Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
እንደው አምላከ አበው ፅናቱን ይስጠን ተቃጠልን እኮ እንደው ዝም ብል ይሻለኛልእኛ በምን እናግዝ በተቻለነ ⁉
እግዚአብሄር ይርዳችሁ
ይገርማል! እረኛ መንጋውን መጠበቅና ማሰማራት ሲገባው ያ ተገልብጦ መንጋ እረኛ ፍለጋ የሚንከራተትበት ዘመን መጣ፡፡ ወይ ዘመን!!!
ፍትህ ፍትህ ፍትህ. በእውነት ያሳዝናል
ይህ ክስ ከእውነት የራቀነው አሁን ያሉ አባት የተሰጣቸውን ሃላፊነት ባላቸው አቅም እየተወጡ ነው ። በርግጥ ሚሰራ አባት የት እንፈልግና በየሄድንበት ስም ማጠልሸት ነው ስራችን ።ይገርማችኋል ከአባታችን ጋር ቀርባችሁ በቀላሉ መወያየት ስትችሉ ይህን ያህል ጉዞ መጓዛችሁ ገርሞኛል ይህን ያህልም አደባባይ ሚያስወጡ አባትም አይደሉም ቢቻ ልቦና ይስጠን ሌላ ምን ይባላል በእርግጥ የስራ ጫና ሊኖርባቸው ይችላል የራሳችሁን አባት ማመልከታችሁ መጠየቃችሁ አግባብ ሆኖ ሳለ በሌላ መንገድ ክስ ማቅረባችሁ ይገርማል አባታችን እውነት ለመናገር የስራ ጫና ካልሆነ በስተቀር ከተማ ፈጽሞ አይታዩም ከተማም አይወዱም ብጹእነታቸው ከገጠር አብያተ ቤተክርስቲያን አይደለም መኪና ረዥም የእግር ጉዞ በመጓዝ ነው ሚያገለግሉት
በጣም ያሳዝናል!
ሲኖዶሱ ከተማ ላይ ምን እንደሚያረግ አላቅም ክርስትና ከተማ ላይ ብቻ ነው እንዴ ያለው?ኦርቶዶክስ ሀብታም ናት ግን ብሩን የማንም ሌባ ነው እየወሰደ ያለውስንት ቄስ መስሎ እምነቱን ያረከሰ አለእግዚአብሔር ከናንተ ጋር ይሁን እምነታችሁን እግዚአብሔር ጠንካራ ያርግላችሁ
የሰይጣን ጆሮ ይደፈን በፍጹም እንዲህ ያሉ አባት አይደሉም አቡነ ይስሐቅ
አቤቱ የሆነብንን አስብ እግዚአብሔር
በእውነቱ እግዚአብሔር በጥበቡ ይመልከታችሁ አገራችን በከባድ ሰይጣኖች እና ዲያብሎሶች ተከባለች እመቤታችን ከፊታችሁ ትቁም ለወንግል ያላችሁ ጥማት አባቶቻችን ክበሩ በፀሎታችን አንረሳችሁም።
o,,p
The Abiy govt is directly involved in this destruction. The plan is to dismantle EOTC to build prosperity oromo gospels. Abiy is going to dismantle anything that carrie’s the name Ethiopia in it.
አደባባይ መርሐግብር ስለምትከታተሉ እናመሰግናለን የአደባባይ ቴሌግራም ለወዳጅዎ በማጋራት የአደባባይ ቤተሰብ ይሁኑ t.me/joinchat/SRFMfOjLLOyLKE2Y
ብትችሉ ብጹእ አባታችንና ጠቅላይ ቤተክህነት ኃላፊው ቢቀርቡልንና ከነሱም በኩል ያለውን ብንሰማ መልካም ነው
ምድረ ፖለቲከኛ አባታችን ፍጹም ታዛዥ ዝቅ ብለው አገልጋይ ናቸው ሌላው ቢቀር መኪና ምናምን ሚባልም አያውቁ በእግር ጉዞ የትና የት ገጠር ተጉዘው ነው ልጆቻቸውን ሚባርኩት አብያተ ክርስቲያኑ ይመስክር ከተማም ሚታዩ አባት አይደሉም
የሕዝቡ ጥያቄ መልካም ሆኖ ሳለ፣ ከዚህ በፊት የነበሩ የሀገረ ስብከቱ ሥራአስኪያጅና መሰል የመምሪያ ኃላፊዎች ሁኔታም በደንብ ቢታይ፣
በትክክል
ከአንድ ወገን ቢቻ ሰምቶ መፈረጅ ይከብዳል አባታችን መቅረባቸው አይቀርም እሳቸውም ይደመጡ
ጠቅላይ ቤተክህነት በአሜርካን ሀገር ለሚገኘው አንድ አጥቢያ የተጨነቁትን ያህል ለዳውሮ ሀገረስብከት ያልተጨነቁት ለምን ይሁን? ዶላር ስለማንልክ? ብዙ ታዝበናል። እግዚአብሔር ሆይ እንባችንን ተመልከት!!!
ግን እናንተ አደባባይ ሚዲያ የምትባሉ ይህንን ላልጸና ምዕምናን ከማቅረባቹህ በፊት ብጹዕ አባታችንን ቀርባቹህ ብትጠይቁ መልካም ነበር በብሔር ምክንያት ተሃድሶ ባዩች የራሳችሁ ጳጳስ ያስፈልጋቸዋል በሚል አባታችንን አንቀበል ብለው ያባረሩት ገና ተሹመው እንደመጡ ነበር ጌታችንም እኮ ለእውነት መጥቶ የተቀበልው የለም በግልጽ የሚሰርቁ ሌቦችን ደብቃቹህ እኝን አባት አደባባይ እንዳወጣቹህ አሳድጎ ለዚህ ማዕረግ ያበቃቸ አምላከ ተክለሃይማኖት ይፍርድባቹህ :: ድሮም ነብይ በሀገሩ
መች ይሰሙና እኔ በጣም ነው የገረሙኝ ጭራሽ ብጹእነታቸውን በማህበራዊ ሚዲያ ክስ ይመሰርቱባቸዋል ?
እንደው አምላከ አበው ፅናቱን ይስጠን ተቃጠልን እኮ እንደው ዝም ብል ይሻለኛል
እኛ በምን እናግዝ በተቻለነ ⁉
እግዚአብሄር ይርዳችሁ
ይገርማል! እረኛ መንጋውን መጠበቅና ማሰማራት ሲገባው ያ ተገልብጦ መንጋ እረኛ ፍለጋ የሚንከራተትበት ዘመን መጣ፡፡ ወይ ዘመን!!!
ፍትህ ፍትህ ፍትህ. በእውነት ያሳዝናል
ይህ ክስ ከእውነት የራቀነው አሁን ያሉ አባት የተሰጣቸውን ሃላፊነት ባላቸው አቅም እየተወጡ ነው ። በርግጥ ሚሰራ አባት የት እንፈልግና በየሄድንበት ስም ማጠልሸት ነው ስራችን ።
ይገርማችኋል ከአባታችን ጋር ቀርባችሁ በቀላሉ መወያየት ስትችሉ ይህን ያህል ጉዞ መጓዛችሁ ገርሞኛል ይህን ያህልም አደባባይ ሚያስወጡ አባትም አይደሉም ቢቻ ልቦና ይስጠን ሌላ ምን ይባላል በእርግጥ የስራ ጫና ሊኖርባቸው ይችላል
የራሳችሁን አባት ማመልከታችሁ መጠየቃችሁ አግባብ ሆኖ ሳለ በሌላ መንገድ ክስ ማቅረባችሁ ይገርማል አባታችን እውነት ለመናገር የስራ ጫና ካልሆነ በስተቀር ከተማ ፈጽሞ አይታዩም ከተማም አይወዱም ብጹእነታቸው ከገጠር አብያተ ቤተክርስቲያን አይደለም መኪና ረዥም የእግር ጉዞ በመጓዝ ነው ሚያገለግሉት
በጣም ያሳዝናል!
ይህ ክስ ከእውነት የራቀነው አሁን ያሉ አባት የተሰጣቸውን ሃላፊነት ባላቸው አቅም እየተወጡ ነው ። በርግጥ ሚሰራ አባት የት እንፈልግና በየሄድንበት ስም ማጠልሸት ነው ስራችን ።
ይገርማችኋል ከአባታችን ጋር ቀርባችሁ በቀላሉ መወያየት ስትችሉ ይህን ያህል ጉዞ መጓዛችሁ ገርሞኛል ይህን ያህልም አደባባይ ሚያስወጡ አባትም አይደሉም ቢቻ ልቦና ይስጠን ሌላ ምን ይባላል በእርግጥ የስራ ጫና ሊኖርባቸው ይችላል
የራሳችሁን አባት ማመልከታችሁ መጠየቃችሁ አግባብ ሆኖ ሳለ በሌላ መንገድ ክስ ማቅረባችሁ ይገርማል አባታችን እውነት ለመናገር የስራ ጫና ካልሆነ በስተቀር ከተማ ፈጽሞ አይታዩም ከተማም አይወዱም ብጹእነታቸው ከገጠር አብያተ ቤተክርስቲያን አይደለም መኪና ረዥም የእግር ጉዞ በመጓዝ ነው ሚያገለግሉት
ሲኖዶሱ ከተማ ላይ ምን እንደሚያረግ አላቅም ክርስትና ከተማ ላይ ብቻ ነው እንዴ ያለው?
ኦርቶዶክስ ሀብታም ናት ግን ብሩን የማንም ሌባ ነው እየወሰደ ያለው
ስንት ቄስ መስሎ እምነቱን ያረከሰ አለ
እግዚአብሔር ከናንተ ጋር ይሁን እምነታችሁን እግዚአብሔር ጠንካራ ያርግላችሁ
ይህ ክስ ከእውነት የራቀነው አሁን ያሉ አባት የተሰጣቸውን ሃላፊነት ባላቸው አቅም እየተወጡ ነው ። በርግጥ ሚሰራ አባት የት እንፈልግና በየሄድንበት ስም ማጠልሸት ነው ስራችን ።
ይገርማችኋል ከአባታችን ጋር ቀርባችሁ በቀላሉ መወያየት ስትችሉ ይህን ያህል ጉዞ መጓዛችሁ ገርሞኛል ይህን ያህልም አደባባይ ሚያስወጡ አባትም አይደሉም ቢቻ ልቦና ይስጠን ሌላ ምን ይባላል በእርግጥ የስራ ጫና ሊኖርባቸው ይችላል
የራሳችሁን አባት ማመልከታችሁ መጠየቃችሁ አግባብ ሆኖ ሳለ በሌላ መንገድ ክስ ማቅረባችሁ ይገርማል አባታችን እውነት ለመናገር የስራ ጫና ካልሆነ በስተቀር ከተማ ፈጽሞ አይታዩም ከተማም አይወዱም ብጹእነታቸው ከገጠር አብያተ ቤተክርስቲያን አይደለም መኪና ረዥም የእግር ጉዞ በመጓዝ ነው ሚያገለግሉት
የሰይጣን ጆሮ ይደፈን በፍጹም
እንዲህ ያሉ አባት አይደሉም አቡነ ይስሐቅ
አቤቱ የሆነብንን አስብ እግዚአብሔር
በእውነቱ እግዚአብሔር በጥበቡ ይመልከታችሁ አገራችን በከባድ ሰይጣኖች እና ዲያብሎሶች ተከባለች እመቤታችን ከፊታችሁ ትቁም ለወንግል ያላችሁ ጥማት አባቶቻችን ክበሩ በፀሎታችን አንረሳችሁም።
o,,p
The Abiy govt is directly involved in this destruction. The plan is to dismantle EOTC to build prosperity oromo gospels. Abiy is going to dismantle anything that carrie’s the name Ethiopia in it.
አደባባይ መርሐግብር ስለምትከታተሉ እናመሰግናለን የአደባባይ ቴሌግራም ለወዳጅዎ በማጋራት የአደባባይ ቤተሰብ ይሁኑ
t.me/joinchat/SRFMfOjLLOyLKE2Y
ብትችሉ ብጹእ አባታችንና ጠቅላይ ቤተክህነት ኃላፊው ቢቀርቡልንና ከነሱም በኩል ያለውን ብንሰማ መልካም ነው
ምድረ ፖለቲከኛ አባታችን ፍጹም ታዛዥ ዝቅ ብለው አገልጋይ ናቸው ሌላው ቢቀር መኪና ምናምን ሚባልም አያውቁ በእግር ጉዞ የትና የት ገጠር ተጉዘው ነው ልጆቻቸውን ሚባርኩት አብያተ ክርስቲያኑ ይመስክር ከተማም ሚታዩ አባት አይደሉም
የሕዝቡ ጥያቄ መልካም ሆኖ ሳለ፣ ከዚህ በፊት የነበሩ የሀገረ ስብከቱ ሥራአስኪያጅና መሰል የመምሪያ ኃላፊዎች ሁኔታም በደንብ ቢታይ፣
በትክክል
ከአንድ ወገን ቢቻ ሰምቶ መፈረጅ ይከብዳል አባታችን መቅረባቸው አይቀርም እሳቸውም ይደመጡ
ጠቅላይ ቤተክህነት በአሜርካን ሀገር ለሚገኘው አንድ አጥቢያ የተጨነቁትን ያህል ለዳውሮ ሀገረስብከት ያልተጨነቁት ለምን ይሁን? ዶላር ስለማንልክ? ብዙ ታዝበናል። እግዚአብሔር ሆይ እንባችንን ተመልከት!!!
ግን እናንተ አደባባይ ሚዲያ የምትባሉ ይህንን ላልጸና ምዕምናን ከማቅረባቹህ በፊት ብጹዕ አባታችንን ቀርባቹህ ብትጠይቁ መልካም ነበር በብሔር ምክንያት ተሃድሶ ባዩች የራሳችሁ ጳጳስ ያስፈልጋቸዋል በሚል አባታችንን አንቀበል ብለው ያባረሩት ገና ተሹመው እንደመጡ ነበር ጌታችንም እኮ ለእውነት መጥቶ የተቀበልው የለም በግልጽ የሚሰርቁ ሌቦችን ደብቃቹህ እኝን አባት አደባባይ እንዳወጣቹህ አሳድጎ ለዚህ ማዕረግ ያበቃቸ አምላከ ተክለሃይማኖት ይፍርድባቹህ :: ድሮም ነብይ በሀገሩ
መች ይሰሙና እኔ በጣም ነው የገረሙኝ ጭራሽ ብጹእነታቸውን በማህበራዊ ሚዲያ ክስ ይመሰርቱባቸዋል ?