"የምታድገው የኢትዮጵያን ሕዝብ ተማምነህ ነው እንጂ በባንክ አይደለም" ዶክተር ብሩክ ታዬ የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ጀነራል ዳይሬክተር
HTML-код
- Опубликовано: 29 мар 2024
- #AW+Podcast #አዲስዋልታፖድካስት #podcast
"የምታድገው የኢትዮጵያን ሕዝብ ተማምነህ ነው እንጂ በባንክ አይደለም" ዶክተር ብሩክ ታዬ የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን ጀነራል ዳይሬክተር
#ስራ #ፖድካስት #AW+ #አዲስዋልታፖድካስት
አድስ walta በጣም እንወዳችዋለን ። በርቱልን።
Betam teru mereja new. Thank you.
Its good and itersting job go ahead.
Dr Beruk and Journalist Anuar we had a great time watching the conversation/interview
Our economy grows slowly..
በርቱ
ምኑን በረቱት ወሬ ሲያወሩ አሰር ዓመት አለፈ
How honestly & aggressively you guys prosecute inside traders especially high officials??? = In a country like Ethiopa where most officials are corruped !!! Also, the legal system is NOT effective !!! The capital system (=Money) is very sensetive & delicate. It Is not gonna work in Ethiopia
So negative, not even a single advise. So everything good belongs not in Ethiopia or Africa, just else where 😢
@@Billusara1 you wish, but the facts in Ethiopia speak louder = The government is corrupt, war monger & above the law.
@@Billusara1 ወንድሜ አሰተያየት የሚሰጡት እኳ አባትህ ይሆናሉ የ77 ዓመት ዕድሜ ጠገብ ናቸዉ የደርግ ግዜ ትዉልድ ናቸዉ
መላ ሰሰጡ "በፍፁም አይቻልም " በለዉ መልሳቸዉን በክብር ሰጡህ ። ታድያ ሰድቡን ምን አመጣዉ
እባካችሁ አሁንም እዳዲስ አክስዩኖች እያስተዋወቁ ነው፣ወይ እናንተ ወይንም ብሄራዊ ባንክ ለምን አይናገርም፣ትክክል ናቸው ትክክል አይደሉም ብላችሁ፣ሀላፊነት ካለባችሁ አስቀድመው ገንዘብ ከመስብስባቸው በፊት፣
እንዳትበላ ወሬ ነዉ የሚያወሩት ለአሰር ዓመት አልተጀመረም ሰንቱ ነዉ የተበላዉና ከገንዘብህ እንዳያላቅቁህ
እዉነትም ቢጀመር ከተቀማጭህ 10 % ብቻ ነዉ መጫወት ያለበህ ጨዋታዉ እሰሚገባህ ድረሰ
ወጣት ከሆንክ % ጨመር ማረግ ትችላለህ ዋናዉ ነገር ቁማር መሆኑን እወቅ በሐቅም ቢጀመርም ሰለዚህ አንድ ሚሊዬኘን ብር ቢኖርህ 100% ቢጠፋም መኖር እችላለሁኝ ካልክ የህንን ገንዘብ አክሲዬን ግዛበት ግን አንድ ካምፓኒ ከምትገዛ አሰር ከገዛህ አንዱ ቢያከሰርህ በሌላዉ ትካሳለህ