ከ ጋሽ ዮሐንስ ክፍሌ( ደጉ ዳዲ) እና ወ/ሮ የምስራች( ማሚ) የፍቅር እና የትዳር ሞዴሎቼ @ የሔዋኗ ዕይታ @Nahoo Television

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 22 сен 2023
  • ከ ጋሽ ዮሐንስ ክፍሌ( ደጉ ዳዲ) እና ወ/ሮ የምስራች( ማሚ) የፍቅር እና የትዳር ሞዴሎቼ @ የሔዋኗ ዕይታ @Nahoo Television
    #nahootv #nahoonews #nahoosport #nahoomeznagna #nahoowektawi
    For more :
    ቴሌግራም :- t.me/NahooTelevision
    ፌስቡክ፦ / nahooethiopia
    ዩትዩብ፦ / nahootvethi. .
    Web-Site :- nahootelevision.com/
  • РазвлеченияРазвлечения

Комментарии • 10

  • @LoveAndPeace2424
    @LoveAndPeace2424 10 месяцев назад +2

    አቶ ኤልያስ የምታቀርባቸው ፕሮግራሞች ሁሉ በጣም ደስ ይሉኛል፣ በተለይ የድሮ የጓደኞችና የትምህርት ቤት ትዝታዎች። እኔ በእድሜ ከእናንተ ባንስም ታሪኮቹን ደስ ብሎኝ ነው የማዳምጠው።

  • @tigistwoubalem4867
    @tigistwoubalem4867 10 месяцев назад +1

    እንዴት ዓይነት ጭውውት ነው ?! እጅግ በጣም ጥሩ የሆነ ትዝታውም ፣ ቁምነገሩም ፣ የማይጠገብ … ምስራቅን ስላቀረብክልን እናመሰግናለን !!

  • @mekdeseshetudejene9750
    @mekdeseshetudejene9750 10 месяцев назад

    ምስራቅዬ የኔ ቅመም I'm proud of you. እግዚአብሔር ክሶሻል ዘመንሽ ይባረክ እንደ ጅማሬሽ ፍፃሜሽ ያማረ ይሁን ቃለ መጠይቁን ሰምቼ ሰምቼ ልጠግበው አልቻልኩም ተባረኪ።

  • @hameretessema5107
    @hameretessema5107 9 месяцев назад

    ጋሽ ዮሀንስ ክፍሌ እጅግ በጣም ጥሩ ሰዉ የነበሩ ስነ ስርአትን የሚያስተምሩ ትልቅ አለቃዬ ነበሩ NTO የሚባል አስጎብኚ ድርጅት ዉስጥ እጅ መንሳት የተማርኩት በእሳቸዉ ነዉ መቼም አልረሳቸዉም ነፍሳቸዉን በአፀደ ገነት ያሳርፍልን

  • @wubituzeleke2757
    @wubituzeleke2757 10 месяцев назад +2

    ኤልያሰ በጣም የምወደውን ፕሮግራም ነው የምታዘጋጀውበርታ በጣምነው ለሰው ማሰተማሪያና ጥንካሬ የሚሆን ፕሮግራም ነው

  • @berhandejene968
    @berhandejene968 10 месяцев назад

    ምስራቅዬ የደጋ ገሊላ ገበየሁ ልጅ እንዲ እድገሽ ትልቅ ሰው ሆነሽ በማየቴ እግዚአብሔር ይመስገን እግዚአብሔር በደጋግ እናትና እባቶች ቤተሰቦች እጅ በማደጋችሁ እግዚአብሔርን ስለእናንተ እኛም እናመሰግናለኝ እግዚአብሔር ከፈቀደ እንድ ቀን እንደዋወላለኝ ምስራቅዬ እንዲ እድገሽ ቁም ነገር ላይ ደርሳችሁ በማየታችን❤❤❤❤❤

  • @doniyaberekt9113
    @doniyaberekt9113 10 месяцев назад

    ሰላም ዉዶች ወይይታችሁ እንዴት ደሰይላል ኢትዮጵያዊያን ያልተነገረላቸዉ ቡዙ ሙሁሮች ያላት ሀገርናት እንዲህ ሰትታዩ እንዴት እንደምታምሩ ታዲያ ፖለቲካዉ እኛን የት እንደሚያቆመን ባናዉቅም አንዱን አወድሶ አንዱን ከመንቀፍ ሰላገራችን ሰላም ብንፀልይ ቢዉልም ቢያድርም እግዛቤር መልሰ ይሰጠናል ሀገራችንን ሰላም ያርግልን ለሁላችንም መልካም የመሰቀል በአል

  • @dasa4008
    @dasa4008 10 месяцев назад

    በጣም እናመሰግናለን።
    ከሙያዋ በኩል እንዴት ለማህበረሰብ ምክር(የጥንቃቄም ሆነ የአጠቃቀም አስተያየት) የምትሰጠው። ብዙ ሙያተኛ ያልሆኑ በዝህ ጉዳይ ስለሚያወሩ ከሙያተኛ አንደበት ብንሰማ። ሌላው እንዴት ነው ልጆቻስ ሀ፣ሸ፣ጨ፣ፐ ይላሉ ወይንም ይችላሉ። እንደተረዳሁት በእድገቶ ልዮ የሆነ የቤተዘመድናየጎረቤት ውጤት ነች። ይሄን እንዴት በውጪም ሆነ በሀገር ቤት ውስጥ ያሉ ወላጆች እንደ እሴት ቆጥረው ለመጪው ትውልድ ማስተላለፍ ይቻላል? እናመሰግናለን እድሜና ጤና ይስጥልኝ

  • @tsegayemergia7874
    @tsegayemergia7874 10 месяцев назад

    ከፍሌ ዳዲ ትልቅ ግቢ ሆያ ሆየ ገብተን ሰንጨፍር 6ቁጥር አዉቶቡሰ ሰንጠብቅ ሌላ ደግሞ አጠገቡ ገብረ ሀና ጠጅ ቤት ብዙ ትዝታ አለኝ

  • @solomonguta9596
    @solomonguta9596 9 месяцев назад

    ከ1983 ዓ ም ፣በሽግግር ጊዜ የኢትዮጵያ ገንዘብ ሚኒስትር የነበሩ አቶ ዓለማየሁ ዳባ የተማሩ የተለያዩ (መ /ቤት ፣የሠሩ ብዙ የሥራ ልምድ ያላቸው አሜሪካ ዋሺንግተን ነዋሪ ስለሆኑ ፈልገ ብታገኛቸው መልካም ነው ኤልያስ አወቄ ፣የአንተን ፕሮግራም ለቃለ ምልልስ እንደምታቀርብ እጠባበቃለሁ ።