Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
አሜን ተባረኩ ቃለ ህይዎት ያሠማልን አባታችን❤❤❤
Amen amen amen egziabher yetmesgen yihun ❤️⛪👏🙏🤲
ድንቅ ትምህርት እግዚያብሄር ይባርኮት❤❤❤
አሜን አሜን አሜን የኔ ቸር የዋህ አዛኝ ጌታ ዝቅ ብለህ እኔ ምናምንቴ ልጅህ ደጅ መተህ በፍቅር መንገድህን በትዕግሥት የምታስተምረኝ አርአያዬ አባቴ ህይወቴ እዉነቴ መንገዴ ላንተ እንድታዘዝ በመንገድህም እንድጓዝ መለካም ፈቃድህ ስለሆነልኝ ተመስገን ተመስገን ተመስገን የኔ ኢየሱስ ለዘለአለም ተመስገን አሜን ቃለ ሂወት ያሰማልን መምህር አሜን እግዚአብሔር ይመስገን አሜን
አሜን አሜን አሜን እግዚአብሔር ይመስገን ቃል ሕይወት ያሰማልን መምህራችን
እባክህ ጌታ ሆይ ልቦናየን አብራልኝ።
እግዚአብሔር ይመስገን አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ይሰማልን አባታችን
አሜን❤
አሜን🙏 አሜን🙏 አሜን🙏 ቃለሕይወት ያሰማልን አሜን🙏
Kal hiwoten yasemalegn fetari abatechn 🤲🙏👏⛪❤️
ቃለ ህይወትን ያሠማልን የኛ አባቻቺን ክብር ይስጥልኝ ❣️❣️❣️❣️❣️❣️❣️
Amen Amen amen kale hiwet yasmaln 🙏
Amen amen amen kale hiwot yasemalehn
Amen Amen Amen kale hiwet yasemaln!!!
Ameen Ameen Ameen Qalahiwot Yasamalin Mahamirachin Egziabher Yibarkot Tsagawun yabzalot ❤❤❤
አሜን ቃለህይወት ያሰማልን ቀሲስ
Amen amen amen amen ❤❤❤
አሜን አሜን አሜን እግዚአብሔር ይመስገን ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር አመሰግናለሁ የኔ ጌታ እየሱስ ጠበቃየ የኔ ዉድ ጌታ
Amenamenamen
EGZIABHIER AMLAK AGELGLTOACHUH YBARKLOT!!!BETAM DES YEMIL INA LEBZWICH TYAQIE MELS NEW!!!!
Ameen Ameen Ameen kali hiwot yasemalin
ቃለ ህይወት ያሰማልን። ትምህርቱ ቢቆይም ጥያቄ ነበረኝ፤ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን... ሲል ቃል ኢየሱስ ክርስቶስ ዲያቢሎስ ሲከሰን ይመልሳል (ለእኛ ይከራከራል) ያሉት ላይእኔ የምረዳበት መንገድ ግን ክርስቶስ ደሙን አፍሶ ስጋውን ቆርሶ ስጋዬን የበላ ደሜን የጠጣ የዘላለም ህይወት አለው ባለው ቃሉ መሰረት በሀጢያት ስንወድቅ ንስሃ ገብተን ስጋ ወደሙ ስንቀበል ከሃጢያት እነጻለን ቃሉ የታመነ ስለሆነ እንጂ ባአባቱ ጎን ከተቀመጠ በኋላ አይ ሞቼላቸዋለሁ ብሎ የሚከራከር አይመስለኝም ....ለመታረም ዝግጁ ነኝ
❤❤🙏🙏
ልጆቼ ሆይ፤ ይህን የምጽፍላችሁ ኀጢአት እንዳትሠሩ ነው፤ ነገር ግን ማንም ኀጢአት ቢሠራ፣ በአብ ዘንድ ጠበቃ አለን፤ እርሱም ጻድቁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። እርሱም የኀጢአታችን ማስተስረያ ነው፤ ይኸውም ለዓለም ሁሉ ኀጢአት እንጂ ለእኛ ብቻ አይደለም።ትእዛዛቱን ብንፈጽም እርሱን ማወቃችንን በዚህ ርግጠኞች እንሆናለን። “እርሱን ዐውቃለሁ” እያለ ትእዛዙን የማይፈጽም ግን ሐሰተኛ ነው፤ እውነትም በእርሱ ውስጥ የለም። ነገር ግን ማንም ቃሉን ቢጠብቅ፣ በእውነት የእግዚአብሔር ፍቅር በእርሱ ፍጹም ሆኖአል። በእርሱ መሆናችንን የምናውቀው በዚህ ነው፤ ማንም በእርሱ እኖራለሁ የሚል፣ ኢየሱስ እንደ ተመላለሰ ሊመላለስ ይገባዋል።ወዳጆች ሆይ፤ የምጽፍላችሁ፣ ከመጀመሪያ የነበራችሁን የቈየውን ትእዛዝ እንጂ አዲስ ትእዛዝ አይደለም፤ የቈየው ትእዛዝ የሰማችሁት ቃል ነው። በሌላ በኩል የምጽፍላችሁ ጨለማው ዕያለፈና እውነተኛው ብርሃን እየበራ ስለ ሆነ፣ በእርሱም፣ በእናንተም ዘንድ እውነት የሆነውን አዲስ ትእዛዝ ነው። በብርሃን አለሁ የሚል፣ ወንድሙን ግን የሚጠላ አሁንም በጨለማ ውስጥ አለ። ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል፤ በእርሱም ዘንድ የመሰናከያ ምክንያት የለውም። ነገር ግን ወንድሙን የሚጠላ በጨለማ ውስጥ ነው፤ በጨለማ ይመላለሳል፤ ጨለማው ስላሳወረውም የት እንደሚሄድ አያውቅም።ልጆች ሆይ፤ኀጢአታችሁ ስለ ስሙ ተሰርዮላችኋልና፣እጽፍላችኋለሁ።አባቶች ሆይ፤ከመጀመሪያ ያለውን እርሱን ዐውቃችሁታልና፣ እጽፍላችኋለሁ።ጐበዛዝት ሆይ፤ ክፉውን አሸንፋችኋልና፣ እጽፍላችኋለሁ።ልጆች ሆይ፤ አብን ዐውቃችሁታልና፣ እጽፍላችኋለሁ።አባቶች ሆይ፤ከመጀመሪያ ያለውን እርሱን ዐውቃችሁታልና፣እጽፍላችኋለሁ።ጐበዛዝት ሆይ፤ብርቱዎች ስለ ሆናችሁ፣የእግዚአብሔር ቃል በእናንተ ስለሚኖር፣ክፉውንም ስላሸነፋችሁ፣ጽፍላችኋለሁ።1 ዮሐንስ 2:1-14
Kesise Egezeabehere yestelene.enwedotealene.😮😅😊
አሜን ተባረኩ ቃለ ህይዎት ያሠማልን አባታችን❤❤❤
Amen amen amen egziabher yetmesgen yihun ❤️⛪👏🙏🤲
ድንቅ ትምህርት እግዚያብሄር ይባርኮት❤❤❤
አሜን አሜን አሜን የኔ ቸር የዋህ አዛኝ ጌታ ዝቅ ብለህ እኔ ምናምንቴ ልጅህ ደጅ መተህ በፍቅር መንገድህን በትዕግሥት የምታስተምረኝ አርአያዬ አባቴ ህይወቴ እዉነቴ መንገዴ ላንተ እንድታዘዝ በመንገድህም እንድጓዝ መለካም ፈቃድህ ስለሆነልኝ ተመስገን ተመስገን ተመስገን የኔ ኢየሱስ ለዘለአለም ተመስገን አሜን ቃለ ሂወት ያሰማልን መምህር አሜን እግዚአብሔር ይመስገን አሜን
አሜን አሜን አሜን እግዚአብሔር ይመስገን ቃል ሕይወት ያሰማልን መምህራችን
እባክህ ጌታ ሆይ ልቦናየን አብራልኝ።
እግዚአብሔር ይመስገን አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ይሰማልን አባታችን
አሜን❤
አሜን🙏 አሜን🙏 አሜን🙏 ቃለሕይወት ያሰማልን አሜን🙏
Kal hiwoten yasemalegn fetari abatechn 🤲🙏👏⛪❤️
ቃለ ህይወትን ያሠማልን የኛ አባቻቺን ክብር ይስጥልኝ ❣️❣️❣️❣️❣️❣️❣️
Amen Amen amen kale hiwet yasmaln 🙏
Amen amen amen kale hiwot yasemalehn
Amen Amen Amen kale hiwet yasemaln!!!
Ameen Ameen Ameen Qalahiwot Yasamalin Mahamirachin Egziabher Yibarkot Tsagawun yabzalot ❤❤❤
አሜን ቃለህይወት ያሰማልን ቀሲስ
Amen amen amen amen ❤❤❤
አሜን አሜን አሜን እግዚአብሔር ይመስገን ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር አመሰግናለሁ የኔ ጌታ እየሱስ ጠበቃየ የኔ ዉድ ጌታ
Amenamenamen
EGZIABHIER AMLAK AGELGLTOACHUH YBARKLOT!!!
BETAM DES YEMIL INA LEBZWICH TYAQIE MELS NEW!!!!
Ameen Ameen Ameen kali hiwot yasemalin
ቃለ ህይወት ያሰማልን። ትምህርቱ ቢቆይም ጥያቄ ነበረኝ፤
ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን... ሲል ቃል ኢየሱስ ክርስቶስ ዲያቢሎስ ሲከሰን ይመልሳል (ለእኛ ይከራከራል) ያሉት ላይ
እኔ የምረዳበት መንገድ ግን ክርስቶስ ደሙን አፍሶ ስጋውን ቆርሶ ስጋዬን የበላ ደሜን የጠጣ የዘላለም ህይወት አለው ባለው ቃሉ መሰረት በሀጢያት ስንወድቅ ንስሃ ገብተን ስጋ ወደሙ ስንቀበል ከሃጢያት እነጻለን ቃሉ የታመነ ስለሆነ እንጂ ባአባቱ ጎን ከተቀመጠ በኋላ አይ ሞቼላቸዋለሁ ብሎ የሚከራከር አይመስለኝም ....ለመታረም ዝግጁ ነኝ
❤❤🙏🙏
ልጆቼ ሆይ፤ ይህን የምጽፍላችሁ ኀጢአት እንዳትሠሩ ነው፤ ነገር ግን ማንም ኀጢአት ቢሠራ፣ በአብ ዘንድ ጠበቃ አለን፤ እርሱም ጻድቁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። እርሱም የኀጢአታችን ማስተስረያ ነው፤ ይኸውም ለዓለም ሁሉ ኀጢአት እንጂ ለእኛ ብቻ አይደለም።
ትእዛዛቱን ብንፈጽም እርሱን ማወቃችንን በዚህ ርግጠኞች እንሆናለን። “እርሱን ዐውቃለሁ” እያለ ትእዛዙን የማይፈጽም ግን ሐሰተኛ ነው፤ እውነትም በእርሱ ውስጥ የለም። ነገር ግን ማንም ቃሉን ቢጠብቅ፣ በእውነት የእግዚአብሔር ፍቅር በእርሱ ፍጹም ሆኖአል። በእርሱ መሆናችንን የምናውቀው በዚህ ነው፤ ማንም በእርሱ እኖራለሁ የሚል፣ ኢየሱስ እንደ ተመላለሰ ሊመላለስ ይገባዋል።
ወዳጆች ሆይ፤ የምጽፍላችሁ፣ ከመጀመሪያ የነበራችሁን የቈየውን ትእዛዝ እንጂ አዲስ ትእዛዝ አይደለም፤ የቈየው ትእዛዝ የሰማችሁት ቃል ነው። በሌላ በኩል የምጽፍላችሁ ጨለማው ዕያለፈና እውነተኛው ብርሃን እየበራ ስለ ሆነ፣ በእርሱም፣ በእናንተም ዘንድ እውነት የሆነውን አዲስ ትእዛዝ ነው። በብርሃን አለሁ የሚል፣ ወንድሙን ግን የሚጠላ አሁንም በጨለማ ውስጥ አለ። ወንድሙን የሚወድ በብርሃን ይኖራል፤ በእርሱም ዘንድ የመሰናከያ ምክንያት የለውም። ነገር ግን ወንድሙን የሚጠላ በጨለማ ውስጥ ነው፤ በጨለማ ይመላለሳል፤ ጨለማው ስላሳወረውም የት እንደሚሄድ አያውቅም።
ልጆች ሆይ፤
ኀጢአታችሁ ስለ ስሙ ተሰርዮላችኋልና፣
እጽፍላችኋለሁ።
አባቶች ሆይ፤
ከመጀመሪያ ያለውን እርሱን ዐውቃችሁታልና፣ እጽፍላችኋለሁ።
ጐበዛዝት ሆይ፤ ክፉውን አሸንፋችኋልና፣ እጽፍላችኋለሁ።
ልጆች ሆይ፤ አብን ዐውቃችሁታልና፣ እጽፍላችኋለሁ።
አባቶች ሆይ፤
ከመጀመሪያ ያለውን እርሱን ዐውቃችሁታልና፣
እጽፍላችኋለሁ።
ጐበዛዝት ሆይ፤
ብርቱዎች ስለ ሆናችሁ፣
የእግዚአብሔር ቃል በእናንተ ስለሚኖር፣
ክፉውንም ስላሸነፋችሁ፣
ጽፍላችኋለሁ።
1 ዮሐንስ 2:1-14
Kesise Egezeabehere yestelene.enwedotealene.😮😅😊