ለምን ሴትን ለወሲብ ብቻ?! @ Hasabe Nibab @Nahoo Television
HTML-код
- Опубликовано: 7 сен 2024
- ለምን ሴትን ለወሲብ ብቻ?! @ Hasabe Nibab @Nahoo Television
#nahootv #nahoonews #nahoosport #nahoomeznagna #nahoowektawi
For more :
ቴሌግራም :- t.me/NahooTele...
ፌስቡክ፦ / nahooethiopia
ዩትዩብ፦ / nahootvethi. .
Web-Site :- nahootelevision...
ድምፅሽ የሆነ ደስ የሚል ቃና አለው
Absolutely, her passion is captivating, the voice helped also. But her ideas needs polishing
The author have not really met those passionate feminists or subliminal feminists or closet feminists. They are very passionate, furious, rage, and stubborn all at the same time.
She took it to far, the author is very soft, and genuine in his intent.
Go girl, you nailed it! ጎበዝ
The so called author is kaput he has no clue
The author is not in combative spirit, he doesn't care who is right or wrong, he just straight forward and open to discussion. He never alienated her.
27:03 until 27:12
The humor is worth mentioning.
I see one implied? 😆
01:00:00
የደራሲውን ቅንነት እያደነኩ፡ ክርስቶስ ሳምራን አለማወቅህ በጣም ነው የገረመኝ። ኤልያስ እንኳንም ቆነጠጥከው።
The depth of Mismak accusations doesn’t not fit with the content and views of author Daniel.
Her reasoning is very well articulated & strengthened by references, which it would have been the responsibility of the author.
When an author appealed to write about something one of the prerequisites has to be to trace-pass his gender; cultural; etc. influences and other limitations.
If we specific it, our country have quite several women leaders; patriots; and philosophers in the past and the current times, nevertheless, our literature lacks or forgets strong & wise woman protagonist - in general.
I also would like to thank Mismak for her straightforward ideas and Dr Daniel for his new book; and sincerity .
Last, but not least, I appreciate the esteemed mediator & journalist Elias who brings this into our focus & attention. It really would alleviate our scope!
😂😂😂😂 she is mad on nothing and the moderater is also mad at,nothing but he tride 😂the guest was so kind and moderate he try to care if am in his space to answer all the question tell her to read the preference in book ,or get horney in u brain in empty concept 😂😂as if all this is,thing that need time and energy
የዚህ ውይይት አላማ አልገባኝም። ምክንያቱም ፀሀፊው ሀሳቡን በስነስርአት መግለፅ አልቻለም። በምስማክ በኩል የሀሳብ መዋዥቅ እና ፈርጅ የሌለው ክርክር ነው የምታደርጊው።
ጭቅጭቅ ነው ውይይት ከእውነታው ርቃለች
መፅሀፉ ገበያ ላይ የት ይገኛል?
ጃፋር መፅሐፍት ቤት ኢትዮጵያውያ ውስጥ እንደውም በፌስቡክ ውጥንቅጥ ፔጅ online link ይገኛል
አለ አዟሪዎች ጋር
ሀሳበ ንባብ? ዛሬ ነው ያየሁት::😮
ፀሐፊው የዘመኑ ፖሎቲካ የተተናወጠው ይመስለኛል በእኔ አመለካከት.
All of you are saying hero , however it is called heroine when we’re referring to a women.
ኢትዮጵያዊነት ጥበብ ነው ማለት typical stereotyping ይመስለኛል። ኢትዮጵያዊነት የዜግነት መግለጫ ነው
I do not understand her point????
What is she is trying to pin point?
I do not think so , regardless of any ages or time, Ethiopian women are heroic by nature...we just have our own traditions , reply and cultures....
I appreciate you're trying to fight for women.. But to me Ethiopian women's are heroic...
I completely. Agreed with the guy....
She means well but she sounds immature...
ብስለት በተፈጥሮ።የሚመጣ እንጂ በ መማር አይመጣም። አትሳሳቺ
ሰላም!! በመሠረቱ ሴት፣ወንድ፣___ተብሎ መጻፉና በጅምላዊ አፈራረጅ ላይ ተመሥርቶ መቅረቡ ከዐውዱ፣ከአካባቢያዊ ና ከሀገራዊ ወይም ከአህጉራዊ አኳያ ታይቶ ተተርኮም ሆነ ባሰኘው መልኩ/በልቦለዳዊ፣በኢልቦላዳዊ__/መልኩ ተጽፎ የመቅረቡ ሁኔታ ተዓማኒነት ይጎድለዋል።በሌላም በኩል በአከራካሪ መልኩ መቅረቡ አጨቃጫቂ ነው የሚሆነው።በተናጠል ቢቀርቡ የተሻለ ይሆናል የሚል እምነት ይኖረኛል።
On a serious note
56:35
The next 5 minutes
አቶኤልያሥ ምንዓይነት ሰውነው ያመጣህብን ይሄደራሲ አይደለም በመጀመርያ ያንብብ ያንብብ ምሥማክ ግን የሰውየውን በደንብነው ያቆምሽው😮ኦምንዓይነቱነው ጃል
ዳኒ… የመጵሐፍህን መነሻውንና መድረሻውን (parameters)፣ ዋነኛው መልእክቱን የሚገልፅ መግቢያ (በdisclaimer መልክ) ("ልብወለድ ፅሁፍ ስላቀረብኩ እንኳን የአዲስ አበባን ማህረሰብ አንድ የአ/አን ክፍለ ከተማ አይወክልም" የሚል ስለመፅሐፍህ አቋም ብትይዝ ያዋጣህ ነበር። ያቀረብከው የጅምላ "Mansplaining" የመከላከያ ክርክር መፅሐፉን ላላነበበ ሰው "ባነበው ይህን ትምህርት (በዘመኑ ከነበረው "salacious" ታሪክ ባሻገር) አገኝበታለሁ" የሚል ጉጉት አያሳድርም። 🤷
Why is she ranting at speed of 1000 miles per hour ?
ንግሰተ ሳባ ግን የሰለሞን ጥበብ ብቻ ነው ለማየት የሄደቺው ግን አረግዛ መምጣቷ በዛን ጊዜ ባህል ምን ይባላል። ወንድ ፍለጋ ሄደች አያስብልም። አንዲት ኢትዮጵያዊ ኮረዳ ካለ ባል ልጅ ብታረግዝ ምን ትባላለች። እንደ ማክሲም ጎርኪ ያሉ ደራሲያን እንኳን በድርሰቱ ውስጥ ስለንግስተ ሳባ ያለው አተያይ ወንድ ፍለጋ ከአለም ዳርች እንደመጣች ነው የሚገልፀው።
በጣም አከራካሪ አይደለምእንኳን በዛዘመን ሣታገባየወለደች እሴት የሚሠጣትቦታ የታወቀነው😢ንግሥቷጥርጥርየለውም😮የንጉሡን ወንድነት ፍለጋጭምር እንጂ ንግሥት ከሆነች ክብራን መጠበቅ ነበረባት😮😮
@@seifutilahun1204 ወንድሜ ልክ ነህ አከራካሪ አይደለም ግን ይህን የክብረ ነገሥት ተረት ተረት በኔ ሃሳብ የሚያኮራን አይደለም። በሰማቺው ጥበብ ምን ድንቅ ተግባር ሰራች? የሚለው ላይ ብናተኩር መልካም ነው። የላሊበላ ምንጭ የሆነው ዛግዌ ከ ቀዳማዊ ሚኒልክ ጋር አንድ አባት ቢጋራም የላሊበላ ቤ/ክ እንደ ሌሎች ቁዱሳን ሥም ብዙ ቦታ እንደተሰሩት ቤ/ክ ተሰርተው አናይም። ለምን? አንዳንድ ፀሐፊዎች ሰይጣኑን መልአክ መልአኩን ደግሞ ሰይጣን አድርገው የሚፅፉ አሁን ለቀሩት ለኛ ትውልድ መቀበል ያዳገተንን የፈጠራ ተረት ተረት ይዘን እውነት ነው ብለው አፋቸውን ሞልተው የሚሟገቱ እራሳቸው እንኳን የማይቀበሉትን ሃሳብ በሌላው ላይ ለመጫን የሚጥሩ ግለሰቦች መፈልፈያ መሆኑ ነው እኔን የከነከነኝ።
I do not know why she does not call herself feminist, I'm sorry she must admit she is feminist activist...
Has anybody researched the background of the the writer? He is poster child for misogynists.
ምስማክ እባክሽ አቁሚው።