JICA KAIZEN Video 2020

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 10 сен 2024
  • In 2009 JICA introduced the KAIZEN business philosophy to Ethiopia. Since then, KAIZEN has been embraced by the Government of Ethiopia and today there are hundreds of organizations in the manufacturing and service sector implementing KAIZEN. Ethiopia also has the first PhD program in Kaizen, including a Master’s program. It has also dedicated the month of September as ‘KAIZEN Month”. Learn more about #Kaizen in #Ethiopia by watching this short video.
    በ2002 ዓም የካይዘን ፍልስፍና በኢትዮጵያ የተስተዋወቀ ሲሆን ከዛን ጊዜ ጀምሮ የኢትዮጵያ መንግስት ካይዘንያመጣውን ውጤት በመገንዘብ ይበልጥ እንዲጠናከር ሲደግፍ ቆይቷል።
    በአሁኑ ሰዓት በመቶች በሚቆጠሩ የአምራች እና የአገልግሎት ኩባንያዎች ካይዘንን እየተገበሩ ይገኛሉ።
    በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የሆነው የካይዘን PhD ፕሮግራም ተጀምሯል፤በተለያዩ ዙሮች የማስተርስ ፕሮግራም በካይዘን ማናጅመንት አማካሪዎች ስልጠና አግኝተዋል። እንዲሁም የኢትዮጵያ መንግስት መስከረምን
    የካይዘን ወር ብሎ ሰይሟል።
    ስለካይዘን ይበልጥ ለማወቅ ከዚህ በታች ያለውን ቪዲዮ እንድታዮ እንጋብዛለን።

Комментарии •