Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
ዲል ለጀግናው. ለፋኖ ዲል. ለተገፋው አማራ ይሁን
ድል ለፋኖ❤❤❤❤❤
ድል ለጀግናው ለአማራ ሕዝብ ፋኖ💪💪💪💪💪🙏🙏🙏🙏🙏❤❤❤❤❤👍👍👍👍👍👍
እሰይ ፋኖ ጄግና!
ድል ለፍኖ ለጀግኖቹ
የአማራ ማህፀን ጀግና ነው የሚያፈራው
ድል ለአማራ ፋኖ!
የፋኖ ድርድር ለአብይ ይቀርባል ሲባልእውን አብይ ፋኖን አያቀውም ወይ እንቆቅልሽጨዋታ ቢባል አይሻልም ወይ ፋኖ ግን እርግጠኛ ነኝ አይደራደርም ደግሞም ያቸንፋልአብይ ሠራዊቱ እንዳለቀና እንደተቸነፈስላወቀ የተለያየ ስልት እንደሚቀይር ግልፅነው ፋኖ ይህን ጠንቅቆ ያቃል ድል ለፋኖ
😍😀🎾⚽️🚐 አንድ መሪ ለፋኖ አይሠራም ፋኖ አሁን በአለው አደረጃጀቱና አመራሩ ጥሩ ጦርነት አድርጓልበዚሁ መቀጠል አለበት አንድ መሪ ይኑረው ብለው ሚወተውቱ ለምን ሚለውን ጥቅሙን አላብራሩምእኔ ነኝ መሪ የሚሉ ግለሠቦች አሉ። ማንም ሣይመርጣቸው መሪ ነኝ የሚሉ ትኩረታቸውን ብልጥገና የተባለን የኦሮሙማ ድርጂት በመደምሠሥ አረገው ቢሠማሩ ጠቃሚ ነውአሁን እሥክንድርም ሆነ ዘመነ አጠቃላይ የፋኖ መሪ አይደሉም። ተመረጠ የተባለው ከሺፏል።ከጊዜ በኋላ ፋኖ በጋራ ኮሚቴ ለአራት አምሥት ወር በሚቆይ ክሚቴውን በሚመራ ሊቀመንበር መደራጀት አለበት
Yes good job FANO ❤❤❤❤
ሰላም ጤና ይስጥልኝ እንደምን አደራችሁ ዋላችሁ አመሻችሁ ውድ ኢትዮጵያውያን 🇪🇹 የአማራ ዴይሊ ሚዲያ ቤተሰቦች ። መልካም ቀን/ሰንበት ይሁንላችሁ 💐 ይሁንልን 🌺 አሜን ፫
ከፋፋይና አዉናባጅ ዞር በሉ!በስመ ፋኖ ያማራን ሕዝብ የሕልዉና ትግልን ለማደናቀፍ፣ በጠባብ መንደረኛነት የዘቀጠ አመለካካት፣ ያለብቃትና ችሎታ ለሥልጣን ስግብግብነት፣ የራሰን ስሕተትና ዉድቀት ከአብዬ ወደ እምዬ አላኮ ሰዉ መሳይ በሸንጎ ሆኖ መንበላጠጥና ቱሪናፋ መንዛት የትም አያደርስም።በኢትዮጵያ ምድር ያማራ ሕዝብ ፋኖን የሕልዉና ትግል ባላፈዉ ዓመት ግንቦት ወር ያቀጣጠለዉ ታላቁ እስክንድር ነጋ ያማራ ሕዝባዊ ግንባር (ዐሕግ) ይፋ በመድረጉ ብቻ ነዉ። ሌሎቹማ ከነአቢይ አሕመድ ጋላ ብልጽጋና ጋራ ሲሞዳሞዱ የነበሩ መሆናቸዉ የተረጋገጠ ሐቅ ነዉ።ለምሳሌም ዘመነ ካሴ፣ ምሬ ወዳጆና ሌሎቹም ያቢይ አህመድ ጋላ ኦነግ ኦሮሙማ ፋሽስት ገዥን ከአጋሚዶ ወያኔ ትግሬ ለማዳን በተደረገዉ ጦርነት ከጋላዉ መከላከያ ሠራዊት ጋራ ተባብረዉ ተዋግተዋል። አረመኔዉ አጋሚዶ ትግሬ ወያኔ ደባቅ ከተመታ በሁዋላ አበይ አሕመድ ያማራ ፋኖን አዋርዶ፣ ሌባ ና ዘራፊ የቆሰለ መከላከያን ጥቁር ክላሽ ነጣቂ ነዉ ብሎ በይፋ ለፈፈ። ያማራ ልዩ ኃይልን አፈረስ። የታጠቁ ፋኖዎችን ትጥቅ ፍቱ ብሎ ማሳሰድና መግደል ጀመረ። በዚህም ጊዜ ነዉ እነ ዘመነ ካሴ ፣ ምሬ ወዳጆ ወዘተ. ትጥቅ አንፈታም ብለው የተነሱት። በጎጃም ዘመነ ካሴን ለመያዝ በተደረገዉ ጦርነት አያሌ ሰላማዊ ዐማሮች በመራዊና አካባቢዉ በአቢይ አሕመድ ምስለኔዎችና ፌደራል ተብዬ የጋላ ወራራ ሠራዊት ተጨፍጭፈዋል፣ሃብት ንብረት ተዘርፏል፣ ወድሟል። ዘመነ ካሴም በሽማግሌ ተወናብዶ ይሁንም እንጃ ወዶ ባሕር ዳር የብአዴን ብልፅግና አሳማዎች መዲና ሂዶ ዘብጣያ ወርዷል። በዚያም ለብዙ ወራት ቆይቷል። ምሬ ወዳጆም ከመከላከያ ተብዬዉ ጋራ ያደረገው ርቅ ፈርሶ ከተደረገበት ከበባ ለማምለጥ ችሎ ከአቢይ አሕመድ የኦነግ/ኦሕዴድ ወራሪ መከላከያ ጋራ የፋኖ ትግል የጀመረዉ። በሌላ በኩል እስክንድር ነጋ አዲስ አበባን ከኦነግ አረመኔ ወራሪ ስልቀጣ ለመከላከል የባልደረስ ፓሪቲን መሥርቶ ተንቀሳቅሷል። ያማራዉ ሕዝብ በያለብት ይልቁንም በወለጋ፣ በመተከል በምዕራብና ደቡብ ሸዋ፣ በአሩሲ በባሌ ወዘተረፈ እየደረሰ ያለዉን የዘር ፍጅትና ማፅዳት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንዲያስቆም በአካል ተገኝቶ ተማጽኖ አቅርቧል። በዚህም ምክንያት በአዲስ አበባ በኦነጋዉያኑ እነ አቢይ አሕመድ ጦር ታዉጆበት መሥራት ባለመቻሉ ምክንያት ከትግል አጋሮቹ ጋራ ወደ ወላጆቹ ትዉልድ አገር ጎጃም ሄዶ ቆይቷል። በጎጃም ባሕር ዳር ያሉት የብአዴን ብልፅግና የጋላዉ ኦነግ/ኦፒዲኦ አቢይ አሕመድ ቅምጥ ምስለኔዎች ጠቁመዉበት ተይዞ ወደ አዲስ አበባ ሊወስዱት ሲሉ ነበር ጀግናው የጎጃም ሕዝብ ከደጀን እስከ ባሕር ዳር በነቂስ ወጥቶ እስክንድርና አብረዉት ያሉትን ቆራጥ ያማራ ልጆች ከነአቢይ አሕመድ አረመኔ ጋላ ማጎሪያ ወህኒ ቤት መዳረግ የተረፉት።ከመጋቢት ወር 2015 ዓ.ም መጨረሻ ሳምንት ጀምሮ ያማራ ልዩ ኃይል ተለይቶ እንዲፈርስና ፋኖም ትጥቅ እንዲፈታ እነ አቢይ አሕመድ አዉጀዋል። መከላከያ ተብዬዉንም የጋላ ወራሪ ሠራዊት ባማራ ክልል ተብዬው አሰማርተዋል። በዚሁ ዓመት ግንቦት ወር ታላቁ እስክንድር ያማራ ሕዝባዊ ግንባር /ዐሕግ/መመሥረትን ይፋ አደረገ። በመሆኑም "መነሻችን ዐማራ መዳረሻ ግባችን ኢትዮጵያ" በሚል መርኅ ያማራዉ ሕዝብ የሕልዉና ትግል ባራቱም ክፍለ ሀገራት ተቀጣጠለ። በዚህም የፋኖ ወደርየለሽ ተጋድሎ ያማራ ሕዝብ ዋና ጠላቶች ተለይተዉ ደባቅ ተመቱ፣ ዛሬም እየተመቱም ነዉ። የምስለኔዉ ብአዴን ያስተደደር መዋቅር ተንኮታኮተ። የባንቱስታን አፓርታይድ ያማራ ክልል ተብዬዉ ሰማኒያ በመቶ በፋኖ ሥር ገብቷል። የመጤ ወራሪ አረመኔ ጋላ ኦነጋዉያኑ የእነ አቢይ አሕመድ መከላከያ ስንቅና ትጥቁን ባማራዉ ጦርኛ ፋና ተነጥቆ ተደመሰሷል፣ በገፍም እየተማረከ ነዉ። የኦነጋዉያን ጋሎቹ እነሽመልስ አብዲሳ፣ ብርሃኑ ጀለታ፣ ሌንጮ ለታ፣ በቀለ ገርባ፣ ሌንጮ ባቲ፣ አዳነች አበቤ ወዘተረፈ ያማራን ሕዝብ አጥፍተን የ "ኦሮሚያ ገዳ ሪፑብሊክ" በኢትዮጵያ መቃብር ላይ እንመሠርታለን ቅዥት አክትሟል። ፋኖ ዛሬ ነገ አዲስ አበባ ይግባል በሚል ስጋት የኦሮሙማ ፋሽስት ጉጀሌዎች መንበጫበጭ ጀምረዋል። ስለሆነም ነዉ ያማራዉን ተወላጅ ባዲስ አበባ እየለዩ በገፍ ማፈን፣ ማሰርና መግደል እያደረጉ ያሉት።ዐማራ ሕዝብ ርስቱን ከባሌ እስከ አክሱምና ተምቤን፣ ከደቡብ ሐመር፣ ዐማሮ፣ እናሪያ፣ የም፣ ከፋ ጋምቤላ ፣ ከምዕራብ ዳሞት /ቢዛንሞ/ወለጋ፣ ከምሥራቅ ዳዋሮ/ሐረርጌ/እስከ ታጁራ፣ ዘይላና በርበራ፣ ወዘተረፈ የሸዋ ይፋት ሡልጣናት ግዛት ርስቱን ያስመልሳል። መጤ አረመኔ ዘላን ወራሪ ሠፋሪን ሁሉ ወደ መጡበት ያባርራል። ጨፍጫፊዎችንና አፈናቃዮችን፣ የሰብባዊ መብት ጥሰት የፈጸሙ ወንጅለኞችን ሁሉ ለፍርድ ያቀርባል። ከዘመነ ደርግ 1967ዓ.ም ያለአግባብ የተወረሰ ተንቀሳቃሽና የማይንቀሳቀስ የግል ሃብት ፣ ንብረት፣ ፋብሪካ፣ ርስት፣ የከተማ ቦታ የማምረቻና የንግድ ተቁዋማት ሁሉም ለባለቤቱ ይመለሳሉ። የመንግሥት ተብዬ ካድሬ ጭሰኝነት ይዞታና የጎሣዊ የመሬት ባለቤትነት ሥርዓት ይወግዳል። የሕግ የበላይነት ይረጋገጣል። ፋኖ ያሸንፋል!!!!
አንጀት የሚያርስ ዜና።
ከ7ኛ ክፍል ዶክተር ነኝ የሚል ጠቅላይ ሚኒስትር ጀነራል ስትሆን ለጦር ሜዳ ሽንፈት የተለያዬ ምክንያት መደርደርና ለተቀናቃኝህ የተለያዬ ስም መለጠፍ ስራህ ይሆናል።
ግን እዴት ነው ገና አላቸው ሳይመቱ የስልጣን ሽኩቻ ምንድን ነው በጠላት ተከበው እርስበእርስ ሊባሉ መድረስ ህዝብ አያሳዝናቹም።
አሁን አብይ ለተቃዋሚዎቹ ስል እደራደራለሁ ይላል ቋምጧል ከዚያ እስክድር እደራደራለሁ ይላል ፋኖን የበለጠ ለመከፋፈል ፋኖ አንድ ይሆናል Without እስክድር
የድግሥ ቤት ወጥ ነውንዴ የሚጨመርልህ የምታጫርሠውኮ ኢትዮጵያውያንን ነው
ወይ ድርድር ክልሎች አምና ፋኖን ስታወግዙ አልነበረም?
መሀመድ ተሰማ ነው የማይክ ሐመርን ተልዕኮ እያስፈፀመ ያለው።
No Negotiation with Abiy Ahemed's Oromuma fascist criminals of Amhara genocide and etnic cleansing. FANO prevails. ViVa AFPO!
FESUMAWEWEN YE DEL DEL MEBREKAWEWENE DEL LE FANOACEN LE ARBEGNOCACEN LE TEGEFAW YE AMHARA HEZEB YEHUNELEN AMEN 🙏 AMEN 🙏 AMEN 🙏☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️🇲🇱🤲🙌✅✅✅✅✅✅✅
No audible sound
ስለ ፡ መደራደር ፤ ሰው ፡ እንዴት ፡ አርጎ ፡ ነው ፡ ከከሃዲና ፡ ዉሸታም ፡ ጋራ ፡ የሚደራደርው? ። የአቢይ ፡ ድርድር ፡ ከረሜላ ፡ ነች ። ስለ ፡ ዘራፊዮቹ ፤ የዱር ፡ ወንበዴ ፡ መርጠን ፡ ቅ/ኢትዮጵያችንን ፤ የዘራፊዮች ፡ ምድራዊ ፡ ገነት ፡ አደረግናት ።
አብዪአህመድ፣፣፣የአማራፎኖፎኖ፣፣፣፣፣አፈንጫህንዪዞ፣፣፣ያሰቀምጠሀል፣፣፣አብዪ፣፣፣ተበረከክየአማራህዝብ፣፣፣ከአንተበላዪ፣፣፣ከብርአለዉያበረክከሀል፣፣፣፣ወራዳዉአብዪ
ዲል ለጀግናው. ለፋኖ ዲል. ለተገፋው አማራ ይሁን
ድል ለፋኖ❤❤❤❤❤
ድል ለጀግናው ለአማራ ሕዝብ ፋኖ💪💪💪💪💪🙏🙏🙏🙏🙏❤❤❤❤❤👍👍👍👍👍👍
እሰይ ፋኖ ጄግና!
ድል ለፍኖ ለጀግኖቹ
የአማራ ማህፀን ጀግና ነው የሚያፈራው
ድል ለአማራ ፋኖ!
የፋኖ ድርድር ለአብይ ይቀርባል ሲባል
እውን አብይ ፋኖን አያቀውም ወይ እንቆቅልሽ
ጨዋታ ቢባል አይሻልም ወይ ፋኖ ግን እርግ
ጠኛ ነኝ አይደራደርም ደግሞም ያቸንፋል
አብይ ሠራዊቱ እንዳለቀና እንደተቸነፈ
ስላወቀ የተለያየ ስልት እንደሚቀይር ግልፅ
ነው ፋኖ ይህን ጠንቅቆ ያቃል ድል ለፋኖ
😍😀🎾⚽️🚐 አንድ መሪ ለፋኖ አይሠራም
ፋኖ አሁን በአለው አደረጃጀቱና አመራሩ ጥሩ ጦርነት አድርጓል
በዚሁ መቀጠል አለበት
አንድ መሪ ይኑረው ብለው ሚወተውቱ ለምን ሚለውን ጥቅሙን አላብራሩም
እኔ ነኝ መሪ የሚሉ ግለሠቦች አሉ። ማንም ሣይመርጣቸው መሪ ነኝ የሚሉ ትኩረታቸውን ብልጥገና የተባለን የኦሮሙማ ድርጂት በመደምሠሥ አረገው ቢሠማሩ ጠቃሚ ነው
አሁን እሥክንድርም ሆነ ዘመነ አጠቃላይ የፋኖ መሪ አይደሉም። ተመረጠ የተባለው ከሺፏል።
ከጊዜ በኋላ ፋኖ በጋራ ኮሚቴ ለአራት አምሥት ወር በሚቆይ ክሚቴውን በሚመራ ሊቀመንበር መደራጀት አለበት
Yes good job FANO ❤❤❤❤
ሰላም ጤና ይስጥልኝ እንደምን አደራችሁ ዋላችሁ አመሻችሁ ውድ ኢትዮጵያውያን 🇪🇹 የአማራ ዴይሊ ሚዲያ ቤተሰቦች ። መልካም ቀን/ሰንበት ይሁንላችሁ 💐 ይሁንልን 🌺 አሜን ፫
ከፋፋይና አዉናባጅ ዞር በሉ!
በስመ ፋኖ ያማራን ሕዝብ የሕልዉና ትግልን ለማደናቀፍ፣ በጠባብ መንደረኛነት የዘቀጠ አመለካካት፣ ያለብቃትና ችሎታ ለሥልጣን ስግብግብነት፣ የራሰን ስሕተትና ዉድቀት ከአብዬ ወደ እምዬ አላኮ ሰዉ መሳይ በሸንጎ ሆኖ መንበላጠጥና ቱሪናፋ መንዛት የትም አያደርስም።
በኢትዮጵያ ምድር ያማራ ሕዝብ ፋኖን የሕልዉና ትግል ባላፈዉ ዓመት ግንቦት ወር ያቀጣጠለዉ ታላቁ እስክንድር ነጋ ያማራ ሕዝባዊ ግንባር (ዐሕግ) ይፋ በመድረጉ ብቻ ነዉ። ሌሎቹማ ከነአቢይ አሕመድ ጋላ ብልጽጋና ጋራ ሲሞዳሞዱ የነበሩ መሆናቸዉ የተረጋገጠ ሐቅ ነዉ።
ለምሳሌም ዘመነ ካሴ፣ ምሬ ወዳጆና ሌሎቹም ያቢይ አህመድ ጋላ ኦነግ ኦሮሙማ ፋሽስት ገዥን ከአጋሚዶ ወያኔ ትግሬ ለማዳን በተደረገዉ ጦርነት ከጋላዉ መከላከያ ሠራዊት ጋራ ተባብረዉ ተዋግተዋል። አረመኔዉ አጋሚዶ ትግሬ ወያኔ ደባቅ ከተመታ በሁዋላ አበይ አሕመድ ያማራ ፋኖን አዋርዶ፣ ሌባ ና ዘራፊ የቆሰለ መከላከያን ጥቁር ክላሽ ነጣቂ ነዉ ብሎ በይፋ ለፈፈ። ያማራ ልዩ ኃይልን አፈረስ። የታጠቁ ፋኖዎችን ትጥቅ ፍቱ ብሎ ማሳሰድና መግደል ጀመረ። በዚህም ጊዜ ነዉ እነ ዘመነ ካሴ ፣ ምሬ ወዳጆ ወዘተ. ትጥቅ አንፈታም ብለው የተነሱት። በጎጃም ዘመነ ካሴን ለመያዝ በተደረገዉ ጦርነት አያሌ ሰላማዊ ዐማሮች በመራዊና አካባቢዉ በአቢይ አሕመድ ምስለኔዎችና ፌደራል ተብዬ የጋላ ወራራ ሠራዊት ተጨፍጭፈዋል፣ሃብት ንብረት ተዘርፏል፣ ወድሟል። ዘመነ ካሴም በሽማግሌ ተወናብዶ ይሁንም እንጃ ወዶ ባሕር ዳር የብአዴን ብልፅግና አሳማዎች መዲና ሂዶ ዘብጣያ ወርዷል። በዚያም ለብዙ ወራት ቆይቷል። ምሬ ወዳጆም ከመከላከያ ተብዬዉ ጋራ ያደረገው ርቅ ፈርሶ ከተደረገበት ከበባ ለማምለጥ ችሎ ከአቢይ አሕመድ የኦነግ/ኦሕዴድ ወራሪ መከላከያ ጋራ የፋኖ ትግል የጀመረዉ።
በሌላ በኩል እስክንድር ነጋ አዲስ አበባን ከኦነግ አረመኔ ወራሪ ስልቀጣ ለመከላከል የባልደረስ ፓሪቲን መሥርቶ ተንቀሳቅሷል። ያማራዉ ሕዝብ በያለብት ይልቁንም በወለጋ፣ በመተከል በምዕራብና ደቡብ ሸዋ፣ በአሩሲ በባሌ ወዘተረፈ እየደረሰ ያለዉን የዘር ፍጅትና ማፅዳት የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት እንዲያስቆም በአካል ተገኝቶ ተማጽኖ አቅርቧል። በዚህም ምክንያት በአዲስ አበባ በኦነጋዉያኑ እነ አቢይ አሕመድ ጦር ታዉጆበት መሥራት ባለመቻሉ ምክንያት ከትግል አጋሮቹ ጋራ ወደ ወላጆቹ ትዉልድ አገር ጎጃም ሄዶ ቆይቷል። በጎጃም ባሕር ዳር ያሉት የብአዴን ብልፅግና የጋላዉ ኦነግ/ኦፒዲኦ አቢይ አሕመድ ቅምጥ ምስለኔዎች ጠቁመዉበት ተይዞ ወደ አዲስ አበባ ሊወስዱት ሲሉ ነበር ጀግናው የጎጃም ሕዝብ ከደጀን እስከ ባሕር ዳር በነቂስ ወጥቶ እስክንድርና አብረዉት ያሉትን ቆራጥ ያማራ ልጆች ከነአቢይ አሕመድ አረመኔ ጋላ ማጎሪያ ወህኒ ቤት መዳረግ የተረፉት።
ከመጋቢት ወር 2015 ዓ.ም መጨረሻ ሳምንት ጀምሮ ያማራ ልዩ ኃይል ተለይቶ እንዲፈርስና ፋኖም ትጥቅ እንዲፈታ እነ አቢይ አሕመድ አዉጀዋል። መከላከያ ተብዬዉንም የጋላ ወራሪ ሠራዊት ባማራ ክልል ተብዬው አሰማርተዋል። በዚሁ ዓመት ግንቦት ወር ታላቁ እስክንድር ያማራ ሕዝባዊ ግንባር /ዐሕግ/መመሥረትን ይፋ አደረገ። በመሆኑም
"መነሻችን ዐማራ መዳረሻ ግባችን ኢትዮጵያ" በሚል መርኅ ያማራዉ ሕዝብ የሕልዉና ትግል ባራቱም ክፍለ ሀገራት ተቀጣጠለ። በዚህም የፋኖ ወደርየለሽ ተጋድሎ ያማራ ሕዝብ ዋና ጠላቶች ተለይተዉ ደባቅ ተመቱ፣ ዛሬም እየተመቱም ነዉ። የምስለኔዉ ብአዴን ያስተደደር መዋቅር ተንኮታኮተ። የባንቱስታን አፓርታይድ ያማራ ክልል ተብዬዉ ሰማኒያ በመቶ በፋኖ ሥር ገብቷል። የመጤ ወራሪ አረመኔ ጋላ ኦነጋዉያኑ የእነ አቢይ አሕመድ መከላከያ ስንቅና ትጥቁን ባማራዉ ጦርኛ ፋና ተነጥቆ ተደመሰሷል፣ በገፍም እየተማረከ ነዉ። የኦነጋዉያን ጋሎቹ እነሽመልስ አብዲሳ፣ ብርሃኑ ጀለታ፣ ሌንጮ ለታ፣ በቀለ ገርባ፣ ሌንጮ ባቲ፣ አዳነች አበቤ ወዘተረፈ ያማራን ሕዝብ አጥፍተን የ "ኦሮሚያ ገዳ ሪፑብሊክ" በኢትዮጵያ መቃብር ላይ እንመሠርታለን ቅዥት አክትሟል። ፋኖ ዛሬ ነገ አዲስ አበባ ይግባል በሚል ስጋት የኦሮሙማ ፋሽስት ጉጀሌዎች መንበጫበጭ ጀምረዋል። ስለሆነም ነዉ ያማራዉን ተወላጅ ባዲስ አበባ እየለዩ በገፍ ማፈን፣ ማሰርና መግደል እያደረጉ ያሉት።
ዐማራ ሕዝብ ርስቱን ከባሌ እስከ አክሱምና ተምቤን፣ ከደቡብ ሐመር፣ ዐማሮ፣ እናሪያ፣ የም፣ ከፋ ጋምቤላ ፣ ከምዕራብ ዳሞት /ቢዛንሞ/ወለጋ፣ ከምሥራቅ ዳዋሮ/ሐረርጌ/እስከ ታጁራ፣ ዘይላና በርበራ፣ ወዘተረፈ የሸዋ ይፋት ሡልጣናት ግዛት ርስቱን ያስመልሳል። መጤ አረመኔ ዘላን ወራሪ ሠፋሪን ሁሉ ወደ መጡበት ያባርራል። ጨፍጫፊዎችንና አፈናቃዮችን፣ የሰብባዊ መብት ጥሰት የፈጸሙ ወንጅለኞችን ሁሉ ለፍርድ ያቀርባል። ከዘመነ ደርግ 1967ዓ.ም ያለአግባብ የተወረሰ ተንቀሳቃሽና የማይንቀሳቀስ የግል ሃብት ፣ ንብረት፣ ፋብሪካ፣ ርስት፣ የከተማ ቦታ የማምረቻና የንግድ ተቁዋማት ሁሉም ለባለቤቱ ይመለሳሉ። የመንግሥት ተብዬ ካድሬ ጭሰኝነት ይዞታና የጎሣዊ የመሬት ባለቤትነት ሥርዓት ይወግዳል። የሕግ የበላይነት ይረጋገጣል። ፋኖ ያሸንፋል!!!!
አንጀት የሚያርስ ዜና።
ከ7ኛ ክፍል ዶክተር ነኝ የሚል ጠቅላይ ሚኒስትር ጀነራል ስትሆን ለጦር ሜዳ ሽንፈት የተለያዬ ምክንያት መደርደርና ለተቀናቃኝህ የተለያዬ ስም መለጠፍ ስራህ ይሆናል።
ግን እዴት ነው ገና አላቸው ሳይመቱ የስልጣን ሽኩቻ ምንድን ነው በጠላት ተከበው እርስበእርስ ሊባሉ መድረስ ህዝብ አያሳዝናቹም።
አሁን አብይ ለተቃዋሚዎቹ ስል እደራደራለሁ ይላል ቋምጧል ከዚያ እስክድር እደራደራለሁ ይላል ፋኖን የበለጠ ለመከፋፈል ፋኖ አንድ ይሆናል Without እስክድር
የድግሥ ቤት ወጥ ነውንዴ የሚጨመርልህ የምታጫርሠውኮ ኢትዮጵያውያንን ነው
ወይ ድርድር ክልሎች አምና ፋኖን ስታወግዙ አልነበረም?
መሀመድ ተሰማ ነው የማይክ ሐመርን ተልዕኮ እያስፈፀመ ያለው።
No Negotiation with Abiy Ahemed's Oromuma fascist criminals of Amhara genocide and etnic cleansing. FANO prevails. ViVa AFPO!
FESUMAWEWEN YE DEL DEL MEBREKAWEWENE DEL LE FANOACEN LE ARBEGNOCACEN LE TEGEFAW YE AMHARA HEZEB YEHUNELEN AMEN 🙏 AMEN 🙏 AMEN 🙏☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️☀️🇲🇱🤲🙌✅✅✅✅✅✅✅
No audible sound
ስለ ፡ መደራደር ፤ ሰው ፡ እንዴት ፡ አርጎ ፡ ነው ፡ ከከሃዲና ፡ ዉሸታም ፡ ጋራ ፡ የሚደራደርው? ። የአቢይ ፡ ድርድር ፡ ከረሜላ ፡ ነች ። ስለ ፡ ዘራፊዮቹ ፤ የዱር ፡ ወንበዴ ፡ መርጠን ፡ ቅ/ኢትዮጵያችንን ፤ የዘራፊዮች ፡ ምድራዊ ፡ ገነት ፡ አደረግናት ።
አብዪአህመድ፣፣፣የአማራፎኖፎኖ፣፣፣፣፣አፈንጫህንዪዞ፣፣፣ያሰቀምጠሀል፣፣፣አብዪ፣፣፣ተበረከክ
የአማራህዝብ፣፣፣ከአንተበላዪ፣፣፣ከብርአለዉ
ያበረክከሀል፣፣፣፣ወራዳዉአብዪ