መዳን በእምነት ወይንስ በፀጋ | የሐዋርያው ጳውሎስ የመዳን ትምህርት

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 28 авг 2024

Комментарии • 49

  • @user-qr9uw6pz7n
    @user-qr9uw6pz7n 3 месяца назад +13

    አንድኛ ነኝ ልክ አድርጉልኝ ❤️ታባረክ ሚልይ ❤️

  • @Billionaire-zs6bw
    @Billionaire-zs6bw 3 месяца назад

    Amen

  • @hanish4684
    @hanish4684 3 месяца назад +5

    ወደ ቲቶ 2
    11፤ ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤

  • @user-qr9uw6pz7n
    @user-qr9uw6pz7n 3 месяца назад +8

    ቲቶ 2
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ¹¹ ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤
    ¹²-¹³ ይህም ጸጋ፥ ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን፥ የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ እየጠበቅን፥ ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርንም በመምሰል በአሁኑ ዘመን እንድንኖር ያስተምረናል፤
    ¹⁴ መድኃኒታችንም ከዓመፅ ሁሉ እንዲቤዠን፥ መልካሙንም ለማድረግ የሚቀናውን ገንዘቡም የሚሆነውን ሕዝብ ለራሱ እንዲያነጻ፥ ስለ እኛ ነፍሱን ሰጥቶአል።

  • @Aster-ly5xe
    @Aster-ly5xe 3 месяца назад +5

    አሜን አሜን አሜን ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን በብዙ ተባረክ ፀጋ ይብዛልህ ሜላዬ🙏❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️

  • @dinad359
    @dinad359 2 месяца назад

    Amen kibir le abi le wolidi le mefesi kidusi yihon ❤❤❤

  • @yisehakkebede5400
    @yisehakkebede5400 3 месяца назад +2

    ወንድሜ ሜሎስ ይህን ርእስ በመምረጥህና ብዙ ልናወራበት የተገባ ስለሆነ ደስ ብሎኛል። እኔም አንተ ትንሽ ልበል ፦
    ፀጋ ማለት ቸርነት፣ በጎነት፣ ምህረት ሲሆን ያለ ብድራትና ያለ ዋጋ ወይም ለውለታው እንኳ ምላሽ ሳያስፈልግ የሚደረግ ስጦታ ነው ።ፀጋ የሚሰጠው ቸርነት ሊቀበል ለማይገባው ሰው ነው ።ሰው ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል በመሞቱ የፈፀመውን የማዳን ስራ በእምነት ተቀብሎ በመንፈስ ቅዱስ አዲስ ፍጥረት ሲሆን ዳግም ተወለደ ይባላል ።ዳግም ልደት ሰው ሊያደርገው በሚችለው በማንኛውም መልካም ስራ ወይኘም በጎ ምግባር የሚገኝ ሳይሆን ከእግዚአብሔር ለሚያምኑ የሚሰጥ ነፃ ስጦታ ነው ።ይህን ስጦታ ሰው በእምነት ብቻ ይቀበለዋል ።
    እምነት እራሱ መዳኛ ሳይሆን የደህንነት ስጦታ መቀበያ ብቻ ነው ። የሚያድነን 'እምነት' ሳይሆን የክርስቶስ ስራ ብቻ ሲሆን ይህን ተስፋ በእምነት መሳሪያነት እንቀበለዋለን ።
    የሰው እምነት ባዶ የሆነች እጅን ትመስላለች ፦የሰው እጅ ባዶ ስትሆን በራሷ ምንም ጥቅም የላትም ነገር ግን ለምሳሌ በዚህች እጅ ሰው የገንዘብ እርዳታ ሊቀበል ይችላል ተቀብሎም በገንዘቡ ይጠቀምበታል ። እንግዲህ ለሰውየው ጥቅም የሆነለት ስጦታው ነው እንጂ ባዶ የሆነችው እጁ አይደለችም ። ልክ እንደዚሁ እምነታችን በራሱ ምንም ጥቅም የለውም ። ነገር ግን በዚህ እምነት የክርስቶስን የማዳን ስጦታ ስንቀበል እንድንበታለን ለማለት እንችላለን ።
    ስጋ ግን እንዴት ይህንና ያን ሁሉ ኃጢአት እያደረክ ወደ እግዚአብሔር መቅረብ ልትቀርብ ትደፍራለህ ? ስለዚህ ጸጋውን ለመቀበል ከመቅረብህ በፊት አስቀድመህ አካሄድህን በማሳመር በተሻለ አረማመድ ለመራመድ ከበቃህ በኋላ ምናልባት አምላክህ ይቀበልሃል ።አሁን ግን በዚህ ሁኔታህ ሊቀበልህ ስለማይችል እራስህ አሻሽል" በማለት ይከሰናል ።
    ጸጋ ግን “እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ" ነው የሚለው ። ስለዚህ "እንግዲህ ወደ ዕረፍቱ ለመግባት ተስፋ ገና ቀርቶልን ከሆነ፥ ምናልባት ከእናንተ ማንም የማይበቃ መስሎ እንዳይታይ እንፍራ።” እንደሚል የኛን በደልና ኃጢአተኛነት እያየን የማንበቃ እንዳይመስለን ።
    የጌታ ጸጋ ይብዛላችሁ !

  • @Hiwot210
    @Hiwot210 3 месяца назад

    የጌታ ጸጋና ሰላም ይብዛልክ ሜላ።❤👏

  • @fikrutsegaye2803
    @fikrutsegaye2803 3 месяца назад +5

    Faith is the means by which we receive righteousness. 🙏

  • @belayneshtadesse6315
    @belayneshtadesse6315 3 месяца назад

    እግዚአብሔር ይባርክህ
    ፀጋውንም ያብዛልህ

  • @GeneDikale
    @GeneDikale 3 месяца назад +1

    ❤❤❤❤❤

  • @desta9900
    @desta9900 3 месяца назад

    ሜላ❤❤❤🙏🙏

  • @redietendale226
    @redietendale226 3 месяца назад +4

    ኤፌሶን 2
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ⁸ ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤
    ⁹ ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም።

  • @elsaykekeba407
    @elsaykekeba407 3 месяца назад

    mela God bless u

  • @abelo6917
    @abelo6917 3 месяца назад +3

    የጸጋው ባለቤት ክርስቶስ ጸጋውን ያብዛልህ

  • @Ethiopia-cs2ub
    @Ethiopia-cs2ub 3 месяца назад

    ተባረክ ሜላ ፀጋ ይብዛልህ

  • @misterwoldemariam7261
    @misterwoldemariam7261 3 месяца назад +4

    God bless you 🙏

  • @netsanetgosebeko223
    @netsanetgosebeko223 3 месяца назад

    ተባረክ ሜሎስ

  • @sagnidereje2358
    @sagnidereje2358 3 месяца назад +3

    መላ በርታልን 🫡🥰🥰🥰

  • @teshome7693
    @teshome7693 3 месяца назад +1

    ፀጋ በእጥፍ ይብዛልህ ሜላ ወንድማችን በቃሉ እውነት ነው የምንድነው ፀጋው በእምነት አድኖል ተባረክ 🙏

  • @mestawettensay7518
    @mestawettensay7518 3 месяца назад

    Zemenih yibarek

  • @hanish4684
    @hanish4684 3 месяца назад +4

    2ኛ ጢሞቴዎስ 1
    9፤ ያዳነን በቅዱስም አጠራር የጠራን እግዚአብሔር ነውና፥ ይህም እንደ ራሱ አሳብና ጸጋ መጠን ነው እንጂ እንደ ሥራችን መጠን አይደለም፤ ይህም ጸጋ ከዘላለም ዘመናት በፊት በክርስቶስ ኢየሱስ ተሰጠን፥

    • @paulostilahun1895
      @paulostilahun1895 3 месяца назад

      በእውነቱ በጸጋው ካመናችሁ ጸጋ ኢየሱስ ነው ካላችሁ የኢየሱስን ስጋና ደም ለምን አልተቀበላችሁም
      እምነት ብቻ ስትሉ ጸጋውን የምትቀበሉት በእምነት ብቻ ነው ጥሩ እሽ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ የአመነ የተጠመቀ ይድናል ይላል። ያላመነ ያልተጠመቀ ይፈረድበታል ይላል እንጂ የአመነ ብቻ ይድናል አይልም።
      የያዕቆብ መልዕክት 2:14-26 ምን ይላል ለምን ይሄን መቀበል ከበዳችሁ

    • @tutubevan932
      @tutubevan932 3 месяца назад

      ​​@@paulostilahun1895ያላመነ ይፈረድበታል ነው የሚለው ያልተጠመቀ አይልም እንደገና አንብበው ደም ና ስጋውን አትወስዱሙ ላልከው እንወስዳለን ወንድሜ መንፈስ ቅዱስ ያብራልክ የያቆብ መልክት የሚለው የአመነ ሠው በጥሩ ምግባር በሰዎች ፊት መልካም ሰራን በማድረግ እንድንታይ ነው የሚነግረን በዛ ሠአት ብዙ የተቸገሩ አይሁድ ነበሩ እና ለአመኑ ክርስቲያኖች የፃፈው እምነታቸውን በመልካም ሰራ ግለፁ ኣያለ እንጂ በስራ ነው መዳን እያለ አይደለም ተባረክ

  • @joeking2028
    @joeking2028 3 месяца назад +1

    Amen Amen Amen ❤❤❤
    EGIZABHR hoye Temsgen ❤❤❤
    GOD bless you and your family brother ❤❤❤

  • @ademHalen
    @ademHalen 3 месяца назад +2

    ሚላዬ ተባረክ

  • @AlmazBiru-qr4qk
    @AlmazBiru-qr4qk 3 месяца назад +1

    Kmisun alike menafik yemismah yelem

    • @demesseimekonnen4475
      @demesseimekonnen4475 3 месяца назад

      ብትሰማው ይጠቅምሃል ጌታ ፊት ለፍርድ ስትቆም ይህ የሰማሃው ቃል ይፈርድብሃል።

  • @GenetBerhane-it7tt
    @GenetBerhane-it7tt 2 месяца назад

    🙏🙏🙏👏👏👏❤❤❤

  • @DerejeAmente-fx8fc
    @DerejeAmente-fx8fc 3 месяца назад

    Tbrek melu

  • @redietendale226
    @redietendale226 3 месяца назад +2

    Tebarek😍😍

  • @marveltech521
    @marveltech521 3 месяца назад +1

    @melos
    “እኔ፥ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፥ ከእኔ ሌላም የሚያድን የለም።”
    - ኢሳይያስ 43፥11
    “ወንድም ወንድሙን አያድንም፥ ሰውም አያድንም፤ ቤዛውን ለእግዚአብሔር አይሰጥም፥”
    - መዝሙር 49፥7
    “ከአንዱ ከእግዚአብሔር በቀር ኃጢአት ሊያስተሰርይ ማን ይችላል? ብለው አሰቡ።”
    - ማርቆስ 2፥7
    ኢየሱስ ሰው ሆኖ
    ያዳነው
    ቤዛ የሆነው
    ኃጢአትን ይቅር ያለው
    አንዱ ብቸኛው ከእርሱ በቀር ሌላ ተመሳሳይ እኩያ የሌለው እግዚአብሔር በመሆኑ ነው።

  • @AbebaDamesa-wc7ls
    @AbebaDamesa-wc7ls 3 месяца назад +4

    Salvation work❌
    Good work ✅

  • @user-uj5qh3bc6y
    @user-uj5qh3bc6y 3 месяца назад +1

    ጥርት የለ ድንግል

  • @user-hh2xt1qq7k
    @user-hh2xt1qq7k 3 месяца назад

    Nafesen yameseriqa youtube hodam

  • @aklilusinte723
    @aklilusinte723 3 месяца назад +1

    mela

  • @user-mg9tq2ct7y
    @user-mg9tq2ct7y 3 месяца назад +1

    Mel

  • @user-vk2on6ze8o
    @user-vk2on6ze8o 3 месяца назад +1

    ገድሎች በ soft copy ይኖራል እንደ አንተ ጋ

  • @paulostilahun1895
    @paulostilahun1895 3 месяца назад

    ብቻ :ብቻ:ብቻ -መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ:እምነት ብቻ ተው ወንድሜ አትሳት እስቲ እነዚህን ነገሮች ከመጽሐፍ ቅዱስ አሳየኝ ከመጽሐፍ ቅዱስ ላይ እምነት ብቻ:መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ እሚሉትን ነገሮች አሳየኝ
    -ስለዚህ በፀጋው ብቻ ከዳንክ ማመን አይጠበቅብህም ማለት ነው ምክንያቱም በብቻ ዘግተህዋል ቀጥሎ እምነት ብቻ ካልክ በማመን ብቻ ነው እንጂ የዳንከው በፀጋው አይደለም ምክንያቱም እምነት ብቻ ካልክ ሌላ ነገር አያስፈልግም ቀጥሎ መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ ትላለህ ይህ የትኛው የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ላይ ነው የተጻፈው መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ ካልክ ለምን ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጭ ያሉትን ነገሮች ማጣቀሻ ትጠቀማለህ
    አይ ወንድሜ ብቻ ስንል አይገባቸውም ብዙዎች አልክ መጀመሪያም እኩ አንተም አልገባህም እግዚአብሔር ልቦናውን ይስጥህ እውነተኛውን መንገድ እግዚአብሔር ይግለፅልህ

    • @melos8013
      @melos8013  3 месяца назад +8

      ይኸንንን ሁሉ ቪዲዮው ላይ አብራርቼው ካልገባህ መንፈስ ቅዱስ ያብራራልህ ወዳጄ

    • @paulostilahun1895
      @paulostilahun1895 3 месяца назад

      @@melos8013 ወንድሜ መንፈስ ቅዱስ ቢርቅህ እኮ ነው የምትናገረውን የማታስተውለው

    • @tutubevan932
      @tutubevan932 3 месяца назад +2

      ​@@paulostilahun1895ቀስ ብለህ እንደገና ስማው ደግሞ መንፈስ ቅዱስ አብራልኘ ብለህ ፀልይና መፅሀፍ ቅዱስ አንብብ እሺ ወንድሜ ተባረክ

    • @paulostilahun1895
      @paulostilahun1895 3 месяца назад

      @@tutubevan932 ወንድሜ እኛ የምንመራው በመንፈስ ቅዱስ ነው መንፈስ ቅዱስ የገለፀልንን ነው የምንናገረው እናተ ስታችኋል እግዚአብሔር ልቡና ይስጣችሁ
      አወቅን ስትሉ ትስታላችሁ መጽሐፍ ቅዱስን በፍልስፍና ሳይሆን በመንፈስ ቅዱስ ነው የሚገለፀው እናንተ ግን በራሳችሁ አፈታት ትተረጉማላችሁ በመንፈስ ቅዱስን ገፉችሁ

    • @demesseimekonnen4475
      @demesseimekonnen4475 3 месяца назад +1

      “ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤”
      - ኤፌሶን 2፥8
      ጸጋው የተሰጠው በእምነት በኩል ነው ወንድሜ ።