Размер видео: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Показать панель управления
Автовоспроизведение
Автоповтор
ቤተ ክርስቲያን የጥበብ ምንጭ ናት ! በተለይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተገልጦ የማያልቅ ጥበብ አላት
Kkkkkkkk weshatam
@@tesfaygirmay7184 ዝም በል ወናፍ🤮🤮
ትክክል🥰
@@tesfaygirmay7184 true and Orthodox Church is responsible for the backwardness mentality of Amhara culture and propagates poverty and appreciating begging traditions
እውነት ነው
ኦ…..እኔን እራሱ ወደ ኋላ ነው የመለሳችሁኝ፡፡ ዴርቶጋዳ ሲወጣ እኔም ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ እማር ነበር መጽሀፉንም ጠዋት ጀምሬው ምግብ እንኳን ለመብላት ማቋረጥ ከብዶኝ እዛው ከአልጋዬ ላይ ሳልነሳ እስከማታ አንብቤ ጨረስኩት፡፡ ስጨርስ በውስጤ የተፈጠረውን ተስፋ ቁጭትና መቼም አልረሳውም፡፡ ያ ቁጭትና ተስፋ አሁንም በውስጤ አለ፡፡ ከአይኔ የፈሰሰው እንባ ብዙ ነበር፡፡ አጋጣሚ ሆኖ የይስማዕከ ስልክ በመጽሀፉ ላይ ነበር ደወልኩለትና ተስፋና ቁጭቴን ነገርኩት፡፡ ግን ደሞ ‹ዲዎላ ስለሚባለው ሰውዬ ጭካኔ ተገረምኩ፡፡ እናም እውን የዲወላ አይነት ክፉ ለሀገሩ በመጨረሻው ሰዓት እንኳን ቅን ለማሰብ ቅን ለማድረግ ዋጋ ለመክፈል የማይችል የማይፈልግ ሰው አለን? ስለምን ዲዎላን ከነጭካኔው ተውከው ስለምን በመጨረሻዋ ሰዓት እንኳን እንዲመለስ ለሀገሩ ውለታ እንዲውል አላደረከውም ይህ ፍጹም ጨለምተኝነት አይደለም ወይ ብዬ ጠይቄው ነበር፡፡የዛኔ የዲዎላ አይነት የጭካኔና የክህደት ልብ ያለው ሰው በልብወለድ እንጂ በውን አለም ያውም ኢትዮጵያዊ ሆኖ የዛን ያህል የጭካኔና የክህደት ልብ ያለው ሰው የለም ባይ ነበርኩ፡፡ ለካ መጽሀፉ ትንቢት ነበር ከዲዎላም ባለፈ ሀገራችንን ሊሸጡ ሊክዱ ሊግጡ የሚችሉም የቻሉም ብዙ ሺህ ዲዎላዎች በሀገራችን ተሰግስገዋል፡፡ አምላክ መጨረሻቸውን የዲዎላ ያድርገው፡፡ በእርግጥም አድርጎትም እያየን ነውና ፈጣሪ እንደ ሁልጊዜው ሁሉ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ ጠላቶቿን ያጥፋልን፡፡ አሜን፡፡
አሜንእና ለጥያቄው ምን መልስ ሰጠህ?
አሜን
አሜን አሜን አሜን
ጎበዝ ጥሩ እይታ ነው
ጎበዝ ደራሲ ሀሳቡን በፅሁፍ እንጂ ንግግር በማሳመር አይገልፅም:: አንደኛ ነህ በርታ አሁንም ስራዎችህን እንጠብቃለን!!!! አንድ ማመልከቻ መፃፍ የማይችል ሁላ ሀያሲ መሆን ይፈልጋል! መፃፍ እንደማነብነብ ቀላል መስሏቸው ይዘባርቃሉ :: አንተ ግን በስራ ያሳየህ ጀግና ደራሲ ነህ:: በርታ!!!
??!!!!
ይስማዕከ በእውነት ኪዳነ ምሕረት ትጠብቀህ
ጎበዝ ጋዜጠኛ በርታ ይስማከ ብዙ እንጠብቃለን
የእውነት መፅሀፎቹንእንጂ ይሰማዕከን አላቀውምነበር ገናወጣትነህ ብዙእንጠብቃለን በረታልን
እንዲህ ያለ ምስጢር የሆነና ባለ ምጡቅ አእምሮ የሆነ ሰው እግዚአብሄር ስለሰጠን ምስጋና ይድረሰው።በተደጋጋሚ በሚደርስበት የተቀናበረ አደጋ ግን ሁሌም ይቆጨኛል።
እጅግ የምታኮራ ኢትዮጵያዊ ነህ ተደስቼብሀለሁ የምታምነው ዓምላክ ረድቶህ እንክዋን ለዚህ አበቃህ የወደፊቱንም እሱ ጠባቂ መላዕክት ይላክልህ 🙏💚💛❤️
the legend young ethiopian author yisma'eke🙏አሁን ላይ ጨርሶ እንደሚሻልህ ባለሙሉ ተስፋ ነኝ
ፈጣሪ ፀጋውን ያብዛልህ በርታ ስንክሳርን ካነበብክ የክርስትና ህይወት ውጣ ውረድ ብዙ ነው ግን ቀላልና አሸናፌ ነው የምትሆነው ይህው እያሸነፍክ ነው። በርታ ትዳርህን ይባርክልህ እግዚሐብሔር ፈፅሞ ይማርህ።
Kirstnana feto magbat ayigachum?
Oh my God It is a very interesting and fascinating story
ቅጭላት ዋው ነው እኳንም ያላጣንህ ጤንነትህ ደግሞ ሙሉ በሙሉ ይመለስልን🙏🙏🙏🙏
HiYou h
I don't want to talk about his personal life but let me say he is super intelligent man.
እግዚአብሔር እንኳንም ማረው የግል ህይወቱ የራሱ ነው እኔ ግን ባነበብኳቸው መጽሐፍቶች ከልብ የማደንቀውና የማከብረው ሰው ነው እንደዛ አይነት መጽሀፍ አንብቤም አላውቅ ብርታቱን ይስጥህና ሌሎች መጽሀፍትህን እንድናይ ያድርገን
ዴርቶጋዳን በጣም ተመስጨ ያነበብኩት መፅሀፍ ነበር እጅ ይባርክ እውቀት ያስፋ ገና ብዙ ካንተ እንጠብቃለን የሀገሬ ልጅ ደግሞ ድነህ ተሽሎህ በማየቴ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ
ታሪክህን በሰማሁ ጊዜ በጣም አዝንኩ በጣምም አደነቁህ: እንኮን እግዚአብሔር አትርፎህ ለዚህም አበቃህሥራ ለስሪው እሾህ ለኣጣሪውእንተ ብቻ እግዚአብሔር ይርዳህ በርታ ወንድሜ እግዚአብሔር ይመስገን🙏
የገዳማቱ ታሪክ እውነት ለመናገር ትክክለኛ ታሪክ መሁኑን አሁን ካለው ቀውስ ጋር ሲገመገም እውተኛ ነው (ዲርቶጋዳ) ።
ካነበብኳቸው መፃሕፍት ሁሉ እውነታን የሚገልጡ ሆነው ስለማገኛቸው ሁሌ እውነታ እንጅ ልብወለድ አይመስለኝም ነበር::: ለየት ያለና እጅግ የሚስብ አፃፃፍ ችሎታ አለው:: ድንቅ ችሎታ አለው::
ይስማዕከ በመጽሃፍቶቱ ወደ ሂወት ጎዳና የመራኝ ሰዉ ነዉ።አመሰግናለሁ ጀግና ነህ።በርታ
ሰይፉ ለይ በጣም ያሳዝነበር አሁን መናገር መቻል አልሀምዱሊላ ነው በማውራቱ ደስብሎኛል
እኔም
Yesemake egziabher beretatune yesetehe
Derasi Egziabhar yakbrh beka mn lbel🙏🙏🙏🙏
ዴርቶጋዳን ጓደኛሄ ጋብዛኝ አነበብኩት በጣም ደስ ይላል ወኔን ንዴት ውሉን አየውበት ሀገሬንም በሱ የተነሳ ከራሴ በላይ ይበልጥ ወደድኩት ሀገሬ ሳትሆን በስሯ የተሰገሰጉት ጅቦች እንዳታድግ እንዳትለወጥ እንዳደረጓት አመንኩበት ሀገራችንን ሰላም ያርግልን
በቃል እጅግ እናመሰግናለን !! የሚሰማ ወሬ:ገፀባሕርያት :ከመለስ ጋርም የሚወራ ነገርከባለታሪኩ አንደበት ብዙ ቁም ነገሮች አግኝቻለሁ።
ኑርልን በአዲስ መፅሐፍ እንጠብቅህ አለን!!!!
እውነት ለመናገር ዴርቶጋዳ ለይስማከ ከፍተኛ ዕውቅና አስገኘለት እንጂ ራማቶሃራ በጣም የረቀቀ ነው
አዎ ልክ ነህ።
አወ ዝንቶዣራ ደሞ አስጨናቂ እና ምርጥ መፀሀፍ ነዉ
ዴርቶ ጋዳ ድንቅ መፅሐፍ ልብ ስቃይ መንፈስ አስጨናቂ እንካን እግዚአብሔር ወደቀድም ማንነትህ የመላስህ ጀግና ብዙ እንጠብቃለን እምታበረታህም አጋር እግዚአብሔር ስጠ በባለፈው ክሶሀል መልካምነት ለራስ ነው እግዚአብሔር ይጠብቅህ
በህይወቴ ለመጀመሪያ ጊዜ መፅሀፍ በመብራትና በቫማ አንቤ በሶስት ቀን የጨረስኩት መፅሀፍ
የጋዜጠኛው ጥያቄዎች እና የቃላት አጠቃቀሙ በጣም የሚደነቀ ነው ስወደው
የኔ ምርጥ ደራሲ!!!
👏👏👏👏😀👊🏿👊🏿👍🏿👍🏿😀😀😀Betam gobez! I enjoyed the interview.
you are our super mind.
በጣም የሚገርም ልጅ ነዉ ከዚህ በፊት በሱይፋ show አይቼዋለሁ ግን እንደዚህ ኣልመሰለኝም ነበር መፀሀፋን ፈልጌ አነባለሁ።
እግዚአብሔር አንተኮ ትልቅ አምላክ ነህ ! ስለዚህ ወንድማችን እናመስግንሀለን
"…ሁሉ እንዲያነበኝ ነው ምፈልገው"ይስማዕከ ወርቁ።ድንቅ መልስ።
ችግር እንደረሰብህ እንደ ሰማሁ እጅግ በጣም አዝኜ ነበር በፍፁም ዳግም አይሀለሁ ብዬ አላሰብኩም ነበር አማኑኤል ጌታየ እንኳን ለዚህ አበቃህ።
ኧረ እግዚአብሔር ይስጥህ ቃል እንዲህ ሆኖ ማዬት ይናፍቀኝ ነበር። እግዚአብሔር አምላክ ምህረቱን እንኳን ላከለት። ሊቅ እኮ ነው። ሁሉን የሰጠው። የእኔ ድንግል ትጠብቀው። አሜን።
ይስማከ ያለፈበት ነገር ይደቃል ግን ከትዳሩ ውጭ ያለው ጥበቡ በጣም ይገርማል ይህን እውቀትህን ለበለጠ ለሀገር ለወገን የሚጠቅም ይሁንልህ ጋዜጠኛውም በጣም ጎበዝ ነህ :
ታላቁ ደራሲ ስብሀት ገብረ እግዚአብሔርም ንግግር አይችሉም ነበር ነገር ግን ሲጽፉ...
ትክክል
ፀጋየ ገ/መድህንም/ሎሬት/
የሚገርመው እስከአሁን ይስማዕከን የተረዱት ትንሽ ብቻ መሆናቸው ነው። ከከፍታ ላይ የተቀመጠ እና ከከፍታ በታች የተቀመጡ እኩል አይሆኑም። ይስማዕከ ባለ ምጡቅ አእምሮ ነው። እግዚአብሔር የልቡን ስለሚያውቅ ነው ከዚያ ሁሉ መከራ እና አደጋ የመለሰው።
ምንድነው አእምሮው ምጡቅ ሆኖ ለአለም ወይም ለሀገር የሚጠቅም ስራ የሰራው ? ፊክሽን መፃፍ ነው ቶ እያሉ መራቀቅ ነቅ ቶ እንደሆነ ግብፃችም የኛ ነው ይላሉ :: ንቄው አይደለም ግን ምንድነው ለአለም ያበረከተው ? ምጡቅ አይምሮ ሆኖ ለምሳሌ እነ ማይክሮ ሳፍት , ፌስቡክ ,ሌሎች ቶክኖሎጂ የፈጠሩ አለምን የቀየሩ ባለምጡቅ ይባላሉ ምክንያቱም ፈጣሪ ናቸው አፍሪካዊ ችግር ብቻ ነው ለአለም የሚያመጥቀው ድህነት ምቀኝነት ንቀት እኔ ብቻ ያልኩት ይሆን
የሰራን ከመተቸት ለራስ ድርሻን መወጣት የተሻለ ነው እሱ የሚችለውን እያደረገ ስለሆነ አጉል ትችት አያንጽም
@@tigist3769 እሰቲ ማድነቅ እንልመድ እኛ ሐበሻዎች!!!!!!!
@@tigist3769 anchi min serash eski nigerign sew lemtechet merwarwate ayikebdem
@@tigist3769ማድነቅ ካልቻልሽ ዝም በይ /በል አጎል
እግዚአብሔር ጨርሶ ይማርህ ።ዴርቶጋዳን አንብቤዋለሁ ።ይስማከ
ይገርማል ዴርቶጋ መጽሐፍ ከሱቅ የተቀዳደደውን ነው የገዛውት እንዴት ትቀልዳለህ ብየ ተጣልቼ
This guy is really inteliegent and a gifted writter. I share his idea that it is true after he shaped it in his mind he writes.
እግዝአብሔር ይመስገን
Super intelligent wish u Yematusla edeme!!!!!
ግሩም ታሪክ !
wow you are good righter keep up it
ቀለል ያለ ህይወት አምጣ ልጅ በቃሉ የተተበተበ አኔም ይህን ተምሬ ነበር ወግ አጥባቂ ።በቃሉ ድንቅ ልጅ በርታ ደሙ የሚቆጣ የወገኑ ስቃይ የሚያመው ኢትዮጵያው ደም ነህ።
The most brilliant and strong personality ...Ethiopia got very good writter
Amazing human being
excellent my bro
That's why i like Ato Lidetu ! Good shot
wow slayehuh betam dess blognal
የት አካባቢ ማለቱ ጥቅም የለውም ኢትዮጵያዊ ኢትዮጵያዊ ነሀ ጀግና ነሀ በርታልን!!!
ይስማክ ጀግና ነህ እ/ር እሁንም ጨረሱ ይማራህ በናትህ ቶሎ ብል መጽሐፍህን እንጠብቃለን
የእግዚአብሔር ስም አሳጥሯ መፃፍ መልኳም አይደለም
ይስመአከ እርሜህን እደማቱሳላ ያኑርህ
Wow! Well done for that!
እኔ አንደ-ዕንቁ የማይህ፣የምወድህ፣የማከብር ነህ። ከፍታህ ላይ ማንም አይደርስበትም ረጅም ዕድሜ እመኝልሀለው።
selezihe Yalemotu bezu nachewe malete newe
ሁል ጊዜ ለምንድነው መፀሀፍክ ላይ( ቶ )ለምሳሌ ዴር(ቶ)ጋዳ ራሀማ(ቶ)ሀራ ዣን(ቶ)ዣራ ዯራ(ቶ)ራድ ዯ(ቶ)ድ ትጠቀማለህ ይሄ ነገር ከሀይማኖታዊው (ቶ) ጋር ተያያዥነት አለው
Yes yega leyu melekete newe ketente jemero
Ya I understand I know the history of ቶ but he always use that word for a reason I think
@@Ananya_Tsegaye yes man
Wow God bless u
የሀገሪ ባለውለታ ማለት የጦር ጀነራል ጠቅላይ እዲሁም ሌሎችም አይደሉም በሀገርና ህዝብ በወጣት ላይ የስነልቦና ግባታ የሀገር ባለውለታ ዋ ደራሲወች ጀግና ጋዜጦኞች ሀያሲወችም ናቸው እንወዲሀለን
ብዙ ዲዎላዎች ሀገራችንን ከበዋታል:: በቃሉን ፍቱት!
ለኔ በጣም ምርጥ ደራሲ ነህ ክብር ይገበሀል !
25:00 ስለ መለስ ዜናዊ
👌 ይስማዕከ ነፃና ዘላለማዊ 👌 ★★★★★ ★★መጭውን የሚያይ፣ አዕምሮው ብሩህ ነውአዕምሮው ብሩህ፣ ልቡ ቅን ነውልቡ ቅን፣ ውስጡ የነገሰ ነውውስጡ የነገሰ፣ ፍራተ እግዛብሄር ያደረበት ነውፍራተ እግዛብሄር ያደረበት፣ ጠቃሚ ነውጠቃሚ የሆነ፣ ወሰን አይገድበውምወሰን ማይገድበው፣ ነፃ ነውነፃ የሆነ፣ ዘላለማዊ ነውነፃና ዘላለማዊ፣ ለትውልድ አርያ ነውይስማዕከ ወርቁ፣ ለዚህ አንድ ዕንቁ ተምሳሌ ነውእናም ትውልድን ለመታደግ፣ ሐገርን ለማላቅበላቀ የአንድነት መንፈስ፣ እጅ ለእጅ ተያይዘንበሰላም መንገድ እንጔዝ፣ ትክሻ ለትሻ ተደጋግፈን።★★★★★★★★★★★★★👌 የይስማዕከ መንገድ 👌 ★★★★★★★ሃቅን ከታሪክ ጋር፣ በሰነድ በዶሴ፣ ሊዘግብ የማለታሪክ ሳሽራርፍ፣ ማስረጃ አገላብጦ፣ በጓጡ ያልዋለየፃዲቁ ፄጥሮስ፣ አኩሪ ኢትዮጵያዊነት የእምነት የሃቅ ቃል፣ የሰማዕታት ውጤትስለ እውነት ኑረው፣ ስለ እውነት መሞትእንዲህ ነው ስብዕህና፣ እንዲህ ነው ክህሎትበእይታ ልቅው፣ በስብዕና በግብር መጀገንሃገር ወገን ማነፅ፣ በልብ ቋጥሮ እውነትንበአበው ታሪክ ደምቀው፣ ቅርስ ማውረስ ለትውልድሊወደስ ይገባል፣ የይስማዕከ መንገድበሰላ ብዕሩ፣ ትውልድን ሲሞርድስለ ኢትዮጵያ ሰላም፣ እድገት ሲያደግደግበስብህናው ልቆ፣ በፅናት ሲራመድ። ★★★★★★★★★★★★"Very few people really care about freedom, about liberty, about the truth, very few. Very few people have guts, the kind of guts on which a real democracy has to depend. Without people with that sort of guts a free society dies or cannot be born." ★★★★★★★★★★★★👌 ሽጉጥና ጥይት 👌 ★★★★★★ሰሚ ለአጣ ወገን፣ ድምፁ ምሆንለትመንፈስን ላደማ፣ ምታት ምሆንበትየእብሪተኛውን ልብ፣ ቆሽቱን ማደብንበትፍትህን ላጓደለ፣ ፍርድን ምፈርድበትአፋሽ አሽርጋጁን፣ ከንዋይ ያደረን የምኮንንበትታሪክ አጉዳፊውን፣ ቅስሙን ምሰብርበትትርክት አቀንቃኙን፣ ቅጥፈት ማመክንበትናላው ወስጥ ገብቸ፣ እረፍት ምነሳበትደምን ላፈሰሰ፣ ደም ምመልስበትጥላቻ ዘሪውን፣ ማበረክክበትየኔ መበቀያ፣ የነደደ ወስጤን፣ ብሶት ማበርድበትየተከዘን ወገን፣ ሀዘን ማስረሳበት ባሩዱን በጥብጨ፣ ፀቡን ማሽርበትየወስጤን መከፋት፣ ፍቅሬን ምገልፅበትሽጉጤ ብዕር ነው፣ ስንኞቸም ጥይት።እች ግጥም ለእውነት ዘጋቢ ጋዜጠኞች፣ ጦማሪዎች ለመብት ተሟጋቾችና ሐሳባቸውን በነፃነት ስላንሸራሸሩ ብቻ እብሪትና ጥላቻ በተጠናወታቸው አረመኔዎች ኑሮዋቸው እንዲመሰቃቀል እንዲሰሰዱ በእስር ቤት በግፍ እንዲማቅቁ ህይወታቸው በአሰቃቂ ሁኔታ እንዲያልፍ ሰለባ ለሆኑ ድምፅ አልባ የሰው ልጆች ተበርክታለች።👌 ከአክብሮት ጋር 👌★★★★★★★★★★★★
ጥልቅ እውቀት! ጥልቅ እምነት! ጥልቅ ጥበብ!
gobeze seweneke tenkara nek yesmake berta
አጋጣሚ ሆኖ ደራሲ ይስማከን የዛሬ 8 or 9 አመት ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሜዲካል ላብራቶሪ ተመራቂ ተማሪ ሆኖ ለተግባር ልምምድ ወደ ምሰራብት ወላይታ ሶዶ አጠቃላይ ሆ/ል መጥቶ ነበር አጋጣሚ ሆኖ ከደርቶጋዳ ፤ራማቶሀራ ..እስከ ተከርቸም የወንድ ምጥ የቀንዳውጣ ኑሮ ሜሎስ እና ሌሎችን መፅሀፍት አንብቢያቸው ነበርና በአካል ከግኝቸው በለው ጥቂት የትርፍ ሰአቱ ሻይ ቡና እያልን ብዙ ነገር መነጋገር ችለን ነበር የሚገርመው ነገር ደግሞ ያን፡ሁሉ መፅሐፍ እንደደረሰ ሰው አይደለም በጣም ቀለል ያለ ዝምተኛ ሆኖ ሰው አክባሪ የመጣበትን አላማ ያልረሳ በተግባር ልምምድ ላይም በጣም ጎበዝ አይነት ሰው ነው ..በጣም የማልረሳው ነገር ግን እነ ሳገኘው ክብር ድንጋይ እየፃፈ ነበርና ጎደኞቹ ሻንጣ ሙሉ ልብስ ይዞ ስመጡ እሱ ግን ሻንጣ ሙሉ መፅሀፍ ነበር ይዞ የመጣው..በተረፈ በጣም ትሁት ሰው ነው በነበረን የሆ/ል ቆይታው እንደተረዳሁት!! #ይሰሜ ይመችህ!!
ባአንተ ሂዉት ብዙ ተማርኩ !!!!ፈጣሪ ጨርሱ የማርህ!!!!
ይስማከ ትንቢቱ ስለወለደህ ደስ ብሎኛል የእነሱ ውጤት በመሆን ህ ደስ ብሎኛል።
አሁን እንደው በፈጣሪ ይህንን ሰው ዲስ ላይክ ማረግ ምን ይሉታል ለምን እውነቱን ተናገረ ነው?ፈጣሪ ጤና ከእድሜ ጋር ይስጥህ
ባለማወቅ ሊሆን ይችላል😅
A man of hiself, so confident, so independent minded, ... sounds dependable Ethiopian. Why can't we trust Yisma'ike?
ስለ አቶ መለስ መጽሃፍ ብታብራራ አሪፍ ነበር ምክንያቱም ምን ያስብ እንደነበር በግልጽ እናውቅ ነበረ።
meskotna ber eyezegah alsfm excellent
ጨርሶ ወደ ጤናው አልተመለሰም፡፡ ምህረቱን ይስጠው፡፡
ድኗል ግን ሀሳባቸዉን በብዕር መግለፅ ከለመደ በወሬ የተካኑ አይደሉም ለዛ ነዉ ወሬ የማያቀዉ እኔማ መፀሀፉንና ሰዉየዉ ሊጣጣሙልኝ አልቻሉም😅
best hand writer!
እግዚአብሔር ጨርሶ ይማርህ ገና ብዙ እንጠብቃለን ከሞት የተነሳህ ስው ነህ ይስማእክ ኑርልን 🙏🏾💚💛❤️
በጣምደስ አያለኘ ነው ያንተን መፃሀፍ ያነበብሁት ተባረክ አድምህን ያርዝመው
በብሔር ከፋፈሉን እንጂ ኢትዮጵያ ሙሉ ሀገሪቷ በፀጋ በበረከታችን ብንጠቀም ብንከባበር ብንተዛዘን ጥሩነበር ግን መቸስ መቼ ቅን ሆንና
ልዩ ሰው ነህ ይስማዕከ ዕንቁ
እውነት ለመናገር እኔ ዴርቶ ጋዳን ሳነብ የሆን እሚገርም እሚያስፈራ እሚመስጥ ደስ እሚል ነበር እሚስማኝ
" ትልልቅ ሰዎች አይሞቱም፣ ጣና ፀበል ነው። ኢትዮጵያ መቼ ነው የምትነሳው። ጣና ውኃ ነው ብዬ አላምንም። ለምንድን ነው ሃሳብ ብቻ ሆነን የቀረው" እግዚአብሄር ይስጥልኝ።
Tana ye arawitoch hezb menoriya new embochamoch
@@alulajohannes6265 የሰዉ እምቦጭ አለ ሰዉ ለሰዉ መናናቅ በጣም ደሀ ሕዝብ ቢኖር ኢትዮጵያዊ ነው እርስ በእርስ መመቀኛኝት ለዚህ ነው ደሀ ሆነ የቀረዉ።
አቶ በቃሉ ቃልና ቀለም በወ/ሮ አይዳ ታደሰ የተፃፈና የተዘጋጀ በአዲስ አበባ ፊልም ቤቶች የታየ የፊልም ርዕስ ሲሆን ይኸው መጠሪያ ደግሞ የፌስ ቡክ መለያዋ ነውና በርስዎ በኩል መጠሪያው ቢቀየር አመሰግናለሁ::
Egzabhari charsouwi yemarhi wendemachin Bertalen 💚💛❤️
ሞትህን ጠላትህ ይውሰድ እግዚአብሔር ይሄን ግፍ እያየ ዝም አይልም
ysmaake the best man
የተወለድክበትን አከባብ ብትናገር አለማቀፍ እንዳቶን ያረግሀል እንደ ያንተ ማንነት ለላ ኢትየጵያዉነት ለላ ሰዉ ከተቀበለህ ከነማንነትህ ነዉ እንጅ ምፈልገዉን መርጦ አይደለም ልሆንም አይገባም
Talk 24hr we listen u
ብርሀን ውስጥህ ሲኖር ህይወትህ ከጨለማ ጋር ትግል ነው የሚሆነው...ጥሞና እና መረበሽ ይፈራረቁብሀል! በይስመአከ ህይወት ውስጥ ይሄንን ነው የማየው።
Yihin sew bekal meglets ayshalm betam ygermegnal ychenkegnal ere weyne
ክቡር ድንጋይ በጣም የሚያስደንቅ መፅሀፍ ነው።ብዙ ሰው ጥቁር ውሻ ሲያይ ያስበዋል
በርታ ጎበዝ።
for correction(wow you are good writer keep up it
የመለሰ ጋር አልገባኝም ።መለሰ የሚፀፈው የታወቀ ነው ፍቅር እሰከ መቃብር ሳይሆን ፓለቲካ ነው ላይሰማሙ ይችላሉ ።አሁን መለሰ የለም እውነቱ መታወቅ አለበት ሰለዚህ የጠፈውን እንዴት ጠፈ ብሎ ጥልቅ ምርመራ ማድረግ አለበት።የአንድ ሃገር የቀደሞ ጠ/ሚ ሰም እጠረጥራለሁ ብሎ ሸንቆር አይደረግም እውነት መውጣት አለበት እላለሁ።
መለስ አላገኘውም ።
ምስማክ በጣም አዋቂ ሰው ነው።
ከብዙዎቻችሁ እንዳነበብኩት በደራሲው የግል ህይወት ገብታችሁ ፃድቅ ካልሆነ ዴርቶጋዳን መፃፍ አይችልም ትላላችሁ። ደራሲው አእምሮው ለፅሑፍ የሚሆን ጭንቅላት እንዳለው፣ በአይነቱም የመጀመሪያው መሆኑን፣ ፈር ቀዳጅ መሆኑን አስመስክሯል። በባህሪው ካደረሳችሁበት አኳያ አይናፋር፣ ፈሪ፣ በራስ መተማመን የሌለው ሆኗል፤ ስለዚህም ነው መነፅር እና ኮፍያ የሚያዘወትረው፤ ከሃበሻ ለመደበቅ። መቼም እኛ ታዋቂ ሰውን ሁሉ እንደ ትምህርት ቤት ባንዲራ ስንሰቅል ባንድ ላይ፤ ስናወርድ በአንድ ላይ ስለሆነ መጽሐፉን ያነበቡ ሁሉ ፈረንጅ የፃፈው እስኪመስል ድረስ እንዳልሰቀሉት የግል ሕይወቱ እኛን ስላላስደሰተን፤ ደግሞም በጊዜው መለስን እምቢ ማለት ሕዋሓትን እምቢ እንደማለት ተቆጥሮበት ስሙ ቢጠለሽም ግን እንደማንኛውም ሰው ሰው ነው ። ደግሞም መለስ ዜናዊም ቢሆን ጭንቅላት እና አንደበት እንጂ ጀግና አልነበረም። የራሱ የትግል ጓዶች ናቸው ያሉት። ስለዚህ ሊያሳምነው ሞከረ ግን ይሄ ሲገጅር አንድ አማራ ከመሆኑ ጋር በመለስ ላይ ያሳደረው ተናቅሁ ማለት፤ ሁለተኛ ደግሞ ካለው ስልጣን ተነስቶ አሜን የሚለው መስሎት ነበረ ያም ያናዳል። ስለዚህ ይኸው ፈሪ የሆነ እየተወዛገበ ሰው መሰለ። ግን ደራሲ ነው።
ሲገጅር😂
አቶ መለስ እውቀታቸው አለምም ያሰደመመ አንደበተ ርቱእ እንደሆኑ እናቃለን እና #ጀግና አይደለሙ ማለት ነው? ጀግና ማለት ላንተ እንዴት ነው? በህይወት በኖርበት አለምም ያስደመመ ጀግንነት አሳይተዋል ጀግና ለመባል የግድ ጦርነት ሜዳ መዝመት የለብህም!
በኔ ዘመን እንዳንተ አይነት ደራሲ ስላየሁኝ እጅግ ፈጣሪን አመሰግናለው።ሰው ሙሉ ሆኖ አይፈጠረም የሚባለው ለካ እንደዚህ ነው።ስታወራ ቁጥብ፡ሀሳቡን የማይጨርስ፡ፍርሀት የሚታይበት ሆነህ ታየህኝ ግን ስፅፍ ግን ተቃራኒ አይ የመድሃኒያለም ስራ፡ይደንቃል
እግዚአብሔር ጨርሶ ይማርህ በጣም ጎበዝ ደራሲ ነህ ባጠቃላይ ለኛ ለኢትዮጵያኖች ኑርልን!!!
ጎበዝ ደራሲ ግን ንግግር ዜሮ ።
He is saying lies listen to what he talks about his wife.
ቀሸም
Don’t judge
ያለማወቅህ ነዉ እጂ የሚፅፉ አምሮ አቀላጥፎ የመናገር ችሎታ የላቸዉም
በጣም ልዩ ደራሲ ነህ እድሜ ይስጥህ ጀግና ነህ
ቤተ ክርስቲያን የጥበብ ምንጭ ናት ! በተለይ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተገልጦ የማያልቅ ጥበብ አላት
Kkkkkkkk weshatam
@@tesfaygirmay7184 ዝም በል ወናፍ🤮🤮
ትክክል🥰
@@tesfaygirmay7184 true and Orthodox Church is responsible for the backwardness mentality of Amhara culture and propagates poverty and appreciating begging traditions
እውነት ነው
ኦ…..እኔን እራሱ ወደ ኋላ ነው የመለሳችሁኝ፡፡ ዴርቶጋዳ ሲወጣ እኔም ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ እማር ነበር መጽሀፉንም ጠዋት ጀምሬው ምግብ እንኳን ለመብላት ማቋረጥ ከብዶኝ እዛው ከአልጋዬ ላይ ሳልነሳ እስከማታ አንብቤ ጨረስኩት፡፡ ስጨርስ በውስጤ የተፈጠረውን ተስፋ ቁጭትና መቼም አልረሳውም፡፡ ያ ቁጭትና ተስፋ አሁንም በውስጤ አለ፡፡ ከአይኔ የፈሰሰው እንባ ብዙ ነበር፡፡ አጋጣሚ ሆኖ የይስማዕከ ስልክ በመጽሀፉ ላይ ነበር ደወልኩለትና ተስፋና ቁጭቴን ነገርኩት፡፡ ግን ደሞ ‹ዲዎላ ስለሚባለው ሰውዬ ጭካኔ ተገረምኩ፡፡ እናም እውን የዲወላ አይነት ክፉ ለሀገሩ በመጨረሻው ሰዓት እንኳን ቅን ለማሰብ ቅን ለማድረግ ዋጋ ለመክፈል የማይችል የማይፈልግ ሰው አለን? ስለምን ዲዎላን ከነጭካኔው ተውከው ስለምን በመጨረሻዋ ሰዓት እንኳን እንዲመለስ ለሀገሩ ውለታ እንዲውል አላደረከውም ይህ ፍጹም ጨለምተኝነት አይደለም ወይ ብዬ ጠይቄው ነበር፡፡
የዛኔ የዲዎላ አይነት የጭካኔና የክህደት ልብ ያለው ሰው በልብወለድ እንጂ በውን አለም ያውም ኢትዮጵያዊ ሆኖ የዛን ያህል የጭካኔና የክህደት ልብ ያለው ሰው የለም ባይ ነበርኩ፡፡ ለካ መጽሀፉ ትንቢት ነበር ከዲዎላም ባለፈ ሀገራችንን ሊሸጡ ሊክዱ ሊግጡ የሚችሉም የቻሉም ብዙ ሺህ ዲዎላዎች በሀገራችን ተሰግስገዋል፡፡ አምላክ መጨረሻቸውን የዲዎላ ያድርገው፡፡ በእርግጥም አድርጎትም እያየን ነውና ፈጣሪ እንደ ሁልጊዜው ሁሉ ኢትዮጵያንና ህዝቦቿን ይባርክ ጠላቶቿን ያጥፋልን፡፡ አሜን፡፡
አሜን
እና ለጥያቄው ምን መልስ ሰጠህ?
አሜን
አሜን
አሜን አሜን አሜን
ጎበዝ ጥሩ እይታ ነው
ጎበዝ ደራሲ ሀሳቡን በፅሁፍ እንጂ ንግግር በማሳመር አይገልፅም::
አንደኛ ነህ በርታ አሁንም ስራዎችህን እንጠብቃለን!!!! አንድ ማመልከቻ መፃፍ የማይችል ሁላ ሀያሲ መሆን ይፈልጋል! መፃፍ እንደማነብነብ ቀላል መስሏቸው ይዘባርቃሉ ::
አንተ ግን በስራ ያሳየህ ጀግና ደራሲ ነህ:: በርታ!!!
??!!!!
ይስማዕከ በእውነት ኪዳነ ምሕረት ትጠብቀህ
ጎበዝ ጋዜጠኛ በርታ ይስማከ ብዙ እንጠብቃለን
የእውነት መፅሀፎቹንእንጂ ይሰማዕከን አላቀውምነበር ገናወጣትነህ ብዙእንጠብቃለን በረታልን
እንዲህ ያለ ምስጢር የሆነና ባለ ምጡቅ አእምሮ የሆነ ሰው እግዚአብሄር ስለሰጠን ምስጋና ይድረሰው።በተደጋጋሚ በሚደርስበት የተቀናበረ አደጋ ግን ሁሌም ይቆጨኛል።
እጅግ የምታኮራ ኢትዮጵያዊ ነህ ተደስቼብሀለሁ የምታምነው ዓምላክ ረድቶህ እንክዋን ለዚህ አበቃህ የወደፊቱንም እሱ ጠባቂ መላዕክት ይላክልህ 🙏💚💛❤️
the legend young ethiopian author yisma'eke🙏አሁን ላይ ጨርሶ እንደሚሻልህ ባለሙሉ ተስፋ ነኝ
ፈጣሪ ፀጋውን ያብዛልህ በርታ ስንክሳርን ካነበብክ የክርስትና ህይወት ውጣ ውረድ ብዙ ነው ግን ቀላልና አሸናፌ ነው የምትሆነው ይህው እያሸነፍክ ነው። በርታ ትዳርህን ይባርክልህ እግዚሐብሔር ፈፅሞ ይማርህ።
Kirstnana feto magbat ayigachum?
Oh my God It is a very interesting and fascinating story
ቅጭላት ዋው ነው እኳንም ያላጣንህ ጤንነትህ ደግሞ ሙሉ በሙሉ ይመለስልን🙏🙏🙏🙏
HiYou h
I don't want to talk about his personal life but let me say he is super intelligent man.
እግዚአብሔር እንኳንም ማረው የግል ህይወቱ የራሱ ነው እኔ ግን ባነበብኳቸው መጽሐፍቶች ከልብ የማደንቀውና የማከብረው ሰው ነው እንደዛ አይነት መጽሀፍ አንብቤም አላውቅ ብርታቱን ይስጥህና ሌሎች መጽሀፍትህን እንድናይ ያድርገን
ዴርቶጋዳን በጣም ተመስጨ ያነበብኩት መፅሀፍ ነበር እጅ ይባርክ እውቀት ያስፋ ገና ብዙ ካንተ እንጠብቃለን የሀገሬ ልጅ ደግሞ ድነህ ተሽሎህ በማየቴ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ
ታሪክህን በሰማሁ ጊዜ በጣም አዝንኩ በጣምም አደነቁህ: እንኮን እግዚአብሔር አትርፎህ ለዚህም አበቃህ
ሥራ ለስሪው እሾህ ለኣጣሪው
እንተ ብቻ እግዚአብሔር ይርዳህ በርታ ወንድሜ እግዚአብሔር ይመስገን🙏
የገዳማቱ ታሪክ እውነት ለመናገር ትክክለኛ ታሪክ መሁኑን አሁን ካለው ቀውስ ጋር ሲገመገም እውተኛ ነው (ዲርቶጋዳ) ።
ካነበብኳቸው መፃሕፍት ሁሉ እውነታን የሚገልጡ ሆነው ስለማገኛቸው ሁሌ እውነታ እንጅ ልብወለድ አይመስለኝም ነበር::: ለየት ያለና እጅግ የሚስብ አፃፃፍ ችሎታ አለው:: ድንቅ ችሎታ አለው::
ይስማዕከ በመጽሃፍቶቱ ወደ ሂወት ጎዳና የመራኝ ሰዉ ነዉ።አመሰግናለሁ ጀግና ነህ።በርታ
ሰይፉ ለይ በጣም ያሳዝነበር አሁን መናገር መቻል አልሀምዱሊላ ነው በማውራቱ ደስብሎኛል
እኔም
Yesemake egziabher beretatune yesetehe
Derasi Egziabhar yakbrh beka mn lbel🙏🙏🙏🙏
ዴርቶጋዳን ጓደኛሄ ጋብዛኝ አነበብኩት በጣም ደስ ይላል ወኔን ንዴት ውሉን አየውበት ሀገሬንም በሱ የተነሳ ከራሴ በላይ ይበልጥ ወደድኩት ሀገሬ ሳትሆን በስሯ የተሰገሰጉት ጅቦች እንዳታድግ እንዳትለወጥ እንዳደረጓት አመንኩበት ሀገራችንን ሰላም ያርግልን
በቃል እጅግ እናመሰግናለን !! የሚሰማ ወሬ:ገፀባሕርያት :ከመለስ ጋርም የሚወራ ነገር
ከባለታሪኩ አንደበት ብዙ ቁም ነገሮች አግኝቻለሁ።
ኑርልን በአዲስ መፅሐፍ እንጠብቅህ አለን!!!!
እውነት ለመናገር ዴርቶጋዳ ለይስማከ ከፍተኛ ዕውቅና አስገኘለት እንጂ ራማቶሃራ በጣም የረቀቀ ነው
አዎ ልክ ነህ።
አወ ዝንቶዣራ ደሞ አስጨናቂ እና ምርጥ መፀሀፍ ነዉ
ዴርቶ ጋዳ ድንቅ መፅሐፍ ልብ ስቃይ መንፈስ አስጨናቂ እንካን እግዚአብሔር ወደቀድም ማንነትህ የመላስህ ጀግና ብዙ እንጠብቃለን እምታበረታህም አጋር እግዚአብሔር ስጠ በባለፈው ክሶሀል መልካምነት ለራስ ነው እግዚአብሔር ይጠብቅህ
በህይወቴ ለመጀመሪያ ጊዜ መፅሀፍ በመብራትና በቫማ አንቤ በሶስት ቀን የጨረስኩት መፅሀፍ
የጋዜጠኛው ጥያቄዎች እና የቃላት አጠቃቀሙ በጣም የሚደነቀ ነው ስወደው
የኔ ምርጥ ደራሲ!!!
👏👏👏👏😀👊🏿👊🏿👍🏿👍🏿😀😀😀Betam gobez! I enjoyed the interview.
you are our super mind.
በጣም የሚገርም ልጅ ነዉ ከዚህ በፊት በሱይፋ show አይቼዋለሁ ግን እንደዚህ ኣልመሰለኝም ነበር መፀሀፋን ፈልጌ አነባለሁ።
እግዚአብሔር አንተኮ ትልቅ አምላክ ነህ ! ስለዚህ ወንድማችን እናመስግንሀለን
"…ሁሉ እንዲያነበኝ ነው ምፈልገው"ይስማዕከ ወርቁ።ድንቅ መልስ።
ችግር እንደረሰብህ እንደ ሰማሁ እጅግ በጣም አዝኜ ነበር በፍፁም ዳግም አይሀለሁ ብዬ አላሰብኩም ነበር አማኑኤል ጌታየ እንኳን ለዚህ አበቃህ።
ኧረ እግዚአብሔር ይስጥህ ቃል እንዲህ ሆኖ ማዬት ይናፍቀኝ ነበር። እግዚአብሔር አምላክ ምህረቱን እንኳን ላከለት። ሊቅ እኮ ነው። ሁሉን የሰጠው። የእኔ ድንግል ትጠብቀው። አሜን።
ይስማከ ያለፈበት ነገር ይደቃል ግን ከትዳሩ ውጭ ያለው ጥበቡ በጣም ይገርማል ይህን እውቀትህን ለበለጠ ለሀገር ለወገን የሚጠቅም ይሁንልህ ጋዜጠኛውም በጣም ጎበዝ ነህ :
ታላቁ ደራሲ ስብሀት ገብረ እግዚአብሔርም ንግግር አይችሉም ነበር ነገር ግን ሲጽፉ...
ትክክል
ፀጋየ ገ/መድህንም/ሎሬት/
የሚገርመው እስከአሁን ይስማዕከን የተረዱት ትንሽ ብቻ መሆናቸው ነው። ከከፍታ ላይ የተቀመጠ እና ከከፍታ በታች የተቀመጡ እኩል አይሆኑም። ይስማዕከ ባለ ምጡቅ አእምሮ ነው። እግዚአብሔር የልቡን ስለሚያውቅ ነው ከዚያ ሁሉ መከራ እና አደጋ የመለሰው።
ምንድነው አእምሮው ምጡቅ ሆኖ ለአለም ወይም ለሀገር የሚጠቅም ስራ የሰራው ? ፊክሽን መፃፍ ነው ቶ እያሉ መራቀቅ ነቅ ቶ እንደሆነ ግብፃችም የኛ ነው ይላሉ :: ንቄው አይደለም ግን ምንድነው ለአለም ያበረከተው ? ምጡቅ አይምሮ ሆኖ ለምሳሌ እነ ማይክሮ ሳፍት , ፌስቡክ ,ሌሎች ቶክኖሎጂ የፈጠሩ አለምን የቀየሩ ባለምጡቅ ይባላሉ ምክንያቱም ፈጣሪ ናቸው አፍሪካዊ ችግር ብቻ ነው ለአለም የሚያመጥቀው ድህነት ምቀኝነት ንቀት እኔ ብቻ ያልኩት ይሆን
የሰራን ከመተቸት ለራስ ድርሻን መወጣት የተሻለ ነው እሱ የሚችለውን እያደረገ ስለሆነ አጉል ትችት አያንጽም
@@tigist3769 እሰቲ ማድነቅ እንልመድ እኛ ሐበሻዎች!!!!!!!
@@tigist3769 anchi min serash eski nigerign sew lemtechet merwarwate ayikebdem
@@tigist3769ማድነቅ ካልቻልሽ ዝም በይ /በል አጎል
እግዚአብሔር ጨርሶ ይማርህ ።ዴርቶጋዳን አንብቤዋለሁ ።ይስማከ
ይገርማል ዴርቶጋ መጽሐፍ ከሱቅ የተቀዳደደውን ነው የገዛውት እንዴት ትቀልዳለህ ብየ ተጣልቼ
This guy is really inteliegent and a gifted writter. I share his idea that it is true after he shaped it in his mind he writes.
እግዝአብሔር ይመስገን
Super intelligent wish u Yematusla edeme!!!!!
ግሩም ታሪክ !
wow you are good righter keep up it
ቀለል ያለ ህይወት አምጣ ልጅ በቃሉ የተተበተበ አኔም ይህን ተምሬ ነበር ወግ አጥባቂ ።በቃሉ ድንቅ ልጅ በርታ ደሙ የሚቆጣ የወገኑ ስቃይ የሚያመው ኢትዮጵያው ደም ነህ።
The most brilliant and strong personality ...Ethiopia got very good writter
Amazing human being
excellent my bro
That's why i like Ato Lidetu ! Good shot
wow slayehuh betam dess blognal
የት አካባቢ ማለቱ ጥቅም የለውም ኢትዮጵያዊ ኢትዮጵያዊ ነሀ ጀግና ነሀ በርታልን!!!
ይስማክ ጀግና ነህ እ/ር እሁንም ጨረሱ ይማራህ በናትህ ቶሎ ብል መጽሐፍህን እንጠብቃለን
የእግዚአብሔር ስም አሳጥሯ መፃፍ መልኳም አይደለም
ይስመአከ እርሜህን እደማቱሳላ ያኑርህ
Wow! Well done for that!
እኔ አንደ-ዕንቁ የማይህ፣የምወድህ፣የማከብር ነህ። ከፍታህ ላይ ማንም አይደርስበትም ረጅም ዕድሜ እመኝልሀለው።
selezihe Yalemotu bezu nachewe malete newe
ሁል ጊዜ ለምንድነው መፀሀፍክ ላይ( ቶ )
ለምሳሌ ዴር(ቶ)ጋዳ
ራሀማ(ቶ)ሀራ
ዣን(ቶ)ዣራ
ዯራ(ቶ)ራድ
ዯ(ቶ)ድ
ትጠቀማለህ ይሄ ነገር ከሀይማኖታዊው (ቶ) ጋር ተያያዥነት አለው
Yes yega leyu melekete newe ketente jemero
Ya I understand I know the history of
ቶ but he always use that word for a reason I think
@@Ananya_Tsegaye yes man
Wow God bless u
የሀገሪ ባለውለታ ማለት የጦር ጀነራል ጠቅላይ እዲሁም ሌሎችም አይደሉም በሀገርና ህዝብ በወጣት ላይ የስነልቦና ግባታ የሀገር ባለውለታ ዋ ደራሲወች ጀግና ጋዜጦኞች ሀያሲወችም ናቸው እንወዲሀለን
ብዙ ዲዎላዎች ሀገራችንን ከበዋታል:: በቃሉን ፍቱት!
ለኔ በጣም ምርጥ ደራሲ ነህ ክብር ይገበሀል !
25:00 ስለ መለስ ዜናዊ
👌 ይስማዕከ ነፃና ዘላለማዊ 👌
★★★★★ ★★
መጭውን የሚያይ፣ አዕምሮው ብሩህ ነው
አዕምሮው ብሩህ፣ ልቡ ቅን ነው
ልቡ ቅን፣ ውስጡ የነገሰ ነው
ውስጡ የነገሰ፣ ፍራተ እግዛብሄር ያደረበት ነው
ፍራተ እግዛብሄር ያደረበት፣ ጠቃሚ ነው
ጠቃሚ የሆነ፣ ወሰን አይገድበውም
ወሰን ማይገድበው፣ ነፃ ነው
ነፃ የሆነ፣ ዘላለማዊ ነው
ነፃና ዘላለማዊ፣ ለትውልድ አርያ ነው
ይስማዕከ ወርቁ፣ ለዚህ አንድ ዕንቁ ተምሳሌ ነው
እናም ትውልድን ለመታደግ፣ ሐገርን ለማላቅ
በላቀ የአንድነት መንፈስ፣ እጅ ለእጅ ተያይዘን
በሰላም መንገድ እንጔዝ፣ ትክሻ ለትሻ ተደጋግፈን።
★★★★★★★★★★★★★
👌 የይስማዕከ መንገድ 👌
★★★★★★★
ሃቅን ከታሪክ ጋር፣ በሰነድ በዶሴ፣ ሊዘግብ የማለ
ታሪክ ሳሽራርፍ፣ ማስረጃ አገላብጦ፣ በጓጡ ያልዋለ
የፃዲቁ ፄጥሮስ፣ አኩሪ ኢትዮጵያዊነት
የእምነት የሃቅ ቃል፣ የሰማዕታት ውጤት
ስለ እውነት ኑረው፣ ስለ እውነት መሞት
እንዲህ ነው ስብዕህና፣ እንዲህ ነው ክህሎት
በእይታ ልቅው፣ በስብዕና በግብር መጀገን
ሃገር ወገን ማነፅ፣ በልብ ቋጥሮ እውነትን
በአበው ታሪክ ደምቀው፣ ቅርስ ማውረስ ለትውልድ
ሊወደስ ይገባል፣ የይስማዕከ መንገድ
በሰላ ብዕሩ፣ ትውልድን ሲሞርድ
ስለ ኢትዮጵያ ሰላም፣ እድገት ሲያደግደግ
በስብህናው ልቆ፣ በፅናት ሲራመድ። ★★★★★★★★★★★★
"Very few people really care about freedom, about liberty, about the truth, very few. Very few people have guts, the kind of guts on which a real democracy has to depend. Without people with that sort of guts a free society dies or cannot be born."
★★★★★★★★★★★★
👌 ሽጉጥና ጥይት 👌
★★★★★★
ሰሚ ለአጣ ወገን፣ ድምፁ ምሆንለት
መንፈስን ላደማ፣ ምታት ምሆንበት
የእብሪተኛውን ልብ፣ ቆሽቱን ማደብንበት
ፍትህን ላጓደለ፣ ፍርድን ምፈርድበት
አፋሽ አሽርጋጁን፣ ከንዋይ ያደረን የምኮንንበት
ታሪክ አጉዳፊውን፣ ቅስሙን ምሰብርበት
ትርክት አቀንቃኙን፣ ቅጥፈት ማመክንበት
ናላው ወስጥ ገብቸ፣ እረፍት ምነሳበት
ደምን ላፈሰሰ፣ ደም ምመልስበት
ጥላቻ ዘሪውን፣ ማበረክክበት
የኔ መበቀያ፣ የነደደ ወስጤን፣ ብሶት ማበርድበት
የተከዘን ወገን፣ ሀዘን ማስረሳበት
ባሩዱን በጥብጨ፣ ፀቡን ማሽርበት
የወስጤን መከፋት፣ ፍቅሬን ምገልፅበት
ሽጉጤ ብዕር ነው፣ ስንኞቸም ጥይት።
እች ግጥም ለእውነት ዘጋቢ ጋዜጠኞች፣ ጦማሪዎች ለመብት ተሟጋቾችና ሐሳባቸውን በነፃነት ስላንሸራሸሩ ብቻ እብሪትና ጥላቻ በተጠናወታቸው አረመኔዎች ኑሮዋቸው እንዲመሰቃቀል እንዲሰሰዱ በእስር ቤት በግፍ እንዲማቅቁ ህይወታቸው በአሰቃቂ ሁኔታ እንዲያልፍ ሰለባ ለሆኑ ድምፅ አልባ የሰው ልጆች ተበርክታለች።
👌 ከአክብሮት ጋር 👌
★★★★★★★★★★★★
ጥልቅ እውቀት! ጥልቅ እምነት! ጥልቅ ጥበብ!
gobeze seweneke tenkara nek yesmake berta
አጋጣሚ ሆኖ ደራሲ ይስማከን የዛሬ 8 or 9 አመት ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሜዲካል ላብራቶሪ ተመራቂ ተማሪ ሆኖ ለተግባር ልምምድ ወደ ምሰራብት ወላይታ ሶዶ አጠቃላይ ሆ/ል መጥቶ ነበር አጋጣሚ ሆኖ ከደርቶጋዳ ፤ራማቶሀራ ..እስከ ተከርቸም የወንድ ምጥ የቀንዳውጣ ኑሮ ሜሎስ እና ሌሎችን መፅሀፍት አንብቢያቸው ነበርና በአካል ከግኝቸው በለው ጥቂት የትርፍ ሰአቱ ሻይ ቡና እያልን ብዙ ነገር መነጋገር ችለን ነበር የሚገርመው ነገር ደግሞ ያን፡ሁሉ መፅሐፍ እንደደረሰ ሰው አይደለም በጣም ቀለል ያለ ዝምተኛ ሆኖ ሰው አክባሪ የመጣበትን አላማ ያልረሳ በተግባር ልምምድ ላይም በጣም ጎበዝ አይነት ሰው ነው ..በጣም የማልረሳው ነገር ግን እነ ሳገኘው ክብር ድንጋይ እየፃፈ ነበርና ጎደኞቹ ሻንጣ ሙሉ ልብስ ይዞ ስመጡ እሱ ግን ሻንጣ ሙሉ መፅሀፍ ነበር ይዞ የመጣው..በተረፈ በጣም ትሁት ሰው ነው በነበረን የሆ/ል ቆይታው እንደተረዳሁት!! #ይሰሜ ይመችህ!!
ባአንተ ሂዉት ብዙ ተማርኩ !!!!ፈጣሪ ጨርሱ የማርህ!!!!
ይስማከ ትንቢቱ ስለወለደህ ደስ ብሎኛል የእነሱ ውጤት በመሆን ህ ደስ ብሎኛል።
አሁን እንደው በፈጣሪ ይህንን ሰው ዲስ ላይክ ማረግ ምን ይሉታል ለምን እውነቱን ተናገረ ነው?ፈጣሪ ጤና ከእድሜ ጋር ይስጥህ
ባለማወቅ ሊሆን ይችላል😅
A man of hiself, so confident, so independent minded, ... sounds dependable Ethiopian. Why can't we trust Yisma'ike?
ስለ አቶ መለስ መጽሃፍ ብታብራራ አሪፍ ነበር ምክንያቱም ምን ያስብ እንደነበር በግልጽ እናውቅ ነበረ።
meskotna ber eyezegah alsfm excellent
ጨርሶ ወደ ጤናው አልተመለሰም፡፡ ምህረቱን ይስጠው፡፡
ድኗል ግን ሀሳባቸዉን በብዕር መግለፅ ከለመደ በወሬ የተካኑ አይደሉም ለዛ ነዉ ወሬ የማያቀዉ እኔማ መፀሀፉንና ሰዉየዉ ሊጣጣሙልኝ አልቻሉም😅
best hand writer!
እግዚአብሔር ጨርሶ ይማርህ ገና ብዙ እንጠብቃለን ከሞት የተነሳህ ስው ነህ ይስማእክ ኑርልን 🙏🏾💚💛❤️
በጣምደስ አያለኘ ነው ያንተን መፃሀፍ ያነበብሁት ተባረክ አድምህን ያርዝመው
በብሔር ከፋፈሉን እንጂ ኢትዮጵያ ሙሉ ሀገሪቷ በፀጋ በበረከታችን ብንጠቀም ብንከባበር ብንተዛዘን ጥሩነበር ግን መቸስ መቼ ቅን ሆንና
ልዩ ሰው ነህ ይስማዕከ ዕንቁ
እውነት ለመናገር እኔ ዴርቶ ጋዳን ሳነብ የሆን እሚገርም እሚያስፈራ እሚመስጥ ደስ እሚል ነበር እሚስማኝ
" ትልልቅ ሰዎች አይሞቱም፣ ጣና ፀበል ነው። ኢትዮጵያ መቼ ነው የምትነሳው። ጣና ውኃ ነው ብዬ አላምንም። ለምንድን ነው ሃሳብ ብቻ ሆነን የቀረው" እግዚአብሄር ይስጥልኝ።
Tana ye arawitoch hezb menoriya new embochamoch
@@alulajohannes6265 የሰዉ እምቦጭ አለ ሰዉ ለሰዉ መናናቅ በጣም ደሀ ሕዝብ ቢኖር ኢትዮጵያዊ ነው እርስ በእርስ መመቀኛኝት ለዚህ ነው ደሀ ሆነ የቀረዉ።
አቶ በቃሉ ቃልና ቀለም በወ/ሮ አይዳ ታደሰ የተፃፈና የተዘጋጀ በአዲስ አበባ ፊልም ቤቶች የታየ የፊልም ርዕስ ሲሆን ይኸው መጠሪያ ደግሞ የፌስ ቡክ መለያዋ ነውና በርስዎ በኩል መጠሪያው ቢቀየር አመሰግናለሁ::
Egzabhari charsouwi yemarhi wendemachin Bertalen 💚💛❤️
ሞትህን ጠላትህ ይውሰድ እግዚአብሔር ይሄን ግፍ እያየ ዝም አይልም
ysmaake the best man
የተወለድክበትን አከባብ ብትናገር አለማቀፍ እንዳቶን ያረግሀል እንደ ያንተ ማንነት ለላ ኢትየጵያዉነት ለላ ሰዉ ከተቀበለህ ከነማንነትህ ነዉ እንጅ ምፈልገዉን መርጦ አይደለም ልሆንም አይገባም
Talk 24hr we listen u
ብርሀን ውስጥህ ሲኖር ህይወትህ ከጨለማ ጋር ትግል ነው የሚሆነው...
ጥሞና እና መረበሽ ይፈራረቁብሀል!
በይስመአከ ህይወት ውስጥ ይሄንን ነው የማየው።
Yihin sew bekal meglets ayshalm betam ygermegnal ychenkegnal ere weyne
ክቡር ድንጋይ በጣም የሚያስደንቅ መፅሀፍ ነው።ብዙ ሰው ጥቁር ውሻ ሲያይ ያስበዋል
በርታ ጎበዝ።
for correction(wow you are good writer keep up it
የመለሰ ጋር አልገባኝም ።መለሰ የሚፀፈው የታወቀ ነው ፍቅር እሰከ መቃብር ሳይሆን ፓለቲካ ነው ላይሰማሙ ይችላሉ ።አሁን መለሰ የለም እውነቱ መታወቅ አለበት ሰለዚህ የጠፈውን እንዴት ጠፈ ብሎ ጥልቅ ምርመራ ማድረግ አለበት።የአንድ ሃገር የቀደሞ ጠ/ሚ ሰም እጠረጥራለሁ ብሎ ሸንቆር አይደረግም እውነት መውጣት አለበት እላለሁ።
መለስ አላገኘውም ።
ምስማክ በጣም አዋቂ ሰው ነው።
ከብዙዎቻችሁ እንዳነበብኩት በደራሲው የግል ህይወት ገብታችሁ ፃድቅ ካልሆነ ዴርቶጋዳን መፃፍ አይችልም ትላላችሁ። ደራሲው አእምሮው ለፅሑፍ የሚሆን ጭንቅላት እንዳለው፣ በአይነቱም የመጀመሪያው መሆኑን፣ ፈር ቀዳጅ መሆኑን አስመስክሯል። በባህሪው ካደረሳችሁበት አኳያ አይናፋር፣ ፈሪ፣ በራስ መተማመን የሌለው ሆኗል፤ ስለዚህም ነው መነፅር እና ኮፍያ የሚያዘወትረው፤ ከሃበሻ ለመደበቅ። መቼም እኛ ታዋቂ ሰውን ሁሉ እንደ ትምህርት ቤት ባንዲራ ስንሰቅል ባንድ ላይ፤ ስናወርድ በአንድ ላይ ስለሆነ መጽሐፉን ያነበቡ ሁሉ ፈረንጅ የፃፈው እስኪመስል ድረስ እንዳልሰቀሉት የግል ሕይወቱ እኛን ስላላስደሰተን፤ ደግሞም በጊዜው መለስን እምቢ ማለት ሕዋሓትን እምቢ እንደማለት ተቆጥሮበት ስሙ ቢጠለሽም ግን እንደማንኛውም ሰው ሰው ነው ። ደግሞም መለስ ዜናዊም ቢሆን ጭንቅላት እና አንደበት እንጂ ጀግና አልነበረም። የራሱ የትግል ጓዶች ናቸው ያሉት። ስለዚህ ሊያሳምነው ሞከረ ግን ይሄ ሲገጅር አንድ አማራ ከመሆኑ ጋር በመለስ ላይ ያሳደረው ተናቅሁ ማለት፤ ሁለተኛ ደግሞ ካለው ስልጣን ተነስቶ አሜን የሚለው መስሎት ነበረ ያም ያናዳል። ስለዚህ ይኸው ፈሪ የሆነ እየተወዛገበ ሰው መሰለ። ግን ደራሲ ነው።
ሲገጅር😂
አቶ መለስ እውቀታቸው አለምም ያሰደመመ አንደበተ ርቱእ እንደሆኑ እናቃለን እና #ጀግና አይደለሙ ማለት ነው? ጀግና ማለት ላንተ እንዴት ነው? በህይወት በኖርበት አለምም ያስደመመ ጀግንነት አሳይተዋል ጀግና ለመባል የግድ ጦርነት ሜዳ መዝመት የለብህም!
በኔ ዘመን እንዳንተ አይነት ደራሲ ስላየሁኝ እጅግ ፈጣሪን አመሰግናለው።ሰው ሙሉ ሆኖ አይፈጠረም የሚባለው ለካ እንደዚህ ነው።ስታወራ ቁጥብ፡ሀሳቡን የማይጨርስ፡ፍርሀት የሚታይበት ሆነህ ታየህኝ ግን ስፅፍ ግን ተቃራኒ አይ የመድሃኒያለም ስራ፡ይደንቃል
እግዚአብሔር ጨርሶ ይማርህ በጣም ጎበዝ ደራሲ ነህ ባጠቃላይ ለኛ ለኢትዮጵያኖች ኑርልን!!!
ጎበዝ ደራሲ ግን ንግግር ዜሮ ።
He is saying lies listen to what he talks about his wife.
ቀሸም
Don’t judge
ያለማወቅህ ነዉ እጂ የሚፅፉ አምሮ አቀላጥፎ የመናገር ችሎታ የላቸዉም
በጣም ልዩ ደራሲ ነህ እድሜ ይስጥህ ጀግና ነህ