በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የሀረሪ ህዝብ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 27 сен 2024
  • የአቅም ግንባታ ስልጠናው አመራሩ በየጊዜው የሚያጋጥሙ ችግሮችን በመቅረፍ የብልፅግና ፓርቲ ራዕይን ለማሳካት የሚያስችል አቅም የፈጠረ ነው፡፡
    በክልሉ ቀደም ሲል በአንዳንድ አመራሮች ይታዩ የነበሩ የመገፋፋት ችግሮችን በመቅረፍ የአመለካከትና የተግባር አንድነት በመፍጠር የክልሉን ህብረተሰብ ጥያቄን ከመመለስ አንፃር በቁርጠኝነት ለመስራት መግባባት ላይ የተደረሰበት መድረክ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
    የክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በራሳቸው ተነሳሽነት ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግንባታ የአንድ ወር ደሞዛቸውን ለመለገስና የህዝቡን ተሳትፎ ለማጎልበት ቃል የገቡበት ነው ሲሉም ተናግረዋል፡፡

Комментарии •