GMM TV

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 5 окт 2024
  • GMM TV International : ጂ.ኤም.ኤም ( ዓለም አቀፍ የተአምራት አገልግሎት ) ቴሌቪዥን
    The GMM TV International offers programs that are entertaining and educational, promoting a healthy Christian lifestyle through systematic Teaching, Preaching, Healing, Personal Testimonies, Praise and Worship, Healthy Living, News, Talk Shows featuring faith-based discussions, Inspirational lifestyle programming, Cooking, Secrets to Financial Freedom, Kids and Teens programmers, Music programs, Christianity & Politics, Technology & Innovation, Christian movies, Series, Documentaries, Women`s hour etc. among others, with a view to making the Gospel accessible to people from all walks of life.
    Subscribe now for clips and new contents: / gmmtvethiopia
    Check us out on...
    Web Site : www.gmmtv.org
    Facebook: / gmmtvinternational
    Twitter: / gmmtvinternational
    Instagram: / gmmtvinternational

Комментарии • 72

  • @girmaabuye
    @girmaabuye Год назад +17

    ወንድም ተሰፈይ እየተናገረ ባታቋርጠው ጥሩ ነው ጌታ የባርክህ

    • @GMMTVEthiopia
      @GMMTVEthiopia  Год назад +4

      እሺ አስተካክላለሁ፡፡ አመሰግናለሁ፡፡

    • @Emanu2018
      @Emanu2018 Год назад

      ​@@GMMTVEthiopiaሳምንት ብለህ ወር ይቆያል እኰ ተስፍሽ

    • @ethera9113
      @ethera9113 Год назад +1

      ጠያቂው ምና አለ ዝም ብለህ ብታዳምጠው:: በማታውቀው ነገር ገላፃ ካለረክ ትላለህ:: እንደጋዜጠኛ አዳምጥ

    • @Emanu2018
      @Emanu2018 Год назад +2

      @@ethera9113 ምን አረገ ጠያቂው በጣም ጐበዠ ነው

    • @dawithabtewold1976
      @dawithabtewold1976 Год назад

      የምገርመው ግን ይፍሩ ጭራሽ የሚያወራው ታሪክ መነሻው የኔ ቤተሰብ ከሆኑና ለረጅም ጊዜ በሳጥን ተቀምጦ የነበሩ መጽሐፍት አባቴ ለአጎቴ ሰጥቶት እሱ ለይፍሩ ሰጥቶት የተጠቀመበት ነው !! ሌሎች ነገሮችን ምናልባት እሱ ጨምሮበት ይሆናል፣ ይህን ያልኩት መነሻውን ሲናገር ሰምቼው ስለማላቅ ቅሬታ ስላደረብኝ ነው፣ በተረፈ በመመለሱ ደስተኛ ነኝ፣ ግን አያቴ እንደሱ ለመጥፎ ተግባር አልተጠቀሙበትም ይህ ይሰመርበት!!!

  • @emaleyjored7043
    @emaleyjored7043 4 месяца назад +2

    ወንድም ይፍሩ መጽሀፉን ለተመራማሪዎች አስቀምጠው

  • @nishanraday7062
    @nishanraday7062 Год назад +4

    ተባረኩ እየሱስ ጌታ ነው

    • @Tomas-komita
      @Tomas-komita Месяц назад

      ጴንጥየ ግን ሰይጣኖች ጠንቓይ ናቸው

  • @bayisagada684
    @bayisagada684 Год назад +1

    Be Blessed!

  • @asresbitew7105
    @asresbitew7105 Год назад +5

    ስለ ውይይቱ ተባረኩ። ነገር ግን እጅግ ትላልቅ ሥራዎችን/ድርጊቶችን ለማከናወን የሚችሉ/የሚያስችሉ:- ረቂቃን መናፍስት ስለመኖራቸው በመጽሐፍ ቅዱስ እና በቅዱስ ቁራን ላይ ስለሚነበብ እንግዳ ነገር ሊኾንብን አይገባም። ዳሩ ግን የነዚህ መናፍስትን ዕውቀት መከተል/መጠቀም "ከኃያሉ አንድ አምላክ እግዚአብሔር/አላህ" የሚነጥለን/የሚያጣላን ስለኾነ ከነሱም ኾነ ድርጊቶቻቸው እንድንርቅ በግልፅ ተብራርቶ ተጽፎልናል። ስለዚህ እንደ ጤዛ ታይቶ ለሚጠፋው ድርጊታቸው ሠለባ ላለመኾን መጠንቀቅ የያንዳንዱ ግለሰብ ምርጫና ውሳኔ ይሆናል እንጂ ስለመኖራቸውስ መጠራጠር አያስፈልግም። ምክንያቱም ለሌለ ነገር /ፍጡር ስም አልተሰጠምና።

  • @hailuhai3386
    @hailuhai3386 Год назад +1

    ወንድም ይፍሩ አውፓም ያስቸገረው ፕሄ ነው በርታ በጣም ጎበዝ።

  • @AWEKEADMASU
    @AWEKEADMASU Год назад +10

    በእርግጥ ቤተክርስትያን የምትሰጠውን እውቀት በመጠቀም የራሳቸውን ወይም ወንጌሉ የማይፈቅደውን ነገር በግል ፍላጎት፣ለጥቅም፣ለስልጣን፣ለበቀል ፣ለተለያየ ነገር ሊጠቀምበት ይችላል ግን ይሄ ቤተክርስቲያንን አይወክልም ።

    • @saraabay3783
      @saraabay3783 4 месяца назад

      Eree bakih sigemer min aynet bete Cristian new tinkola miyastemirew😢

  • @yudhdydyd7177
    @yudhdydyd7177 Месяц назад

  • @solomonmesersha4938
    @solomonmesersha4938 Год назад

    Bless you

  • @emaleyjored7043
    @emaleyjored7043 4 месяца назад +2

    ጠያቂው ቀደም ቀደም ይላል አያስጨርስም ማወቅም አይፈልግም መጠየቅ እንጅ

  • @TeferiHagos
    @TeferiHagos Год назад +6

    Brother Tesfaye, thank you for what you do.
    The only feedback I can give you in terms of the program is that you have limited the show to be aired for only 30 minutes. You know the reason behind it - it is none of my business. However, as a fan of this program, I always feel sorry for the audience, and also for the guests who had to come back 2 or 3 times to do the same interview with just different outfits. Instead, why don't you let the guests do the interview in one day and divide it into many shows as you want to? Think about the cost for the guests and even for you to come back to the studio just to meet the same guest. How about if something bad happened to the guest the week after?
    May the Lord bless you and keep you.

    • @GMMTVEthiopia
      @GMMTVEthiopia  Год назад +2

      በጣም አመሰግናለሁ ስለ አስተያየቱ
      የህያው ምስክር የአየር ሰአት በሳምንት 1 ሰአት ነው፡፡ በአንድ ዝግጅት ውስጥ 30 ደቂቃ ላይ እረፍት እናደርጋለን፣ ቢሆንም ወዲያው ቀጣዩ ሰላሳ ደቂቃ እሁድ ማታ ከ አንድ ሰአት እንከ ሁለት ሰአት ይቀርባል፡፡
      አንድ ዝግጅት በሳምንት ከአንድ ሰአት በላይ ማቅረብ ተገቢ ባለመሆኑ ቀጣዩን ክፍል በሳምንቱ ይቀርባል፡፡ ሳምንት ሲቀርብ የተላለፈውን ምስክርነት የሰሙ ሰዎች የሚሰጡትን አስተያየት አካተን ቀጣዩን ክፍል በሙሉ አንድ ሰአት ይቀርባል፡፡ ይህ ሲሆን በሁለት ሰአት የቀረበው የሁለት ሳምንት ዝግጅት በዩቲዩብ ላይ 4 ክፍል ሆኖ ይቀርባል፡፡

    • @TeferiHagos
      @TeferiHagos Год назад +1

      Thank you for the response. I wish you the best.

    • @finally7664
      @finally7664 Год назад

      @@GMMTVEthiopiaበጣም ትምህርት የሚያሰተምር ውይይት ነው እግዚሐብሔር ሁለታችሁንም ከነቤተሰባችሁ ይጠብቃችሁ።

  • @AbiyuNardos
    @AbiyuNardos 4 месяца назад +1

    ሐሐድና ከክርስቶስ ሉሲፈር ወይም ለይፈጨንግር ይሻልህ ነበር የነጭ አምላክ ማምለክ ትተህ የጥቁር አምላክ አጋንትን ማገልገል ይበጅህ ነበር ክቡር አቶ ይፍሩ እንደ ቢሾፍቱ አጋንት የሚረዳህ ማንም የለም በዚህ ምድር

  • @seifumekuria6207
    @seifumekuria6207 Год назад +2

    ጥንቆላ ከሐይማኖት ጋር የተያያዘ ነገር መሆኑ አይገርምም፣ ሆኖም ህክምና እና ሶሻል ግልጋሎት የማያገኘው ህዝብ "መናፍስት" የሚል ነገር ማመኑም አይደንቀኝም። ያሳዝናል።

  • @abeljesus3877
    @abeljesus3877 Год назад

    የጥንቆላ እና የሞርት ስራ ጎጃምና ጎንደር ላይ ከሀይማኖት ትምህርት ጋር አብሮ የሚሰጣቸው ለምን እንደሆነ በግልፅ ቢነግሩን ምንጩን ብትጠይቅልን

  • @yosiyas2012
    @yosiyas2012 6 месяцев назад

    The interviewer kept interrupting him

  • @AWEKEADMASU
    @AWEKEADMASU Год назад +6

    በሌላ በኩል ደሞ ምን ያክል የቤተክርስቲያንን እውቀት ተጠቅመህ ለኢትዮጵያ የሚጠቅም ለአለምም የሚጠቅሙ ብዙ ነገሮችም መስራት እንደሚቻልም እየነገረን ነው የተሰራም ስራ ኢትዮጵያ ን ትልቅና ገናና ያደረጋት ከቤተክርስቲያን የወጣእውቀት መሆኑን ማሳያም ነው ችግሩ የሚሆነው ግን አላማውን ለግል ፍላጎት ብለው ሲቀይሩት ነው ይሄ ደሞ ልክ ቤተክርስትያን ወይ ኦርቶዶክስን መከተል የተሳሳተነው ብለን የምንደመድመው አይደለም እንደውም ይህንን እንሰራ ነበር ብለው ቤሚሉት ላይ መቆጣትም መጠየቅም ያለባቸው እነርሱ ናቸው ምክንያቱም ቤተክርስትያን ይህንን የሴይጣን አሰራር እንደምትቃወም እየታወቀ ዛሬ እከሌ ሀይማኖቱን ስለቀየረ ቤተክርስትያን የምትጠየቅበት ምንም ምክንያት የለም ይልቅስ የእውቀት ባለቤትነቶን የሚያሳይ ነው ደሞ ይሄ ሀልማኖት ጋር አገናኝተን ባናየው መልካም ነው ።

  • @asnakechdendena
    @asnakechdendena 2 месяца назад

    የምጋር ናው ናገር ግን ምንያራጋል ለላ ቃርቶሀል ቆርጥ አለ ??

  • @yebaleworkhailu4999
    @yebaleworkhailu4999 6 месяцев назад +1

    ነፍስ ተሸጦ የሚገኝ ገንዝብ ሰላም ጠፍቶ የሚገኝ እውቀትተብዬ ለንፍስም ለስጋም ጥፍት የሰለሞን ጥበብ መባሉ የሰይጣን ወሽት ማታለል ነው ማምለጥ የምቻለው ደግሞ በእየሱስ ክርስቶስ ብቻ መሆኑ ይታውቅ

  • @mulukenfiseha5194
    @mulukenfiseha5194 Год назад +2

    እስቲ ውዳሴ ማርያምን እና መዝሙረ ዳዊትን ከጥንቆላ ጋር ምን አገናኛቸው ኸረ ተው

    • @felenuna8034
      @felenuna8034 Год назад +1

      ሰዎች በዚያ ጥንቆላን ይሰራሉ

    • @hassetbezabih5211
      @hassetbezabih5211 Год назад +1

      በደንብ ይገናኛል ደብተራዎችን ጠይቅ

  • @asnakeyimer5742
    @asnakeyimer5742 Год назад

    ኦርቶዶክስን ብንደግፍና በቅንነት ዕዉቀትን ብንማር ከሀገራችን አልፈን ለአለም እንበቃ ነበር ከላይ እንደጠቀስኩት በቅንነት ነዉ ያልኩ ካልሆነ ግን እንደ ደብተራ ጥፋት ብቻ ይሆናል

  • @kidistc3659
    @kidistc3659 9 месяцев назад

    JESUS IS LORD!

  • @AWEKEADMASU
    @AWEKEADMASU Год назад +3

    እናንተ ተቃዋሚዎች ግን በቃ ዝም ብላችሁ መቃወም ነው ያውም የእዚህን እውቀት ባለቤት የእውቀት ባህር የሆነችዋን ቤተክርስትያንን ብቻ ለመቃወም ነው ግን ይሄ ችግር እንደሀገር ለሁሉም ነው ደግሞም አይቀርም ከቤተክርስትያን አስተምህሮትን ጋር ምንም ተስማሚም አይደለም ።

    • @eyobeshetu7879
      @eyobeshetu7879 Год назад +1

      የምን መቃወም ነው እውነት ነው ያወራው

    • @AWEKEADMASU
      @AWEKEADMASU Год назад

      @@eyobeshetu7879 እውነት ሊሆን ይችላል በዚህ እልከራከርም ግን የቤተክርስቲያን እስር ምርት አይደለም ነው ያኩት ወይም ትምህርቱን ለመጥፎ ወይ ለጥቅም ካዋልከው እራስህ የሰራህውን ነው የምትናዘዘው ክብር ክርስትያን ጋር የሚያገናኘው ነገር የለም እንዳውም የቤተክርስቲያን ትምህርት አለማዊውንም መንፈሳዊውንም ለማወቅ ትልቅ ጥቅም እንዳለው ነው የገባኝ

    • @hassetbezabih5211
      @hassetbezabih5211 Год назад

      ለምን አንተ አትማረዉም በጣም አሳሰበህ የቆሪጥ ነገር😂

  • @eyobeshetu7879
    @eyobeshetu7879 Год назад +1

    የሜም አያት ደብተራ ነበር ሲሞት ቤተሰብ ብዙ መፅሐፍን ባሕር ጣሉት፣

  • @yosefmussa-cg3ck
    @yosefmussa-cg3ck Год назад

    GMM ኣገልግሎቱ ኣጒጒ ስለሆነ በመሃል መጠየቁ ራቅ ራቅ ቢል ቢሆንም ጥያቄ ኣስፈላጊ ነው ቀጥልበት

  • @bekelegessesse2601
    @bekelegessesse2601 10 месяцев назад

    በህመምተኞችና ድሆች የምትነግዱ ጠንቋዮን እግዚአብሔር ያጥፋችሁ።

  • @zerayohannesghebreyesus8466
    @zerayohannesghebreyesus8466 Год назад

    Where is part 3

  • @Fitsumtesfay
    @Fitsumtesfay Год назад

    ኣንድ ደብተራ ጽሑፉን ሰቶኝ ሞክሬው ኣይሰራም

  • @Fitsumtesfay
    @Fitsumtesfay Год назад

    ኣይሰራም በክህ። ኣንድ ደብተራ ጹሑፉን ኣሳይቶኝ ሞክሬው ኣይሰራም።

  • @terezagetachew-mv3nj
    @terezagetachew-mv3nj Год назад

    ባለጌ 💔😭😭
    እኔ አንተ ብሆን እራሴን አጠፍለው
    የሴንቱን ነፍስ ሲኦል እዳስገባህ
    የሰይጣን ፈረስ አስመሳይ
    በአንተ ፊት እግዚአብሔር አይጠራም➕💔😭 ትውልዱን ዋጋ አስከፍለካል
    በእግዚአብሔር ፊት ዋጋ ትከፍላለህ!!!!!!

  • @emaleyjored7043
    @emaleyjored7043 4 месяца назад

    ወንድም ይፍሩ ቤትህ ኦርቶዶክስ ነው አስብበት

  • @elldanategegn2765
    @elldanategegn2765 Год назад

    Yeha egezeyabehar yelem lemelu teleke temeret new menafetset kalu egezeyabehar menorun taregagetelachewale

  • @AfricaAkmel
    @AfricaAkmel 7 дней назад

    ጋዜጠኛው ለምን እንደቀለም ቀቢ
    ምትቅበዘበዘው አትቅበዝበዝ

  • @al-aha
    @al-aha Год назад

    መከፋፈልና ሐገር ማፍረሥ ለባሠ መከራ አፍሪካውያንን ማድረግና ለምንም አይነት ሥራም ሖነ ለሚደረጉ ዕድገቶችና መከታ ዕንቅፋት ነው። ሑሉም ዕንገንጠል ባይ አፍሪካውያን ወንድሞቹንና ዕሕቶቹን ገፍቶ ምሑራኑን ሜዳ ላይ በትነው በውጪ ሐይላት ዕንረዳለን፤ የተፈጥሮ ሐብታችንን ዕያቀበልን ለመተዳደሪያችን የሚሖን ዕናሥገኛለን፤ ግንኙነታችንም ከነሡ ይሖናል፣ አፍሪካዊውን አንፈልገውም ባይ ናቸው። የተገነጠሉትንም አይተናቸዋል መሐል ገብተንም አጥንተናል። የሚደረገውም ገባርነትና አሥገንጣዮቹ ብቻ ከብረው ሕዝቡ ዝንብ ዕንደወረረው ዕንደታፈነና አሣሩን ሢበላ ነው ያገኘነው። ይሔ አሽከርነት ፈጦ የጎብኚዎችን ብቻ ዕጅ ጠብቀው ዕያሥተናገዱ ዕየሸረሞጡና ሐገር ዕየለቀቁ፣ ዕየተንከራተቱ ነው የሚኖሩት። ኤርትራውያን ነን ያሉ የባሕር ሥም የወረሡ በዚሕ ቢታወቁም፦ ከጂቡቲ ፈረንሣይ ገብተው የማለፊያ መለያ ደብተራቸውን ወርውረው ሦማሌዎች ከሦማሌ የመጣን ነን የሚሉት ቁጥራቸው ዕጅግ ብዙ ሖኖ አግኝተነዋል። ጂቡቲ ባንኩ ሣይቀር በፈረንሣዮች ዕጅ ነው። ኤርትራውያን አሑንም በሥደተኛ ሥም ተበትነው የገንዘብ በተለይም የውጪ ምንዛሪ አጠባ በማካሔድ የአፍሪካ ሐገራትን ኢኮኖሚ ዕያደቀቁ ና የማይኖሩባትን ሐገር የወርሮበላ መንግሥት ዕያገዙ የውጪ ሐገራት ገንዘቡም በአውሮፓና አሜሪካ ባንኮች ሥለሚታጨቁ ተገልጋዮቹም የአውሮፓ ና አሜሪካ ባንኮች በመሖናቸው መንግሥታቱ ዝምታን መርጠዋል ዕንጂ፣ በወንጀል የከሡ ነበር። የሦማሌ ቋንቋ ተናጋሪዎችም በዚሑ የገንዘብ አጠባ የታወቁ አፍሪካን ዕያወደሙ ለማንገዳገዱ ምክንያት ከሖኑ ከርመዋል። ሕብረት ሐይል ነው። ዛሬ አላብር ያለውን ነገ ለሚደርሥበት ወረራ አንድም ዕገዛ ዕንዳይደረግላቸው ዕመክራለሑ። ይሕ ትርምሥ ንጉሠ ነገሥታቶቻችንን ገጥሟቸው አላዋጣና ለጠላት አመቺ ሖኖ ጥቃት በተደጋጋሚ ሥለገባን ለሕብረቱና ሠፊ ሐገር ምሥረታ ግብግብ ውሥጥ ተገብቶ ከነጮች መንጋጋ ዕየተፈለቀቀ ወደ ጥቁር ሕዝብ ሐይል ሥር ተጠቃሎ ለአፍሪካዊው መጠለያ የተበጀው በብዙ ክሥተታዊ ግፊትና ጭቆና ነው። አንዱ አለኝ የሚለው መብት ሌላውም ሊኖረው የግድ ይገባል ሥለዚሕ በኢትዮጵያችን ሥር በሕብረት መኖር ያልፈለጉ ዕያንዳንዱ ጎሣ ዕራሡን የማግለል ወሠን የመሥራትና የራሡን ሐገር የመመሥረትም መብት ዕንዲኖረው ይታገዛሉ። ዛሬ ቁጥሬ ጨምሯልና ወይ ጉልበት አግኝቼአለሑ ተብሎ ሌሎችን አፍኖ ሠላም ነሥቶ የኔ ብቻ መሬት ማለት አይቻልም። ኢትዮጵያ ሠማንያ አምሥት ሐገራት ትመሥርት። በዚሕ መልክ ሑሉ አፍሪካ ይቀጥልና የት ዕንደምትደርሡ ዕናያለን። ፊደል ሣይቀር የተዋሡ ደደቦች ዛሬ ነቃ ባለው የሕብረተሠብ ክፍላችን ላይ ለመጠቆም በቅተዋል። ምድረ ወራዳ ሥም ያወጡላቸው የውጪ ሐይሎች ዕንደሖኑ ዕንኳን የረሡ ያልሠለጠኑ ከብቶች ክልል ክልል ይላሉ።

  • @xFlavoriax
    @xFlavoriax Год назад

    Nice story ...this is showing how far ppls r going to get money... Gen endezih gobez kehonu Lemen ke OLF mengest hezbun ayegelagelum..?😂🎉😂😂😂😂😂😂 😂😂

  • @Fitsumtesfay
    @Fitsumtesfay Год назад

    ቆሪጥ የሚባል የለም። አንተ ጋ ከፍለው ከሚመጡ ብዚዎቹ እራሳቸው ከፍለው ቆሪጡን ያገኙታል

  • @agerreta659
    @agerreta659 Год назад

    🛑 stop it please

  • @asfawwot8960
    @asfawwot8960 Год назад

    አስተውሉ።ፈረንጅ ያስታቀፈህን ዕምነትና ተራ መመፃደቅ ዕውቀትን እውሸት ማለት ያሳፍራል።ዕውቀቱ ባይጠፋ ጥሩ ነው።ደብተራ እያሉ በማጥላላት መሀይምነት ነው።

    • @TilahunTaye-fx8em
      @TilahunTaye-fx8em 3 месяца назад

      የጥንቆላው ተጠቃሚ ነህ ማለት ነው

  • @senaithailetesfa8200
    @senaithailetesfa8200 Год назад

    HEYAWE EGZIABHER AMLAK ESU YESEWEN HEYWETE LEMADENAKEFE KEMISERU YESEWEREN NEWENA!BETEKIRESTIYANACENEN GENE YE WICI HAYLOC YEHENEN EYESEMU METEFO SEME ENDAYEDETU ENA SEMUAN ENDAYATEFUTE YEHENEM MASEREDAT TEKAMI NEWENA!YEHENEN GUDAY YEHEW EZI WICI HAGER LAY NECOCU LELA SEME EYESETU ENEME TECEGEREALEHU ENA NECOCU KE TEKOROCU YEBASU HONEWAL YEMENFESAWE TEGELU LERASEM LEBETESEBEM HONOAL ENA AHUNE YEHENEN NEGERE TEGEBARE LAYE LEMADREGE BE LEJOCACEN LAY YETECAWETU NEWENA BE ANDU SINEKABACEW BELELA EYADENEZEZUN NEWENA YEHEME BE GAGERACENESE ETHIOPIA LAY ALTEDEREGEM
    BELENE ENDETE ENAMENALENE
    ?SELEHONEM HEZBUN BE EWNET KETEGNABETE MANKATI BE FETARI SEME TEKAMI NEWENA!YE SEWEN HEYEWET MAVELASCETE ESKI MENE YETEKEMALU?

  • @btin1791
    @btin1791 Год назад

    የቆምጬ ወሬ እህ ካሉት መጨረሻ የለውም😅😅

    • @felenuna8034
      @felenuna8034 Год назад +1

      ይሄ እኮ መንፈሳዊ ቻናል እንጂ የዘረኛ ቦታ አይደለም

  • @Fitsumtesfay
    @Fitsumtesfay Год назад

    ሰይጣን የሚባል የለም። ባሰራ ይሄ ሁሉ ሚሊየነር አርቲስት ኢንቨስተር የከፈለውን ከፍሎ በአካል ቆሪጥን ያገኚታል። ለምን ኣንተን ይከፍሉሃል?

  • @yemaneg.medhin6790
    @yemaneg.medhin6790 Год назад +1

    የሰይጣን አምላኪዎች
    እምነታችንና ቤተክርስትያናችን ያራከሱና እንድትበታተን ያደረጉ እነዚህ ናቸው

  • @SultanSultan-md9nl
    @SultanSultan-md9nl Год назад

    ትላንት ቆሪጥን ኣገለገልኩ ዛሪ..ኣማኝ ነኝ...ነገ ደግሞ???የሠው ልጅ..ባህርይ ያስፈራል!!!

    • @felenuna8034
      @felenuna8034 Год назад +1

      ሰው እኮ በንስሀ ወደ እግዚአብሄር ይመለሳል አምላክ ይቅር ባይ ነው

  • @ሙሉነህበሪሁን
    @ሙሉነህበሪሁን 2 месяца назад

    ሰውየው ውሸት የለውም

  • @tekletsadiktefera7641
    @tekletsadiktefera7641 Год назад

    ቀጣፊ ነዉ አታዳምጡት እባካችሁ!!!

    • @felenuna8034
      @felenuna8034 Год назад +1

      ድኖ ተመለሰ እኮ ብዙ የተለያየ ዩቲዩብ ላይ እዳምጬዋለሁለሁ

    • @hassetbezabih5211
      @hassetbezabih5211 Год назад +1

      አዳምጠዋለሁ ጎረቤቴ ደብተራ ነዉ እኔና ልጆቼ ላይ ምን ሊያደርግ ይችላል ? ቅድመ ጥንቃቄ ያስፈልጋል

  • @kedijamohammed3769
    @kedijamohammed3769 Год назад

    Can I get his number

  • @al-aha
    @al-aha Год назад

    መከፋፈልና ሐገር ማፍረሥ ለባሠ መከራ አፍሪካውያንን ማድረግና ለምንም አይነት ሥራም ሖነ ለሚደረጉ ዕድገቶችና መከታ ዕንቅፋት ነው። ሑሉም ዕንገንጠል ባይ አፍሪካውያን ወንድሞቹንና ዕሕቶቹን ገፍቶ ምሑራኑን ሜዳ ላይ በትነው በውጪ ሐይላት ዕንረዳለን፤ የተፈጥሮ ሐብታችንን ዕያቀበልን ለመተዳደሪያችን የሚሖን ዕናሥገኛለን፤ ግንኙነታችንም ከነሡ ይሖናል፣ አፍሪካዊውን አንፈልገውም ባይ ናቸው። የተገነጠሉትንም አይተናቸዋል መሐል ገብተንም አጥንተናል። የሚደረገውም ገባርነትና አሥገንጣዮቹ ብቻ ከብረው ሕዝቡ ዝንብ ዕንደወረረው ዕንደታፈነና አሣሩን ሢበላ ነው ያገኘነው። ይሔ አሽከርነት ፈጦ የጎብኚዎችን ብቻ ዕጅ ጠብቀው ዕያሥተናገዱ ዕየሸረሞጡና ሐገር ዕየለቀቁ፣ ዕየተንከራተቱ ነው የሚኖሩት። ኤርትራውያን ነን ያሉ የባሕር ሥም የወረሡ በዚሕ ቢታወቁም፦ ከጂቡቲ ፈረንሣይ ገብተው የማለፊያ መለያ ደብተራቸውን ወርውረው ሦማሌዎች ከሦማሌ የመጣን ነን የሚሉት ቁጥራቸው ዕጅግ ብዙ ሖኖ አግኝተነዋል። ጂቡቲ ባንኩ ሣይቀር በፈረንሣዮች ዕጅ ነው። ኤርትራውያን አሑንም በሥደተኛ ሥም ተበትነው የገንዘብ በተለይም የውጪ ምንዛሪ አጠባ በማካሔድ የአፍሪካ ሐገራትን ኢኮኖሚ ዕያደቀቁ ና የማይኖሩባትን ሐገር የወርሮበላ መንግሥት ዕያገዙ የውጪ ሐገራት ገንዘቡም በአውሮፓና አሜሪካ ባንኮች ሥለሚታጨቁ ተገልጋዮቹም የአውሮፓ ና አሜሪካ ባንኮች በመሖናቸው መንግሥታቱ ዝምታን መርጠዋል ዕንጂ፣ በወንጀል የከሡ ነበር። የሦማሌ ቋንቋ ተናጋሪዎችም በዚሑ የገንዘብ አጠባ የታወቁ አፍሪካን ዕያወደሙ ለማንገዳገዱ ምክንያት ከሖኑ ከርመዋል። ሕብረት ሐይል ነው። ዛሬ አላብር ያለውን ነገ ለሚደርሥበት ወረራ አንድም ዕገዛ ዕንዳይደረግላቸው ዕመክራለሑ። ይሕ ትርምሥ ንጉሠ ነገሥታቶቻችንን ገጥሟቸው አላዋጣና ለጠላት አመቺ ሖኖ ጥቃት በተደጋጋሚ ሥለገባን ለሕብረቱና ሠፊ ሐገር ምሥረታ ግብግብ ውሥጥ ተገብቶ ከነጮች መንጋጋ ዕየተፈለቀቀ ወደ ጥቁር ሕዝብ ሐይል ሥር ተጠቃሎ ለአፍሪካዊው መጠለያ የተበጀው በብዙ ክሥተታዊ ግፊትና ጭቆና ነው። አንዱ አለኝ የሚለው መብት ሌላውም ሊኖረው የግድ ይገባል ሥለዚሕ በኢትዮጵያችን ሥር በሕብረት መኖር ያልፈለጉ ዕያንዳንዱ ጎሣ ዕራሡን የማግለል ወሠን የመሥራትና የራሡን ሐገር የመመሥረትም መብት ዕንዲኖረው ይታገዛሉ። ዛሬ ቁጥሬ ጨምሯልና ወይ ጉልበት አግኝቼአለሑ ተብሎ ሌሎችን አፍኖ ሠላም ነሥቶ የኔ ብቻ መሬት ማለት አይቻልም። ኢትዮጵያ ሠማንያ አምሥት ሐገራት ትመሥርት። በዚሕ መልክ ሑሉ አፍሪካ ይቀጥልና የት ዕንደምትደርሡ ዕናያለን። ፊደል ሣይቀር የተዋሡ ደደቦች ዛሬ ነቃ ባለው የሕብረተሠብ ክፍላችን ላይ ለመጠቆም በቅተዋል። ምድረ ወራዳ ሥም ያወጡላቸው የውጪ ሐይሎች ዕንደሖኑ ዕንኳን የረሡ ያልሠለጠኑ ከብቶች ክልል ክልል ይላሉ።

  • @liseyassanchase5261
    @liseyassanchase5261 Год назад

    መከፋፈልና ሐገር ማፍረሥ ለባሠ መከራ አፍሪካውያንን ማድረግና ለምንም አይነት ሥራም ሖነ ለሚደረጉ ዕድገቶችና መከታ ዕንቅፋት ነው። ሑሉም ዕንገንጠል ባይ አፍሪካውያን ወንድሞቹንና ዕሕቶቹን ገፍቶ ምሑራኑን ሜዳ ላይ በትነው በውጪ ሐይላት ዕንረዳለን፤ የተፈጥሮ ሐብታችንን ዕያቀበልን ለመተዳደሪያችን የሚሖን ዕናሥገኛለን፤ ግንኙነታችንም ከነሡ ይሖናል፣ አፍሪካዊውን አንፈልገውም ባይ ናቸው። የተገነጠሉትንም አይተናቸዋል መሐል ገብተንም አጥንተናል። የሚደረገውም ገባርነትና አሥገንጣዮቹ ብቻ ከብረው ሕዝቡ ዝንብ ዕንደወረረው ዕንደታፈነና አሣሩን ሢበላ ነው ያገኘነው። ይሔ አሽከርነት ፈጦ የጎብኚዎችን ብቻ ዕጅ ጠብቀው ዕያሥተናገዱ ዕየሸረሞጡና ሐገር ዕየለቀቁ፣ ዕየተንከራተቱ ነው የሚኖሩት። ኤርትራውያን ነን ያሉ የባሕር ሥም የወረሡ በዚሕ ቢታወቁም፦ ከጂቡቲ ፈረንሣይ ገብተው የማለፊያ መለያ ደብተራቸውን ወርውረው ሦማሌዎች ከሦማሌ የመጣን ነን የሚሉት ቁጥራቸው ዕጅግ ብዙ ሖኖ አግኝተነዋል። ጂቡቲ ባንኩ ሣይቀር በፈረንሣዮች ዕጅ ነው። ኤርትራውያን አሑንም በሥደተኛ ሥም ተበትነው የገንዘብ በተለይም የውጪ ምንዛሪ አጠባ በማካሔድ የአፍሪካ ሐገራትን ኢኮኖሚ ዕያደቀቁ ና የማይኖሩባትን ሐገር የወርሮበላ መንግሥት ዕያገዙ የውጪ ሐገራት ገንዘቡም በአውሮፓና አሜሪካ ባንኮች ሥለሚታጨቁ ተገልጋዮቹም የአውሮፓ ና አሜሪካ ባንኮች በመሖናቸው መንግሥታቱ ዝምታን መርጠዋል ዕንጂ፣ በወንጀል የከሡ ነበር። የሦማሌ ቋንቋ ተናጋሪዎችም በዚሑ የገንዘብ አጠባ የታወቁ አፍሪካን ዕያወደሙ ለማንገዳገዱ ምክንያት ከሖኑ ከርመዋል። ሕብረት ሐይል ነው። ዛሬ አላብር ያለውን ነገ ለሚደርሥበት ወረራ አንድም ዕገዛ ዕንዳይደረግላቸው ዕመክራለሑ። ይሕ ትርምሥ ንጉሠ ነገሥታቶቻችንን ገጥሟቸው አላዋጣና ለጠላት አመቺ ሖኖ ጥቃት በተደጋጋሚ ሥለገባን ለሕብረቱና ሠፊ ሐገር ምሥረታ ግብግብ ውሥጥ ተገብቶ ከነጮች መንጋጋ ዕየተፈለቀቀ ወደ ጥቁር ሕዝብ ሐይል ሥር ተጠቃሎ ለአፍሪካዊው መጠለያ የተበጀው በብዙ ክሥተታዊ ግፊትና ጭቆና ነው። አንዱ አለኝ የሚለው መብት ሌላውም ሊኖረው የግድ ይገባል ሥለዚሕ በኢትዮጵያችን ሥር በሕብረት መኖር ያልፈለጉ ዕያንዳንዱ ጎሣ ዕራሡን የማግለል ወሠን የመሥራትና የራሡን ሐገር የመመሥረትም መብት ዕንዲኖረው ይታገዛሉ። ዛሬ ቁጥሬ ጨምሯልና ወይ ጉልበት አግኝቼአለሑ ተብሎ ሌሎችን አፍኖ ሠላም ነሥቶ የኔ ብቻ መሬት ማለት አይቻልም። ኢትዮጵያ ሠማንያ አምሥት ሐገራት ትመሥርት። በዚሕ መልክ ሑሉ አፍሪካ ይቀጥልና የት ዕንደምትደርሡ ዕናያለን። ፊደል ሣይቀር የተዋሡ ደደቦች ዛሬ ነቃ ባለው የሕብረተሠብ ክፍላችን ላይ ለመጠቆም በቅተዋል። ምድረ ወራዳ ሥም ያወጡላቸው የውጪ ሐይሎች ዕንደሖኑ ዕንኳን የረሡ ያልሠለጠኑ ከብቶች ክልል ክልል ይላሉ። ዕንዴት መፈጠር ያሥጠላል ይሔ ሢካሔድ በማየት። አብይና የሡ መንግሥት ነው ለዚሕ ሽርሙጥና ያበቃችሑ። በኛ ዕጅ ይሕ አጋጣሚ ወድቆ ቢሖን ለነጋሪም አትተርፉም ነበር። ደደቦች።

  • @al-aha
    @al-aha Год назад

    መከፋፈልና ሐገር ማፍረሥ ለባሠ መከራ አፍሪካውያንን ማድረግና ለምንም አይነት ሥራም ሖነ ለሚደረጉ ዕድገቶችና መከታ ዕንቅፋት ነው። ሑሉም ዕንገንጠል ባይ አፍሪካውያን ወንድሞቹንና ዕሕቶቹን ገፍቶ ምሑራኑን ሜዳ ላይ በትነው በውጪ ሐይላት ዕንረዳለን፤ የተፈጥሮ ሐብታችንን ዕያቀበልን ለመተዳደሪያችን የሚሖን ዕናሥገኛለን፤ ግንኙነታችንም ከነሡ ይሖናል፣ አፍሪካዊውን አንፈልገውም ባይ ናቸው። የተገነጠሉትንም አይተናቸዋል መሐል ገብተንም አጥንተናል። የሚደረገውም ገባርነትና አሥገንጣዮቹ ብቻ ከብረው ሕዝቡ ዝንብ ዕንደወረረው ዕንደታፈነና አሣሩን ሢበላ ነው ያገኘነው። ይሔ አሽከርነት ፈጦ የጎብኚዎችን ብቻ ዕጅ ጠብቀው ዕያሥተናገዱ ዕየሸረሞጡና ሐገር ዕየለቀቁ፣ ዕየተንከራተቱ ነው የሚኖሩት። ኤርትራውያን ነን ያሉ የባሕር ሥም የወረሡ በዚሕ ቢታወቁም፦ ከጂቡቲ ፈረንሣይ ገብተው የማለፊያ መለያ ደብተራቸውን ወርውረው ሦማሌዎች ከሦማሌ የመጣን ነን የሚሉት ቁጥራቸው ዕጅግ ብዙ ሖኖ አግኝተነዋል። ጂቡቲ ባንኩ ሣይቀር በፈረንሣዮች ዕጅ ነው። ኤርትራውያን አሑንም በሥደተኛ ሥም ተበትነው የገንዘብ በተለይም የውጪ ምንዛሪ አጠባ በማካሔድ የአፍሪካ ሐገራትን ኢኮኖሚ ዕያደቀቁ ና የማይኖሩባትን ሐገር የወርሮበላ መንግሥት ዕያገዙ የውጪ ሐገራት ገንዘቡም በአውሮፓና አሜሪካ ባንኮች ሥለሚታጨቁ ተገልጋዮቹም የአውሮፓ ና አሜሪካ ባንኮች በመሖናቸው መንግሥታቱ ዝምታን መርጠዋል ዕንጂ፣ በወንጀል የከሡ ነበር። የሦማሌ ቋንቋ ተናጋሪዎችም በዚሑ የገንዘብ አጠባ የታወቁ አፍሪካን ዕያወደሙ ለማንገዳገዱ ምክንያት ከሖኑ ከርመዋል። ሕብረት ሐይል ነው። ዛሬ አላብር ያለውን ነገ ለሚደርሥበት ወረራ አንድም ዕገዛ ዕንዳይደረግላቸው ዕመክራለሑ። ይሕ ትርምሥ ንጉሠ ነገሥታቶቻችንን ገጥሟቸው አላዋጣና ለጠላት አመቺ ሖኖ ጥቃት በተደጋጋሚ ሥለገባን ለሕብረቱና ሠፊ ሐገር ምሥረታ ግብግብ ውሥጥ ተገብቶ ከነጮች መንጋጋ ዕየተፈለቀቀ ወደ ጥቁር ሕዝብ ሐይል ሥር ተጠቃሎ ለአፍሪካዊው መጠለያ የተበጀው በብዙ ክሥተታዊ ግፊትና ጭቆና ነው። አንዱ አለኝ የሚለው መብት ሌላውም ሊኖረው የግድ ይገባል ሥለዚሕ በኢትዮጵያችን ሥር በሕብረት መኖር ያልፈለጉ ዕያንዳንዱ ጎሣ ዕራሡን የማግለል ወሠን የመሥራትና የራሡን ሐገር የመመሥረትም መብት ዕንዲኖረው ይታገዛሉ። ዛሬ ቁጥሬ ጨምሯልና ወይ ጉልበት አግኝቼአለሑ ተብሎ ሌሎችን አፍኖ ሠላም ነሥቶ የኔ ብቻ መሬት ማለት አይቻልም። ኢትዮጵያ ሠማንያ አምሥት ሐገራት ትመሥርት። በዚሕ መልክ ሑሉ አፍሪካ ይቀጥልና የት ዕንደምትደርሡ ዕናያለን። ፊደል ሣይቀር የተዋሡ ደደቦች ዛሬ ነቃ ባለው የሕብረተሠብ ክፍላችን ላይ ለመጠቆም በቅተዋል። ምድረ ወራዳ ሥም ያወጡላቸው የውጪ ሐይሎች ዕንደሖኑ ዕንኳን የረሡ ያልሠለጠኑ ከብቶች ክልል ክልል ይላሉ።