የባንዳው መብረቅ፤ አበበ አረጋይ

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 28 май 2022
  • የባንዳው መብረቅ፤ አበበ አረጋይ

Комментарии • 21

  • @yeshiadmasu2563
    @yeshiadmasu2563 Год назад +1

    ሽዋ ባለ ብዙ ጀግና ሕዝብ አገር ብትሆንም። ራስ አበበ ለዚሕ ትውልድ ትልቅ ምሳሌ የሚሆኑ ጀግና ናቸው።ታሪካቸው መውጣት አለበት።

  • @menzmenze9445
    @menzmenze9445 2 года назад +1

    ሰሜን ሸዋ አገሬ ኩራቱጀግንንቱ

  • @yeshiadmasu2563
    @yeshiadmasu2563 10 месяцев назад

    የራስ አበበ ሐውልት ማዘጋጃ ፊት ለፊት መሰራት አለበት።የጀግና ጅግና ነበሩ የእጎቴም አለቃ ነበሩና ታሪካቸውን እስማ ነበር።

  • @teta8527
    @teta8527 3 месяца назад

    kuru Ethiopiawi

  • @user-wi1jh3wk5f
    @user-wi1jh3wk5f 2 года назад

    አፈር ብሉ እናተኮአታፍሩም ዘመንን ብትገሉም ጀግናብላችሁ ትዘግባላችሁ ግን ልጆቻችሁ አብረውን እንደሚገላቱ እንዳትረሱ እናተ ዛሬ ስልጣን ይዛችሁ ብትላላኩም የአማራህዝብ ግፍ ግመሷት

  • @mekke6544
    @mekke6544 5 месяцев назад

    ኩሳዬ አበበ አረጋይ የትውልድ ቦታ የስሙ አጠራር ኦሮምኛ ነው።ሲያ-ኩሳው-----+

  • @asfawabebe5938
    @asfawabebe5938 2 года назад +1

    ኅይለማርያም ማሞ እንኳን በደብረብረብርሃን በኑጉሱ ጊዜ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተሰይሞለታል ራስ አበበ አረጋይ እስከ አሁን እንዴት ላይኖረዉ ቻለ? ጀግናን እየረሳን እንዴት ጀግናን እንፈጥራለን?

    • @mekke6544
      @mekke6544 5 месяцев назад

      እናቱ ኦሮሞ ስለሆነች ይኸውም እናታቸው የራስ ጎበና ልጅ ነች።።

  • @ethiopiafreedom1388
    @ethiopiafreedom1388 2 года назад

    የአማራ ልዩ ሀይል የአብይ መንግስት
    ጌዜያዊ ነው መሸሸጊና ክብርህ የሆነውን
    አማራ ህዝብህን በመደገፍና ከጎኑ የመሆኛው
    ግዜ አሁን ነው

  • @fatumamohammed4615
    @fatumamohammed4615 2 года назад

    Down down biaden

  • @amenatnoor1240
    @amenatnoor1240 2 года назад

    ፋኖን እያሳደድችሁ ወደኇላ ታሪክን ፍለጋ አይ የበአደን ጋዜጠኞች የምትገርሙ ናችሁ

  • @bekelenamrud6449
    @bekelenamrud6449 2 года назад

    የዚህ ምሁር ሰውዬ ማንነቱ ነገ ታወቃል ነገር ግን መማርን ለጥፋት ከሚጠቀሙ እንዲህ አይነት ተራ የብሄር ፖለቲካ አራማጅ ወራዳዎች የኢትዩጵያ ህዝብ እራሱን መጠበቅ አለበት፡፡ ምሁራኖች ተዋርደዋል ክብርም ጎድላቸዋል እነሱ በዶ/ርና ፕ/ር ማዕረግ ስም ክብር የሚያገኙ መስሏቸዋል እንዳውም አሁን በንቀት የሚታየው ተማረው ነው ም/ቱም እውቀቱን ላልተገባ እርካሽ ፖለቲካ እደብረ ብርሐን ዩኒቨርስቲ ያሉ ምሁራኖች ትላንት ከወያኔ አቀንቃኝነት ዛሬ ወደ ጋላ የጥፋት ፖለቲካ አራማጅነት ተረማምደዋል እንዲህ አይነት የአማራ ውርደት በዘር አይድረስ፤፤ ምንድነው አመራ እራሱን መሆን እንዳይችል ያደረገውና ጥገኛ እንዲሆን የተገደደበት በግድ ዘርህንና ስምህን አጣመህ ወያኔ ሲነግስ ትግሬ፤ ጋላ ሲነግስ ጋላ/ኦሮሞ መሆን ለምን አስፈለገ፡፡ አማራ እኮ ኢትዩጵያዊ ነው ነገር ግን ኢትዩጵያዊ ለመሆን ጥገኛ ለምን እንሆናለን፡፡ ለምን ምሁራን ተብየየዎቹ ነበዚህ ደረጃ ህዝቡን ያዋርዱታል፡፤አሁን የዚህ ጋዜጠኛና ምሁር ተብዬ በሰሜን ሸዋ ላይ ያላቸው ፍላጎት በደንብ መጠናት አለበት ጠላት ሁሌም ከውስጥ ነው፤፡ ይህ መምህር በተማሪ ፊትም እንዲህ ነገሮችን ግልፅ ሳይደርግ የሚያስተምር ከሆነ መባረር አለበት ም/ቱም አበበ አረጋይ የአቶ አረጋይ በቸሬ አባት ናቸው አለ ስለሳቸው ብሄር አልተናገረም ነገር ግን ደባልቆ ስለ ሚኒሊክ አማራነት አወራ ቀጠለና ስለ አበበ አረጋይ እናት አንስቶ የጎበና ዳጨ ልጅ ናቸው አለ ይሁን ስለ አባታቸው በግልፅ አልተናገረም ግን በአጠቃላ አበበ አረጋይ ኦሮሞ ናቸው ብሎ ደመደመ እንዲህ አይነት በግልፅ ማስረዳት የማይችል ዱዳ የዩኒቨርስቲ አስተማሪ ለተማሪውም የሚያሳውቀውን አስቡት፤፡ መነገር ያለበት የአበበ አረጋይን ዘር ቆጠራና ኦሮሞነት ከሆነ በእናታቸው + በአባታቸው ከከሌ ተወልደው በእናታቸውም ሆነ በአባታቸው ወገን ኦሮሞ ናቸው ሚኒሊክ ደግሞ አማራ ናቸው የተባበሩት በኢትዩጵያዊነት ነው፡፡ በሚል ነው፡፡ በነገራችን ላይ ህዝብ ሁሉን እያወቀ ምሁራኖች፤ ታዋቂ ሰዎች፤ ባለስልጣኖች፤ ግለሰቦች፤ መሪዎች፤ ከአንደበታቸው የሚወጣውን መቆጣጠር የማይችሉ ከሆነ/በዚህ ከቀጠላ ከዚህ ቡሐላ በራሳቸው አንደበትና ምግባር ስለተዋረዱ ሁሉም የተዋረዱ ናቸው ክብት የላቸውም

  • @user-yk3wz9fw6f
    @user-yk3wz9fw6f 2 года назад

    የአማራ ባለ ስልጣናት መቸ ይሆን የምትበስሉት በአማራ ክልል ያሉ የኦሮምኛ ስም የምቀየሩት ኦሮም የአማርኛ ስም ቀይረው ጨርሰዋል ቀጣይ ሽዋና ወሎን ለመውረር ይመጣሉ የኦሮም ፓለቲካ ስለቤሄር እዴት እዴሚገነጠሉ የቱን አገር ይዘው እደሚገነጠሉ እቅዲ እያወጡ ነው አህያው በአደን ታሪክ እያለ ያላዝናል እኛ ስለጋላ ምናገባን።

  • @bekelenamrud6449
    @bekelenamrud6449 2 года назад

    ደብረ ብርሐን ዩንቨርስቲና መምህራኖች በሙሉ የሰሜን ሸዋ አማራ ህዝብ ነርሳ ናቸው ሌላ ዩኒቨርስቲው በአካባባው በቅርብ እርቀት ቅርጫፍ ይከፍታል ደ/ብርሐን ዩኒቨርስቲ ግን ከደ/ብርሐን ከተማና በ5 ኪ/ሜ ርቀት ካልሆነ ምንም ቅርንጫፍ ለውም ነገር ግን መ/ራኖቹ የሰሜን ሸዋን ፐለቲካ ለማውራት ቀዳሚ ናቸው ስለዚህ እንዲህ አይነት ወራዳ ምሁራ አያስፈልግም እኛ በዶ/ርና ፕ/ር አናምንም እነሱ የሰይጣን ታላላኪ ናቸው ከእነሱ ምናልባትም አስተዋይና ብልህ ገበሬ ይሻከላል ክፉ ቀን ያሻግራል ሌላው የአማራ ህዝብ ሁሉ ጠላት የሆነው የአማራ ሚድያ ኮርፖሬሽብ ነው ሄሌም የአማራን ህዝብ እንዳዋረደ የሚኖር ሚድያ አማራኛ ቋንቋ እንኳን በደንብ አይችሉም

  • @bekelenamrud6449
    @bekelenamrud6449 2 года назад

    አንት ጋላ የደብረ ብርሐን የውሸት ታሪክ ተመራማሪ አነበበ አረጋይ በአባታቸው ነው ነው ወይስ በእናታቸው ጋላነታቸው ወይስ በእናታቸው አንድ ወገን ለመሆኑ አንተ ጋላ ከሐዲ ጋላን ለማሞገስ ጊው አሁን ነው አሉህ እንዴ

    • @mekke6544
      @mekke6544 5 месяцев назад

      ከግዕዝ የተፈጠር አማርኛ ቋንቋ እንጂ አማራ ብሄር የለም፣ ግዕዝ ፊደል እንጂ አማርኛ ፊደልእንደሌለ።ሆኖም ግዕዝን ለአማርኛ ቋንቋ መጻፊያ ተጠቀሙበት።ሌላም የኢትዮጵያ ብሄሮች ቋንቋቸውን በግዕዝ ፊደል መፃፍ ይችላሉ።