ጥርስ የማያስከድን የበዓል ጨዋታ ከወ/ሮ በቀለች በሯዋቀ ጋር የእናቶች ጊዜ ልዩ የጥምቀት በዓል
HTML-код
- Опубликовано: 29 сен 2024
- .
እሸት እሸት መረጃዎችን ለማግኘት ፤ በጥበብና በተሰጥዖ ለመርካት፤
• የድረገፅ | www.balagerutv...
• የዩቲዩብ | www.youtube.co...
• የፌስቡክ | / tvbalageru
• የኢንስታግራም | / balageru.tv
• የቲክቶክ | / balagerutv_official
ገፆቻችንን ሼርና ላይክ በማድረግ ይጎብኙን፡፡ ባለ ሃገር ሆነው ከባላገሩ ጋር አብረውን ስላሉ እናመሰግናለን፡፡
አስተያየታችሁንም በአጭር የስልክ መስመራችን 7544 ማስተላለፍ አይርሱ፡፡
ነቃ ነቃ!!!
///////////////////
ጥርስ የማያስከድን የበዓል ጨዋታ ከወ/ሮ በቀለች በሯዋቀ ጋር የእናቶች ጊዜ ልዩ የጥምቀት በዓል @BalageruTV
///////////////
Welcome to the official RUclips Channel of Balageru Television.Don't forget to subscribe to our channel to get all the latest videos thanks.
#BalageruTV
#EthiopianEntertainment
#BalageruMedia - Развлечения
ተሰምተው ማይጠገቡ ወርቅ የሆኑ እናት ፈጣሪ ረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጦት
በርትቶ ፡ የመሰራት ፡ ዉጤት ፡ በእኒህ ፡ እናት ፡ የመሰከራል ፡ የበቀለች ፡ ክትፎ ፡ ካዛንቹ ፡ ከዘያም ፡ ግርማክትፎ ፡ ባንቢስ ፡ የማይረሳ ፡ ትዝታ ፡ አለዉ..ከ30 ፡ አመት ፡ በኃላ ፡ ወደ ፡ ሀገሬ ፡ ስመለሰ ፡ እንኳን ፡ በቀለች ፡ ክትፎ ፡ ወዱኝ ፡ ብየ ፡ ሰበላ ፡ ምንም፡ ለዉጥ ፡ አላየሁበትም። እድሜዉን ፡ ያርዝመው ፡ ክተፎዉን ፡ ብቻ ፡ አይደለም ፡ ያሰታወሱን ፡ ደጉን ፡ እና ፡ ወርቃማወን ፡ ዘመንም ፡ ነው ፡ ያሰታወሱን ፡
Amen.
That's true Always The good Teste 👍😋kocho , gommen be ibeye ,mitemita..... extra oh Haven sooo délicieux 😋😌 Long life maman Bekelche ⭐👸👑💎
pl00
0
እውነትህ ነው ወንድም !! 20 አመት እኔም ካዛንችስ ለአንድ ክትፎ 10 ብር እየተመላለሱኩኝ እበላ ነበር 🤔
ጀግና እናት ናቸው እድሜ ጤና ይስጣቹ እማየ
EDMNA TENA.!!! K ERITREA !!! ENDET DES YLALU AMEN
So sweet ❤❤😂😂
ወደ ወ/ሮ በቀለች ቤት ሄድን ስትሉ ቤቱ የት እንደሆነ መግለፅ አለባችሁ። የሚሰሩበትን ቦታ መገለፅ አለበት። የተሟላ ዘገባ ይህንን ማካተት አለበት።
ስፔሻል ክትፎ በቆጮ 0.75 ሳንቲም ነበር ባለ ሀምሳ ሣንቲሙ ሬጉላር ሳለ በመዝገብ አይቼዋለሁ።ያሁኑን 1000 ብር ልዩነት አላውቅም በቅርብ ቦታስላሆነኩ።በቨዲዯ እንደማየው ከድሮ የተለየ ህንፃ ቤት ነው ጠረጴዛ ወንበሩ ዘመናዊ ነውባህላዊ የባልትና እቃዎች ዴኮሬት የተደረገበት የማስተናገዱ ሰነስርአት በአገር ውስጥ ላለ ብቻ ሳይሆን ከውጭ ለሚመጡ ቱሪሰቶች ያለው መስብና ታሪካዊነቱ በዘመናዊ መልኩ መቅረቡ አሰደንቆኛል።ወደፊት ዕድሉ አጋጥሞኝ በአካል ተገኘ ለመጎብኘት ያብቃኝ።እግረ መንገዴን በደንብ የማውቀው በወጣትነት ዘመነ ሰባተኛ ፖሊስ ጣቢያ መረካቶ እመገብበት የነበረ ታሪኩዋ ክተፎ ቤት ከትዝታዎቹ አነዱዋ ናት።አዘጋጅና አቅራቢ ልትመሰገኝ ይገባል እላለሁ።
ጋዜጠኛዋ እኝህን የመስሉ እናት ከጉዋዳ አውጥተሽ ያሳለፉትን ትልቅ ጥረት ጉብዝና ስላሳየሽን ከልብ እናመስግንሻለን
በቁዬ የኔ ጀግና በጣም ነዉ የምወድሆት እረጅም እድሜ እናቴ እና ወንድሜ ሞተዉብኝ ከሚገባዉ በላይ አፅናንተዉኛል ስወልድም አርሰዉኛል ስንቸገርም እረድተውናል ከልቤ አመሰግናለሁ ኑሩልኝ።🥰😍❤️💐
በጣም ደግ ሰው እንደሆኑ እመሰክራለሁ ። የሰፈር ጎረምሶች ተሻምተው ሲበሉ ይጨምሩላቸው ነበር ። ዕድሜ ይስጥዎ።
She is an icon for the lazy people and big philosopher. Very good program
አቤት ጎራጌ የሰራ ሰው የእርሶ እናት የመሰለ ለዘላለም ይኑር የእርሶ ትልቅ ትምህርት ሰጡ ለዚህ ትውልድ በሌብነት ከመጎዝ የእኘህ እናት ለሁሉ ኢትዮጵያ ተነሰ ሰራ እኘህ እናት ከሃምሳሳንቲም ተነሰተው ወደ ትልቅ ሃብት ሰራ ሳይንቁ ጀግና እናት ኖት በጣም አድንቂያቸዋለሁ መንግሥተ መሸለም አለበት እሳቸውን አላህ ጤና እድሜ ይሰጣቸው
😁😁😁ባክሽ ስም ነው እኔ ጥሎኝ ሥራ አልውድም ግድ ስልውነብኝ እንጂ 😁😁😂😂😂
She is not gurage ❌❌❌❌❌
@@heywet የሲቪል፥ሰርቪስ፥የድንጋይ፥ማምረቻ፥ተረፈ፥ምርቶች፥ተረኞች፥መቼም፥ከኬኛ፥ፖለቲካ፥ሌላ፥የምታውቁት፥እንደሌለ፥እንረዳለን።አይ፥እነ፥ድንጋይ፥ላይ፥ውሀ፥ማፍሰስ!
ሩቡ የኢትዮጵያ ህዝብ እንደርሳቸው አብሯቸው ይህን ያህል ዘመን ሰርቶ ቢሆን ኑሮ፤ ይህኔ ኢትዮጵያ እነአሜሪካን በእያመቱ ደጓሚያቸው ትሆን ነበር። ለወደፊቱም የእርሳቸውን ወኔ እግዛብሄር ለህዝባችን ያጎንጽፍልን።
የበቀለች ክትፎ ልዩ ነበር ከልጅነታችን ጀምሮ እየሄድን እንበላ ነበር እድሜና ጤና ይስጦት🙏🏼🙏🏼🙏🏼
በጣም በጣም የሚገርም ትምህርት ሰጪ ነው በተለይ ለኛ ለኢትዮጽያውየያኖች መዝናኛው መጠጥ ጫት ከልክ ያለፈ ማህበራዊ ግንኙነትና ዝቅተኛ የስራ ባህል ለሰፈነበት ማህበረሰብ ትምሀርት ሰጪ ትምህርት ነው ያስተላለፉት ጎበዝ እናት ኖት ረዥም እድሜና የረፍት ጊዜ እነዲሰጦት እመኝሎታለሁ።
Out if the box thinking for us(Ethiopia)! You are revolutionary! We are always looking heroes outside of Ethiopia but there are lots of revolutionaries in here!
ወላጆቼ ይነግሩኝ ነብር ስለበቀለች ክትፎ ቤት በጣም ጠንካራ ሴት ናቸው ወላጆቼ አሁን በሕይወት ኖረው ቢያያቸው ደስ ባለኝ ነበር ለእማማ በቀለች ረጅም እድሜ ሮሚ ስላቀረብሻቸው እናመሰግናለን እኝህን የተከበሩ ጠንካራ ሴት አሮጊት ያለከው ኮመንተር ለአፍህ ለከት ይኑርህ መቼም ከሴት ነው የተፈጠርከው አፍህ በጣም ተንቦረቀቀ ስራዓት ይኑረህ በራሳቸው ፍላጎት ምን አገባህ ወሬኛ
የሥራ ፍቅር አገር መውደድ ማለት እንዲህ ነው
Her work ethics is a huge lesson for most of us. I love her.
Yes Indeed
ወ/ሮ በቀለች ያለዘመናቸው የተፈጠሩ የሰለጠኑ ፡እራሳቸውን ከድህነት በቢዝነስ ልቆ መገኘት ተብሎ ሊጠራ ለየሚችል ሉዩ የራሳቸው የስራ ፉልሰፍና ያላቸዉና ራሳቸውን ለስራ ዲሲፕሊን ያስገዙ ለኔ እንደሳቸው የከበረ የሌሉ ትልቅ ሴት ናቸዉ፡፡ከዛሬ 3አመት አካባቢ በአንድ መጠይቅ ነው ያወቋቸው በእሳቸውም inspired ሆኜ ወደ business አለምገብቻለሁ ፡፡ዛሬም አንደገና ፍልስፍናቸዉ ከከበደኝ ነገር መውጣት አስጀምሮኛል ፡፡ለሁላች በድህነት ተይዘን በውጭ ብንሸለም ሸንገላ ካልሆነ ምንም አደለንምእያንዳንዷን ቀን ብንሰራባት አንደዚህ ታላቅ ሴተ somebody አንሆናለን፡፡ጠያቂዋ አሰፈላጊ ጉዳዮችን ለምን አጥንታ ፈልጋ ከሳቸው በጥያቄ መፍለቅ እንዳልቻለች አላቅም፡፡እባካችሁ ፀሀፊዎች የእኝህን ታላቅ ሴት የህይወትና የስራ ፍልስፍና በመፅሀፍ ብትፅፉት ለምድር ሰዎች ሁሉ ይጠቅማል፡፡ይህ የኔ ሀሳብ ነው፡፡
እጅግ ሊከበሩ ሊመስገኑ ስማቸው ሁል ግዜም ሊጠራ የሚገባቸው ውድ እናት ናቸው
ክርስቶስን ካመንሽ ምንም አትሆኚም ሲሉ በጣም ነው ደስ ያለኝ እምነታቸው ጠንካራ ነው።
ደርባባዋ ጋዜጠኛ እንኳን ወደ ሚዲያ መጣሽ ጠንካራ እናት ናቸው በቀለች ክትፎ የሁሉ ስው ትዝታ ነው እንኳን አቀረብሻቸው❤
ጉራጌ እንዲ ሰርቶ ነው ሃገር ያለማው ግን መንግስት የምያየው በተቃራኒው ነው ድንጋይ ስላላነሳ ፋብሪካ ስላላቃጠለ ምን አልክ ለማለት እንኳን በንቀት ነው ግን መንግስት የሚኖረው በጉራጌ ግብር ነው ሃገር የምትለማው በጉራጌ ነው ጉራጌ በሌላ አለም ቢፈጠር ኖሮ ቃን ተሰይሞለት በያአመቱ እናመሰግናልን እኛ ስናፈርስ አንተ ሃገር ስላለማህልን እየተባለ እደ ልደት ይከበርለት ነበር
Proud Gurage.I would like to express my appreciation and admiration for the hardworking Gurage people. Your dedication to your work and entrepreneurial spirit is truly remarkable. Your resourcefulness and ability to start businesses from scratch is an inspiration to us all. Your strong sense of community and family values is also something to be admired. Your contributions to society are invaluable and make the world a better place. Thank you for being an example of determination, hard work, and perseverance. Keep up the good work!
She is not gurage ❌❌❌
@@heywet sis she is, if you have other agendas,kindly request you to save your time as our culture doesn’t have time for gossip.
ጉራጊ ሀገሩን ወዳጅ የስራሰዉናቸዉ ስወዳችሁ
በጣም ትልቅ አክብሮት አለኝ ለወ/ሮ በቀለች ጠንካራ እናት ታታሪነታቸው ሊያሸልማቸው ይገባል !!!!
እውነታቸውን ወሬ የለውም ፍሬ !!!
ጉራጌ ለስራ እንጂ ለወሬ ግዜ የለውም ዝ !!!
ሮሜ my childhood crush 😍 u doing good job, welcome back. we missed you. Keep it up !!!
በጣም ደስ የሚሉ እናት በእውነት ሽልማት ይገባቸዋል ለየት ያለ ባሕሪ አላቸው ሥራ እና ሥራ ብቻ ትልቅ ዕድሜ ተመኘሁላቸው
@@meseretdibabe8020 ታቲሪ አይገልፃቸው ጀግኒት !!! መሠረት .....ገራሚ ጠንካራ ብረት ናቸው !!
ሮምዬ እንኳን አደረሰሽ! እንደ ሁሌም ቆንጆ ፕሮግራም ነበር::
በቀለች ክትፎ very yummy! I eat ketfo so many times when I was Ethiopia 🇪🇹 ❤👍🏽👏🏽✊🏽
Wow, I Love her confidence .she is telling the absolute truth. Excellent advice!
ወይኔ እማማ አክስቴን እስታወሱኝ አይ የጉራጌ ነገር ብር ስጭን ስንላት እኔኮ እንደናንተ ስጋ በልቼ ሳይሆን ጎመን በልቼ ነው ይሄን ሀብት ያፈራሁት ትለን ነበር😂😂😂😂
ጉድ፣ ጉድ፣ ጉድ። ይህችን ንቁ እናት ካየሁ በኋላ ራሴን እጠላለሁ። አሁን ለሰው ልጅ 'ዘግይቶ' የሚባል ነገር እንደሌለ ብዙ ተማርኩ። ለህይወት ስኬት ወደፊት እንድሄድ እኔን እና ሌሎችን ስላስተማርን እናመሰግናለን።
በቀለች ጀግና ሴት ናቸው
የሆቴሉ መኝታ ንጽህናና የውስጥ ውበት እጅግ ያምራል እንዲሁም ልክ እንደ ባለ ኮከብ ሆቴሎች መኝታ ክፍል everything is functional ዋው ።
እግዚአብሔር ይባርኮት
ጉራጌ ኩሩ ህዝብ ሞቼ ነዉ የምወዳቹ
ወይኔ የናቴ ጋደኞ ነበሩ እናቴ ወደ ኤርትራ ሄዳ አፈር ይቡላኞ ሞተችቡኞ ግን ሳያቸው የምትነግረኞ ስለነበረችው ስለሳቸው አስታወስኩት
OMG 😱 I used to go there በቀለች ክትፎ ቤት wow 🤩
በቀለች ክትፎ ዋው ደንበኛ ነበርኩ እረዥም እድሜ ከጤና ጋር እመኛለሁ
በስመአብ እጅግ ድንቅ ትምህርት ነው በተለይ እኛ ስደት ላይ ላለነው እህት ወንድሞቼ እንደኔ በሰደት ያላቹ ምን ተሰማቹ
ወይዘሮ በቀለች በደብ አቃቸዋለሁ በተለይ ልጃቸውን ቢሻሺን አብረን ነበርን ስልካቸውን ባገኝ ቢሻሺን ማግኘት እፈልጋለሁ እባክሺ ተባበሪኝ ምኖረውአሜሪካ ነው
የሰው እድል ይገርማል!
አንዳንዱ ትንሽ ሰርቶ እድሜ ዘመኑን ቁጭ ብሎ ሲበላ ይኖራል!
አንዳንዱ ደሞ እድሜ ዘመኑን እንደታተረ ወደ ሞት ይሄዳል::
ዘመነኞቹ ደሞ በምላሳቸው እያጭበረበሩ የሰው እና የሃገርን ሀብት/ሀቅን ዘርፈው ዘርፈው
ሃብታም ነን ብለው በደሃ ደም ይቀልዳሉ::
ጠንካራ ሴት ኖዎት ቤተክርስቲያን አለመሄዶትን ግን አልወደድኩትም
ሰላሳ ብር እያለ በልቻለሁ። ተዎዳዳሪያቸው ዮሃንስ ክትፎ ነበር። አትዬ በቀለች ግን ትንሽ ዘና ፈታ ይበሉ። ለማን ነው የሚደክሙት? የታመመ መጠየቅ የሞተ የተቸገረ መርዳትን የመሰለ የደስታ ምንጭ አይራቅዎ። ዝ!
የድሮ ሰው እዝናናለሁ ብሎ አያወራም
What a strong, amazing, positive & hardworking lady!🙏🏿👍🏾💗
!
አቦ ጉራጌ ከስራ በተጨማሪ እቁብና እድርን ይያስተማረ ድንቅ ማህረሰብ
ሮማን እንደገና እንደአዲስ ስላየሁሽ በጣም ደስ ብሎኛል እግዚአብሄር ጤናና እድሜ ይስጥሽ 🙏🙏🙏
TikTok ላይ ያሉ ቦዘኔ ወጣቶች ስሙ 👈👈👈👈👈
እማማ በቀለቺ ምርጥ ባለሞያ ትልቅ ስራ ላገራቺን የበረኩቱ ናቸው መሸለም የሚገባቸው እንቁ እናታቺን ናቸው ከበቀለቺ ክትፎ ቀጥሎ የሀንስ ክትፎ ቤት ተሸመቺ ክትፎ ቤት አለ ያአንበሳውን ድርሻ የሚይዙት ግን እማማ በቀለቺ ናቸው እድሜ ከጤና ይስጦት
እናቴን በእውነት ከልቤ ወደድኳቸው መርሀቸው የእኔም መርህ ነው
እናታችሀን ጎበዘ ናችው ገና በዙ የሰራሉ በዙ ተመረናል እናመሰገናለን እድመና ትና ለ እናታችሀን ይስትልን
በስማም እኛ ወጣቶች ምን እንማራለን እንዲ ጀግና እናቶች እያየን እግዚአብሔር እድሜ ከጤና ይስጥልን አረ የኢትዮጵያ ወጣቶች ተነሱ ለሰራ አሁን አሁን ባሰባቸው እኮ በሱስ በሌብነት እናቶች ታሪክ እየሰሩ ነው
የሰራ ያልፍለታል አሁን ያለው ትውልድ በሌብነት ነው የሚታወቀው::
እማማ በቄ ከአያቴ ጋር በጣም ተመሳሰሉብኝ ገራሚና ትምህርት ሰጪ ታሪክ አሎት ጌታ ዘመኖትን ይባርክ
ወ/ሮ በቀለች በርዋቅ ሀብት በጥረታቸው ያፈሩ እና የሚገባቸው የሥራ ሰው አሁንም ረጅም ዕድሜ ከጤና ጋር ይስጥዎ !
Lately im beginning to understand something. It really does not matter where we were born or wether we have education or not, some people are just destined for greatness. They are unique, they shine like a star among the crowd. You find these sort of people who made it from rogue to riches all over the world. W/O Bekelech is one of them. Since i was a child i knew her well. She continues to surprise me. Her energy, her mind, her zest for work is just unique. So, all advisors, especially those beating the religion drum pls mind your business, learn from her if you can. መሀተም የለሽም፣ ቤተክርስቲያን አትሄጅም ቅብጥርሶ ግን አያዋጣም። መሀተም የፈለገ ያደርጋል ያልፈለገ አያረግም። ቤ/ክርስቲያንም በተግባር እንጂ በመመላለስ ጽድቅ የለም። ህዝቤ፣ ሀይማኖት መስበክ ማንም አይችለውም ሀይማኖታዊ ተግባር ግን የለም።
ከሚሰሩ ሰዎች እንማር እንጂ ልናስተምር አንሞክር። በክርስትና ስም እምንደበቀውን ነገር አናቁም። ክርስትና ተግባር እንጂ በአለባበስ በአመላለክ አይደለም። ስለክርስትና ማስጮህ እምንፈልግ ሁሉ ብቸኛው ጥያቂአችን ለራሳችን ብቻ ነው።
የየእለቱ ተግባሬ ምን ያህል ክርስቲያናዊ ነው ብለን ራሳችንን እንጠይቅ።
ወ/ሮ በቀለች አንደእርስዎ ያለ ባይገኝም፣ እንደው በአስተሳሰብ ቀረብ እሚሉትን እንኳ ያብዛልን። እረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይስጥዎት።
True. 🕊️🙌🤍.
@ ethio balkew neger or balshiw hasab betewesene melku esmamalehu wedemecheresha balw hasab lay asiteyayet lemestet yakil new, bete Cristian mehed bemigeba wekit mehed gideta new sinhed ye Cristian megelecha bahiriyatin maualatim endezaw. Lelaw esachewin yesete Fetari endesachew yale demo bizu mestet yichilal ,tikitoch endih netirew liwetu yichilalalu abizagnaw ye Ethiopia enatoch gin nurwachew ena lifatachew sayigenagne new yemimotut. Tela shetew, gulit cherchirew, engera shetew.... beskay wisit new ligochin yemiyasadigut ! Esachew le ahunu tiwild gin tilik timirit yisetalu ,edme yistachew
በክርስቶስ ያመነ ሁልጊዜ ባለ ድል ነው
አሜን🙏🙏🙏🏆🥇🌟🌟🌟🥰👈💫👏👏👏🕊🕊🕊 እንኩዋን አብሮ አደረሰን 🙏🙏🙏🏆🥇🌟🌟🌟🥰👈💫👏👏👏🕊🕊🕊
ረጅም እድሜ ከሙሉ ጤንነት ፣ሰላምና ደስታ ጋር ይስጦት። የዛለውን የስራ ልቤን አነቃቅተውታል።
የኔ ቆንጆ የግርማ እናት ጎበዝ
ወ/ሮ በቀለችን የመሳሰሉ ብዙ ታታሪ ወገኖቻችን አለማድነቅ አይቻልም : የሚገርም አስተሳሰብ ያላቸው ወ/ሮ በቀለች ለብዙ እናቶች ሞዴል እንደሚሆኑ አንጠራጠርም : መልካም ጤናና የስራ ዘመን እንመኝላቸዋለን ::
Thank you 🙏 4 this lovely interview with The 👸⭐ in AA Kasa , 22 Mazo.... Maman Grima ..... madame Bekelche kitfo 🛖💚💛❤️ 😍🤩🥰👍
እግዚአብሔር እድሜ ጨምሮ ጨምሮ ይስጦት ከቤተሰቦቼ ጋር $7.00 በነበረም ግዜ እዚህ ቤት በልቻለሁ ትምህርት ቤቴም ከበቀለች ክትፎ ፊትለፊት ነበር ከወራት በፊትም ከቤተሰ ጋር እዚህ ቤት ያንኑ ከትፎ $800.00 አካባቢ ከፍዬ ተመግቤያለሁ ጣእሙ ያው ነው ገስት ሀውሱም ንፁህ ጥሩ ዋጋ ያለው ወርቅ ቤት ነው እግዚአብሔር ያቆይልን እናት
ውሃ ልማት ጀርባ በ1968/69 በ3 ብር ወረፋ ይዤ ተሰልፌ እበላ ነበር። አ/አበባ ውስጥ በጣዕሙ ተወዳዳሪ አልኘበረውም።
ምርጥ እናት ናቸው
Wow what a wonderful interview and getting a learn work ethics ! Thank you mother
ጠንካራ እናት ናችው ❤️❤️❤️
ልክ ኖት እማምዬ ከሌሎት ማንም አይፈልግም ትክክል ነዉ
እማማ ለስራ ይለዎትን ክብር ጥንካሬ አደንቃለው
ሰው በሕይወት ሲኖር መስራት ስላለበት አስተማሪም ነው የስራ ሕይወትዎ ግን ግን እርሶ እድሜልክ የደከሙበት ገንዘብ ፍቅ ነገ ይዘውት አይሄዱም
ስለዚህ ይ ጌዜ ከመድረሱ በፊት ንስሀ ገብተው ተዘጋጁ
ቤተክርስቲያን ሂዱ ይዘነ አጽናኑ የታመመን ጠይቁ ጥሩ ስንቅ ይሆኖታል ወደ ዘላለም ቤቶዎ ሲደርሱ
ወይኔ የሜገርም ነገር እናቴም እደርሶ ክትፎ ቤት አላት እና እሶም እደርሶ ለቅሶ እና ግርግር አትወድም አሁን እስፓርት ትሰራ በጣም ተመሳሰላች ሁብኝ አገሬ ስመጣ ማግኘት እፍልጋለሁ
She is a big example to every one.
ትንሽ ሃይለኝነት አላቸው ግን እኔ በትክክል እስማማለሁ በሳቸው ሃሳብ ግን ቤተክርስቲያን ላሉት አስተያየታቸው በኔ በኩል ትክክል አይደለም ይሁንና ሃሳባቸው በጣም ምርጥ ነው
በተክርስቲያን የምትሄዱት ለእውነተኛ አምልኮ አይደለም ፣ሰውን ለማማትና የሰውን አለባበስ አቃቂር ለማውጣት ነው።እነኝህ ተሳስተው ሰውን የሚያሳስቱን ሃሜተኞች ማየት አልፈልግም ነው ያሉት።ደግሞም ልክ ናቸው።
እሳቸው ያማቸዋል ግርግር ውስጥ አይገቡም ያለ እረፍት ስለሠሩ ሲጀምሩ በሹካ ነበር የሚከትፉት በኋላ ሥራውንም ትተውት ነበር ታማሚ ነበሩ በህይወት መኖራቸው አስደስቶኛል።
ወ/ሮ በቀለች በሯወርቅ በልጅነቴ አውቃቸዋለሁ የእናቴ ጓደኞም ጎረቤትም ነበሩ ካሳንቺስ ስድስተኞ ፖሊስ ጣቢያ አካባቢ ከአገራቸው ሲመጡ ወ/ሮ አበበች ነበሩ ያሰለጠኗቸው ስለአየኋቸው ደስ ብሎኞል
በጣም ሰንፍ እንደሆንኩ ነዉየተሰማኝ እሳቸዉን ካየሁ ቡሃላ ግን በጣም ተምሬበታለዉ ❤
ጀግና እናት ልዩናቸው
እማዬ ጎበዝ ጠንካራ በርቺ
ጉራጌ የስራ ስው ነው በጣም ደስ የሚሉ ህዝቦች ናቸው
ምን አሉ ሳይሆን ምን አልኩ
She is only spitting truth. What a legend. This is the kind of mentality that many Ethiopians should have especially the younger generation. Only hard work get you there
እናመስግናለን ትልቅ ትምህርት ስጩ ምሳሌ ናቸው
Bekelech Kitfo! She represents those business women and men who used to earn by working hard. አዲስ አበባ፣ የሌቦች መታጎርያ ሳትሆን በፊት!! , we now have overnight corrupt millionaires popping like popcorn on every corner
True what can we do now
The past is already past what and how can we change for tomorrow?? All government has their own bad side. I wish if you have some ideas
Edem tena yestot Fetari
ሮማን ተገኝ የጥንቷ ውቢቷ
አገሬን እወዳለሁ በልቼበት ጠግቤበት ሳይሆን ነው ያሉት? ከዚህ በላይ ምን ይሁኑ? ሰርተው አድገው ሃብት አፍርተው ተንቀባረው እየኖሩ ነው ሌላው ቤተክርስትያን መዞር ለቅሶ መሄድ አልወድም ሲሉ ብር መልቀሙ ብቻ በቂ ነው ብለው ነው? ወይስ መሰልጠኑ ነው? የሰው ሃዘንን መካፈል ማጽናናት ጥሩ ነገር ነው ቤተክርስትያን መዞር ሳይሆን ፀሎት የሚደረግበት ከፈጣሪ ጋር የሚገናኙበት ነው በተለይ በእርስዎ እድሜ እድሜዎትን ሙሉ ቆጮ ጠፈጠፉ አሁንም እየጠፈጠፉ ነው ገንዘቡን ይዘውት አይሄዱም እርዳታ አድርጉ ሰውም ቅበሩ አጽናኑ ቤተክርስትያንም ተሳለሙ ለተደረገሎት መልካም ነገር ፈጣሪን አመስግኑ ሻማ አብሩ High school እያለሁ እየሄድን እንበላ ነበር በቀለች ክትፎ ቤት ትዝ ይለኛል
እውነት ነው ጥሩ አስተያየት ነው
Agree with you
Anchis? Enes? Enantes? endet new hiwotachen? Esachewes zarem wede Egziabher mekreb yichilalu. Hulachenem silerasachen enaseb. Miknyatum mot meche endemimetaben anawkem.
በጣም ንው ከመገርምምየደንቀኝ ይሄ ምን የሚሉት መልእክት ንው ሲጀመር ሃብት ማማ ላይ ቁጭ ብለው ደልቶኝ አይደለም ሊያውስ ተመስገን አያውቁ ቤተክርስቲያን አይሄዱ ከስው አልገናኝም እር ብለዋል እኔ መቼም በቃ ይሄንን ምን ልበለው ወይስ ገንዘብን ትተውት እንደሚሄዱ ርስተውታል ከዚህ በላይ እድሜ ልካቸውን የሚበሉት እርርርር ምን ልበል አላውቅም
ጎበዝ
ሐይማኖት የግል ነው ሀገር የጋራ ነው:: ወ/ሮ በቀለች ስለ ስራና በስራ ራስን ቤተሰብን አገርን መለወጥ እንደሚቻል ነው የራሳቸውን ህይወት ምሳሌ አድርገው ያቀረቡት:: ከብር 30 ጀምረው እዚህ ደረጃ ለመድረሳችው በአርአያነታቸው መሞገስ ሲገባቸው ቃለ ምልልሳቸውን ከሐይማኖት ጋር በማገናኘት ያቀረባችሁት ትችት ውሃ አይቋጥርም::
ሰርተው፡የማይደክሙ፡ናቸው፡ወይዘሮ፡በቀለች፡እግዚአብሔር፡ረጅም፡እድሜ፡ይስጣቸው።
እትዬ በቀን በደርግ ዘመን የአንደኛ ተማሪ እያለሁ ክትፎ በሁለት ብር ከሃምስ ሲወጡ ነው ማውቃቸው ሰራ ይዥ በሶሰትብርና በአራት ብር በአራት ሰአት ሁለት ከትፏ ጥርግ አርጌ ነው አልፈው ብቴ ከነሱ ዝቅብሎ ነበር።ታታሪ ተጋይ እናት ናቸው።ቢሻሽና ፍቅርተም እንደ በየ ጎበዝ ልጆች ናቸው በተለይ ቢሻሽ ትገርመኛለች አሁንም ትሰራለች
የሰፈራቸው ጎረቤትነበርኩ ተስፍሽ
ወይ olmpya ናፈቀኝ ስንት ነገር ያሳለፍንበት በቀለች ክትፎ ባቢስ 30 ብር ከፍለን ለሁለት ጠግበን በልተን አጣጥመን ደሞዝ ሲወጣ እሩጫ ነበር በቀለች ክትፎ እድሜ ይስጦት እማማ ሀገራችን ሰላም እኛ ጤና ሰላም ያገናኘን ♥️
በቀለች ክትፎ ቤት ፊትለፊት ነበር ትምህርትቤቴ የቀድሞውመካነ እየሱስ የአሁኑ ምስራቅ ድል ትምህርት በጣም ታዋቂ ቤት ነበር አካባቢው በሙሉ ቅቤው ኡፍፍፍፍፍ የልጅነት ትዝታ ሮሚዬ የኔ ውብ
Wow amazing that is the school I went...
በስመአብ እጅግ ድንቅ ትምህርት ነው በተለይ እኛ ስደት ላይ ላለነው እህት ወንድሞቼ እንደኔ በሰደት ያላቹ ምን ተሰማቹ
በጣም እሚገርሙ እናት እድሜና ጤና ይስጥዎት
Great woman
Waww I can see how hard worker is this mother even know she is simple ❤️ Godbless you whisking you long life 🙏 from Eritra
ብሄር ተኮር ብልፅግናና ሙስና ባልነበረበት ዘመን
ሰው በሥራው ጥሮ ግሮና ለፍቶ ይበለፀግ ነበር።
ለሁሉም ጊዜ አለው አሁን እርሦ የሚያርፉበት ጊዜ ነው።ጓደኛም ይኑሮት ወደ ቤተ ዕምነት ይሂዱ ከህዝቦ ጋር ሆነው ወደ አምላኮ ይፀልዩ ብዙ የደከሙ እናት ኖት አሁን እረፍት ያስፈልጎታል።
እንደ አህያ መንከባለሉ ይቅርቦት ሌላ ስፖርት ይሥሩ።
ሥራ ወዳድነታቸው መልካም ቢሆንም በዚህ እድሜቸው የእምነት እውቀታቸ ግን ማዳበር አለመፊለጋቸው ማለት ቤተክ ርስታን የጫጫታ ቦታ እንደሆነና መሄድ አለመፊጋቸው ዘወትር ሲናገሩ ስምሰማቸው ለሥጋ ብቻ መድከም አያዋ ጣም ለነፍስዎም ግዜ ስጡና ቁረቡ ምከሯቸው::
አይመስለኝም። ሴትዬዋ የስጋ ሰው ሳይሆኑ የስራ ሰው ናቸው። አንቺ የራስሽ አመለካከት አለሽ እሳቸውም የራሳቸው አላቸው። ያንን ማክበር አለብን። ዝም ብሎ በጅምላ መነዳት ተገቢ አይደለም።
Ersachrwun magechet yikebidal
ተርቤ አላበላኽኝም ታርዤ አላለበስከከኝም ታምሜ አልጠየቅኽኝም ታስሬ አልጎበኘኽኝም ይላል እንጂ ቤተ ክርስቲያን አልሄድክልኝም አላለም እየሱስ ክርስቶስ ስለዚህ በአሁኑ ጊዜ ቤ/ክ መሄድ ለሀሜት ሆኖአል ቢሄድ ጥሩ ነው ግን ላልሄዱ ኩነኔ የለባቸውም እየሱስን ይዘዋል ዋናውን እና ሰውን judge አታድትግ
አለመማር አለማወቅ መሠለኝ አነጋገራቸው እንጂ እግዚያብሄርን ጠልተው አይመስለኝም
@@enenegn5719 አይደለም። ነገሯችሁ፣በክርስቶስ አዳኝነት እንደሚያምኑ ግን ተከናንበው ቤተክርስቲያን እይገኙም። ለምን የሰው ምኞት አናከብርም??? ችግሩ እኛ ኢትዮጵያን ቤተከርስቲያን መመላለሱ ላይ በጣም እንመካለን። እግዚአብሄርን በተግባር ብቻ ማምለክ ይቻላል።
I knew it I’m from piyyas mom she used work hard just like her I’m very proud of you dear mom
I like this lady very thoughtful...
እውነታቸውነው ሁሉምነገር የሚናገሩት መስራት ብቻነው የሚአዋጣው
Enkuan lezeh abekawot wo Bekelech. Thank you Balageru. God bless you all.
የኔ:እመቤት::
Gobez Enat…God bless you abundantly!
Adote Enderso Yalewne Egziabher Zelalem Yanurote💖💖💖
Thank you . Mother.
She is amazing. We learned a lot from her