አደባባይ ሚዲያ፡- የሁላችን ስለሆነችው ኢትዮጵያ!!!!
HTML-код
- Опубликовано: 2 окт 2024
- ልዩ ቨርቹዋል የአደባባይ ሳምንት በአደባባይ ሚዲያ
--------
በመላው ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በደስታ የተቀበሏትና በጉጉት የሚጠብቋት አደባባይ ሚዲያ ልዩ የቨርቹዋል ሳምንት አዘጋጅታለች። ከቅዳሜ ሐምሌ 4 ቀን 2012 ዓ.ም ማለትም ጁላይ 11 ቀን 2020 ጀምሮ በፌስቡክ እና በዩቲዩብ በቀጥታ የሚተላለፍ ልዩ ዝግጅት በአደባባይ ሚዲያ።
ሰዓት በዋሺንግተን ዲሲ አቆጣጠር ከቀኑ 12 PM ላይ። በለንደን 5PM፣ በዱባይ ከምሽቱ 2 ሰዓት ወይም 8 PM፣ እንዲሁም በአዲስ አበባ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ጀምሮ፤ ኑ፡- ተባብረን አደባባይ ሚዲያን እንደግፍ።
ያስታውሱ አይርሱ፤ ከቅዳሜ ሐምሌ 4 ቀን 2012 ዓ.ም ማለትም ጁላይ 11 ቀን 2020 ጀምሮ በዋሺንግተን ዲሲ አቆጣጠር ከቀኑ 12 PM ጀምሮ ልዩ ቨርቹዋል የአደባባይ ቀን በአደባባይ ሚዲያ …
ለተጨማሪ መረጃ www.adebabay.com ን ይጎብኙ። በስልክ ቁጥር +1202 681 1617 ብለው ይደውሉልን።
አደባባይ ሚዲያ፡- የሁላችን ስለሆነችው ኢትዮጵያ!!!!
እሲቲ እናተ እንካን በርቱልን እግዚአብሔር ይርዳችሁ ።
ብርቱ እንበርታ የተዋህዶ ልጆች እግዛብሔርም ከኛ ጋር ነው .
❤❤❤❤❤
አደባባይሚዲያበርቱልንእግዛብሔርያግዛችሁእግዛብሔርይስጥልን
እግዚአብሔር ይስጥልን ተባረኩ ስለ ኢትዮጵያ ጩሁ ጩሁ
እግዚአብሔር ያበርታችሁ ሁላችንም ስለእውነት እንቁም
አባቶቻችን አገለግሎታቹ እግዚአብሔር አምላክ ይባርክላቹ ጸሎታቹ ኢትዮጵያ ከንልጆቿ አይለያት ዳቢሎሰ አጋንት ይዘሁ የሚነሱ ወገኖቻችን እግዚአብሔር ልብ ይስጣቸው ተዋህዶ ለዘለም ትኑር
ሰላም ሰላም አደባባይ ሚዲያዎች
አደባባዮች ዬኔ #1👈👈👈በርቱልን
የአጋንንት ሚዲያ + ጋንኤል
እናት ኢትዮጵያ። ተከበሪ። አመሰገንኩኘ። አባታችንን ስለአቀረብክልን። ቃላቸው ፀሎታቸው። ይድረስልን። ክብር ምስጋና። ለአደባባይ ሚዲያ።
ሰላም
አደባባይ ብዙ እንጠብቃለን አብዝታቹ ስለ ኦርቶዶክ መጮ ማስቀደም አለባቹ በርቱ አበርቱን
በርቱልን ከጎናችሁ ነን
ውሸታሞች