1 | በተግዳሮት ውስጥ አገልግሎትን አታቁም | በቄስ ትዕግስቱ ሞገስ | ሉቃስ 13 ፥ 22 - 25

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 13 сен 2024

Комментарии • 78

  • @user-tf2kx4dc6d
    @user-tf2kx4dc6d Месяц назад +2

    የሚያሳርፍ ትምህርት ቄስ እግዚአብሔር ዘመንህን ይባርክ❤

  • @user-mt8bm1dl4v
    @user-mt8bm1dl4v 2 месяца назад +1

    Geta hoy Tebark Be Bariyah Alfehe Kale bekale hiwotane ahune yalhutbete Sili Megerkege sile Gistisiskige Sile Mekrekeige Kes Tigistu Geta Abzto Yebrake Egeige betam Tebarkiyalw Kalte Yelgem ; Ahunem Bezu Timihrtoche Etibekwla ...

  • @deberege
    @deberege 2 месяца назад +1

    God bless you,

  • @meralenaaida2316
    @meralenaaida2316 Месяц назад

    እግዚአብሔር ሆይ በሰጠኽኝ ዘመን ልታመንልህ

  • @yorgeducherinet6420
    @yorgeducherinet6420 2 года назад +8

    ጌታዬና ኣምላኬ በመንግስትህ ስትመጣ እንዳልቀር በፊትህ እንደታማኝ ባሪያ ኣርገህ ተቀበለኝ

  • @zablonsolomon8715
    @zablonsolomon8715 7 месяцев назад +2

    በእግዚአብሔራዊ ድምፅ የታጨቀ ስብከት. ክብር ለእግዚአብሔር ይሁን.

  • @lemlemmebrahtu2110
    @lemlemmebrahtu2110 3 месяца назад

    Bless you❤❤

  • @maqdasmokonin810
    @maqdasmokonin810 3 месяца назад

    አሜን እግዚአብሔር አምላክ ይረዳኛል ያግዘኛል በፀጋው እመላለሳለሁ ምህረቱ ይበዛልኛል አሜን

  • @samcook9137
    @samcook9137 6 месяцев назад

    Woooow very impressive teaching.God bless you

  • @genetdaniel
    @genetdaniel Год назад +3

    ጌታ እግዚአብሔር ይባርክ በጣም ደስ ይሚል ትምህርት ተው ጸጋ ይብዛልክ ቄስት

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 9 месяцев назад

      ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
      1. ብርቱ ጩኸት
      2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
      3. ጸሎት
      4. ምልጃ
      5. ራስን ማዋረድ
      6. እግ/ርን መፍራት
      7. መከራን መቀበል
      8. መታዘዝ መማር
      ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
      1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
      2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
      ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !

  • @yohannesassefa9213
    @yohannesassefa9213 2 года назад +2

    May God bless you priest Tigestu. It is really a message of the day and the year.

  • @saraayele4023
    @saraayele4023 2 года назад +3

    ጌታ ይባርክህ በጣም እየተጠቀምኩ ነው። እምኖረው ጅቡቲ ነው

  • @fevenygetaliji
    @fevenygetaliji 7 месяцев назад

    Bxam dinki nw Geta ybareki tebareki tsaga yibizalhi Qessi tigistu

  • @AstarekegnBadaneh
    @AstarekegnBadaneh 2 года назад +2

    ቄሱ እግዚአብሔር ዕድሜ ዘመንህነ
    ይባርክህ !! ተባርኪያለሁ እኔ !!

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 9 месяцев назад

      ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
      1. ብርቱ ጩኸት
      2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
      3. ጸሎት
      4. ምልጃ
      5. ራስን ማዋረድ
      6. እግ/ርን መፍራት
      7. መከራን መቀበል
      8. መታዘዝ መማር
      ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
      1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
      2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
      ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !

  • @abebechdebola179
    @abebechdebola179 4 месяца назад

    አምንን አሜን ጌተፈጸሞ ይራበኮት ፓሴቴረ

  • @asterbekele7751
    @asterbekele7751 2 года назад

    ቄስ ትግስቱ ጌታ እየሱስ አብዝቶ ይባርክህ አንተ በዚህ ዘመን እግዚአብሔር መርጦኃልና መክሊትህን አጥብቀህ ያዝ

  • @yordanosmichael2827
    @yordanosmichael2827 2 года назад +1

    Amzing geta yibrkih ግዝያቸን በኣግባብ መጠቀም ይሁንልን

  • @yigeremuyoelyoola5282
    @yigeremuyoelyoola5282 Год назад +1

    WELCOME THE GREAT GOD'S GENERAL MAN OF GOD REVEREND TIGSTU MOGES.

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 9 месяцев назад

      ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
      1. ብርቱ ጩኸት
      2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
      3. ጸሎት
      4. ምልጃ
      5. ራስን ማዋረድ
      6. እግ/ርን መፍራት
      7. መከራን መቀበል
      8. መታዘዝ መማር
      ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
      1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
      2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
      ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !

  • @leahaw1194
    @leahaw1194 Год назад

    God bless you kes tigistu and God bless mekane eyesus church

  • @user-eb9ox3ui1u
    @user-eb9ox3ui1u 2 года назад +2

    ጌታ ይባርክ በእውነት በጣም ዳሲያሚል ነው ጸጋ ይብዙ🙏❤

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 9 месяцев назад

      ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
      1. ብርቱ ጩኸት
      2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
      3. ጸሎት
      4. ምልጃ
      5. ራስን ማዋረድ
      6. እግ/ርን መፍራት
      7. መከራን መቀበል
      8. መታዘዝ መማር
      ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
      1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
      2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
      ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !

  • @mulukaypaghian4157
    @mulukaypaghian4157 2 года назад

    ቄስ በጣም ነው ከአንተ የተማኩት እግዚአብሔር ይባርክህ 😇🙏

  • @lidiyatefera9564
    @lidiyatefera9564 2 года назад +2

    በጣም ይገርማል አያነቃኸን ነው ቄስ ጌታ ይባርክህ

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 9 месяцев назад

      ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
      1. ብርቱ ጩኸት
      2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
      3. ጸሎት
      4. ምልጃ
      5. ራስን ማዋረድ
      6. እግ/ርን መፍራት
      7. መከራን መቀበል
      8. መታዘዝ መማር
      ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
      1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
      2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
      ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !

  • @fevenygetaliji
    @fevenygetaliji Год назад

    እግዚአብሔር ሆይ እባክህ መጨረሻችን አሰምረልኝ 🙇🙋🙏
    በፊት የተጣለን ሰዎች እንዳንሆን እሰከ መጨረሻ እንድንተጋ እርዳን🙏
    የእግዚአብሔር ሰው ተባረክልኝ አብራቸው የሚታገልግሉት ሁሉ ተባረኩልኝ

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 9 месяцев назад

      ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
      1. ብርቱ ጩኸት
      2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
      3. ጸሎት
      4. ምልጃ
      5. ራስን ማዋረድ
      6. እግ/ርን መፍራት
      7. መከራን መቀበል
      8. መታዘዝ መማር
      ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
      1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
      2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
      ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !

  • @kiteneshlarisch3071
    @kiteneshlarisch3071 10 месяцев назад

    Kes Geta ybarkh

  • @yohannesbelete9167
    @yohannesbelete9167 8 месяцев назад

    God Bless you😊

  • @marekegnmamo2406
    @marekegnmamo2406 Год назад

    ቄስ ተባረክልኝ ትምህርትህ እጅግ ተመችቶኛል ብሩ ነህ

  • @tigistbirhanu687
    @tigistbirhanu687 Год назад

    በጣም የምደው ወንጌላዊ መድረክ ላይ ወንጌሉን ብቻ የምያወራ ፍትፍት አድርጎ የሚሰብክ ስው ፅሎቱ በራሱ ወንግል ነው ሰውድህ ያብዛልህ

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 9 месяцев назад

      ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
      1. ብርቱ ጩኸት
      2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
      3. ጸሎት
      4. ምልጃ
      5. ራስን ማዋረድ
      6. እግ/ርን መፍራት
      7. መከራን መቀበል
      8. መታዘዝ መማር
      ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
      1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
      2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
      ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !

  • @abebaseyiume8949
    @abebaseyiume8949 2 года назад +1

    ቄስ የምድር ነገስታት ገዥ የሆነው ጌታ በነገር ሁሉ ይባርክህ ጌታ በአንተ ባደረገው ፀጋ ተጠቅሜያለሁ ይብዛልህ

  • @user-ng4sy1xq7e
    @user-ng4sy1xq7e Год назад

    ጌታ ኢየሱስ ይባረክ አሜን 📖🙌❤️

  • @bihonegndemena2438
    @bihonegndemena2438 2 года назад

    Dear Kes Tigistu, God bless you for the invaluable message of God that you are sharing. Thank you,

  • @tseganeshayele7485
    @tseganeshayele7485 Год назад

    ቄስዬ አንተንም ለጊዜው የሚሆን መልዕክት የሰጠህ አምላካችን ይባርክ። አንተም ለመልክቱ ስለታዘዝክ ጌታ ይበርክህ!

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 9 месяцев назад

      ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
      1. ብርቱ ጩኸት
      2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
      3. ጸሎት
      4. ምልጃ
      5. ራስን ማዋረድ
      6. እግ/ርን መፍራት
      7. መከራን መቀበል
      8. መታዘዝ መማር
      ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
      1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
      2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
      ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !

  • @user-lz8qi6fb4v
    @user-lz8qi6fb4v 10 месяцев назад

    God bless you

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 9 месяцев назад

      ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
      1. ብርቱ ጩኸት
      2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
      3. ጸሎት
      4. ምልጃ
      5. ራስን ማዋረድ
      6. እግ/ርን መፍራት
      7. መከራን መቀበል
      8. መታዘዝ መማር
      ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
      1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
      2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
      ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !

  • @nurobetselotzeleke7585
    @nurobetselotzeleke7585 Год назад

    ቄስ ጌታ ዘመኖትንና አገልግሎቶን ይባርክ

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 9 месяцев назад

      ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
      1. ብርቱ ጩኸት
      2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
      3. ጸሎት
      4. ምልጃ
      5. ራስን ማዋረድ
      6. እግ/ርን መፍራት
      7. መከራን መቀበል
      8. መታዘዝ መማር
      ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
      1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
      2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
      ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !

  • @christianbrothersd.d6936
    @christianbrothersd.d6936 2 года назад

    amazing preaching God bless you Qes

  • @israelmiso5552
    @israelmiso5552 2 года назад

    Geta IYESUS hoyi Be Gize antenna agelegil zend yirdadn. Amen

  • @selamhaylu3075
    @selamhaylu3075 Год назад

    ወንድሜ ተባረክ ጨምሩ ለበረከት ያድርግህ። ቤትህን ትዳርህ እግዚአብሔር ከክፉ ሁሉ በጌታ በእየሱስ ስም ያጋርድልህ።

  • @kassechwoldegiorgis9535
    @kassechwoldegiorgis9535 2 года назад

    Amazing message God bless you more🙏

  • @gemebekele4387
    @gemebekele4387 Год назад

    ዘመንህ ይለምልም

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 9 месяцев назад

      ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
      1. ብርቱ ጩኸት
      2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
      3. ጸሎት
      4. ምልጃ
      5. ራስን ማዋረድ
      6. እግ/ርን መፍራት
      7. መከራን መቀበል
      8. መታዘዝ መማር
      ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
      1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
      2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
      ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !

  • @ferehiwotmekonnen7908
    @ferehiwotmekonnen7908 2 года назад +1

    እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ

  • @meronshitaw3741
    @meronshitaw3741 2 года назад

    You’re blessed ቄስ tegstu 🙏

  • @edenaraya8849
    @edenaraya8849 11 месяцев назад

    Abetu egzabher hoy tbebgeoch adrGen Gizewun ymleybet xaga abzalgena

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 9 месяцев назад

      ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
      1. ብርቱ ጩኸት
      2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
      3. ጸሎት
      4. ምልጃ
      5. ራስን ማዋረድ
      6. እግ/ርን መፍራት
      7. መከራን መቀበል
      8. መታዘዝ መማር
      ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
      1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
      2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
      ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !

  • @ersamedanielgenet6225
    @ersamedanielgenet6225 5 месяцев назад

    🎉🎉🎉🎉

  • @fayinebanti3763
    @fayinebanti3763 2 года назад +1

    kibire laegziabiher yihun.

  • @eyerusalemnaizghi7791
    @eyerusalemnaizghi7791 2 года назад +2

    አሜን...ጌታ ይባርክህ ቄስ

  • @bekimeron150
    @bekimeron150 Год назад

    ጌታ ፀጋውን ያብዛልህ❤❤❤❤❤❤❤

  • @adugnafekadu6396
    @adugnafekadu6396 2 года назад

    ተባረኩ የእግዚአብሔር ባሪያ ቄስ ትግስቱ

  • @DereseTadese
    @DereseTadese 7 месяцев назад

    ቄስዬ እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ። የህይወቴ ሸማኔ በሰማይ አለ።በተሰጠን መክሊት አና ጊዜ በታማኝነት እናገልግል።

  • @mebrattsegaye9182
    @mebrattsegaye9182 2 года назад

    WOOOW AMEZING ❤❤❤❤

  • @hallowiegehts477
    @hallowiegehts477 Год назад

    GBU more and more

  • @kassudejene9314
    @kassudejene9314 2 года назад

    ወንድሜ ጸጋ ይብዛልህ ፣ መልእክቶችህ ሁሉ ድንቅና የሚያነጹ ናቸው ። ግን አንድ ነገር ፦ እግዚአብሔር የሚምልባቸው 3ቱ ኖህ ፣ ዳንኤልንና ኢዮብን እንጂ ሳሙኤልን አላለም ፣ ሕዝ 14:14 14:20 ። ከተሳሳትሁ ወገኖች አርሙኝ ።

  • @escalewoyecha6835
    @escalewoyecha6835 Год назад

    ፀጋውን ያብዛልህ።

  • @masimasi1715
    @masimasi1715 2 года назад

    amen

  • @ashenafidebaba8237
    @ashenafidebaba8237 2 года назад

    ቄስ ትእግስቱ እግዚአብሔር ይባርክህ እንወድሃለን

  • @jemo5716
    @jemo5716 2 месяца назад

    በጣም ጥሩ ትምሕርት ነዉ ግን የእግዚአብሔር ሠዉ ሥለ ዘመድሕ የሞተችዉ ለወላጆቿ ማሠብ ጥሩ ነዉ እሧ ሔደች በቃ ግን ሌላ በሌላ ምሣሌ በደፈናዉ አንዲት የማቃት ልጅ ነበረች ብትል ማለቴ ለቤተሠብ ልጅቱ መሞቷ ሣይንሥ በሞቷ ደግሞ ያኔ ፀጉሯ ተላልጦ አልቃ ተጠራሑ አልክ ግን ነገሩን ክብደት ለመጨመር ብለሕም ቢሖን ይሕ የተናገርከዉ በተለየ ለወላጅ እናት ምን ያሕል የሚያንገበግባት።።።ለማንኛውም ቄሡ ተባረክ ።

  • @zinashmamo9676
    @zinashmamo9676 2 года назад

    ዋውውውው እእእእእእእእእ ፍስስስስስ ቃሉ በልቤ ዋውውውውው ቂስ ምን አይነት መገለጥ ነው ግን

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 9 месяцев назад

      ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
      1. ብርቱ ጩኸት
      2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
      3. ጸሎት
      4. ምልጃ
      5. ራስን ማዋረድ
      6. እግ/ርን መፍራት
      7. መከራን መቀበል
      8. መታዘዝ መማር
      ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
      1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
      2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
      ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !

  • @Snp_beki
    @Snp_beki Год назад

    Egzbhier ybarkhe hyweata bante aglglote ttkmwal btsten geza geatan askbren ena noren malef yhunlen

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 9 месяцев назад

      ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
      1. ብርቱ ጩኸት
      2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
      3. ጸሎት
      4. ምልጃ
      5. ራስን ማዋረድ
      6. እግ/ርን መፍራት
      7. መከራን መቀበል
      8. መታዘዝ መማር
      ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
      1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
      2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
      ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !

  • @BogalechDebela
    @BogalechDebela Год назад

    By

  • @tensumamush9918
    @tensumamush9918 2 года назад

    Tsega yibzalik ketegnanibet endinineka new yareken.

  • @tewoflosteferi8068
    @tewoflosteferi8068 6 месяцев назад

    የራሱ ዩትብ የለውም እንዴ?ኧረ የራሱ ካለው አስተዋውቁለት እናንተ ራስ ወዳዶች🧐

  • @Danielhadero-x6z
    @Danielhadero-x6z 2 месяца назад

    ቄስ እግ/ር ዘማንህን ይበርክ በትምህርትህ በጠም ተበርኬላሁ !!!

  • @wondimudemissie6930
    @wondimudemissie6930 2 года назад

    እንዴት እንዳሰማው 🍬

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 9 месяцев назад

      ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
      1. ብርቱ ጩኸት
      2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
      3. ጸሎት
      4. ምልጃ
      5. ራስን ማዋረድ
      6. እግ/ርን መፍራት
      7. መከራን መቀበል
      8. መታዘዝ መማር
      ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
      1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
      2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
      ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !

  • @fayinebanti3763
    @fayinebanti3763 2 года назад

    Yibzalie yatsnelie

    • @habtamusium8646
      @habtamusium8646 9 месяцев назад

      ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
      1. ብርቱ ጩኸት
      2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
      3. ጸሎት
      4. ምልጃ
      5. ራስን ማዋረድ
      6. እግ/ርን መፍራት
      7. መከራን መቀበል
      8. መታዘዝ መማር
      ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
      1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
      2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
      ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !