Thanks, Emahoy, for your thoughtful insights. You are young but still very farsighted. We definitely need more of you who are confident and well educated. I hope 15 to 20 years from now, you may have a different view of the monks that are overwhelming the streets of Addis and the big metropolitan cities in the world. I wish you a successful career in teaching and a peaceful spiritual life. Best regards
I am very impressed. May God keep you safe emahoy. We need to help get the book published. How can I contact emahoy to get more information. Please let us know. Thank you. Egziabeher yeagelgelot zemenachehun yabezalen!
ቃልይወትያሰማልንበጤናበእዲሞበፀጋያቆይልን❤❤❤❤❤❤❤
እማ ሆይ በረከትዎ ይደርበንና
በተለይ በአለም ላይ ምንኩስናን ለብሠው መኖር ያሉበት ህይወት መመረጥ ነው እ/ር ይመሥገን
አሁንም ጥናት በማድረግ መንኩሥና ላይ ርሠርች በመሥራቶ ደስ ብሎኛል አማሆይ በጣም የሚያበረታታ ነው ።
የሚገርም ነው እንደዚህ እርግት ያለ የቀና መንፈሰ የሚታይ አገልግሎት ዛሬም ሰላሳየን የአባቶቻችን አባት ይባረክ
ድንቅ እናት ነዎት! እግዚአብሔር ፍጻሜዎን ያሳምርልን!
እማሆይ በጎውን መንገድ ይዘዋልን እግዚአብሔር ፅናቱን ያድልልን አሜን
ቃለህይወት ያሰማልን በእድሜ በፀጋ ያቆይልን እማሆይ
ምን እኛ መታደልነው እናታችን በረከዎት ይደርብን
እማሆይ ምንኛ ፈጣሪ ቢዎዶትና ቢመርጦት ነው ረጅም እድሜ ከጤና ጋር ተመኘሁሎት ያሳቦትን ቅዱስ አማኑኤል የድንግል ማርያም ልጅ ያስፈፅምዎ
በጣም ይገርማል እይታየ የተሳሳተ ነበር ከተማ ለማያቸው መነኮሳት እግዚአብሔር ፍጻሜዎን ያሳምርልን! አትርፌለሁ።
መታደል ነው በእውነት በዚህ እድሜ ዓለምን ትተው መውጣት መነቅ !!! 💛
በእውነት እግዚአብሔር ፍጻሜዎትን ያሳምርልን ከዚህ በላይ የሚያገለግሉበትን እድሜና ጸጋ ይስጥልን።ችሎታወን አውጥተው ማሳየተዎም ትልቅ አስተምሮ ነው
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለሕይወትን ያሰማልን እርሶን መሰል እናቶች ያብዛልን እርሶም ያሰቡት የልቦ መሻት ፍሬ አፍርቶ እንደ ቅድስት እናታችን ወለተ ጴጥሮስ እንደ ቅድስት እናታችን ፍቅርተ ክርስቶስ እንደ እንደ ቅዱሳት አንድት እናቶቻችን ተትኪ ትውልድ አፍርቶ ለክብሩ ወራሽ ለምንግሥቱ ቀዳሽ ያድርግልን።አሜን!!!!!
እግዚአብሔር እስከ ፍፃሜ ያፅናወት!!!!!
በእውነት ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃል ህይወት ያስማልን እማ ሆይ በቤቱ ያፅናልን አምላክ ቅዱሳን እድሜ ጤነ ያብዛልዎት አሜን
በዕድሜ በጸጋ ይጠብቅልን እናታችን እርስዎን አይቼ ራሴን ወቀስኩ ያ በከንቱ ያሳለፍኩት ጊዜ ቆጨኝ. ጌታ ሆይ ለእኔም ልቦና ስጠኝና በቤትህ ጸንቼ እንድኖር እርዳኝ😭😭
በቅድሚያ ቅዱስ እግዚአብሔር የእናታችንን አገልግሎት ይባርክልን፤ያብዛልን። እኛም በአገልግሎትዎ የምንጠቀም የምናፈራ እንሆን ዘንድ የእናንተ አምላክ ይርዳን።
1) እማሆይ የምንኩስናን ትርጉምና ደረጃዎች በቀላል ቋንቋ ያስተማሩን እጅግ ጠቃሚ ነው። እውነት ለመናገር ብዙዎቻችን ይህን የቤተክርስቲያናችንን ትርጉም አናውቀውም። ስለዚህ ሳይገባን በመሰለኝና ባሉባልታ ወሬ መነሻ "መነኩሴ ከተማ አያስፈልግም፤ሥራ ያጣ መነኩሴ ቆቡን ቀዶ ይሰፋል ወዘተ" በጣም የተሳሳተ ነገር እንናገራለን። ይህን ጉዳይ ግልጽ ስላደረጉልን እናታችንን አመሰግናለሁ።
2) በዚህ ዘመን የሰንበት ት/ቤት ወጣቶችን በወንጌል ለማጽናትና ባጠቃላይ የወንጌል አገልግሎትን ለማስፋፋት ቤተክርስቲያናችን መሥራት ያለባትን ዋና ዋና ተግባራት ያስረዱበት ነገር በጣም ትኩረት ሊሰጠው ይገባል፤ከቤተክህነትና መምህራን ባሻገር የእያንዳንዱ ምዕመንም ግዴታ ነው።
3) እማሆይ ያዘጋጇቸው መጻህፍት ለእኛ ሊደርሱን ይገባል። በዚህ በኩል እናታችን በማንኛውም መንገድ መታገዝ አለባቸው። ስለዚህ እናታችን ያለቁትን መጻህፍት አርትኦት አስደርገውና የሽፋን ገጽ (cover page) አሠርተው በዚህና ሌሎች የቤተክርስቲያን ሚዲያዎች ቢያስተዋውቋቸው እርግጠኛ ነኝ ተባብረን እናሳትማቸዋል። የእናታችን ሐዋርያዊ አገልግሎትም ይስፋፋል።
በድጋሜ የእናታችንን የአገልግሎት ዘመን ለዚህ ቅዱስ ክብር የመረጣቸው ቅዱስ እግዚአብሔር ያርዝምልን፤ያብዛል።
💚💛❤️
ቃለ ሂወት ያሰማልን በረከቱት ይደረን እማሆይ እናመሰግናለን
ቃለ ሕይወት የሰማልን።
የዘመናችን ወለተ ጴጥሮስ ብዮታለሁ እናቴ😢 ያስፈፅሞት እስከመጨረሻዉ የድንግል ልጅ አማኑኤል በእዉነት መመረጥ ነዉ እኮ ❤😢
እግዚአብሔር ይስጥልን ቤተ አብርሀም እማሆይ እማ አምላክ ቀሪ ዘመኖትን ታርዝምልን በዚህ ሰዓት እና ዘምን እንደ እርሶ አይነት መኖሩ በራሱ እጹብ ነው እድሜ ፀጋውን ያብዛሎት እግዚያብሔርር አምላክ ሐገራችንን ይባርክ
እማሆይ ዜና ማርያም ጌትነትን በጥሞና አዳመጥኩ. ከማሆይ ንግግር የተረዳሁት አንድ ነገር አእምሯቸው ከልጅነታቸው ጀምሮ የመጠቀ ስለሆነ ሌሎች የተረዱ አይመስለኝም. ለዚይሞ ከቤተሰብ እንኳ የበሃል ችግር ብቻ አይመስለኝም የነበረው አለመግባባት. ውስጣዊ ብስለታቸውና ለእውቀት ጥማቸውን የሚያረካ የቤተሰብ ትብብር አልነበረም. ያም ከቤተሰብና ከአካባቢያቸው ጋር አልተግባቡም ነበር. ያም ፈተና ላይ ጥሏቸው ነበር. ሁኖም እማሆይ ብሩህ አእምሮ ስለነበራቸው ራሳቸውን ያውቁ የነቁ ስለነበርና የመጠቀ አእምሯቸው የመንፈስና ሰብዓዊ ጥንካሬ ስለሰጣቸው ፈተናዎችን ሁሉ በትዕግሥት አልፈው ለዚህ ደርሰዋል. የእጉዚያብሔር እርዳታም ታክሎበት ቢሆንም የራሳቸው ዌሶጣዊ ማንነት ከፍተኛ ባይሆን ኖሮ አዳጋች መወጣት የማይችሏቸው ፈተናዎችን እንደተጋፈጡ ተገንዝቢያለሁ. ራሱን ያወቀና ብሩህ አእምሮ ከፈጣሪ እርዳታ ጋር ማንንም ምድርዊ ፈተናዎች ማለፍ እንደሚቻል ተገንዝቢያለሁ. አሁንም የእማሆይን አእምሮ ትልቅነት እንደገባኝ ጅማሬ እንጅ ዋናው ማንነታቸው በጭልፋ ተቀድቶ የማዬልቅ ገና ብዙ የታመቀ የአእምሮ እመርታ ይታያል. ከእሳቸው የሚጠበቅና ቤተክርስቲያንንም አደራ ብዬ በጥብቅ እምለምነው እማሆይ በአላቸው ውስጣዊ ጥንካሬ ከዚህ ደርሰዋል. ቤተክርስቲያን እኒህን ትልቅ አእምሮ ያላቸውን እማሆይ የበለጠ በመደገፍ ያላቸውን አእምሮ በማዳበርና በመተባበር ቢሰራ በእኔ ግንዛቤ ቤተክርስቲያኗ የበለጠ ትጠቀማለች እማሆይ የበለጠ የረኩና ስማቸው እንደ ያሬድ ሲጠራ ለዘላለም የሚኖር ይሆናል. You have great potential for sure. Please don't waste your untouched great inner potential. I beg you.
እማሆይ በረከትዎ ይድረሰኝ.
አቤት መታደል ፍጻሜዎትን ያሳምርልዎ
መታደል ነው በጣም በጣም የሚገርም ነው በሁለት ቢላዋ የተሳሉ መነኩሴ ፍፃሜዎን ያሳምርልዎት እመቤቴ ቅድስት ድንግል ማርያም ከፊት ከኋላ ትምራዎት በረከትዎ ይደርብን አሜን
እግዚአብሔር አገልግሎትዎን ይባርክ ፤ መጨረሻዎን ያሳምርልን 💚💛❤⛪
Amen Emahoy tseletot yirdan
እማሆዬ በእድሜ እና በጸጋ ይጠብቅልን
Ameeen Ameeen Ameeen Qalayiwoti yasamalin 🤲🤲🤲
ኡነት እግዝኣብሄር ከእርስዎጋ ይሁን።ቤተክርስትያንን ከሚያስፈልግዋት ብእውቀትና በጥበብ ከግዜውም ከዘመኑም ኢንዲሁም የህዝቡና የቤተክርስትያን ሊቃውንት ኣባቶች ያለ ችግር ተረድተዋልና ኢንደፍላገትዎ በሁሉ የተሳካ ኣገልግሎት ኢንድሆንላቸው እግዛኣብሄር ይባርኮት።
እናታችንበረከትሆይደርብን
እንደምን ከረሙ እማሆይ
የተወሰነ ቁጥር እንደ ክርስቶስ የሚለውን መፅሀፍ ለማሳተም ትንሹ የብር መጠን ስንት ነው ይባላል?
Amen
HAYALU EGZIABHER bedeme betena yitebikot
አሁን እኔ ሰዉ ነኝ ፍጣሪ በመንገድ ምራኝ
እግዚአብሔር ፍጻሜዎትን ያሳምርለዎት❤️
ቃለህይወት ያሠማልን እማሆይ ዚና ስላሴ
እረጅም እድሜ እና ጤና ይስጥልን እናታች እማሆይ ዜና ማሪያም
መጨረሻቸው ከማረ መልካም ነው ።ግን ?
Extra ordinary personality, high potential and unique life experiences ❤🙏 May God protect and support your way through your journey ❤🙏
ብርቱካንዬ ደስ ትያለሽ በጣም
እግዚአብሄር ያበርታወ እማሆይ።
ቃልህይወት ያሰማልን የእማሆይን ሙባይል ቁጥር ፈልገን ነበር
እማሆይ ፅናተዎን አደንቃለሁ
ግን ምንኩስና ለክርስትና የለው ጠቀሜታ ምንድን ነወ?
Thanks, Emahoy, for your thoughtful insights. You are young but still very farsighted. We definitely need more of you who are confident and well educated. I hope 15 to 20 years from now, you may have a different view of the monks that are overwhelming the streets of Addis and the big metropolitan cities in the world.
I wish you a successful career in teaching and a peaceful spiritual life. Best regards
Kal Hiwot yasemalen!!
I am very impressed. May God keep you safe emahoy. We need to help get the book published. How can I contact emahoy to get more information. Please let us know. Thank you. Egziabeher yeagelgelot zemenachehun yabezalen!
Kal Hiwot yasemalin.
ወጣቱወደ ሌላ ቤተ እምነት እየተጓዙ ነው እየተለወጡ ነው ይህንን ለመቀነስ ትምህርት የሚሰጡበት ሚዲያን ተጠቅመው ትምህርት ለመስጠትእቅድ አለዎት ወይ?
ካልሆነ በመፅሀፍ መልክ እያዘጋጁ ነው ለተለያዩ የወንጌላውያን አማኞችን ጥያቄ ለመመለስ ቢሞክሩ ምን ይመስልዎታል
በጣም አመሰግናለሁ
ናእማሆይ ተልፎን ሰደዱለይ pls
አቤት መታደል ጌታሆይ በዕድመ በጤና ይጠብቅልን አምላክ ቅዱሳን
Kale hiwot yasemalen Emuhay edmi ena tena yistelen Egziabher yistelen
❤❤❤❤
Egzybhior ystlen! Badmi tina yatbklen!
እባካችሁ ስልክ ቁጥርዋን ስጡን መርዳት እንፈልጋለን
እሳቸው መች ተቸገርኩ አሉ?
ያላቸው ይበቃቸዋል
ስልክ ይላኩልኝ ብርቴ ወይም ያችን