማመልከቱ ትርጉም የለውም በቀጥታ በባንክ ቤት ሔደው ባንኩን ምንም አይነት ነገር ከኔ ውጪ እውቅና እንዳትሰጡ ገንዘቤ ቢዘረፍ ባንኩ ተጠያያቂ እንዲሆን መዋዋል ይጠቅማል እላለሁ
ጥያቄ
1. ሲጀመር ስልኳ የጠፋባት መንገድ ?
2.በንግድ ባንክ መተማመን አይቻልም በቃ? ቴሌብርም?
3. የሚመለከታቸው አካላት መልስ መስጠተሰ አለባቸው አለበለዚያ ግን እጃቸው አለበት ማለት ነወ።
የመጀመሪያው ነገር ሰልኩ ሲሰረቅ አንዴት አላዘጋሽዉም። በተጨማሪም ባንክሽን contact አላደረግሽም?
መሲ የሚስጥር ቁጥር የሚለዉን ሔደሽ ብታይ እኔ ስልክ ቀይሬ ድጋሚ ለማስከፈት ስሔድ ሞባይል ባንኪንግ የሚከፍቱት የበፊቱን ሚስጥር ቁጥርሽን ያቁታል ይታያቸዋል እኔ እንዴ ያዩታል ብዬ እንዴት እንደደነገጥኩ በዚህ ላይ ለግንዛቤ ብትሰሪበት መሲዬ።
የመታወቂያውም ትክክለኛለት ማረጋገጥ ያለበት የባንኩ ሀላፊነት ነው የግለሰቦቹን አካውንት ሲከፍቱ:: ሌላው በቀን 600,000 በላይ በመውጣቱ ባንኩ የአሰራር ግድፈት እንዳለባቸ ያመላክታል::ስለዚህ ባንኩ ገንዘቧን ሊተካላት ይገባል::
ድምፅሽ ጀማነሽ ሰለሞንን አስታወሰኝ
እህቴ ሀቅሽን ጌታ ያስመለስልሽ ሌላ ምን ይባላል ???? መሰልጠን መሰይጠን ሆነብን እኮ ጌታ ሆይ ኢትዮጵያን አስባት . ሁሉን ማድረግ ትችላለህ !የነገሠውን እረኩስ መንፈስ ወደ አፋፉ አድርሰህ ከጥልቁ አስገባዉ
አሜን!!!!
Dr abye ke meta wadey nawe lebenate nabsa gedaye yebezawe Egzeabher yerdashe ehietachen😢😢😢😢
የተወለባቸ ወይም olline banking የተጠቀምባቸው ስልኮቹም IME ቁጥር መልያ ኣላችው። ያ ነገር ሳይመዘገብ ከሌላ ስልክ ኣይገናኙም።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሊጠየቅ ግድ ነው
ሌብነት full time ስራ ሆኖል ማለት ነው?
ባንክ ቤት ነው ያለው ችግር ሲም ካርዱ በሌላ ስልክ ከተው ባንክ በመሄድ ሌላ ኮድ ይከፍታሉ ስለዚህ ይኼ ስራ ሊሰራ የሚችለው ባንክ ቤት ነው ሀቅሽን ይመልስልሽ
1.8 የጠፋሽ አትመስይም እኔ ብሆን Emergency neberku 😂
ምን መሆን አለባት ገንዘብ ተሰርቶ ይገኛል የሰውስ ህይወት ይጠፋል።
ቢልህ ጀግነ መለት አለህን ባቢቻኝነት ማሚለክ ነዉ የነቢያት ሙደሚደሚያ የሆኑትን ነቢያችንን ሷሎላሁ አለህ ወሰልም ሱነቻዉን መከተል ነዉ ፓሮፈይሌን በመጨን አበራታቱኝ በቅንናት
እንደ ሰረቋት በምን ደወሉላት? የሚያውቃት ተከታትለው ሊሆን ይችላል አሊያም ሼር ገብተዋል ጌታ ሀቅሽን ያውጣልሽ ባንኩ ውስጥ የሚሰሩ እጃቸው ሊኖር ይችላል
እራሷ ወደ ስልኳ ትደውላለች እንጂ
ፖስወርድ ማወቅ ይቻላል specifically iPhone ላይ ብዙ application አለ password ሽን የሚያሳይ እዚያም ሳትሄዱ setting ላይ አንዳንድ የተረሱ ፖስወርዶችን የሚያሳይ
እደሱ ለማድረግ እኮ መጀመሪያ ፖስ ኮዱ ሳይታወቁ እዴት ነዉ ሴቲንግ መግፖት የሚቻለዉ? 2ኛ ደሞ ሴቲንግ ያላ የሞባይል ባንኪን ፖስወርድ አይቀመጥም
ልጅቱ ስልዃ እንደወሰዱባት ወድያው ወድያውኑ ባንክ ሔዳ ለማዘጋት ትችል ነበር፣
she already said why , it is a short video ,were you sleeping?
@@eshetudinka4550 በዚህ ቅጽበት ስልኩን ከፍተው ፖስ ወርዱም ሊያገኙት አይችሉም የሚል የተሳሳተ ግምት በማድረግ በፍጥነት ቀድማቸው ባንኩ ሔዳ ብታዘጋ እነሱ ሁሉ ነገር ቢያገኙ እንዃን ገንዘቡ ሊያወጡት አይችሉም ነበር፣ ማለቴ ነው
ሲም ካርዱን ከስልኩ ውስጥ አውጥተው ወደ ሌላ ስልክ ውስጥ ከተው ቁጥሩን ወደ ሌላ ስልክ ደውለው ካወቁ በኋላ ንግድ ባንክ ውስጥ ካለ ሰው ጋር ተመሳጥረው በሌላ ቀፎ አክቲቬት ካስደረጉ በኋላ የሰሩት ወንጀል ነው ሊሆን የሚችለው፡፡ ንግድ ባንክ ላይ ትኩርት ታድርግ
Endeza kehone yetignaw computer user activate endadergew yitawekal eko
ስልኳ እንደተሰረቀ ወዲያው ለምን ወደ ባንክና ቴሌ ሄዳ እንዲዘጋ አላደረገችም በጣም ታሳዝናለች
የእኔ እናት ስልክሽም ባይጠፋ ይሰርቃሉ በሰለጠነ አሜሪካ ይሰረቃል ከአሜሪካ ወደ ህንድ ይተላለፋል የእኛዎቹም ጀምሩ ማለት ነው😢
ምንም ሳትፈሪም ሆነ ሃቁን በዝርዝር ሰለነገርሽኝ እናመሰግናለን /ወይ እንደ 5 ቁ ተከላካይ ተጫዋች ሌቦቹ ታክቲክና ቴክንካቸውን አየቀየሩ መምጣት ጀመሩ የገባ ብር ሪሲትና/ማሰረጃ ከመጠየቅ የሰው አካ/ያለቤቱ ተከፍቶ ብር እነደበሶብላ ቅጠል ሲሸመጠጥ እንዴት እንደሆነ ነው ሲሰተሙን መፈለግ የሚሻለው
በጣም ያሳዝናል እውነቱን ፈጣሪ ያውጣልሽ
ልጅቱ ስሕተትዋ ሁለት ሲሆን 1-መንገድ ላይ ብዙ ሌቦች እንደሚኖሩ አለማሰብና ተዘነጋግታ 2- ወድያው ወደ ባንዃ ሔዳ ማዘጋት ነበረባት፣ በዚህ ቅጽበት እንዴት አስባለሁ የሚባል ነገር የለም።
ማታ ላይ ነበር የተሰረቀችው
@@SintayehuEshetu-hg8us ማታ ከተሰረቀ የሚቀጥለው ቀን ጠዋት ወደ ባንክ ሔዳ ማዘጋት ትችል ነበር፣ ምክንያቱ ሌቦቹ ስልኩ ከፍተው የባንክ ፖስ ለማግኘት ጊዜ ያስፈልጋቸዋል እስዋ ከቀደመቻቸው ግን ሁሉ ነገር ቢያገኙም ለማውጣት አይችሉም።
እግዚአብሔር ይፍርደልሽ አይዛሽ
ሰው ችግር ገጠመኝ እያለ ሁሉ መልካም ማለት ምንድን ነው?
😂😂😂
😂
😂😂😂😂😂
😂🤣
ልምድ ነው😅
ባንኮች ተባባሪ ናቸው፤ ካለበለዚያ ሊሆን አይችልም። ማውጣት የሚቻለውም ብር 50000 ሆኖ ሳለ ይህን ያህል አወጣጡስ እንዴት ሆነ መሲ?
ይህ ጉዳይ ማጭበርበር ከባንክ ሰራተኞች የወጣ አይደለም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የማንም ሌባ መጫወቻ ከሆነ ቆየ ያሳዝናል
ገንዘባችንን ባንክ ውስጥ አምነን ማስቀመጥ የማንችልበት ወቅት ላይ ደርሰናል ወገን። ሌቦቹ ሳይሆን የባንክ ሰራተኞች ናቸው ይህንን የሚያደርጉት። የማንም ሰው ወይም የኢትዮጵያ ዜጋ ሆኖ ባንክ ውስጥ ገንዘብ ቢያስቀምጥና እንዲህ ያለ ችግር ሲገጥም ሁሉም የባንኩ ሰራተኞች ታስረው እንዲከፍሉ መገደድ አለባቸው።
ምንናልባት ከስልክሽ ኖት ቡክ ኮዱን ሲብ አርገሽው ከሆን ይጠቀሙበታል
100% የባንክ ሰራተኞች ተባባሪ ናቸው ይጣየቁ ይጣየቁ ይጣየቁ
በመቶ ንክ ቤቶች ራሳቸው ከሙሉ በኩሉ አብረው ነው ሚሰርቁት ከሊቦች ጋ ከብዙ ጥቂቶች የባንክ ሰራተኞች ሌቦች ናቸው የሌቦች ተባባሪ ናቸው ብቻ የሰው ላብ ሚበሉ እሳት ይሁንባቸው
የኔ ውድ. በጣምያማል.
የባንክ ሰራተኞቹ ናቸው 100%
አንዱ የማፍያ ቡድን በየባንኩ የመሸጉ ናቸው።
Melo wow it looks amazing bless you ❤
በ2 ቀን እንዴት ከ200ሺ ብር በላይ እኮ አይተላለፍም የዘረፉሽ የባንክ ሰራተኞቹ መሆን አለባቸው!
በቀን 600000 ሽህ ነው
እንደው ምንድነው ነገሩ ወይ ኢትዮብያ እንደው ሌብነትተፈትራቸው ሆነ
❤❤❤
መሲእስታ ጠይቄአት ሀይፎኑ እንዴት ተኩፈተ አይክላውዱ ቅጥር እንዴት አገኙት ሀይፎኑእንዴት ተከፈተ ሀይፎኑን በጂፒየስ የት እንዳለ አትፈልግም
She said she was shopping so she needed to check that as well,what kind of card she used or did she buy with cash? Because it seems like some one accessed her card not her phone
ሌብነት በጣም ከፍቷል ይህ ኘገር በኔም ላይ ደርሷል እናቴን መሀይሟን የባንኩ ሰራተኛ ሞባይል ፓኪግ ልክፈትሎት ብሎ 7መቶ ሐምሳስድስትሺ ብር በአንድ ቀን ውስጥ ነው የወሰዱባት መስዬ እኔም ላዋራሽ እፈልጋለሁ
ወዲያውኑ መስመሩን ለምን አላዘጋሽውም??
ሰላም ባለ ሞባይል ‼‼‼‼ የጠፋብሽ ከጥንቃቄ ጉድለት ነው ኪሴ ውስጥ ነበር. 👉👉👉 መጠንቀቅ እራስን መጠበቅ ጥሩ ነው 👉👉👉 ሌላው ከባንክ ሰራተኞች ውጪ ማንም ይሄ ሊያደርግ አይችልም 👉👉👉 ኮድ ቁጥሩን እንዴት ሊያገኙት ቻሉ ⁉⁉⁉ በአንዴ አንዴት ይሄ ሁሉ ገንዘብ ወጣ ⁉⁉⁉⁉⁉ ለማንኛውም ውስጥ አዋቂ ነው የሰረቀሽ 👉👉👉 እራስሽን ጠብቂ እግዚአብሔር ይርዳሽ አሜን ፫ 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ውይ እህቴን ኣንቺሽ 1.8ሚ ከየት ኣመጣሽ? በይ እግዚአብሔር ይርዳሽ ህግ ካለ ባንኩን ክሰሽ
ስልኩን ማዘጋት ባንክ መደወል እና ኣካውንት መዝጋት #1 መሆን ነበር.
there is a possibility to trick the face ID and access your information.
እኔም ተዘርፉኩ አረ ወዴት እያመራንነው ከአለሁበት ትርራን እስፈርያረኩት የላኩለትሰውጋ ሳይደርስ ወሰዱት ሙሉውን አላኩትም ቀን ሰው አስተላለፉት ማንም አደለም ሌቦችሰራተኞቹናቸው
የዘንድሮ ሀከሮች እኮ አይደለም ያንቺን ስልክ ስንት አይነት ነገር ማድረግ ይችላሉ 😊
እኔም ሶስት ብር አካሁንቴ ላይ ነበረኝ የቤት ክራይ ለመክፈል ሄጄ ላወጣ ስል በኢቲም አንዋር መስኪድ ጋ አዉጥተሻል አሉኝ እኔ እንኳንስ አንዋር መስኪድ ቀርቶ የትም አላወጣሁም ስጀመር ሰው ሰቶኝ ነው ለቤት ክራይ ያስቀመጥኩኝ በጣም አለቀስኩኝ ምናልባት ለሰሚው ትንሽ ሊመስለዉ ይችላል ለኔ ግን እኔና እግዚአብሔር ነን የምናዉቀዉ አዝኜ ዝም አልኩ ።እግዚአብሔር የስራቸዉን ይስጣቸው
መሲ የግድ የ ኢ ቢ ኤስ ጋዜጠኛ ስለሆነች ነው ዘገባው የቀረበው ? ከዚህ በላይ በስም የማይታወቁ ከዚህ በላይ ቢዘረፉ ታቀርቢያወለሽ ?
እውነት ነው
በጣም ያሳዝናል አላህ ኸይርያርግልሺ
እግዚአብሔር ፡ ፅናቱን ፡ ይስጥሽ ። ፍርዱንም 😭😭😭😭😭😭
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሃላፊነቱን መውሰድ አለበት