አዲሲቷን ኢትዮጵያ እየፈጠሩ ነው! ሁሉም ነገር ግልጽ ሆኗል | መምህር ፋንታሁን ዋቄ | Memeher Fantahun Wake
HTML-код
- Опубликовано: 3 июл 2024
- 🔴በየጊዜው የምንጭናቸውን ቪዲዮዎች ለማግኘት ይህን ይጫኑ / @fetunerediet .
Ⓕⓞⓛⓛⓞⓦ "ፍጡነ ረድኤት Fetune Rediet ፳፫" Other Social media: 👇 👇 👇
► 𝔽𝕒𝕔𝕖𝕓𝕠𝕠𝕜 : / fetunerediet
► 𝕀𝕟𝕤𝕥𝕒𝕘𝕣𝕒𝕞 : / fetune__rediet
► 𝕋𝕚𝕜 𝕋𝕠𝕜 : / fetune__rediet
► 𝕋𝕨𝕚𝕥𝕥𝕖𝕣 : / fetuner
► 𝕋𝕖𝕝𝕖𝕘𝕣𝕒𝕞: t.me/Fetune_Rediet_23
የድንግል ማርያም ልጅ ቸሩ መድሀነአለም አገራችንና ህዝቦችዋን አስበን ።እንደ በደላችን ሳይሆን እንደ ቸርነትህ ይቅር በለን። አሜን ።
ዝምታችን ፍርሃት ይመስለኛል። በተገቢ መልኩ መናበብ አልቻልነም። ከኦርቶዶክሳዊያን ነፃ የሆነች ኢትዮጵያ ለመፍጠር አደገኛ ፕሮጀክት። አንቀላፍተን እና ሀገራችን በሰማይ ነው ብለን ያስረከብነው ሀገራችንን ፈጥነን መረከብ ይኖርብናል።
እግዚአብሔር እድሜህን ያርዝምልን ወንድማችን እንደናንተ ያለ ሠው የሆነ ሠው ፈጣሪ ጨምሮ ያብዛልን !
ከመ ሱራፊ መላክ አቃቤ ገነት ዘራማ፣መምህር ፈንታሁን ይመስል ለባሴ ሞገስ ወግርማ፣
መምህር እንዳንተ ምነው ሁሉም በተረዳና ለዚች ሀገር በቆምንላት፡፡ለማንኛውም እድሜህን ያርዝምልን፡፡፡፡፡፡፡
ሰዎች ምን ሰሩ ሳይሆን እኔ ምን ሰራሁ ብለን ችግሮች ን ወደ ሰው ከምንቀስር ነገሮችን ለሁሉም ህዝብ በሚጠቅም መልኩ ብናደርገው ያለበለዚያ ራሳችን ባመጣነው ራሳችን ከማጥፋት ውጪ የምናመጣው አንዳች ነገር የለም!
ብርሐን ይኹን ኣለ ብርኻንም ኾነ.....ኣሜን
Gods protect Ethiopia 🇪🇹 Orthodox Church never ever lost.
መምህር እይታህ ግሩም ነው እንዳናስተውል አዚም ያረገብን የሀሰት አባት ነው ። ስለዚህ በፆም በፀሎት ልንዎጋው ያስፈልጋል ያናንተም ትምህርት ይበል የሚያሰኝ ነው ትውልድን ለማንቃት በተረፈ እግዚአብሔር ሰላሙን ያድለን ለሰው የማይቻል ለእግዚአብሔር ይቻላል ።
መምህር ልፋትህን እግዚአብሔር ይክፈልህ
ሊያጠፏት የሚሽቱን ኢትዮጵያ ታሥቀሥፋቸዋለች!!! አይዛችን
Thnk you/
💚💛❤🤝
❤❤❤😍😍🌹❤💞💞💞
እኔ ሕግ ነዉ ትምሕረቴ የሚጠበቅብኝን እወጣለኹ በሽብርተኝነት ሕግም ይካታል
የተባበሩት መንግሥታት ዉሥጥ Jane CONNERS የምትባል የሕግ አሥተማሪየ የነበረች ሠለኢትዮጵያም የምታዉቅ ካቶሊክ በሠባዊ መብትት ጥሠት ጉዳይ አብዛኛዉን conventions one way or anoter she was involved
Further more she waspart of the team andprobably the leadin drfting the CONVENTION against all formsof discrimination against WOMEN"!!!
በርቱ ቀና ፈሪኀ እግዚኀበሔር ያላት ተክለሠዉነቷ በክርሥቶሥ መነፈሥ የታነፀች ነች
ኦንኤም መዘጋት አለበት
Alew ngare egzaber endi abzoto zem maltu...
ወይ መድህኔ ስንት ምሁር ፈርያ እግዛብሄር ያለው አላህን የሚፈሩትን ዘር አድርጎ እንዲህ ብቻውን ይግደለን እንደው ተው የሚለውንም አካል አጣን እኮ
Ye abatochin ye 150 amat ye wushet sibket rikash wars akumm
ፋኖ ቶሎ እንዲመጣ ይጠበቃል ኦሮሚያ ክልል ፣ አዳማና ቢሾፍቱ ፈረሳ ላይ ነች በተለይም በጥቂት ቅንጡ ሆቴሎች መሰራትና ለእይታቸው ጽዳት ሲባል መንገድ በማስፋት ስም ብዙ ቤቶች ፈርሰዋል ህብረሰቡ ተፈናቅሏል ፣ ከፍተኛ ሀዘን እንዲሰማው የሚያደርገው ደግሞ ምልክት በተደረገባቸው (7ሜትር 10 ሜትር 20 ሜትር እስከ ሙሉ ፈረሳ ) ልክ ቤት አፍርስው ዐጥር አስጠግተው ሲያበቁ በሁለት ቀን ልዩነት ሌላ ተጨማሪ ፈረሳ ይደረግባቸዋል፡፡ አንደኛ እንደ መንግስት ታቅዶ የማይሰራ ሲሆን ሁለተኛም የቀበሌ ቤት ነዋሪዎች ከድህነት ያልተላቀቁና በኑሮ ውድነቱ በቤታቸው ሞታቸውን የሚጠብቁ ብዙ ህብረተሰቦች መጠጊያ እንደሆነ ይታወቃል ማንም የሚሰማቸው የሌላቸው ተስፋ የቆረጡ አንዳንድ የቀበሌ ፈረሳ 65 ካሬ የተሰጣቸው ቢሆንም ለመስራት አቅም ዬላቸውም፡፡
ሌላው ህዝቡ የሚያምነው በጥቂት አካባቢ ከሚሰራው አረንጓዴ ስራና ንጥፍ በቀር ፈረሳ ነው እንጂ የሚሰራ ነገር አላማው ማንም ምን እንደሚሰራ አይታወቅም፡፡
በሩቅ የአማራ ህዝብ ላይ የደረሰው ጥፋት ሁሉንም እኩል ሲደርግ ተመልከቱ፡፡ፍርድ አለ ፍርድ አለ የሚያሥፈራ የሚያሥደነግጥ …….
እናንተ ብዙ ግዜ ኣዲሷን ኢትዮጵያ ፈጥራቹሃል ግን ኣሁን ካሌችዉ የበለጡ የለሙ።እስካ ኢያነሱ የመጡት።
አንተ ብቻህን ሆንክ ብዙ ኤስ ርስት ይቻል በበር። ሰላማዊ ሰልፉ ላይ rape የሚባል አልተነሳም ሪፓርትም ሱደረግ. ለምን እንደማይካተት አይገባኝም. Genocide ብቻ ነው