ይሄን ስኬት መዝግበናል፡፡

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 10 фев 2025
  • የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ነሐሴ 16 ቀን 2016 ዓ.ም የመንግስት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር እና የገንዘብ ሚኒስቴር በተገኙበት ያለፉትን የሪፎርም ትግበራ ዓመታት አፈጻጸምን አስመልክቶ በተደረገው ውይይት የገንዘብ ሚንስትር ድኤታ ዶ/ር ኢዮብ ተካልኝ የልማት ባንክን የሪፎርም አፈጻጸም እና ቀጣይ የትኩረት አቅጣጫን አስመልከቶ ከተናገሩት የተወሰደ፡፡
    #DBE
    #financing
    #success
    #leadership

Комментарии •