አባቴንና ወንድሜን በህይወት ያጣሁትበመጠጥ ሱስ ነው |ፕሮፌሰር ሰለሞን
HTML-код
- Опубликовано: 7 сен 2024
- ፕሮፌሰር ሰለሞን 0911413120 ከሱስ መውጣት ላስቸገራቸው የሚሆን ለገጣፎ 25 ሰዎች አልጋ ይዘው የሚታከሙበት የተሀድሶ ማዕከል Rehab Center in Addis Ababa ( S12 Ep10 )
ንስሀ..በትንሹ ለ 20 አመት በሱስ ውስጥ ነበርኩኝ…ኮሜዲያን ቤቲ ዋኖስ ና ተመስገን ሚስጥራቸውን ዘረገፉት. .. | Seifu on EBS
አዝናኝ እና ቁምነገር አዘል ቪዲዮዎችን በየሳምንቱ ለመመልከት Seifu on EBS bit.ly/2VgLrdM Subscribe በማድረግ ደንበኛችን ይሁኑ
Subscribe
Seifu ON EBS - bit.ly/2VgLrdM
#SeifuFantahun #SeifuonEBS #SeifuFantahunShow
የአንተን እናት የረዳው የድንግል ማርያም ልጅ የብዙ እናቶችን እምባ ያብስልን🙏🏾🙏🏾🙏🏾
Amen Amen Amen
amen amen amen
Betam
ruclips.net/user/shortsKnoCjbyws1s?feature=share pm minister abyi ahmed dramatic act 🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹❤🥵😎😎😎😎😎
አሜን
በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ፀበል ክብር ምስጋና ይሁን ሀጥያት በበዛበት በዚ ግዚ እንደዚ አይነት የምህረት ቦታ ለሠጠን አምላክ
አሜን አሜን አሜን
አሜን ይክበር ይመስገን የድንግል ልጅ
Amen 🙏 Amen 🙏 Amen 🙏 egnanem le deju yabekan
አሜን አሜን አሜንንንን
የት አካባቢ ነው ፀበሉ የሚገኛው
እንዲህ ለትውልድ የሚጠቅሙ ሀሳቦችና እንግዶች ስታቀርብ ደስ ይላል ከሀሜት ወጣ ያለ ትውልድን የሚያንፅ ቀጥልበት ሰይፉሻ
ክብር እና ምስጋና ለቅዱሳኑ አምላክ ለእግዚአብሔር ይሁን እሰይ እንኳንም ከእስራታችሁ እግዚአብሔር ፈታችሁ ክብርና ምስጋና አምልኮና ውዳሴ ለጌታችን ለመዳኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ይሁን 🙏🙏😭
🙏አሜን🤲🤲 አሜን🤲🤲 አሜን🙏
Mll
አሜን አሜን አሜን🌾🌾
በርሜል ቅዱስ ጊወርጊስ ፀበል እዚያ እተቀደሰ ቦታ እንድንረግጥ ፈጣሪ ይርዳን 🙏እግዚአብሔር ይመሰገን ለዚህ ያበቃችሑ 🙏
Amen Amen Amen
Eyesus ke kifu hulu yadinal
አሜን ይክበር ይመስገን የድንግል ልጅ 🥰🥰🥰
አሜን አሜን አሜን
@@user-kn8oc5xn1g ውድ የሀገሬ ልጆች ክፍ አይንካችሁ በቅንነት ሰብስክራይብ አርጉኝ ፕሮፋይሌን በመጫን ኑ
እንኳን አላህ ነፃ አወጣቹ አላህምድሊላህ
ሌሎች በሱስ ለተጠመዱትም በፀሎት አስቧቸው አላህ አገራችንን ሰላም ያድርግልን
አንቺም አላህ ይርዳሽ ያሠብሽዉ ይሣካልሽ ለመልካም አመለካከትሽ
አሚን አመሰግናለው ሁላችንንም አላህ ይርዳን
😍😍😍😍👈
እልልልልልል ኦርቶዶክስ ምንሽ ተነግሮ ምን ይቀራል? እልልልልልልል
እግዚአብሔር ይመስገን ኢትዮጵያዊ በመሆኔ ይሄን ያልኩት እኛ ብቻ ነና ይሄ ሁብት ያለን ::
ሙስሊሞችም በደንብ ትላልቅ አባቶች ቁርዐን እየቀሩ እንዳለ ኡውቃለሁ::
እናምወጣቶች እባካችሁ ቤቲ እንዳለችው ወደእምነት ተመልሰን በፀሎት እንትጋ ::
ቤቲም ወንድማችንም እግዚአብሔር እንኳን ለዚህ አበቃችሁ መጭርሻ ያድርግላችሁ እመብርሀን አትራቃችሁ: :
🤲✝️☪️🤲
አልሃምዱሊላህ እኔ በጣም በጣም ሱሳም ከሚባሉት ውስጥ ነበርኩኝ ነገር ግን አልሃምዱሊላህ አላህ ሰበብ አድርጎልኝ ወደ አረብ አገር መጣሁ ልክ እንደመጣሁ ግን የተወሰነ የጥሞና ግዜ እንዳገኘሁ የወሰንኩት የበፊት ጓደኞቼን በሙሉ እራኩኝ አልሃምዱሊላህ አላህም አግዞኝ ሙሉ በሙሉ ከሱስ ፅድት ብያለሁ አልሃምዱሊላህ
ትልቅ አባባል ነው ቤቲ። "ዘመናዊነት እምነትን/ሃይማኖትን ማክበር ነው።" እንኳን ከሱስ ማሰሪያ ተፈታችሁ።
ተሙዬ በጣም ደስ ይላል የድንግል ማርያም ክብር ምስጋና ይግባው ነበርኩኝ ብሎ ለማውራት እንኳን አደረሰክ ወንድሜ በቤቱ ያፅናክ
ይችን ፅሁፍ ምታነቡ ሁላችሁም ያልታሰበ ሲሳይ ይስጣችሁ ሰላም ፍቅር አንድነት በቤታችሁ ይሙላ ፣ ያሰባችሁት ይሳካ 🙏🙏🙏
አሜን
አሜን
AMEN
አሜን አንቺም የእግዚአብሔር በረከት ይዝነብልሽ።
@@coreykelly2523 ውድ የሀገሬ ልጆች ክፍ አይንካችሁ በቅንነት ሰብስክራይብ አርጉኝ ፕሮፋይሌን በመጫን
ሰይፍዬ ይሄን ፕሮግራም በማየቴ ብቻ ብዙ ነገር ተምርያለው እኔም የሱስ ሰው ነኝ አሜሪካን ነው የምኖረው መማር ብቻ ሳይሆን ነቅቻለው ተባረክ አባዬ
የመምህር ተስፋየ አበራ ገጠመኝ አዳምፅ በደንቡ ይጠቅምሀል አባየ
ጤና ይስጥልኝ ፣ በዓለም ላይ እንደ ሳይኪአትሪ አደገኛና መጥፎ ዘርፍ የለም። "መድሐኒት" ተብሎ የሚሰጠው መርዝ ሱስ የሚያሲዝ አደገኛ አደንዛዥ ዕጽ፣ ለሌላ ችግሮች የሚዳርግ (የአስተሳሰብ መዛባት፣ ሱስ፣ ራስን/ ሰውን ማጥፋት፣ ስኳር፣ ውፍረት፣ መፍዘዝ፣ እራስን መቆጣጠር ማቃት፣ ስሜት አልባ መሆን ...) እና በዋጋም በጣም ውድ ነው። ለሕፃናትና ነፍሰ ጡሮች ሳይቀር እንደከረሜላ እየታደለ ይገኛል። ለካንስ እከሌ ወይም እከሊት መድሐኒት ተደርጎበ(ባ)ት ነው የሚባለው ይሄው ነው። በሳይኪያሪ ኬሚካል ከተደበደቡት ገሚሱ የሞተ ሲሆን ሌላው ደግሞ ከሞቱት በላይ እና ከቆሙት በላይ ሆኖ ይንከላወሳል። ሥልጣኔ ከሚመስሉ ኋላቀርነትና ጭካኔ የዘሊዳው ጊዮርጊስ ይሰውር። በጣም የተረበሹ ሰዎችን እንኳ በእንቅልፍ ለማረጋጋት ቢፈለግ "መድሐኒት" የታባለው መርዝ እንደተረጋጉ መቆም አለበት። ይሄን የምለው እኔ እራሴ የሕክምና ባለሙያ ስለሆንኩ፣ ከልምዴና ካነበብኩት በመነሳት ነው። ስር ነቀሉ መፍትሄ ሰው መጀመርያውኑ እንዳይጨነቅ፣ እንዳይደበር... ማድረግ ሲሆን፣ ችግር ከተከሰተ በኋላም ከሚጎዱ ሰዎች፣ አካባቢዎች ልማዶች መላቀቅ ነው። ዘገምተኝነት ደግሞ ክስተት እንጂ በሽታ አይደም። አንድም በእንክብልና መርፌ የዳነ ሰው አላየሁም፣ የባሰበት እንጂ። Dr. Peter Breggin (እራሱ ሳይኪአትሪስት) በዮቱብ ያዘጋጃቸውን ቪድዮዎች እንዲሁም መጻሕፍት ይመለከቷል (Toxic Psychiatry እና Medication Madness)። በጣሊያን ወረራ ፋሺስቶችም የኢትዮጲያን ሕዝብ የደበደቡት በኬሚካል ነበር፣ በአሁኑ ሰዓትም ስልቱን ይቀይር እንጂ የኬሚካል ጥቃቱ በሳትሪይኪአስቶች እና ግብረአበሮቻቸው ቀጥሏል።
እንክብልና መርፌ የሰውን ስብዕና በአዎንታዊ መልኩ አይቀይሩም። ስብዕና ክስተት ወይም የአኗኗር ውጤት እንጂ በሽታ አይደለም፣ በጸሎት፣ በምክር፣ በክብካቤ፣ አካባቢን በመለወጥ በመሳሰሉት ሊቃና ይችላል። አዕምሮ ማለት አካል ማለት አይደለም (አንጎል የሰውነት አካል ነው)። ሳይንስ ገደብ አለው፣ ፈጣሪ ግን ገደብ የለውም፣ ስለዚህ የሰው ልጅ በፈጣሪ ችሎታ ባይገባስ... የሳይኪአትሪስት ዋናው ስራው እንክብልና መርፌ ማዘዝ ነው፣ ለምክር ጊዜም/ፍላጎትም የለም። እነዚህና ተመሳሳይ መርዞች በሰውነትና አዕምሮ ላይ የኬሚካል ውዥቀቶችን ያስከትላሉ፣ ሰው ኬሚካል ሰውነቱ ውስጥ ካላስገባ ምንም ዓይነት የኬሚካል ውዥቀት አያጋጥመውም፣ ጥናቶችም ይህንኑ አረጋግጠዋል። ሳይኪአትሪን እንዳትሞክሩት፣ አውቃችሁ ከገባችሁ በቁማችሁ እራሳችሁን እንደገደላችሁት ቁጠሩት፣ በሰው ግፊት ከገባችሁም በአስቸኳይ ውጡ፣ አደጋ አለውና።
በNorthern Virginia Mental Health Institute ብዙ ኢትዮጺያውያን በሳይኪአትሪ ምክንያት እየማቀቁ ይገኛሉ። ግማሹ እዚያ የተከተተው በቤተሰብ መካከል በሚፈጠሩ አለመግባባቶች ሲሆን ሌላው ደግሞ ሥራ ላይ በሚከሰቱ ውዝግቦች እና ጥቂቶች ደግሞ በሱስ ምክንያትና የፖሊሶች እብሪት ነው። ሠራተኞቹ በአብዛኛው ግብፃውያኖች፣ ኢትዮጲያዊያን፣ ጋናዊያን፣ ሕንዶች፣ ጣልያኖች፣ ኢራቆችና አሜሪካውያን ናቸው። እነዚህ ‘ሠራተኛ’ ተብዬዎች ‘በሽተኛ’ ተብለው የተሰየሙት ላይ የሚያደርሱት ሰቆቃና ጭካኔ ከሚያስውጧቸውና ከሚወጓቸው መርዞች ባሻገር መፈጠርን ያስጠላሉ። የሚገርመው ነገር ተቋሙ የሚገኘው በ3302 Gallows Rd, Falls Church, VA 22042 ሲሆን፣ gallows ማለት በጥንት ጊዜ የሰዎች መስቀያ ቦታ ነው።
National Alliance on Mental Illness (NAMI) ወላጆችና የቤተሰብ አባሎችን ልጆቻቸው ወይም የቤተሰብ አባሎቻቸው ሳይኪአትሪን እንዲጠቀሙ የተለለያዩ ማማለልያዎች ከገንዘብ ጭምር የሚሰጥ ድርጅት ሲሆን፤ ለማማለያ ገንዘብ የሚያገኘው ‘ከመድሐኒት/መርዝ አምራች’ ድርጅቶች፣ ከሳይኪአትሪስቶችና ግብረአበሮቻቸውም ነው። ሥም ይወጣ ከቤት ይከተል ከጎረቤት እንዲሉ። እባካችሁ ወገኖቻችን እንታደጋቸው።
ሌላው ሰው ማደናገሪያ ‘ሰዎች ሳይኪአትሪን የመሰለ ሳይንሳዊ ተቋም’ የሚቃወሙት ያደጉበት ባሕል ኋላ ቀር በመሆኑ፣ ያልተማሩ በመሆናቸውና የአዕምሮ በሽተኛ ከመባል ጋር የሚከተሉ መድልኦዎችንና መገለሎችን በመፍራት ነው እያሉ ሰውን ለማደናገር በመጣጣር ላይ ይገኛሉ። የኢዮትጲያ ሕዝብን፣ባሕልንና እምነት እንዲህ አድርጎ ማናናቅ ትልቅ ድፍረትና ስህተት ነው። ይልቁንስ ይህን እኩይ ተግባራቸውን በአስቸኳይ እንዲያቆሙ አጥብቀን እናሳስባለን። በምዕራቡ ዓለም ብዙ የተማሩ ሰዎች ሳይንቲስቶችን ጨምሮ የሳይኪአትሪ እኩይነትን ይቃወማሉ ሆኖም ‘መድሐኒት/መርዝ ሻጮች’ በገንዘባቸው ዓለምን ስለሸበቡት ሳይኪአትሪ እንዳሻው በአምባገነንትና ማናለብኝነት የብዙኀን ሰቆቃ ምንጭ በመሆን ቀጥሏል።
ከቶ ምን ይረባል ጭካኔን ማብዛት
ፈጥኖ ለሚጠፋ ለዚህ አለም ኮተት
እምቢ በል ወገኔ እንደቀደሙን
አትስማ በፍፁም ሳይኪአትሪስት ሰይጣንን
አባቴ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሆይ ወንድሜንም ካአለበት ሱስ አውጣልኝ😭😭😭😭 ካጠፋቡኝም ጓደኞችሁም አርቅልኝ ማሰተዋልኝ ሰጥልኝ ለወንድሜ እስኪ ለራስ ኑሪልኝ ትንሽ ጊዜም ቸሩ መድኃኒአለም ሆይ ቀሪው ዘመን ባርክለት ለወንድሜ
Amen 🙏 አብሮ ይስማን የኔ እህት🙏
ፈጣሪ አምላክ ወንድመሺን ይጠብቀልሽ
እግዚአብሔር ይመስገን ሁሉን ታሪክ ያደረገው ሌሎች ወንድም እህቶቼ እግዚአብሔር ነጻ ያውጣቹ
እግዚአብሔር ስራው ድንቅ ነው ሰመሃቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ የክርስቶስ ወታደር ምልጃ አይለየን
እሰይ እልልልልልል ለናተ የደረሰ ሰማእቱ ለተጨነቀው ሁሉ ይድረሰልን!!!!
አሜን አሜን አሜን
ኣሜን ኣሜን ኣሜን ብዙ ጭንቅ ላይ ነኝ
ቤቲ ግልጽ ናት ሁሉም አርቲስት ቃሚና ጠጪ ነው ከሷ ትምህርት ውሰዱ
በሱስ ያለን ሰዎች ወደ እግዚአብሔር ቤት እንምጣ
ቅድስት ድንግል ማርያም ትርዳን
አትጨነቁ!
"ተጨንቆ ከቁመቱ ላይ አንድ ክንድ የጨመረ የለም" ብዙ እናስባለን እንጨነቃለን እንመኛለን እኔ ያልኩት ብቻ ካልሆነ እንላለን ከሁሉም የሚሻለው የቻልነውን መሞከር ከዛም የቀረውን ውጤት ለፈጣሪ ሰጥቶ ሲያመሰግኑ መኖር ነው!💚💛❤
Men mlate new fkerr
ክብሩን እግዚአብሔር ይውሰድ ክብር ለእርሱ ተመስገን
ይሄን ያደረገዉ ልኡል እግዚአብሔር ክብር ምስጋና ይግባዉ ሰማዕቱ ቅዱስ ጊወርጊስ ላንቺ እንደደረሰ ለኛም ይድረስልን አሜን ለደጅህ አብቃኝ ሰማዕቱ አደራህን💔💔💔😭😭😭😭😭
በጣም ትልቅ ትምህርት አቀረብክ ሰይፉ። ከኔ ህይወት ተማሩ ማለት ቀናነትን ይጠይቃል እነ ቤቲዬ እግዚአብሔር መጨረሻውን ያሳምርላችሁ ፀጋውን ያብዛላችሁ። 👍👍👍👍👍👍
ተመስገን በጣም ደስ ይላል :: እናንተን የጎበኘ ሰምዓቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ እኛንም ይጎበኘን::
ይሄን አስተማሪ እና አዝናኝ የሰይፉ ሾው ነበር የናፈቀኝ
ክብር ምስጋና ለፈጣሪ ይሁን ከሱስ ነፃ ያወጣችሁ
ሰይፍሻ ዶክቴሩን ጦጣ ስያደርጉ ግን አይከብድም😁
ያመነ የተጠመቀ ይድናል ነውና እንኳን ወደ እውነተኛው ምንገድ መራሺ በርች የሁላችንንም መጨረሻ ያሳምርልን የሰው ልጅ ዋናው መጨረሻው ነውና
ሰይፍሻ እንደዚህ ዶር ያሉ ጀግና ኢትዮጵያውንን ማቅረብ ይልመድብህ፣ብዙዎችን ያበረታል
ለናንተ የደረሰች እመቤቴ ለኔም ወንድም ትድረስለት በዚህ ችግር ወንድሜም እየተሰቃየ ነው እስቲ በፀሎታችው አግዙኝ ቤተሰቡ በጣም ተጨንቀናል
ሌሎቹ አርቲስቶች ፣ታዋቂ ሰዎች ተፈውሰው ኢንተርቪው እንደምታደርጋቸው ባለ ሙሉ ተስፋ ነኝ ❤ Glory to the GOD THE FATHER,THE SON and THE HOLY SPRITE …..AMEN
ጤና ይስጥልኝ ፣ በዓለም ላይ እንደ ሳይኪአትሪ አደገኛና መጥፎ ዘርፍ የለም። "መድሐኒት" ተብሎ የሚሰጠው መርዝ ሱስ የሚያሲዝ አደገኛ አደንዛዥ ዕጽ፣ ለሌላ ችግሮች የሚዳርግ (የአስተሳሰብ መዛባት፣ ሱስ፣ ራስን/ ሰውን ማጥፋት፣ ስኳር፣ ውፍረት፣ መፍዘዝ፣ እራስን መቆጣጠር ማቃት፣ ስሜት አልባ መሆን ...) እና በዋጋም በጣም ውድ ነው። ለሕፃናትና ነፍሰ ጡሮች ሳይቀር እንደከረሜላ እየታደለ ይገኛል። ለካንስ እከሌ ወይም እከሊት መድሐኒት ተደርጎበ(ባ)ት ነው የሚባለው ይሄው ነው። በሳይኪያሪ ኬሚካል ከተደበደቡት ገሚሱ የሞተ ሲሆን ሌላው ደግሞ ከሞቱት በላይ እና ከቆሙት በላይ ሆኖ ይንከላወሳል። ሥልጣኔ ከሚመስሉ ኋላቀርነትና ጭካኔ የዘሊዳው ጊዮርጊስ ይሰውር። በጣም የተረበሹ ሰዎችን እንኳ በእንቅልፍ ለማረጋጋት ቢፈለግ "መድሐኒት" የታባለው መርዝ እንደተረጋጉ መቆም አለበት። ይሄን የምለው እኔ እራሴ የሕክምና ባለሙያ ስለሆንኩ፣ ከልምዴና ካነበብኩት በመነሳት ነው። ስር ነቀሉ መፍትሄ ሰው መጀመርያውኑ እንዳይጨነቅ፣ እንዳይደበር... ማድረግ ሲሆን፣ ችግር ከተከሰተ በኋላም ከሚጎዱ ሰዎች፣ አካባቢዎች ልማዶች መላቀቅ ነው። ዘገምተኝነት ደግሞ ክስተት እንጂ በሽታ አይደም። አንድም በእንክብልና መርፌ የዳነ ሰው አላየሁም፣ የባሰበት እንጂ። Dr. Peter Breggin (እራሱ ሳይኪአትሪስት) በዮቱብ ያዘጋጃቸውን ቪድዮዎች እንዲሁም መጻሕፍት ይመለከቷል (Toxic Psychiatry እና Medication Madness)። በጣሊያን ወረራ ፋሺስቶችም የኢትዮጲያን ሕዝብ የደበደቡት በኬሚካል ነበር፣ በአሁኑ ሰዓትም ስልቱን ይቀይር እንጂ የኬሚካል ጥቃቱ በሳትሪይኪአስቶች እና ግብረአበሮቻቸው ቀጥሏል።
እንክብልና መርፌ የሰውን ስብዕና በአዎንታዊ መልኩ አይቀይሩም። ስብዕና ክስተት ወይም የአኗኗር ውጤት እንጂ በሽታ አይደለም፣ በጸሎት፣ በምክር፣ በክብካቤ፣ አካባቢን በመለወጥ በመሳሰሉት ሊቃና ይችላል። አዕምሮ ማለት አካል ማለት አይደለም (አንጎል የሰውነት አካል ነው)። ሳይንስ ገደብ አለው፣ ፈጣሪ ግን ገደብ የለውም፣ ስለዚህ የሰው ልጅ በፈጣሪ ችሎታ ባይገባስ... የሳይኪአትሪስት ዋናው ስራው እንክብልና መርፌ ማዘዝ ነው፣ ለምክር ጊዜም/ፍላጎትም የለም። እነዚህና ተመሳሳይ መርዞች በሰውነትና አዕምሮ ላይ የኬሚካል ውዥቀቶችን ያስከትላሉ፣ ሰው ኬሚካል ሰውነቱ ውስጥ ካላስገባ ምንም ዓይነት የኬሚካል ውዥቀት አያጋጥመውም፣ ጥናቶችም ይህንኑ አረጋግጠዋል። ሳይኪአትሪን እንዳትሞክሩት፣ አውቃችሁ ከገባችሁ በቁማችሁ እራሳችሁን እንደገደላችሁት ቁጠሩት፣ በሰው ግፊት ከገባችሁም በአስቸኳይ ውጡ፣ አደጋ አለውና።
በNorthern Virginia Mental Health Institute ብዙ ኢትዮጺያውያን በሳይኪአትሪ ምክንያት እየማቀቁ ይገኛሉ። ግማሹ እዚያ የተከተተው በቤተሰብ መካከል በሚፈጠሩ አለመግባባቶች ሲሆን ሌላው ደግሞ ሥራ ላይ በሚከሰቱ ውዝግቦች እና ጥቂቶች ደግሞ በሱስ ምክንያትና የፖሊሶች እብሪት ነው። ሠራተኞቹ በአብዛኛው ግብፃውያኖች፣ ኢትዮጲያዊያን፣ ጋናዊያን፣ ሕንዶች፣ ጣልያኖች፣ ኢራቆችና አሜሪካውያን ናቸው። እነዚህ ‘ሠራተኛ’ ተብዬዎች ‘በሽተኛ’ ተብለው የተሰየሙት ላይ የሚያደርሱት ሰቆቃና ጭካኔ ከሚያስውጧቸውና ከሚወጓቸው መርዞች ባሻገር መፈጠርን ያስጠላሉ። የሚገርመው ነገር ተቋሙ የሚገኘው በ3302 Gallows Rd, Falls Church, VA 22042 ሲሆን፣ gallows ማለት በጥንት ጊዜ የሰዎች መስቀያ ቦታ ነው።
National Alliance on Mental Illness (NAMI) ወላጆችና የቤተሰብ አባሎችን ልጆቻቸው ወይም የቤተሰብ አባሎቻቸው ሳይኪአትሪን እንዲጠቀሙ የተለለያዩ ማማለልያዎች ከገንዘብ ጭምር የሚሰጥ ድርጅት ሲሆን፤ ለማማለያ ገንዘብ የሚያገኘው ‘ከመድሐኒት/መርዝ አምራች’ ድርጅቶች፣ ከሳይኪአትሪስቶችና ግብረአበሮቻቸውም ነው። ሥም ይወጣ ከቤት ይከተል ከጎረቤት እንዲሉ። እባካችሁ ወገኖቻችን እንታደጋቸው።
ሌላው ሰው ማደናገሪያ ‘ሰዎች ሳይኪአትሪን የመሰለ ሳይንሳዊ ተቋም’ የሚቃወሙት ያደጉበት ባሕል ኋላ ቀር በመሆኑ፣ ያልተማሩ በመሆናቸውና የአዕምሮ በሽተኛ ከመባል ጋር የሚከተሉ መድልኦዎችንና መገለሎችን በመፍራት ነው እያሉ ሰውን ለማደናገር በመጣጣር ላይ ይገኛሉ። የኢዮትጲያ ሕዝብን፣ባሕልንና እምነት እንዲህ አድርጎ ማናናቅ ትልቅ ድፍረትና ስህተት ነው። ይልቁንስ ይህን እኩይ ተግባራቸውን በአስቸኳይ እንዲያቆሙ አጥብቀን እናሳስባለን። በምዕራቡ ዓለም ብዙ የተማሩ ሰዎች ሳይንቲስቶችን ጨምሮ የሳይኪአትሪ እኩይነትን ይቃወማሉ ሆኖም ‘መድሐኒት/መርዝ ሻጮች’ በገንዘባቸው ዓለምን ስለሸበቡት ሳይኪአትሪ እንዳሻው በአምባገነንትና ማናለብኝነት የብዙኀን ሰቆቃ ምንጭ በመሆን ቀጥሏል።
ከቶ ምን ይረባል ጭካኔን ማብዛት
ፈጥኖ ለሚጠፋ ለዚህ አለም ኮተት
እምቢ በል ወገኔ እንደቀደሙን
አትስማ በፍፁም ሳይኪአትሪስት ሰይጣንን
ይክብር ይመስገን የጌታ ክብር ቅዱስ ገውርጌስ እኛም በድጅ ያብቃን እውነት ድስ ብሎናል ከጩንቅ ስለውጣችሆ
እምነት ሳይቀይሩ ኦርቶዶክስ ውስጥ ሆኖ መልካም ወጣት መሆን ይቻላል ኑ ወደ እውነተኛው በክርስቶስ እየሱስ በደሙ ወደታነፀችው ቅድስት ቤተክርስቲያን የድንግል ማርያም ልጅ ስሙ ይመስገን ኦርቶዶክስ ለዘላለም ትኑር
ጤና ይስጥልኝ ፣ በዓለም ላይ እንደ ሳይኪአትሪ አደገኛና መጥፎ ዘርፍ የለም። "መድሐኒት" ተብሎ የሚሰጠው መርዝ ሱስ የሚያሲዝ አደገኛ አደንዛዥ ዕጽ፣ ለሌላ ችግሮች የሚዳርግ (የአስተሳሰብ መዛባት፣ ሱስ፣ ራስን/ ሰውን ማጥፋት፣ ስኳር፣ ውፍረት፣ መፍዘዝ፣ እራስን መቆጣጠር ማቃት፣ ስሜት አልባ መሆን ...) እና በዋጋም በጣም ውድ ነው። ለሕፃናትና ነፍሰ ጡሮች ሳይቀር እንደከረሜላ እየታደለ ይገኛል። ለካንስ እከሌ ወይም እከሊት መድሐኒት ተደርጎበ(ባ)ት ነው የሚባለው ይሄው ነው። በሳይኪያሪ ኬሚካል ከተደበደቡት ገሚሱ የሞተ ሲሆን ሌላው ደግሞ ከሞቱት በላይ እና ከቆሙት በላይ ሆኖ ይንከላወሳል። ሥልጣኔ ከሚመስሉ ኋላቀርነትና ጭካኔ የዘሊዳው ጊዮርጊስ ይሰውር። በጣም የተረበሹ ሰዎችን እንኳ በእንቅልፍ ለማረጋጋት ቢፈለግ "መድሐኒት" የታባለው መርዝ እንደተረጋጉ መቆም አለበት። ይሄን የምለው እኔ እራሴ የሕክምና ባለሙያ ስለሆንኩ፣ ከልምዴና ካነበብኩት በመነሳት ነው። ስር ነቀሉ መፍትሄ ሰው መጀመርያውኑ እንዳይጨነቅ፣ እንዳይደበር... ማድረግ ሲሆን፣ ችግር ከተከሰተ በኋላም ከሚጎዱ ሰዎች፣ አካባቢዎች ልማዶች መላቀቅ ነው። ዘገምተኝነት ደግሞ ክስተት እንጂ በሽታ አይደም። አንድም በእንክብልና መርፌ የዳነ ሰው አላየሁም፣ የባሰበት እንጂ። Dr. Peter Breggin (እራሱ ሳይኪአትሪስት) በዮቱብ ያዘጋጃቸውን ቪድዮዎች እንዲሁም መጻሕፍት ይመለከቷል (Toxic Psychiatry እና Medication Madness)። በጣሊያን ወረራ ፋሺስቶችም የኢትዮጲያን ሕዝብ የደበደቡት በኬሚካል ነበር፣ በአሁኑ ሰዓትም ስልቱን ይቀይር እንጂ የኬሚካል ጥቃቱ በሳትሪይኪአስቶች እና ግብረአበሮቻቸው ቀጥሏል።
እንክብልና መርፌ የሰውን ስብዕና በአዎንታዊ መልኩ አይቀይሩም። ስብዕና ክስተት ወይም የአኗኗር ውጤት እንጂ በሽታ አይደለም፣ በጸሎት፣ በምክር፣ በክብካቤ፣ አካባቢን በመለወጥ በመሳሰሉት ሊቃና ይችላል። አዕምሮ ማለት አካል ማለት አይደለም (አንጎል የሰውነት አካል ነው)። ሳይንስ ገደብ አለው፣ ፈጣሪ ግን ገደብ የለውም፣ ስለዚህ የሰው ልጅ በፈጣሪ ችሎታ ባይገባስ... የሳይኪአትሪስት ዋናው ስራው እንክብልና መርፌ ማዘዝ ነው፣ ለምክር ጊዜም/ፍላጎትም የለም። እነዚህና ተመሳሳይ መርዞች በሰውነትና አዕምሮ ላይ የኬሚካል ውዥቀቶችን ያስከትላሉ፣ ሰው ኬሚካል ሰውነቱ ውስጥ ካላስገባ ምንም ዓይነት የኬሚካል ውዥቀት አያጋጥመውም፣ ጥናቶችም ይህንኑ አረጋግጠዋል። ሳይኪአትሪን እንዳትሞክሩት፣ አውቃችሁ ከገባችሁ በቁማችሁ እራሳችሁን እንደገደላችሁት ቁጠሩት፣ በሰው ግፊት ከገባችሁም በአስቸኳይ ውጡ፣ አደጋ አለውና።
በNorthern Virginia Mental Health Institute ብዙ ኢትዮጺያውያን በሳይኪአትሪ ምክንያት እየማቀቁ ይገኛሉ። ግማሹ እዚያ የተከተተው በቤተሰብ መካከል በሚፈጠሩ አለመግባባቶች ሲሆን ሌላው ደግሞ ሥራ ላይ በሚከሰቱ ውዝግቦች እና ጥቂቶች ደግሞ በሱስ ምክንያትና የፖሊሶች እብሪት ነው። ሠራተኞቹ በአብዛኛው ግብፃውያኖች፣ ኢትዮጲያዊያን፣ ጋናዊያን፣ ሕንዶች፣ ጣልያኖች፣ ኢራቆችና አሜሪካውያን ናቸው። እነዚህ ‘ሠራተኛ’ ተብዬዎች ‘በሽተኛ’ ተብለው የተሰየሙት ላይ የሚያደርሱት ሰቆቃና ጭካኔ ከሚያስውጧቸውና ከሚወጓቸው መርዞች ባሻገር መፈጠርን ያስጠላሉ። የሚገርመው ነገር ተቋሙ የሚገኘው በ3302 Gallows Rd, Falls Church, VA 22042 ሲሆን፣ gallows ማለት በጥንት ጊዜ የሰዎች መስቀያ ቦታ ነው።
National Alliance on Mental Illness (NAMI) ወላጆችና የቤተሰብ አባሎችን ልጆቻቸው ወይም የቤተሰብ አባሎቻቸው ሳይኪአትሪን እንዲጠቀሙ የተለለያዩ ማማለልያዎች ከገንዘብ ጭምር የሚሰጥ ድርጅት ሲሆን፤ ለማማለያ ገንዘብ የሚያገኘው ‘ከመድሐኒት/መርዝ አምራች’ ድርጅቶች፣ ከሳይኪአትሪስቶችና ግብረአበሮቻቸውም ነው። ሥም ይወጣ ከቤት ይከተል ከጎረቤት እንዲሉ። እባካችሁ ወገኖቻችን እንታደጋቸው።
ሌላው ሰው ማደናገሪያ ‘ሰዎች ሳይኪአትሪን የመሰለ ሳይንሳዊ ተቋም’ የሚቃወሙት ያደጉበት ባሕል ኋላ ቀር በመሆኑ፣ ያልተማሩ በመሆናቸውና የአዕምሮ በሽተኛ ከመባል ጋር የሚከተሉ መድልኦዎችንና መገለሎችን በመፍራት ነው እያሉ ሰውን ለማደናገር በመጣጣር ላይ ይገኛሉ። የኢዮትጲያ ሕዝብን፣ባሕልንና እምነት እንዲህ አድርጎ ማናናቅ ትልቅ ድፍረትና ስህተት ነው። ይልቁንስ ይህን እኩይ ተግባራቸውን በአስቸኳይ እንዲያቆሙ አጥብቀን እናሳስባለን። በምዕራቡ ዓለም ብዙ የተማሩ ሰዎች ሳይንቲስቶችን ጨምሮ የሳይኪአትሪ እኩይነትን ይቃወማሉ ሆኖም ‘መድሐኒት/መርዝ ሻጮች’ በገንዘባቸው ዓለምን ስለሸበቡት ሳይኪአትሪ እንዳሻው በአምባገነንትና ማናለብኝነት የብዙኀን ሰቆቃ ምንጭ በመሆን ቀጥሏል።
ከቶ ምን ይረባል ጭካኔን ማብዛት
ፈጥኖ ለሚጠፋ ለዚህ አለም ኮተት
እምቢ በል ወገኔ እንደቀደሙን
አትስማ በፍፁም ሳይኪአትሪስት ሰይጣንን
ክብር ለድግል ማርያም ልጅ ለየሱስ ክርስቶስ እኳን ነፃ ወጣችሁ ተመስገን
ታምረኛው ሰማእቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሀገራችንን ጠብቅልን
አሜን አሜን አሜን
ስለሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን ሰው ሆኖ የማይሰሳት የማያጠፉ የለም እንኳን ተመለሳቹሁ ክብር ምስጋና ለድንግል ማርያም
እኔም ወንድሜን ያጣሁት በሱስ ነው ጌታ ኢየሱስ ይገስፀውና አንዱም ወንድሜ ከወንድሙ መማር አቅቶታል ጌታ ኢየሱስ እንዲደርስለት እፀልያለሁ እናንተም ፀልዩለት ።ጌታ ኢየሱስ ምን አለ እኔ የምሰጠው ሰላም አለም እንደሚሰጥ አይደለም ይላል እና ጌታ ኢየሱስ የሚሰጠው ሰላም ዘላለማዊ ነው ከቶ አይጠፋም እና ወደ እርሱ ዞር እንበል እባካቹ እግዚአብሔር እንኳን እረዳቹ ።
ጸበል ውስጀው
ጸበል ውሰጅው እህቴ የእግዚአብሔር ታምር ሚገለጥበት ቦታ አይታወቅም
ኢየሱስ ይፈውሰዋል ስለመልካሙ ምክራቹ ተባረኩልኝ ክፉ አይንካቹ ፣እንቅፋት ከመንገዳቹ ላይ ይነሳ ፣እናቴን ያከበረ፣ የፈወሰ እየሱስ ወንድሜንም ይፈውሰዋል
@@ruthsweetgebru238 ጉድ እኮ ነው ከይቅርታ ጋር መናፍቅ ነሸ መሰለኝ እየሱስ ክርስቶስ ኦርቶዶክስ የለም ያለሽ ማነው ጸበል እኮ ራሱ እየሱስ ክርስቶስ ነው እንድንጠመቀ የአዘዘን ያስተማረን ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይድረሰው ለመዳህኒአለም
ብዙ መመላለሱ አስፈላጊ አይደለም ፣ መናፍቅ ማለት ኢየሱስ ሲባል የሚናደድ ነው ፣ ኢየሱስ ይወድሻል
Dear Seifu Fantahun,
This is one of the best programs you have ever hosted. The process of generation building will be real when citizens of a country are responsible for thier actions. Addiction free citizens are corner stones in nation building.
Thanks so much indeed.
100%!
ጤና ይስጥልኝ ፣ በዓለም ላይ እንደ ሳይኪአትሪ አደገኛና መጥፎ ዘርፍ የለም። "መድሐኒት" ተብሎ የሚሰጠው መርዝ ሱስ የሚያሲዝ አደገኛ አደንዛዥ ዕጽ፣ ለሌላ ችግሮች የሚዳርግ (የአስተሳሰብ መዛባት፣ ሱስ፣ ራስን/ ሰውን ማጥፋት፣ ስኳር፣ ውፍረት፣ መፍዘዝ፣ እራስን መቆጣጠር ማቃት፣ ስሜት አልባ መሆን ...) እና በዋጋም በጣም ውድ ነው። ለሕፃናትና ነፍሰ ጡሮች ሳይቀር እንደከረሜላ እየታደለ ይገኛል። ለካንስ እከሌ ወይም እከሊት መድሐኒት ተደርጎበ(ባ)ት ነው የሚባለው ይሄው ነው። በሳይኪያሪ ኬሚካል ከተደበደቡት ገሚሱ የሞተ ሲሆን ሌላው ደግሞ ከሞቱት በላይ እና ከቆሙት በላይ ሆኖ ይንከላወሳል። ሥልጣኔ ከሚመስሉ ኋላቀርነትና ጭካኔ የዘሊዳው ጊዮርጊስ ይሰውር። በጣም የተረበሹ ሰዎችን እንኳ በእንቅልፍ ለማረጋጋት ቢፈለግ "መድሐኒት" የታባለው መርዝ እንደተረጋጉ መቆም አለበት። ይሄን የምለው እኔ እራሴ የሕክምና ባለሙያ ስለሆንኩ፣ ከልምዴና ካነበብኩት በመነሳት ነው። ስር ነቀሉ መፍትሄ ሰው መጀመርያውኑ እንዳይጨነቅ፣ እንዳይደበር... ማድረግ ሲሆን፣ ችግር ከተከሰተ በኋላም ከሚጎዱ ሰዎች፣ አካባቢዎች ልማዶች መላቀቅ ነው። ዘገምተኝነት ደግሞ ክስተት እንጂ በሽታ አይደም። አንድም በእንክብልና መርፌ የዳነ ሰው አላየሁም፣ የባሰበት እንጂ። Dr. Peter Breggin (እራሱ ሳይኪአትሪስት) በዮቱብ ያዘጋጃቸውን ቪድዮዎች እንዲሁም መጻሕፍት ይመለከቷል (Toxic Psychiatry እና Medication Madness)። በጣሊያን ወረራ ፋሺስቶችም የኢትዮጲያን ሕዝብ የደበደቡት በኬሚካል ነበር፣ በአሁኑ ሰዓትም ስልቱን ይቀይር እንጂ የኬሚካል ጥቃቱ በሳትሪይኪአስቶች እና ግብረአበሮቻቸው ቀጥሏል።
እንክብልና መርፌ የሰውን ስብዕና በአዎንታዊ መልኩ አይቀይሩም። ስብዕና ክስተት ወይም የአኗኗር ውጤት እንጂ በሽታ አይደለም፣ በጸሎት፣ በምክር፣ በክብካቤ፣ አካባቢን በመለወጥ በመሳሰሉት ሊቃና ይችላል። አዕምሮ ማለት አካል ማለት አይደለም (አንጎል የሰውነት አካል ነው)። ሳይንስ ገደብ አለው፣ ፈጣሪ ግን ገደብ የለውም፣ ስለዚህ የሰው ልጅ በፈጣሪ ችሎታ ባይገባስ... የሳይኪአትሪስት ዋናው ስራው እንክብልና መርፌ ማዘዝ ነው፣ ለምክር ጊዜም/ፍላጎትም የለም። እነዚህና ተመሳሳይ መርዞች በሰውነትና አዕምሮ ላይ የኬሚካል ውዥቀቶችን ያስከትላሉ፣ ሰው ኬሚካል ሰውነቱ ውስጥ ካላስገባ ምንም ዓይነት የኬሚካል ውዥቀት አያጋጥመውም፣ ጥናቶችም ይህንኑ አረጋግጠዋል። ሳይኪአትሪን እንዳትሞክሩት፣ አውቃችሁ ከገባችሁ በቁማችሁ እራሳችሁን እንደገደላችሁት ቁጠሩት፣ በሰው ግፊት ከገባችሁም በአስቸኳይ ውጡ፣ አደጋ አለውና።
በNorthern Virginia Mental Health Institute ብዙ ኢትዮጺያውያን በሳይኪአትሪ ምክንያት እየማቀቁ ይገኛሉ። ግማሹ እዚያ የተከተተው በቤተሰብ መካከል በሚፈጠሩ አለመግባባቶች ሲሆን ሌላው ደግሞ ሥራ ላይ በሚከሰቱ ውዝግቦች እና ጥቂቶች ደግሞ በሱስ ምክንያትና የፖሊሶች እብሪት ነው። ሠራተኞቹ በአብዛኛው ግብፃውያኖች፣ ኢትዮጲያዊያን፣ ጋናዊያን፣ ሕንዶች፣ ጣልያኖች፣ ኢራቆችና አሜሪካውያን ናቸው። እነዚህ ‘ሠራተኛ’ ተብዬዎች ‘በሽተኛ’ ተብለው የተሰየሙት ላይ የሚያደርሱት ሰቆቃና ጭካኔ ከሚያስውጧቸውና ከሚወጓቸው መርዞች ባሻገር መፈጠርን ያስጠላሉ። የሚገርመው ነገር ተቋሙ የሚገኘው በ3302 Gallows Rd, Falls Church, VA 22042 ሲሆን፣ gallows ማለት በጥንት ጊዜ የሰዎች መስቀያ ቦታ ነው።
National Alliance on Mental Illness (NAMI) ወላጆችና የቤተሰብ አባሎችን ልጆቻቸው ወይም የቤተሰብ አባሎቻቸው ሳይኪአትሪን እንዲጠቀሙ የተለለያዩ ማማለልያዎች ከገንዘብ ጭምር የሚሰጥ ድርጅት ሲሆን፤ ለማማለያ ገንዘብ የሚያገኘው ‘ከመድሐኒት/መርዝ አምራች’ ድርጅቶች፣ ከሳይኪአትሪስቶችና ግብረአበሮቻቸውም ነው። ሥም ይወጣ ከቤት ይከተል ከጎረቤት እንዲሉ። እባካችሁ ወገኖቻችን እንታደጋቸው።
ሌላው ሰው ማደናገሪያ ‘ሰዎች ሳይኪአትሪን የመሰለ ሳይንሳዊ ተቋም’ የሚቃወሙት ያደጉበት ባሕል ኋላ ቀር በመሆኑ፣ ያልተማሩ በመሆናቸውና የአዕምሮ በሽተኛ ከመባል ጋር የሚከተሉ መድልኦዎችንና መገለሎችን በመፍራት ነው እያሉ ሰውን ለማደናገር በመጣጣር ላይ ይገኛሉ። የኢዮትጲያ ሕዝብን፣ባሕልንና እምነት እንዲህ አድርጎ ማናናቅ ትልቅ ድፍረትና ስህተት ነው። ይልቁንስ ይህን እኩይ ተግባራቸውን በአስቸኳይ እንዲያቆሙ አጥብቀን እናሳስባለን። በምዕራቡ ዓለም ብዙ የተማሩ ሰዎች ሳይንቲስቶችን ጨምሮ የሳይኪአትሪ እኩይነትን ይቃወማሉ ሆኖም ‘መድሐኒት/መርዝ ሻጮች’ በገንዘባቸው ዓለምን ስለሸበቡት ሳይኪአትሪ እንዳሻው በአምባገነንትና ማናለብኝነት የብዙኀን ሰቆቃ ምንጭ በመሆን ቀጥሏል።
ከቶ ምን ይረባል ጭካኔን ማብዛት
ፈጥኖ ለሚጠፋ ለዚህ አለም ኮተት
እምቢ በል ወገኔ እንደቀደሙን
አትስማ በፍፁም ሳይኪአትሪስት ሰይጣንን
በእውነት የድንግል ልጅ ኢየሱስ እግዚአብሔር ነው ይመስግን እናቴ ኪዳነ ምህረት እንኳንእረዳችህ እህቴ እንኳን ሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ እረዳሽ አሁንም በረቼ ለእኛ ሱስ መጠጥ ብቻ አደለም የዝሙት የስርቁት የሃጢት ሱስ አለ እግዚአብሔር ይሰውረን ❤
እግዚአብሔር ይመስገን እናንተን ያሰበ በሱስ ውስጥ ያሉትን ወገኖቻችንን ያስብልን
እግዚአብሔር አምላክ እንደነዚህ አይነቶችን እግዚአብሔር አምላክ ያብዛልን
ሰላም ለ ኢትዮጵያ ሀገራችን ይህን ታላቅ ቻናል
ይቀላቀሉን ??
ከዚህ በላይ በህይወት ላይ ትልቅ ለውጥ የለም፡፡ ክፉዎች የኛ የሆኑትን ነገሮች (ማስቀደስን፣ መፆምን፣ መፀለይን፣ በገዳማት ሱባኤ መያዝን፣ ባል ከሚስቱ ሚስትም ከባሏ ጋር ከህፃናት ልጆቻቸው ጋር ታጅበው ነጠላ ተጎናፅፈው ጧት ነግህ ማታ ሰርክ ወደቤተክርስቲያን ማዝወተርን ፣ይቅርታ መባባልን፣ ፍቅርን) አስጣሉን በምትኩም የኛ ያልሁነን የባእዳንን ልምምድ (ጭፈራን፣ ዝሙትን፣ ሰዶማዊነትን፣ሱስን፣መዳራትን፣እናት- አባት፣ታላላቅ አባቶችን አለማክበርን፣በአጠቃላይ ርኩሰትን) በላያችን ላይ አነገሱብን፤ ለዚህም የኛው ሰዎች ተባባሪ ሆኗቸው፣ የገዛ ወገናቸውን በገንዘብ አሳልፈው ሰቷቸው፣ ለመሆኑ ይሄ ትውልድ ምን ይችል? አዎ ምን ይችል? በእውነቱ ለእናንተ የደረሰ እግዚአብሔር ለትውልዱም ይድረስለት፡፡ እናንተንም እግዚአብሔር ለዘለአለም ማስተማሪያዎች ያድርጋችሁ አሜን፡፡
አንተን እናት የረዳው የድንግል ማርያም ልጅ የብዙ እናቶችን እምባ ያብስልን🙏🏾🙏🏾🙏🏾
88
Reply
በሡስ ምክንያት ከኦርቶዶክስ ወደ ሌላ እምነት ለሚቀይሩ ሠዎች የነዚህ ወገኖቻችን መፈወስ ትልቅ ትምህርት ነወ::
በሱስ ምክንያት ሀይማኖት አይቀየርም ከኦርቶዶክስ ሀይማኖት የወጣንበት ዋናው ምክንያታችን የእግዚአብሔር ቃል እንደሚለው እግዚአብሔር አምላክህን በፍፁም ልብህ በፍፁም ሀሳብህ ውደድ እሱን ብቻ አምልክ በሚለው ነው:: ኦርቶዳክስ ሀይማኖት ውስጥ እሚስገድለት ነገር በዛ እየሱስ ተደበቀ::
@@seifumulugeta1391 Erasehen wede chelema wosedk enji Tewahedo Kene Lijochwa Ye Getan Mengist teworsalch. Kezich bete Christian Wuch Dehenet endelel betawuk teru nw. Saymesh
@@godismyway7305
You are fool. You are lost without KIRSTOS.
ትክክል
@@zulfana1457 Okay, We will see. Lela Church Kirstos ale belesh kasebesh ena kawatash Go ahead. Hell is real.
ተሜና ቤቲዬ እንኳን ለዚህ በቃቹ..እግዚአብሔር ይመስገን
ዋዉዉ በጣም ደስ ይላል እህቴ ወንደሜ እግዚአብሔር መጨረሻቹሁን ያሳምረዉ ና ክብር ምስጋና ለደንግል ማሪያም ልጂ 🙏🙏
ክብር ለእግዚአብሔር ክብር ለ በርሚር ቅዱስ ጊዮርጊስ ፀበል
ክብር ምስጋና ለድንግል ማርያም ልጅ 🙏🙏🙏
ለእነት የደረሰ ቸሩ አምላካችሁ ለሁላችንም ይድረሰልን 🙏⛪😍
እግዚአብሔር ይመስገን እድለኞች ናችሁ የሱስ ተላቃችሁ ወደ ድህነት መመለስ ትልቅ ድል ነው ሰማእቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ምስጋና ይድረሰው። የእግዚአብሔር ቸርነት ብዙ ነው በእምነት መፅናትና ወደ ወደ እሱ መቅረብ ይሻለናል። እግዚአብሔር የሚሰጠን ምህረት ሰላም ጤና ማንም አይሰጠንም።
ተመስገን በጣም የማከብረው ሰው ያራዳ ልጅ አሁንም መንገድ እየሄደ ነው በሰላም ግቡ 🙏🙏🙏
እንዲህ ያሉ ነብስን የሚያለመልሙ ፕሮግራሞች ላይ በርታ ብዙ ተምረናል
የእግዚአብሔር አምላክ ቸርነት ይገርማል :: ፍጥረቱን የማይተው የማይሰለች የማይጠየፍ የሚፈልጉትን ልጆ ቹን የማይተው የሚያድን ደግ አባት ነው::
ክብርና ምስጋና ለእሱ ለፈጣሪያችን ለልኡል እግዚአብሔር ይሁን::
እንኳንም ለዚህ በቃችሁ/ዳናችሁ::
አዲስ ትውልድ ማለት እንዲህ ነው ይህን እያዬ ወጣቶች ይማሩበታል እናንተ ወጥታችሁ ይህን መናገራችሁ ለብዙዎች አርአያነት ነው እግዚአብሔር ይባርካችሁ 👏👏
መደበሪያ ነው ፣ምንም ችግር የለም የሚሉት ከዚህ ይማሩ እራስን መጉዳት ብቻ ሳይሆን ቤተሰብንም ሀገርንም ይጎዳል በተለይ ቤተሰብ በጣም ነው የሚሰቃዬ 👏👏👏
እንኩዋን እግዚአብሔር ከእስራቱ ፈታችሁ በርቱ በፀሎት በስግደት ተበራቱ 👏
ታሪክን መቀየር ላን ሁሉ ቀሊል ነዉ። እስኪ እኔንም ጉለቴን አንተ ታዉቀዋለህና ሙሉ ሰዉ አርገኝ🤲🤲🤲
በዚህ ልክ ተለውጦ የእግዚአብሔርን ታምር መናገር እንዴት ደስ ይላልል ሰማእቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ መጨረሻችሁን ያሳምረው
አጋጣሚውን ተጠቅሜ አንድ ነገር ላክል ! ወደ ፀበሉ ለመሄድ ያሰባችሁ ከመሄዳችሁ በፊት ንሥሀ ግቡ ቦታው ላይ ስትደርሡ ደግሞ ከተቻለ በአርምሞ አልያም በ ተአቅቦ ብትቆዩ
ልጆችን ይዞ ለመሄድ ይመቻል እህቴ ?
እግዚአብሄር ይባርክህ ሰይፍሻ!!!! ሰማእቱ ክብር ለአንተ ይሁን!!!አረ አድራሻውን አስቀምጡልን ፀበሉ የት እንዳለ!!
Debub Gonder Quara Bermel kidus Georgis
እሰይ ወንድም እህቶቼ እሰይ እንኳን ፈጣሪ መለሳችሁ ክብር ለመዳህኒአለም ይሁን። አንኳንም ሐይማኖት ሳትቀይሩ በመመለሳችሁ እጅግ ደስተኛ ነኝ ኦርቶዶክስ እኮ ጠጡ ቃሙ ስከሩ ዘሙቱ ብላ አታስተምርም እንደውም የስንቱ እርኩስ መንፈስ መድሐኒቱ ጸበሉ ፈውሱ ሰላሙ ያለባት የእምነት ቦታ ናት እንጂ
ከብር ምሰጋና ለበርሜሉ ሰመአቱ ቅድሰጎርጊሰ ይሁንልን
አሜን
Algebanim bermelu.
20 አመት የድሜህን ግማሽ በለው እንኳንም ተመልሰህ እራስህን ሆነህ ነበርኩ ብለህ እንደተረት ለማውራት በቃህ🙏🙏🙏
ሰላም ለ ኢትዮጵያ ሀገራችን ይህን ታላቅ ቻናል
ይቀላቀሉን ??
አዲስ አበባ ለናፈቃችሁ አዳዲስ ቪድዮዎች በ 4K ጥራት
@@addisababa_ ሰላም ለ ኢትዮጵያ ሀገራችን ይህን ታላቅ ቻናል
ይቀላቀሉን ?
@@sebezmereja2989 ውድ የሀገሬ ልጆች ክፍ አይንካችሁ በቅንነት ሰብስክራይብ አርጉኝ ፕሮፋይሌን በመጫን
@@Em.RUclips. ደመርሽኝ
በእውነት ሰይፉ ይሄ ጥሩ ት/ት ነው የምታቀርበው በእውነት መጨረሻችሁን እግዚአብሔር ያሳምረው
አቤት ወንድሜ እውንትም የስማይ ቤትህን እያዘጋጀህ ንው እመቤቴ ጨምራ ትርዳህ ኦርቶዶክስንት እኮ በጣም በጣም መታደል ንው 👏🏽
Ere bakesh Jobanetes 🤣🤣🤣
@@kedestzegeye992 እሱ ለራስሽነው
@@user-yc4vw9se2w menu new lerase shermuta
Seriously I wish all celebrities are honest like you guys. They will save many young generations.
ጤና ይስጥልኝ ፣ በዓለም ላይ እንደ ሳይኪአትሪ አደገኛና መጥፎ ዘርፍ የለም። "መድሐኒት" ተብሎ የሚሰጠው መርዝ ሱስ የሚያሲዝ አደገኛ አደንዛዥ ዕጽ፣ ለሌላ ችግሮች የሚዳርግ (የአስተሳሰብ መዛባት፣ ሱስ፣ ራስን/ ሰውን ማጥፋት፣ ስኳር፣ ውፍረት፣ መፍዘዝ፣ እራስን መቆጣጠር ማቃት፣ ስሜት አልባ መሆን ...) እና በዋጋም በጣም ውድ ነው። ለሕፃናትና ነፍሰ ጡሮች ሳይቀር እንደከረሜላ እየታደለ ይገኛል። ለካንስ እከሌ ወይም እከሊት መድሐኒት ተደርጎበ(ባ)ት ነው የሚባለው ይሄው ነው። በሳይኪያሪ ኬሚካል ከተደበደቡት ገሚሱ የሞተ ሲሆን ሌላው ደግሞ ከሞቱት በላይ እና ከቆሙት በላይ ሆኖ ይንከላወሳል። ሥልጣኔ ከሚመስሉ ኋላቀርነትና ጭካኔ የዘሊዳው ጊዮርጊስ ይሰውር። በጣም የተረበሹ ሰዎችን እንኳ በእንቅልፍ ለማረጋጋት ቢፈለግ "መድሐኒት" የታባለው መርዝ እንደተረጋጉ መቆም አለበት። ይሄን የምለው እኔ እራሴ የሕክምና ባለሙያ ስለሆንኩ፣ ከልምዴና ካነበብኩት በመነሳት ነው። ስር ነቀሉ መፍትሄ ሰው መጀመርያውኑ እንዳይጨነቅ፣ እንዳይደበር... ማድረግ ሲሆን፣ ችግር ከተከሰተ በኋላም ከሚጎዱ ሰዎች፣ አካባቢዎች ልማዶች መላቀቅ ነው። ዘገምተኝነት ደግሞ ክስተት እንጂ በሽታ አይደም። አንድም በእንክብልና መርፌ የዳነ ሰው አላየሁም፣ የባሰበት እንጂ። Dr. Peter Breggin (እራሱ ሳይኪአትሪስት) በዮቱብ ያዘጋጃቸውን ቪድዮዎች እንዲሁም መጻሕፍት ይመለከቷል (Toxic Psychiatry እና Medication Madness)። በጣሊያን ወረራ ፋሺስቶችም የኢትዮጲያን ሕዝብ የደበደቡት በኬሚካል ነበር፣ በአሁኑ ሰዓትም ስልቱን ይቀይር እንጂ የኬሚካል ጥቃቱ በሳትሪይኪአስቶች እና ግብረአበሮቻቸው ቀጥሏል።
እንክብልና መርፌ የሰውን ስብዕና በአዎንታዊ መልኩ አይቀይሩም። ስብዕና ክስተት ወይም የአኗኗር ውጤት እንጂ በሽታ አይደለም፣ በጸሎት፣ በምክር፣ በክብካቤ፣ አካባቢን በመለወጥ በመሳሰሉት ሊቃና ይችላል። አዕምሮ ማለት አካል ማለት አይደለም (አንጎል የሰውነት አካል ነው)። ሳይንስ ገደብ አለው፣ ፈጣሪ ግን ገደብ የለውም፣ ስለዚህ የሰው ልጅ በፈጣሪ ችሎታ ባይገባስ... የሳይኪአትሪስት ዋናው ስራው እንክብልና መርፌ ማዘዝ ነው፣ ለምክር ጊዜም/ፍላጎትም የለም። እነዚህና ተመሳሳይ መርዞች በሰውነትና አዕምሮ ላይ የኬሚካል ውዥቀቶችን ያስከትላሉ፣ ሰው ኬሚካል ሰውነቱ ውስጥ ካላስገባ ምንም ዓይነት የኬሚካል ውዥቀት አያጋጥመውም፣ ጥናቶችም ይህንኑ አረጋግጠዋል። ሳይኪአትሪን እንዳትሞክሩት፣ አውቃችሁ ከገባችሁ በቁማችሁ እራሳችሁን እንደገደላችሁት ቁጠሩት፣ በሰው ግፊት ከገባችሁም በአስቸኳይ ውጡ፣ አደጋ አለውና።
በNorthern Virginia Mental Health Institute ብዙ ኢትዮጺያውያን በሳይኪአትሪ ምክንያት እየማቀቁ ይገኛሉ። ግማሹ እዚያ የተከተተው በቤተሰብ መካከል በሚፈጠሩ አለመግባባቶች ሲሆን ሌላው ደግሞ ሥራ ላይ በሚከሰቱ ውዝግቦች እና ጥቂቶች ደግሞ በሱስ ምክንያትና የፖሊሶች እብሪት ነው። ሠራተኞቹ በአብዛኛው ግብፃውያኖች፣ ኢትዮጲያዊያን፣ ጋናዊያን፣ ሕንዶች፣ ጣልያኖች፣ ኢራቆችና አሜሪካውያን ናቸው። እነዚህ ‘ሠራተኛ’ ተብዬዎች ‘በሽተኛ’ ተብለው የተሰየሙት ላይ የሚያደርሱት ሰቆቃና ጭካኔ ከሚያስውጧቸውና ከሚወጓቸው መርዞች ባሻገር መፈጠርን ያስጠላሉ። የሚገርመው ነገር ተቋሙ የሚገኘው በ3302 Gallows Rd, Falls Church, VA 22042 ሲሆን፣ gallows ማለት በጥንት ጊዜ የሰዎች መስቀያ ቦታ ነው።
National Alliance on Mental Illness (NAMI) ወላጆችና የቤተሰብ አባሎችን ልጆቻቸው ወይም የቤተሰብ አባሎቻቸው ሳይኪአትሪን እንዲጠቀሙ የተለለያዩ ማማለልያዎች ከገንዘብ ጭምር የሚሰጥ ድርጅት ሲሆን፤ ለማማለያ ገንዘብ የሚያገኘው ‘ከመድሐኒት/መርዝ አምራች’ ድርጅቶች፣ ከሳይኪአትሪስቶችና ግብረአበሮቻቸውም ነው። ሥም ይወጣ ከቤት ይከተል ከጎረቤት እንዲሉ። እባካችሁ ወገኖቻችን እንታደጋቸው።
ሌላው ሰው ማደናገሪያ ‘ሰዎች ሳይኪአትሪን የመሰለ ሳይንሳዊ ተቋም’ የሚቃወሙት ያደጉበት ባሕል ኋላ ቀር በመሆኑ፣ ያልተማሩ በመሆናቸውና የአዕምሮ በሽተኛ ከመባል ጋር የሚከተሉ መድልኦዎችንና መገለሎችን በመፍራት ነው እያሉ ሰውን ለማደናገር በመጣጣር ላይ ይገኛሉ። የኢዮትጲያ ሕዝብን፣ባሕልንና እምነት እንዲህ አድርጎ ማናናቅ ትልቅ ድፍረትና ስህተት ነው። ይልቁንስ ይህን እኩይ ተግባራቸውን በአስቸኳይ እንዲያቆሙ አጥብቀን እናሳስባለን። በምዕራቡ ዓለም ብዙ የተማሩ ሰዎች ሳይንቲስቶችን ጨምሮ የሳይኪአትሪ እኩይነትን ይቃወማሉ ሆኖም ‘መድሐኒት/መርዝ ሻጮች’ በገንዘባቸው ዓለምን ስለሸበቡት ሳይኪአትሪ እንዳሻው በአምባገነንትና ማናለብኝነት የብዙኀን ሰቆቃ ምንጭ በመሆን ቀጥሏል።
ከቶ ምን ይረባል ጭካኔን ማብዛት
ፈጥኖ ለሚጠፋ ለዚህ አለም ኮተት
እምቢ በል ወገኔ እንደቀደሙን
አትስማ በፍፁም ሳይኪአትሪስት ሰይጣንን
ተመስገን
ሰው: በእሞነት: ሲለወጥ: ኦንዴት:ደስ: ዮላል::
የሰማዕቱን ታምር እና ክብር ስለመሰከራችሁ እናመሰግናለን,ለእርሱ እሚሳነው የለም
ዋው ደስ የሚሉ አርቲስቶች ተመስገን ባዲሶ ቤቲ ዋነሶች ቀናችንን አሳመራቹልን ዋው
ክብር ምስጋና ለቅዱስ ጊዮርጌስ ይሆን እልልልልልልልል እሰይ 🙏🙏🙏🙏🙏🙏💞💞💞💞💞💞💞💞💞👏👏👏👏👏👏👏👏
እግዚአብሔር ይመስገን 🙏🏽 እንኩዋን ወደራሳችሁ ተመለሳችሁ አሁንም በፀሎት በርቱ
ደስ የሚል ንስሐ ሁሉም የ ኢትዮጵያ ሱሰኛ ሁሉ አግዚአብሔር ይርዳው 🙏ሀገር የሚድነው እደዚህ ነው 💚💛❤🙏
በጣም ደስ የምል እና አስተማሪ የሆነ ቃለ ምልልስ ነበር። ሳላመሰግን ማለፍ አልፈለኩም ። ሰይፉ ክበርልን 🙏🙏🙏
ክብርና ምስጋና ለቅድስት ድንግል ማርያም ልጅ ለልዑል እግዚአብሔር!
ሁላችንም ያገር ፍቅር, አለን ግን እግዚያብሔር,ሕልማችንን,ምኞታችንን,ያሳካልን!💚💛❤️✌🏽🕊🇪🇹
ክብር ምስጋና ለድንግል ማርያም ልጅ ክብር ለሰማዕቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ይሁን🙏🙏🙏
እውነት እውነት በርሜል ቅዱስ ጊዮጊርስ በተለይ በሱስ ለምትስቃዩ ነፃ ያወጣቸዋል ለደጁ ያብቃቹሁ
በርሜል፡ቅዱስ፡ጊዮርጊስ፡የሚባል፡አለ፡ይቅርታ፡ስለማላቀው ነው?
አዎ በጣም ፈዋሽ ፀበል ነው ፀበሉ ታአምርኛ ነው አለም ላይ ያሉ ቃላቶች አይገልፁትም ማየት ማመነው
የት፡አካባቢ ነው እኔ ዛሬ ነው የሰማውት
ክብር እና ምስጋና ለቅዱሳኑ አምላክ ለእግዚአብሔር ይሁን
በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ፀበል ክብር ምስጋና ይሁን ሀጥያት በበዛበት በዚ ግዚ እንደዚ አይነት የምህረት ቦታ ለሠጠን አምላክ ክብርና ምስጋና አምልኮና ውዳሴ ለጌታችን ለመዳኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ይሁን
እሰይ እልልልልልልል እግዚአብሔር ክብር ምስጋና ይግባው እኛ በስደት ያለነውን ለደጅ ያብቃን።🙏🙏🙏
እግዚአብሔር ይመስገን እጅግ በጣም ደስ ብሎኛል ለናተ የደረሰላችሁ አምላክ ለኛም ይድረስልን
ወይኔ ሰውየው የተናገረው ልክ ነው ለምን ብትል እኔም እቅም ነበር በውቅቱ ያለ ደስታ በሀሳብህ ፎቅ መገባት ደስተኛ መሆን ግን የውሽት ህልም ነው በእውነት ገረመኝ ሴፍሻ
Me tooo😅😅😅😅😅
ክብሩን ይውሰድ አምላክ ይመሰገን ምን ያህል የኢትዮጵያን ህዝብ እንዴት እንደሚወደን አሁንም ልባችንን ግለፀልን መንገድን አሳየን ክብር ይመሰገን ለፍጣሪ
ሱባን አላህ እኔ ተቃጠልኩ 7አመት በሰው ቤት ብርድ ሲመጣ ብርድ ሙቀት ሲመጣ በ ሙቀት እየተቃጠልኩ ውንድሞቸ አንድኛው 23አመቱ ነው አንደኛው 16አመቱ ነው
Give time for your self yene konjo ! Your brothers are getting old adgewal ahun aref bey
@@ethio4421 👍
አይዞሽ እህት😥😥😥😥ፈጣሪ ይድረስልሽ
እንኳን ለራማው መልአክ ቅዱስ ገብርኤል አደረሰን!!
✝የቅዱስ ገብርኤል የክብር ስግደት ✝
ቅዱስ ገብርኤል ሆይ ወደኔ ና 3X
ሊቀ መልአኩ ሆይ ወደኔ ና 3X
መልአከ መጋቤ ሐዲስ ሆይ ወደኔ ና 3X
እሰገድ ለገብርኤል 3X
ምስጋና ይሁን ለገብርኤል 3X
ስብሐት ይሁን ለገብርኤል 3X
ውዳሴ ይገባሌ ለገብርኤል 3X
አብሳሪው ገብርኤል፥ የአብ መልእክተኛ
አብሳሪው ገብርኤል፥ የወልድ ባለሟል
አብሳሪው ገብርኤል፥ የመንፈስ ቅዱስ አገልጋይ
አብሳሪው ገብርኤል፥ አብሳሪ ድንግል
አብሳሪው ገብርኤል፥ የካህናተ ሰማይ ጎደኛ
አብሳሪው ገብርኤል፥ የሚካኤል ወዳጅ
አብሳሪው ገብርኤል፥ የመኃይማንን ከለላ
አብሳሪው ገብርኤል፥ አጽናኝ መልአክ
አብሳሪው ገብርኤል፥ አማላጅ ተራዳኢ
አብሳሪው ገብርኤል፥ እሳተ ነበልባል
ኦ የራማው ንጉሥ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ሆይ፥ ክብርና ምስጋና ይሁን ዛሬም ዘወትርም ለዘላለመ ዓለም አሜን
ይሄ ሊንክ በመንካት በድምፅ አብረን መስገድ እንችላለን እንኳን አደረሳችሁ።
ruclips.net/video/i84-vo-y74E/видео.html
【በስደት】 【ያላችሁ】 【እህቶች】 【ፈጣሪ】 【ከድንገተኛ】 【አደጋ】 【ይጠብቃችሁ】 【ያሰብነው】 【ተሳክቶ】 【በሰላም】 【ለሀገራችን】 【ያብቃን】
Amane amane amane
አሜን
AmenAmenAmen
አሜን እህት🙏🙏🙏
አሜን አሜን አሜን 💞🙏💞
ውድ የመዳም ቅመሞች በያለንበት ከክፉ ነገር ይጠብቀን
አሜን 🙏🙏🙏
ጤና ይስጥልኝ ፣ በዓለም ላይ እንደ ሳይኪአትሪ አደገኛና መጥፎ ዘርፍ የለም። "መድሐኒት" ተብሎ የሚሰጠው መርዝ ሱስ የሚያሲዝ አደገኛ አደንዛዥ ዕጽ፣ ለሌላ ችግሮች የሚዳርግ (የአስተሳሰብ መዛባት፣ ሱስ፣ ራስን/ ሰውን ማጥፋት፣ ስኳር፣ ውፍረት፣ መፍዘዝ፣ እራስን መቆጣጠር ማቃት፣ ስሜት አልባ መሆን ...) እና በዋጋም በጣም ውድ ነው። ለሕፃናትና ነፍሰ ጡሮች ሳይቀር እንደከረሜላ እየታደለ ይገኛል። ለካንስ እከሌ ወይም እከሊት መድሐኒት ተደርጎበ(ባ)ት ነው የሚባለው ይሄው ነው። በሳይኪያሪ ኬሚካል ከተደበደቡት ገሚሱ የሞተ ሲሆን ሌላው ደግሞ ከሞቱት በላይ እና ከቆሙት በላይ ሆኖ ይንከላወሳል። ሥልጣኔ ከሚመስሉ ኋላቀርነትና ጭካኔ የዘሊዳው ጊዮርጊስ ይሰውር። በጣም የተረበሹ ሰዎችን እንኳ በእንቅልፍ ለማረጋጋት ቢፈለግ "መድሐኒት" የታባለው መርዝ እንደተረጋጉ መቆም አለበት። ይሄን የምለው እኔ እራሴ የሕክምና ባለሙያ ስለሆንኩ፣ ከልምዴና ካነበብኩት በመነሳት ነው። ስር ነቀሉ መፍትሄ ሰው መጀመርያውኑ እንዳይጨነቅ፣ እንዳይደበር... ማድረግ ሲሆን፣ ችግር ከተከሰተ በኋላም ከሚጎዱ ሰዎች፣ አካባቢዎች ልማዶች መላቀቅ ነው። ዘገምተኝነት ደግሞ ክስተት እንጂ በሽታ አይደም። አንድም በእንክብልና መርፌ የዳነ ሰው አላየሁም፣ የባሰበት እንጂ። Dr. Peter Breggin (እራሱ ሳይኪአትሪስት) በዮቱብ ያዘጋጃቸውን ቪድዮዎች እንዲሁም መጻሕፍት ይመለከቷል (Toxic Psychiatry እና Medication Madness)። በጣሊያን ወረራ ፋሺስቶችም የኢትዮጲያን ሕዝብ የደበደቡት በኬሚካል ነበር፣ በአሁኑ ሰዓትም ስልቱን ይቀይር እንጂ የኬሚካል ጥቃቱ በሳትሪይኪአስቶች እና ግብረአበሮቻቸው ቀጥሏል።
እንክብልና መርፌ የሰውን ስብዕና በአዎንታዊ መልኩ አይቀይሩም። ስብዕና ክስተት ወይም የአኗኗር ውጤት እንጂ በሽታ አይደለም፣ በጸሎት፣ በምክር፣ በክብካቤ፣ አካባቢን በመለወጥ በመሳሰሉት ሊቃና ይችላል። አዕምሮ ማለት አካል ማለት አይደለም (አንጎል የሰውነት አካል ነው)። ሳይንስ ገደብ አለው፣ ፈጣሪ ግን ገደብ የለውም፣ ስለዚህ የሰው ልጅ በፈጣሪ ችሎታ ባይገባስ... የሳይኪአትሪስት ዋናው ስራው እንክብልና መርፌ ማዘዝ ነው፣ ለምክር ጊዜም/ፍላጎትም የለም። እነዚህና ተመሳሳይ መርዞች በሰውነትና አዕምሮ ላይ የኬሚካል ውዥቀቶችን ያስከትላሉ፣ ሰው ኬሚካል ሰውነቱ ውስጥ ካላስገባ ምንም ዓይነት የኬሚካል ውዥቀት አያጋጥመውም፣ ጥናቶችም ይህንኑ አረጋግጠዋል። ሳይኪአትሪን እንዳትሞክሩት፣ አውቃችሁ ከገባችሁ በቁማችሁ እራሳችሁን እንደገደላችሁት ቁጠሩት፣ በሰው ግፊት ከገባችሁም በአስቸኳይ ውጡ፣ አደጋ አለውና።
በNorthern Virginia Mental Health Institute ብዙ ኢትዮጺያውያን በሳይኪአትሪ ምክንያት እየማቀቁ ይገኛሉ። ግማሹ እዚያ የተከተተው በቤተሰብ መካከል በሚፈጠሩ አለመግባባቶች ሲሆን ሌላው ደግሞ ሥራ ላይ በሚከሰቱ ውዝግቦች እና ጥቂቶች ደግሞ በሱስ ምክንያትና የፖሊሶች እብሪት ነው። ሠራተኞቹ በአብዛኛው ግብፃውያኖች፣ ኢትዮጲያዊያን፣ ጋናዊያን፣ ሕንዶች፣ ጣልያኖች፣ ኢራቆችና አሜሪካውያን ናቸው። እነዚህ ‘ሠራተኛ’ ተብዬዎች ‘በሽተኛ’ ተብለው የተሰየሙት ላይ የሚያደርሱት ሰቆቃና ጭካኔ ከሚያስውጧቸውና ከሚወጓቸው መርዞች ባሻገር መፈጠርን ያስጠላሉ። የሚገርመው ነገር ተቋሙ የሚገኘው በ3302 Gallows Rd, Falls Church, VA 22042 ሲሆን፣ gallows ማለት በጥንት ጊዜ የሰዎች መስቀያ ቦታ ነው።
National Alliance on Mental Illness (NAMI) ወላጆችና የቤተሰብ አባሎችን ልጆቻቸው ወይም የቤተሰብ አባሎቻቸው ሳይኪአትሪን እንዲጠቀሙ የተለለያዩ ማማለልያዎች ከገንዘብ ጭምር የሚሰጥ ድርጅት ሲሆን፤ ለማማለያ ገንዘብ የሚያገኘው ‘ከመድሐኒት/መርዝ አምራች’ ድርጅቶች፣ ከሳይኪአትሪስቶችና ግብረአበሮቻቸውም ነው። ሥም ይወጣ ከቤት ይከተል ከጎረቤት እንዲሉ። እባካችሁ ወገኖቻችን እንታደጋቸው።
ሌላው ሰው ማደናገሪያ ‘ሰዎች ሳይኪአትሪን የመሰለ ሳይንሳዊ ተቋም’ የሚቃወሙት ያደጉበት ባሕል ኋላ ቀር በመሆኑ፣ ያልተማሩ በመሆናቸውና የአዕምሮ በሽተኛ ከመባል ጋር የሚከተሉ መድልኦዎችንና መገለሎችን በመፍራት ነው እያሉ ሰውን ለማደናገር በመጣጣር ላይ ይገኛሉ። የኢዮትጲያ ሕዝብን፣ባሕልንና እምነት እንዲህ አድርጎ ማናናቅ ትልቅ ድፍረትና ስህተት ነው። ይልቁንስ ይህን እኩይ ተግባራቸውን በአስቸኳይ እንዲያቆሙ አጥብቀን እናሳስባለን። በምዕራቡ ዓለም ብዙ የተማሩ ሰዎች ሳይንቲስቶችን ጨምሮ የሳይኪአትሪ እኩይነትን ይቃወማሉ ሆኖም ‘መድሐኒት/መርዝ ሻጮች’ በገንዘባቸው ዓለምን ስለሸበቡት ሳይኪአትሪ እንዳሻው በአምባገነንትና ማናለብኝነት የብዙኀን ሰቆቃ ምንጭ በመሆን ቀጥሏል።
ከቶ ምን ይረባል ጭካኔን ማብዛት
ፈጥኖ ለሚጠፋ ለዚህ አለም ኮተት
እምቢ በል ወገኔ እንደቀደሙን
አትስማ በፍፁም ሳይኪአትሪስት ሰይጣንን
የቅዱስ ጊዮርጊስ አምላክ ስሙ ዛሬም የተመሰገነ ይሆን ❤️❤️❤️
እምላከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ክብር ምስጋና ይግባህ ሰማእቱ የስላሴ ፍጡር የሆነውን ሁሉ ከሳጥናኤል በቀር ምህረትን አስደርግልን ለድጅህ አብቃን አባቴ በስደት ያለነውን ለቅድስቷ ሃገራችን ምድር አብቃን አብቴ ለወዳጆችን እንደእደርስህ ለኛም ድረስልን
_እንኳን ለዚ አበቃቹ ሁሉም ችግር ያለበት ሰመአቱ ይድረስልን_
‹‹የተወሰኑ ነገሮች አይንህን ይይዙሃል፤ ነገር ግን ልብን የሚይዙትን ነገሮች ብቻ ፈልግ። ምክንያቱም አንተ የምትለወጠው በልብህ ውስጥ ያለው ስሜት ሲለወጥ ብቻ ነው።
አምላከ ቅዱስጊውር ጊስ ለሁላችሁም ይድረስ ለኛ የደረሰ ቤቲዬ እኔም እንዳንቺ የብዙ አመት ሸክሜን አቅልዬ ነው የመጣሁት እኛን የጎበኘ አምላክ ሁሉንም ይጎብኝልን
ወይ ሰይፉ እግዚሐብሔር ይስጥኽ ዘር ይውጣልኽ በውነት ስንቱ ብክን ብሎ የቀረውን ትውልድ የመመለስ አቅም ያለው ፕሮግራም ነው አመሠግናለሁ!!!
ጤና ይስጥልኝ ፣ በዓለም ላይ እንደ ሳይኪአትሪ አደገኛና መጥፎ ዘርፍ የለም። "መድሐኒት" ተብሎ የሚሰጠው መርዝ ሱስ የሚያሲዝ አደገኛ አደንዛዥ ዕጽ፣ ለሌላ ችግሮች የሚዳርግ (የአስተሳሰብ መዛባት፣ ሱስ፣ ራስን/ ሰውን ማጥፋት፣ ስኳር፣ ውፍረት፣ መፍዘዝ፣ እራስን መቆጣጠር ማቃት፣ ስሜት አልባ መሆን ...) እና በዋጋም በጣም ውድ ነው። ለሕፃናትና ነፍሰ ጡሮች ሳይቀር እንደከረሜላ እየታደለ ይገኛል። ለካንስ እከሌ ወይም እከሊት መድሐኒት ተደርጎበ(ባ)ት ነው የሚባለው ይሄው ነው። በሳይኪያሪ ኬሚካል ከተደበደቡት ገሚሱ የሞተ ሲሆን ሌላው ደግሞ ከሞቱት በላይ እና ከቆሙት በላይ ሆኖ ይንከላወሳል። ሥልጣኔ ከሚመስሉ ኋላቀርነትና ጭካኔ የዘሊዳው ጊዮርጊስ ይሰውር። በጣም የተረበሹ ሰዎችን እንኳ በእንቅልፍ ለማረጋጋት ቢፈለግ "መድሐኒት" የታባለው መርዝ እንደተረጋጉ መቆም አለበት። ይሄን የምለው እኔ እራሴ የሕክምና ባለሙያ ስለሆንኩ፣ ከልምዴና ካነበብኩት በመነሳት ነው። ስር ነቀሉ መፍትሄ ሰው መጀመርያውኑ እንዳይጨነቅ፣ እንዳይደበር... ማድረግ ሲሆን፣ ችግር ከተከሰተ በኋላም ከሚጎዱ ሰዎች፣ አካባቢዎች ልማዶች መላቀቅ ነው። ዘገምተኝነት ደግሞ ክስተት እንጂ በሽታ አይደም። አንድም በእንክብልና መርፌ የዳነ ሰው አላየሁም፣ የባሰበት እንጂ። Dr. Peter Breggin (እራሱ ሳይኪአትሪስት) በዮቱብ ያዘጋጃቸውን ቪድዮዎች እንዲሁም መጻሕፍት ይመለከቷል (Toxic Psychiatry እና Medication Madness)። በጣሊያን ወረራ ፋሺስቶችም የኢትዮጲያን ሕዝብ የደበደቡት በኬሚካል ነበር፣ በአሁኑ ሰዓትም ስልቱን ይቀይር እንጂ የኬሚካል ጥቃቱ በሳትሪይኪአስቶች እና ግብረአበሮቻቸው ቀጥሏል።
እንክብልና መርፌ የሰውን ስብዕና በአዎንታዊ መልኩ አይቀይሩም። ስብዕና ክስተት ወይም የአኗኗር ውጤት እንጂ በሽታ አይደለም፣ በጸሎት፣ በምክር፣ በክብካቤ፣ አካባቢን በመለወጥ በመሳሰሉት ሊቃና ይችላል። አዕምሮ ማለት አካል ማለት አይደለም (አንጎል የሰውነት አካል ነው)። ሳይንስ ገደብ አለው፣ ፈጣሪ ግን ገደብ የለውም፣ ስለዚህ የሰው ልጅ በፈጣሪ ችሎታ ባይገባስ... የሳይኪአትሪስት ዋናው ስራው እንክብልና መርፌ ማዘዝ ነው፣ ለምክር ጊዜም/ፍላጎትም የለም። እነዚህና ተመሳሳይ መርዞች በሰውነትና አዕምሮ ላይ የኬሚካል ውዥቀቶችን ያስከትላሉ፣ ሰው ኬሚካል ሰውነቱ ውስጥ ካላስገባ ምንም ዓይነት የኬሚካል ውዥቀት አያጋጥመውም፣ ጥናቶችም ይህንኑ አረጋግጠዋል። ሳይኪአትሪን እንዳትሞክሩት፣ አውቃችሁ ከገባችሁ በቁማችሁ እራሳችሁን እንደገደላችሁት ቁጠሩት፣ በሰው ግፊት ከገባችሁም በአስቸኳይ ውጡ፣ አደጋ አለውና።
በNorthern Virginia Mental Health Institute ብዙ ኢትዮጺያውያን በሳይኪአትሪ ምክንያት እየማቀቁ ይገኛሉ። ግማሹ እዚያ የተከተተው በቤተሰብ መካከል በሚፈጠሩ አለመግባባቶች ሲሆን ሌላው ደግሞ ሥራ ላይ በሚከሰቱ ውዝግቦች እና ጥቂቶች ደግሞ በሱስ ምክንያትና የፖሊሶች እብሪት ነው። ሠራተኞቹ በአብዛኛው ግብፃውያኖች፣ ኢትዮጲያዊያን፣ ጋናዊያን፣ ሕንዶች፣ ጣልያኖች፣ ኢራቆችና አሜሪካውያን ናቸው። እነዚህ ‘ሠራተኛ’ ተብዬዎች ‘በሽተኛ’ ተብለው የተሰየሙት ላይ የሚያደርሱት ሰቆቃና ጭካኔ ከሚያስውጧቸውና ከሚወጓቸው መርዞች ባሻገር መፈጠርን ያስጠላሉ። የሚገርመው ነገር ተቋሙ የሚገኘው በ3302 Gallows Rd, Falls Church, VA 22042 ሲሆን፣ gallows ማለት በጥንት ጊዜ የሰዎች መስቀያ ቦታ ነው።
National Alliance on Mental Illness (NAMI) ወላጆችና የቤተሰብ አባሎችን ልጆቻቸው ወይም የቤተሰብ አባሎቻቸው ሳይኪአትሪን እንዲጠቀሙ የተለለያዩ ማማለልያዎች ከገንዘብ ጭምር የሚሰጥ ድርጅት ሲሆን፤ ለማማለያ ገንዘብ የሚያገኘው ‘ከመድሐኒት/መርዝ አምራች’ ድርጅቶች፣ ከሳይኪአትሪስቶችና ግብረአበሮቻቸውም ነው። ሥም ይወጣ ከቤት ይከተል ከጎረቤት እንዲሉ። እባካችሁ ወገኖቻችን እንታደጋቸው።
ሌላው ሰው ማደናገሪያ ‘ሰዎች ሳይኪአትሪን የመሰለ ሳይንሳዊ ተቋም’ የሚቃወሙት ያደጉበት ባሕል ኋላ ቀር በመሆኑ፣ ያልተማሩ በመሆናቸውና የአዕምሮ በሽተኛ ከመባል ጋር የሚከተሉ መድልኦዎችንና መገለሎችን በመፍራት ነው እያሉ ሰውን ለማደናገር በመጣጣር ላይ ይገኛሉ። የኢዮትጲያ ሕዝብን፣ባሕልንና እምነት እንዲህ አድርጎ ማናናቅ ትልቅ ድፍረትና ስህተት ነው። ይልቁንስ ይህን እኩይ ተግባራቸውን በአስቸኳይ እንዲያቆሙ አጥብቀን እናሳስባለን። በምዕራቡ ዓለም ብዙ የተማሩ ሰዎች ሳይንቲስቶችን ጨምሮ የሳይኪአትሪ እኩይነትን ይቃወማሉ ሆኖም ‘መድሐኒት/መርዝ ሻጮች’ በገንዘባቸው ዓለምን ስለሸበቡት ሳይኪአትሪ እንዳሻው በአምባገነንትና ማናለብኝነት የብዙኀን ሰቆቃ ምንጭ በመሆን ቀጥሏል።
ከቶ ምን ይረባል ጭካኔን ማብዛት
ፈጥኖ ለሚጠፋ ለዚህ አለም ኮተት
እምቢ በል ወገኔ እንደቀደሙን
አትስማ በፍፁም ሳይኪአትሪስት ሰይጣንን
ክብር ይገባችሓል እራሳችሁን መደበቅ ስትችሉ ለሰው መለወጥ ብላችሁ እንዲህ ሰለወጣችሁ እግዚአብሔ ይይላችሁ ወገኖቸ ጎወዞች
ስላም ፍቅር አንድ ነት ለሁላችንም ❤❤❤❤❤ያጣ ያግኝ የተከፍ ይደስት የታመመ ይሻር🙏🙏🙏🤲🏼🤲🏼🤲🏼
ሰላም ለ ኢትዮጵያ ሀገራችን ይህን ታላቅ ቻናል
ይቀላቀሉን ??
አሜን አሜን የኔ ውድ
አሜን
እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን ወደ እራሳችሁ ተመለሳችሁ እግዚአብሔር ይመስገን በዚህ ውስጥ ያላችሁ ኢትዮጵያዊ እግዚአብሔር ያውጣችሁ
Thank you for sharing your experiences. I found it very inspirational and educative. የሰማዕቱ ቅዱስ ጎዮርጊስ በረከትም በኛ ላይ ይደር፣ ተባረኩልን።
ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር ለሁሉም ነገር መዳኒት አላት
ቤቲዬ ቅ/ጊዬርጊስ አብረን ነበር እኳን ለዚ አበቃሽ አሜን።
ጤና ይስጥልኝ ኢትዮጵያውያን እግዚአብሔር ይመስገን
ተመስገን አምላከ ቅዱስ ጊዮርጊስ ክብር ምስጋና ይድረሰው እንኳን ለዚህ አበቃችሁ
ውድ የሀገሬልጆች አላህ ባላችሁበት ይጠብቃችሁ የረፍት እንጀራ ይስጣችሁ 👍👍👍👍👍👍👍👍
አሜን
የቅዱስ ጊዮርጊስ አምላክ ክርስቶስ ሆይ የምንድንባቸው ብዙ መንገዶች ሰላዘጋጀህልን ክብር ምስጋና አምልኮ ውዳሴ ሁሉ አንተ ውሰድ።
🥰🥰በኦርቶዶክስ ገና አለም ይድናል 🥰🥰🥰
እግዚአብሔር ይመስገን ክብር ምስጋና ይድረሰው 🙏
Amen yne kngow Tig
በጣም እግዝያብሔር ታላቅ ነው
እግዚአብሔር ያድናል ተመስገን
በጣም ደስ ይላል
ተመስገን ባዲሶ እና ቤቲ መጨረሻችሁን ያሳምርልን እግዚአብሄር ይመስገን ለዚህ ያበቃችሁ