Derartu must be replaced. We have had enough of her as a leader of Athletics Federation. Her leadership and decisions are not consistent and fair for all. Moreover, there is a misconception in Ethiopia on the athletics leadership by former athletes. The federation does not always need to be led by a former athlete. Other competent citizens who are experienced in running public offices can take over the leadership. There is a technical committee which must always be constituted by sports professionals (this includes former athletes, sports science professionals, medical doctors etc).
አይ ኢትዮጵያ በአለም ደረጃ ክብርና ሞገስ ያለንን ይህን በጋራ ተረዳድቶ የመሰራትና የድል ባለቤት መሆን እየሸሸን ነው ይህ በጣም ያሳዝናል አትሌቲክስ ፌዴሬሽን እንደፌዴሬን አትሌቱን አመራር መስጠትና የማስተባበር ሀላፊነቱን መወጣት ነበረበት በግሌ ደራርቱን አከብራለሁ እወዳታለሁ እውነተኛም ነች ችግሩ የሷ እንዳልሆነም እረዳለሁ እግዚአብሔር ያክብርሽ
Respect the legend, not only for her sporting merit, but also for her character.
አብሮ መስራት እንዲጎለብት አንቺ ምን ሰራሽ? ምን አይነት አርአያ የሚሆን የአመራር ብቃት አሳየሽ? አብሮ መስራት አይፈልጉም ብሎ ጣትን መጠቆም ከተጠያቂነት እንዴት ሊያድንሽ ይችላል? አስተዳደሩ የብቃት ማነስ ስለሌለው ይመስለኛል፡፡ የቡድን ስራን (ለሀገራዊ ሩጫዎች) መዳከምና ቡድንተኝነት ከአንቺ የበለጠ ማንን ማየት ይችላሉ (ወርቅነሽ ኪዳኔ ላይ 12 ዙር ብቻዋን እንድትደክም አድርጋችሁ ዘመዴ ዘመዴ የተጫወታችሁትን እያዩ እንዴት ይመኗችሁ)
ምንም ሳልሰማ ደራርቱ ን እደግፋለሁ።ጭቅጭቅ አያስፈልግም። አንድ ቦታ አስር ሆነው ከሚባሉ. ዝቅ ወይም ከፍ ወደ አለ ውድድር ቢቀይሩ ለአገራችንና ለራሳቸውም 26:45 ጠቀሜታ ይኖረዋል። የቀነኒሳ ግን ደሰ ይላል ቢያሸሸንፍ ደሰታዬ ወሰን የለውም።
War new🥇🥈🥉
የብልጽግና ፖለቲካ
ለኢትዮጵያ
ከህወሓት የባሰ
አደጋ ሆንዋል!!!
አይይይ ... ያሳዝናል እግዚአብሔር ይድረስልን ::
አቤ እባክህ ይኸንን ሁሉፍ የተባለውን ችግር ፈጣሪ ፈልገህ አቅርብልን:: የምንወዳትን ጉዳፍን እንድንጠላት እያረገን ነው:: በተረፈ ፌዴሬሺኑ ለምን መጀመሪያውኑ ወደ ምርጫ ከመግባቱ በፊት አንድ አትሌት መሮጥ ያለበትን ፊልድ ቁጥር አይወስንም ነበር ? ሁለት/ ሶስት ከማለትና ከማወዛገብ? ለተሰንበትስ እንዴት አልተካተተችም?
አይ !!! አገሬ!! እዚህ ደረጃ ላይ ነሽ? አይ ደሬ! አዘንኩ! ምነው ምነው ባልሰማው።ቆይ ስለ አገር ማሰብ..ቀረና እገሌ..እገሌ ..ቲሽ ቱቱቱቱቲ
i wonder eske 6 enkuwan temera yehon?
እውነት ይህ ደራርቱ የምትሰጠው መልስ ያሳፍራል:: አገርን አስቀድሞ አብሮ ለመሮጥ የማይተባበሩትን ለምን ከብሔራዊ ቡድን አታስወግዱም? በተለይ ይህ ጉዳይ በብዛት የሚነሳው በወንዶች 5000 ና 10000 ሜ ነው:: እነዚህ አትሌቶች ከውጤት ከራቁ ቆይተዋል:: ታዲያ ቦታውን በውርስ የያዙት እነ ዮሚፍ ለምን የአገር ፍቅር ባላቸው ተተኪ አይተኩም? በውርስ ነው እንዴ የተሰጣቸው? ከእነሱ ውጤትም አንጠብቅም:: በቃ መምራት አቅቶችዋል :: አትሌቶችና አሰልጣኞች ናቸው እየመርዋችሁ ያሉት:: የፍሬ ወይኒም ጉዳይ እንደተባለው በዚህ ሁሉፍ በተባለ ክፉ ሰው ነው የተወሰነው ማለት ነው:: እግዝአብሔርን የእጃችሁን ይስጣችሁ:: በቃ አታቁስሉን ዝም በሉ::
አንዶ ዘረኛ እሷ ናት !
User you confused
You are thinking negative please be respectful
ያሳዝናል ደሬ ኦሎምፒክ በንቺ እና በመሰሎችሽ ግዜ ቀረ አሁኔ እኔእኔ ብቻ ቱ ከንቱ አተላ ትውልድ አንድ ካልሆኑ ማሸነፍ የለምምቀኝነት ነው :: አይ ኢትዮጵያ 🥵🥵🥵🥵🥵🥵
እኔ ምን እንዳለች አልገባኝም!🙄
ደራርቱ...... ከመሮጥ ወቺ ምንም አታውቅም አወራሯ እኮ ያስታውቃል... አረ ቶሎ ትቀየር
Derartu must be replaced. We have had enough of her as a leader of Athletics Federation. Her leadership and decisions are not consistent and fair for all. Moreover, there is a misconception in Ethiopia on the athletics leadership by former athletes. The federation does not always need to be led by a former athlete. Other competent citizens who are experienced in running public offices can take over the leadership. There is a technical committee which must always be constituted by sports professionals (this includes former athletes, sports science professionals, medical doctors etc).