የንብረት ማስመለስ ረቂቅ አዋጅን በተመለከተ የተሠጠ ማብራሪያ

Поделиться
HTML-код
  • Опубликовано: 3 фев 2025

Комментарии • 9

  • @freekidsafrica5472
    @freekidsafrica5472 7 месяцев назад +3

    የአማራን ቤትና መኪና ለመውረር ኦሮሙማ ያወጣው አዋጅ መሆኑን ሁሉም ይረዳ። የሚነገረውን ሳይሆን ከጀርባ ያለውን እንረዳ።

  • @fatumayusof1652
    @fatumayusof1652 7 месяцев назад +1

    እናመስግናለን እኛ ለፍተን ያገኝንው አታውሰዱብን የሊቡችን እማ ውስዱ

  • @DagiAnanu-ox6rm
    @DagiAnanu-ox6rm 7 месяцев назад +1

    ሰው ሰርቶ ያገኘውን ለመውረስ የሚደረግ ሌብነት ነው አይን ያወጣ ሌብነት ሙስና የሚሰሩት የመንግስት ሰዎች ናቸው

  • @wubantekebede6666
    @wubantekebede6666 7 месяцев назад +1

    መንግስት ለኮሪደር ልማት ያለገደብ ያሳተመውን ገንዘብ መልሶ መሰብሰብ ሲያቅተው የሰው ሀብት መቀማትን እንደ መፍትሄ እየተጠቀምን ነው አትሉም ዝም ብላችሁ።

  • @fatumayusof1652
    @fatumayusof1652 7 месяцев назад

    ወላሂ እቴ ተመርቀች ስራ ለመቀጠር 5000 ሺ ክፈይጉቦ አሏት ባክቢት ያውም ፀዳት ጉድእኮነው ቁጭብለው ሊብነት ሀርብ ሀገር ነይ አልኳት አልከፍልም እኔኳት አላህ ሊበላ አፍርይብሉና

  • @Saada-kv2tq
    @Saada-kv2tq 7 месяцев назад

    ደንግጠንነበርተቃጥለንየሰራነዉንልቀሙንብለንነበርእዛዉተቀማሙእሽ

  • @hilemaryamjemal7293
    @hilemaryamjemal7293 7 месяцев назад

    Yet neberachu eskahun? ye koye mabrarya new eko

  • @alemayehuyaregal481
    @alemayehuyaregal481 7 месяцев назад

    western Union የሚያስቀምጠው የአምስት አመት የገንዘብ መላላክን ብቻ ነው፣ ንግድ ባንክ ሂድና አረጋግጥ፣ ያልደከማችሁበትን ገንዘብ ለመንጠቅ ግን የ 10 አመት አዋጅ ታወጣላችሁ! የሻእቢያን ንብረትም ያካትታል ወይ?